elilta volume 3

36

Upload: ethiopian-evangelical-church-of-atlanta

Post on 22-Mar-2016

267 views

Category:

Documents


4 download

DESCRIPTION

A special edition of the Elilta Magazine that is dedicated to the grand opening of the Ethiopian Evangelical Church of Atlanta building.

TRANSCRIPT

Page 1: Elilta Volume 3
Page 2: Elilta Volume 3

“”እግዙአብሔር

ታሊቅ ነገር

አዯረገሌን

ዯስም አሇን” መዠሙር (126) 3

Page 3: Elilta Volume 3

ማውጫ

ርዕስ አንቀጽ ....................................................4

መነሻ ...................................................5

የፓስተሮች ምስጋና ........................6-9

እናስተዋውቃችሁ .

-ከባሇራዕዩ ጋር የተዯረገ ቆይታ............10

-ሜሪ ጆንስ ..............................11

ስነ ጥበብ

-ግጥም...................................12

የወንጌሌ መሌዕክት.

ኢየሱስ ከብዘዎች መካከሌ አንደ አይዴሇም........14

ጎሰኝነትና ክርስትና ...................16

የኔ ሸክምና ጉጉት......16

ምስክርነት

-የኔ ምሥጋና...........................18

በክርስቲያኖች መካከሌ የሚከሰት ግጭትና መፍተሄው..20

HEALTH

- Vitamin D …………….. 22

YOUTH..

- Where is God? …………..24

- 10 Things God can’t Do…….. 25

- Challenges of immigrant youth…. 28

ሌጆችና ቤተሰብ ...........................................29

የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተክርስቲያን—ትሊንትታ ከየት ወዳት .......30

ከፓስተር ዲን ኤሌ መኮንን ጋር የተዯረገ ቃሇ መጠይቅ........ ….

Dr. Eleni G. Medhin ……...

የመጽሔቱ አጋጆች፥

ፓስተር ፍቃደ ጀምበሬ

ተፈራ ውዳ

ንፍታላም ገብሩ

ተዋበች ክፍላ

ሲሳይ ገሳዬ

ዋና አጋጅ

ፓስተር ፍቃደ ጀምበሬ

አማካሪዎች፥

ሙሴ ማሞ ተስፋዬ(ዱሲ)

ፓስተር መስፍን ታዯሰ

የሽፋን ዱዚይን

ናትናኤሌ ሞገስ

የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተክርስቲያን ሚዱያ

አገሌግልት

Ethiopian Evangelical Church Media Ministry

4550 Greer Circle

Tel. 770-496-1665

eliltamagazine.com

Page 4: Elilta Volume 3

ይህን ሶስተኛ እትም ሌዩ ያዯረገው ሇአትሊንታ ወንጌሊዊት

ቤተ-ክርስቲያን እግዙአብሔር ያዯረገው አስዯናቂ ስጦታ ነው።

አስዯናቂነቱ ሇእኛ ሇአጥቢያ ቤተ-ክርስቲያንዋ አባሊት እንጂ

ሇእግዙአብሄር እንዲይዯሇ እናውቃሇን። ምክንያቱም -“ራሱን አሳሌፎ

ሇላልች ከመስጠት በሊይ ከዙህ የሚበሌጥ ፍቅር ሇማንም የሇውም”

የሚሇው ቃለ የታመነ ነውና ሌጁን አሳሌፎ የሰጠን እግዙአብሄር

የአምሌኮ ስፍራ ስሊገኘን አይዯነቅምና ነው። ነገር ከተቀባይ ይሌቅ

ሰጪ የበሇጠ ዯስ መሰኘቱ የታወቀ በመሆኑ እግዙአብሄር አምሊካችን

እኛን ዯስ ሲሇን ሲያይ ዯስ መሰኘቱ አያጠራጥርም። ጌታ ኢየሱስ

ራሱን መስዋዕት አዴርጎ የሰው ሌጆችን ከሞት ሉታዯግ ከጨሇማ ወዯ

ሚዯነቅ ብርሃኑ ሉጠራን ከወዯዯ ላልች ስጦታዎችን ሉሰጠን እጅግ

እንዯሚወዴ እናምናሇንና ነው። ይህም በመጽሃፍ ቅደስ በብዘ

ስፍራዎች ተጽፏሌ። ሇአብነት አንዴ ሁሇቱን እናንሳ!

“አስቀዴማችሁ የእግዙአብሄርን መንግሥት ጽዴቁንም ፈሌጉ

ላሊው ሁለ ይጨመርሊችኋሌ” (ማቴ.6፡33) በዙህ የተስፋ ቃሌ

አማኞች የሚቀበለት በረከት ሁለ ቀዴሞ በእግዙአብሄር ፈቃዴ ውስጥ

ያሇ በጸልት መዜጊያውን እያንኳኩ የሚቀበለት በስሙ በእምነት

ሇጸዯቁ ክርስቲያኖች የፅዴቅ ምርቃት ነው። በመሆኑም ክርስቲያኖች

ከእግዙአብሄር ሇሚቀበለት ማናቸውም ዓይነት ስጦታ ስሇቸርነቱና

ስሇማያሌቅ በጎ ሥራው ምስጋናን ይቼሩ ንዴ ግዴ ነውና እነሆ እኛም

የተዯረገሌንን ይሄንን በዓይን የሚታይ፣ በእጅ የሚዲሰስ ሇትውሌዴ

ሁለ አግሌግልት የሚሆን ትሌቅ የአምሌኮ የፈውስና የተአምራት

ሥፍራ ከመናዊና ምቹ ህንጻ ጋር ጌታ ስሇሰጠን ስሇዙህ አስዯናቂ

ስጦታው ጌታን በእጅጉ ሌናከብር ወዯዴን።

ክርስቲያኖች ባማረ ስፍራ ሆነው ያማረውን አምሊክ

ቢያመሌኩ የእግዙአብሄር ፈቃዴ ነው። ጉስቁሌና የእግዙአብሄር አጀንዲ

አይዯሇም። እንኳንስ በዲግም ሌዯትና በሞቱ ሇሚመስለት ሌጆቹ

ሇማያምኑትም ቢሆን የእግዙአብሄር ስጦታ ህይወት ሰሊም በረከትና

ዯስታ ነው። የአብርሃም ሚስት ሳራ ይስሃቅን ከወሇዯች በኋሊ

አገሌጋይዋ አጋር ስሊሌተመቸቻት የአገሌጋይዋ ሌጅ እሽማዔሌ ከሌጅዋ

ከይስሃቅ ጋር እንዲይወርስ አብርሃምን “ይህቺን ባሪያ ከነሌጇ አባራት!”

…ብሊ ስትጠይቀው አብርሃም አንጋፋ ሌጁን ከነእናቱ ማባረር በጣም

ጭንቅ እንዯሆነበት ከመጽሀፍ ቅደስ እናነባሇን። ….. ይሁንና በጭንቅ

ጊዛ ዯራሹ እግዙአብሄር ጣሌቃ ገብቶ አብርሃምን ሳራ ያሇችውን

ቢያዯርግ እሽማዔሌንም እንዯሚባርክ እንዱህ ሲሌ ቃሌ ገባሇት።

“እግዙአብሄርም አብርሃምን እንዱህ አሇው። ስሇሌጁም ሆነ

ስሇአገሌጋይህ አሳብ አይግባህ፤ ር የሚጠራሌህ በይስሓቅ በኩሌ ስሇሆነ

ሣራ የምትሌህን ሁለ ስማ። የአገሌጋይህም ሌጅ የራስህ ሌጅ ስሇሆነ

እርሱንም ታሊቅ ሕዜብ አዯርገዋሇሁ።”

እንዯቃለ ብቻ የሚያዯርገው፣ ሇቃለ ታማኝ የሆነው

እግዙአብሄር ሇአብርሃም ርህን እንዯ ሰማይ ክዋክብት እንዯ ባህር

ዲር አሸዋም አበዚዋሇሁ። ሮችህም የጠሊቶቻቸውን ዯጆች ይወርሳለ፤

ቃላን ስሇሰማህ የምዴር ሕዜቦች ሁለ በርህ ይባረካለ” ባሇው መሠረት

በረከቱ ከብዘ መን በሁዋሊም ሳይቋረጥ እነሆ እኛ ንዴ ዯርሷሌ።

ከአገሌጋዩ የተወሇዯው እሽማዔሌን ታሊቅ ሕዜብ እንዯሚያዯርግና

እንዯሚባርክ ሇአብርሃም በገባው ቃሌ መሠረት በረሃውን በይትና

ቤንዙን ሞሌቶ የእሽማዔሌ ሌጆች ከጓሮአቸው ቤንዙን እንዯውሃ

እየቀደ በብዘ በረከት ይኖራለ። ሇዙህም ምዴር ሁለ ምስክር ነው።

እናም በየትኛውም የዓሇማችን ክፍሌ የሚገኝ ማንኛውም የይትና ናፍታ

ተጠቃሚ ሰው አንዴ ሉትር ይት/ናፍታ ወዯ እንስራው በቀዲ ቁጥር

ቢወዴም ቢጠሊም፥ ቢገባውም ባይገባውም የእሽማዔሌን ሮች

ይባርካሌ። እናም አንባቢ ሌብ ሉሌ የሚገባው እግዙአብሄር በመናት

መካከሌ ታማኝነቱና ቃለ እውነት መሆኑን ነው።

የእግዙአብሄር ስጦታ ሇሰው ሌጆች ሁለ ነው። በር በሃይማኖት በጾታ

በዕዴሜ በሥፍራና በመን አሌተገዯበም። ይሀን ቸርነቱን አላ የሚለ ቢኖሩም

እርሱ ሇሰው ሌጆች ብል የሠራቸው ሥራዎቹን እንዲይጠቀሙ ግን

አሌከሇከሊቸውም። እግዙአብሄርን በሚያምኑም ሆኑ በማያምኑ ሊይ የከበረ

እስትንፋሱን እፍ ብልባቸዋሌ። እናም ህይወት አሊቸው። ጸሓይን ሇሙቀትና

ሇብርሃን፤ ጨረቃን ሇውበትና ሇዴምቀት፤ አየርን ሇእስትንፋስ ሲሇግስ ሇሰው ሁለ

ነው። ዜናብን ንፋስን በአጠቃሊይ ተፈጥሮን የቼረው በየመኑ ሇሚመጡ የሰው

ሌጆች ሁለ ነው። የበኩር ሌጁን ቤዚ አዴርጎ የሰጠው፥ ከፈጠረው ማንም

እንዲይጠፋ ሇሰው ሌጆች ሁለ ነው።

ከሊይ እንዲመሇከትነው አብርሃምን በይስሃቅ በኩሌ ስሙን

እንዯሚያስጠራና እንዯሚባርክ በገባው ቃሌ መሠረት እነሆ በመናት መካከሌ

ቃሌ-ኪዲኑን ጠብቆ አብርሃም ዚሬም በይስሃቅ ስሙ ይጠራሌ። እነሆ በረከቱም

በዲግም ሌዯት በፀጋው ዴነን በእምነት የእግዙአብሔር መንግሥት ወራሾች

ሇሆንነው ሇእኛም ሇክርስቲያኖች ተሊሌፎ ዚሬም እንዯትሊንት የረገጥነውን

ወራሾች ሆነናሌ።

በአትሊንታ የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተ-ክርስቲያን የምንገኝ

ክርስቲያኖች ዕሇት ዕሇት ጌታ እያበዚን፥ መንግሥቱን እያሰፋ በመምጣቱ ተከር

የሚገኘው የአምሌኮ ስፍራችን እየተጣበበ ሄድ ተጣበን ግን ሳንገፋፋ ተቃቅፈን

ጌታን ስናመሌክ ቆይተናሌ። ይሁንና “ሇምኑ ይሰጣችሁማሌ፥ ፈሌጉ

ታገኙማሊችሁ” የሚሇውን የከበረውን የእግዙአብሔር ቃሌ መሠረት አዴርገን

ዕሇት ዕሇት በአምሊካችን ፊት በጸልት እየተጋን በአንዴ ሊይ ባዯረግነው ምሌጃና

ጸልት እነሆ የጸልታችን መሌስ የሆነውን ከጠየቅነውምም ሆነ ከጠበቅነው በሊይ

ውብና ምቹ የአምሌኮ ስፍራ እግዙአብሔር በራሱ ጊዛና በሰዓቱ ሰጠን። ክብር

ሁለ ተጠቅሌል ሁለን ማዴረግ ሇሚችሇው፥ የሌጆቹን ሌመና ሇሚሰማና

ሇሚመሌሰው ሇአምሊካችን ሇእግዙአብሔር ይሁን።

እንግዱህ የእግዙአብሄርን ቤት ሇማገሌገሌ ሁለም የቤት-ክርስቲያንዋ አባሊት

ያዯረጉትን መረባረብ ከብዚቱና ከስፋቱ የተነሳ በዜርዜር ማቅረብ ባንችሌም በጸልት

በሥራ በገንብና በምክር በጋራ የታየው መረባረብ የእግዙአብሄር ህዜብ ምን ያህሌ

ቀናና ብርቱ መሆኑን ያስመሰከረ አኩሪ ተግባር ነው። በመሆኑም በዙህ ሥራ በቅርብም

በሩቅም ሆናችሁ በጸልት፣ በምክር፣ በጊዛ፣ በገንባችሁና በዕውቀታችሁ የተባበራችሁትን

ወገኖች ሁለ እግዙአብሄር አምሊክ አብዜቶ ይባርካችሁ፤ የዙህ ታሪካዊ በጎ ተግባር ተሳታፊ

በመሆናችሁም እንኳን ዯስ አሊችሁ እንሊሇን።

Page 5: Elilta Volume 3

በመናቸውና መናቸው የጠየቀውን ዋጋ ከፍሇው

የእግዙአብሔርን ሥራ ሠርተው የእርሱን ታማኝነት አይተው

እንዲሇፉት የዕምነት አባቶች እኛም በመናችን የእርሱን

መሌካምነት በሕይወታችን ተሇማምዯንና በዓይናችን አይተን

የሆነውን መመሥከር መቻሊችን ታሊቅ ክብር ነው።

ከብዘ ጊዛ ጸልትና ትዕግስት በኋሊ እ.ኤ.አ በዱሴምበር 2010

መጨረሻ ሊይ የዓመታት ጸልታችን በሚያስዯንቅ ሁኔታ ተመሌሶ

በሌባችን ሇእግዙአብሔር ሥራና ሇተተኪው ትውሌዴ የተመኘነውን

ዓይነተኛ ቦታ ሇመውረስ ችሇናሌ። የሇዓሇም እግዙአብሔር

መሌካም ነገር አዯረግሌን።

የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተክርስቲያን በአትሊንታ እግዙአብሔር

ሇሰጣት የአገሌግልት ራዕይ ሰፊ ቦታ ሇማሠራት ካሌሆነም

ሇመግዚት ሇብዘ ዓመታት በዕቅዴና በጸልት ሊይ ነበረች።

የቤተክርስቲያናችንም አባሊት ወዯሚቀጥሇው ምዕራፍ ሇመሸጋገር

በጉጉት ይጠባበቁ ነበር። በእግዙአብሔር ጊዛና መንገዴ ካሰብነውና

ከጠየቅነው በሊይ ሁለን ነገር አመቻችቶ ይሄው ዚሬ ሇምሥጋና

አበቃን።

ስጦታ በሰጪው ማንነት ይሇካሌ። ከእግዙአብሔር የሆነ

ነገር ሁለ የእርሱን ማንነት፣ የእርሱን ትሌቅነት፣ የእርሱን

አጀንዲና የእርሱን ክብር ይገሌጣሌ። የምናመሌከው አምሊክ

እጅግ እጅግ ትሌቅ ነው!!

ብዘ ጊዛ ሇጸልታችን መሌስ ስናገኝ ያሰብነውና

የፈሇግነው ሲሳካሌን ውስጣችን በዯስታና በምሥጋና ይሞሊሌ።

ከዙህ በፊት እንዯዙህ ያሇ ትሌቅ ነገር ተዯርጎሌን እንዯማያውቅ

አሁንም፣ አሁንም ያስዯንቀናሌ፥ያስዯስተናሌ እሌሌ ያሰኘናሌ። ይህ

ሁለ መሆን ያሇበት ጤናማ ሂዯት ነው።

ይሁንና ሁሊችንም መርሳት የማይገባን ትሌቁና ዋና ነገር

የሊሇም ሕይወት የሆነው የእግዙአብሔር ስጦታ ሌጁ ጌታ

ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱም “እኔ ሕይወት እንዱሆንሊችሁ

እንዱበዚሊችሁም መጣሁ።” አሇ። (ዮሏ.10፡10) ይህ አባባሌ

ከምዴራዊውና ከጊዛአዊው ስጦታ እጅግ እጅግ የሚበሌጥ

መንፈሳዊና ሊሇማዊ ስጦታ ነው።

አንዴ ቀን የጌታ ዯቀመዚሙርት ሇአገሌግልት ወጥተው

አጋንንትን ሲያስወጡ፣በሽተኞችን ሲፈውሱ ውሇው ሁለ ነገር

ስሇተሳካሊቸው ወዯ ጌታ መጡና የሆነውን ሁለ በዯስታ ነገሩት።

ጌታ ግን “መናፍስት ስሇተገዘሊችሁ በዙህ ዯስ አይበሊችሁ፥

ስማችሁ ግን በሰማያት ስሇተጻፈ ዯስ ይበሊችሁ።” አሊቸው።

(ለቃ.10፡20) ሇእግዙአብሔር ሰዎች ከአገሌግልት ውጤትና

ከምዴራዊው ስጦታ ሉበሌጥባቸው የሚገባው ስማቸው በሕይወት

መዜገብ ሊይ መጻፉ መሆን አሇበት። ምዴራዊውንና ጊዛያዊውን

ስናስተናግዴ ሰማያዊውን እንዲንረሳ ሌባችን በእግዙአብሔር ጸጋ መጠበቅ

አሇበት።

በዙህ አዱሱን ሕንጻ ሇመግዚት ባዯረግነው ጉዝ ውስጥ የአትሊንታ

ወንጌሊዊት ቤተክርስቲያን አባልችና በቅርብም ሆነ በሩቅ ያለ ወዲጆቻችን

ወሳኝ ሚና ተጫውተዋሌ። አሁንም ሥራው ተጀመረ እንጂ ገና ስሊሊሇቀ

እስከፍጻሜ የሚያዯርስ ጌታ ሁለን ነገር አትረፍርፎ እንዯሚሰጠን በሙለ

ሌባችን እናምናሇን። ሇእኛም ሆነ ሇሌጆቻችን የሊሇም እግዙአብሔር

የማምሇኪያና የማረፊያ ሥፍራ አጋጀ፥ ከዙህም የተነሳ ምሥጋናችን እጅግ

ከፍ ያሇ ነው። በመስጠትም ሆነ በጸልት የተባበራችሁን ወገኖቻችንን ከሌብ

ሌናመሰግናችሁ እንወዲሇን። ካሰባችሁትና ከጠየቃችሁት በሊይ የሠራዊት ጌታ

እግዙአብሔር ይባርካችሁ።

መነሻ

ቄስ ድ/ር ቶሇሳ ጉዱና

Twenty years from know you will be more disappoint-ed by the things you didn't do than by the ones you did do. So throw off the bow-lines. Sail away from the safe harbor. Catch the trade winds in your sails. Explore, Dream, Discover.

Martin Twain

Page 6: Elilta Volume 3

የፓስተሮች ምስጋና

የአምሊክ ዋጋው ምሥጋና ነው!

(ከፓስተር መስፍን ታዯሰ)

ከመጽሏፍ ቅደስ እንዯምንረዲው የተፈጠርነውና በስሙም

የተጠራነው ሇእግዙአብሔር ሇፈጣሪያችንና ሇአባታችን ክብር ነው።

“በስሜ የተጠራውን ሇክብሬም የፈጠርኩትን የሠራሁትንና ያዯረግሁትን

ሁለ አምጣ እሇዋሇሁ” (ኢሳ፡ 43፡7) እግዙአብሔርን የምናከብርበት

ሁኔታና መንገዴ ምስጋና መሆኑ በመጽሓፍ ቅደስ ውስጥ በብዘ ስፍራ

ተገሌጿሌ። ሇእግዙአብሔር የሚገባውን ምሥጋናና ውዲሴ ማቅረብ

ሇእግዙአብሔር የክብሩ መግሇጫ መንገዴ እንዯሆነ የእግዙአብሔር ቃሌ

ያስረዲናሌ። “ምሥጋናዬን እንዱናገሩ ሇእኔ የፈጠርኩት ሕዜብ፣

የመረጥኩትን ሕዜቤን አጠጣ ንዴ በምዴረ በዲ ውሃን በበረሃም

ወንዝችን ስጥቻሇሁና….” ኢሳ. 43፡21 ምሥጋና፥ እግዙአብሔር

አምሊካችንን በቃሌና በዴርጊት ከማግነን ባሻገር በህይወት መናችን

በአኗኗሯችን መግሇጽና ከፍ ከፍ ማዴረግ ነው። ምሥጋና የተፈጠርንበት

ዓሊማ በመሆኑ ሰው እግዙአብሄርን ማመስገን ሲረሳ ወይም ሲተው፣

አሌያም ከማመስገን ቸሌ ሲሌ ከተፈጠረበት ዓሊማ ሉወጣና

እግዙአብሄር ያጋጀሇትን በረከት ሊይቀዲጅ ይችሊሌ።

ስሇምሥጋናና ስሇምሥጋና አቀራረብ መጽ ሓፍ ቅደስ በሰፊው

ያስተምረናሌ። ይሄውም፥ ምሥጋናን ማቅረብ ግዳታ ስሇመሆኑ፣

ምሥጋና የ እምነት ጸጋ ስሇመሆኑ፣ ምሥጋና መሌካም ስሇመሆኑ፣

ሇአምሊካችን ምሥጋና ያማረ ስሇመሆኑ (መዜ. 146/147) ማን

ምሥጋና ማቅረብ እንዲሇበት፣ ምሥጋና መቼና እንዳት መቅረብ

እንዲሇበት፣ የምሥጋና ምክንያቶች ምን ምን እንዯሆኑ ወ..ተ

ይገኙበታሌ።

ከሊይ የተረሩትን ዓበይት የምሥጋና ክፍልች በመጠኑ ከተረዲን

ንዲ በመጨረሻው ረዴፍ ይሄንኑ ሇእግዙአብሔር ምሥጋና

የምናቀርብበትን ዓይነተኛ ምክንያት በአጭር በአጭሩ መጠቆሙ ጠቃሚ

ይሆናሌ።

1/ ምሥጋናን የምንሰዋው እግዙአብሄር ስሇገሇፀሌን መሌካምነት እንጂ

እኛ ስሊዯረግነው መሌካምሥራ ሌንነግረው አይዯሇም። ከሁለም

እግዙአብሔር ከሰጠን ስጦታዎች ሁለ የሊቀውና የከበረው ስጦታው

የፍቅር ሁለ መነሻና መዯምዯሚያ የሆነው የዯህንነት ስጦታው ነው።

ይህም ስጦታ ገና ሃጢአተኞች ሳሇን ክፍቅሩ የተነሳ እንዱሁ ወድን ሌዩ

የሆነውን አንዴ ሌጁ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ስሇኃጢአታችንና

ስሇበዯሊችን አሳሌፎ መስጠቱ ነው። ስሇዙህ የከበረ ስጦታው

እግዙአብሔር አምሊካችን ከምንም በሊይ በብዘ ሉወዯስና ሉመሰገን

ይገባሌ።

2/ ምስጋናን የምናመጣው ስሇፍጥረታችንና በእኛ ሊይ የሚገሇጸው

ማንነታችን ምንጩ እግዙአብሄር ስሇሆነ ነው። ንጉሥ ዲዊት “ግሩምና

ዴንቅ ሆኜ ተፈጥሬአሇሁና አመሰግንሃሇሁ” ያሇውም ይሄንን ዴንቅ

የእግዙአብሄር ሥራ በመንፈስ ስሇተረዲ ነው። መዜሙር 139፡14.

የስሜት አካሊቶቻችንንም ሆነ ሁሇንተናችንን የፈጠረው እግዙአብሄር

ነው። ያሇማቋረጥ መተንፈሳችን፣ ማየታችን፣ መስማታችን፣ መዲሰሳችን

መብሊት መጠጣታችን፣ መራመዲችን፣ ማሰባችን ፣ መናገራችን

በአጠቃሊይ ሰዎች ሆነን መፈጠራችን የእርሱ ዴንቅ ሥራ ነው።

በመሆኑም ስሇማንነታችንና ቆጥረን ስሇማንችሊቸው ስጦታዎቹ

እናመሰግነዋሇን።

3/ ምስጋናን የምናመጣው በየ ዕሇቱ በእኛ ሊይ የሚሆነውና እኛም

ዯግሞ የምንሠራው ጥሩ ሥራ ምንጩ እግዙአብሄር ስሇሆነ ነው።

የስሜት ህዋሳቶቻችንንና የአካሌ ብሌቶቻችንን ተጠቅመን ከላልች ጋር

የምናዯርገው መስተጋብር፣ የአንዯበታችን ቃሌ፣ የሥራችን ፍሬ፣

ታማኝነታችን፣ ፍቅራችን ወተርፈ ምንጩ ራሱ ፈጣሪያችን በመሆኑ

ሉመሰገን ይገባሌ። “…ሁለ በእርሱ ሆነ። ክሆነውም አንዲች ስንኳ ያሇ

እርሱ አሌሆነም።” (ዮሏንስ 1፡ 1-3)

4/ ምሥጋናን ማቅረብ ውዳታ ብቻ ሳይሆን ተፈጥሯዊ ግዳታም ነው

እግዙአብሔርን እንዴናመሰግንና እንዴናወዴስ ታናሌ። (መዜ.150.1)

የእግዙአብሔርን ትዕዚዜ ዯግሞ ማክበር ግዳታችን ነው።

“እግዙአብሔርን አመስግኑ፣ ስሙንም ጥሩ፤ ሇአሕዚብ ሥራውን

አውሩ” (1ኛ ዛና 16፡8)

5/ ምሥጋና የእምነት ጸጋ ነው። -በኢየሱስ ክርስቶስ እንዴናምን

በተሰጠን የ እግዙአብሔር ፀጋ ምክንያት እግዙአብሔርን

እናመሰግናሇን። (1ኛ ቆሮ.14)

6/ ምሥጋና በእግዙአብሄር ስሇተወዯዴንና ስሇተመረጥን ብቻ እንኳ

ሉቀርብ ይገባሌ። ሏዋርያው ጳውልስ ሇተሶልንቄ ሰዎች በሊከው

መሌዕክት፥ “በጸልታችን ጊዛ ስሇ እናንተ ስናሳስብ የእምነታችሁን ሥራ

የፍቅራችሁንም ዴካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያሇውን

የተስፋችሁን መጽናት በአምሊካችንና በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ

እያሰብን እግዙአብሄርን ሁሌጊዛ በሁሊችሁ ምክንያት እናመሰግናሇን”

ይሊሌ። 1ኛ ተሰልንቄ 1፡2

7/ ምሥጋና በራሱ መሌካም ነው፥ መሌካም ነገር ዯግሞ ሇሰዎች

ዯስታን ይሰጣሌ-እግዙአብሔርን ማመስገን መሌካም ነው። (መዜ.

92፡1)

Page 7: Elilta Volume 3

በሠራው መቅዯስ አይኖርም፤ በሰው እጅም አይገሇገሌም። የሃዋ. ሥራ

17፡24-25) ይሁንና መቅዯሱና መኖሪያው ሇሆኑት ሌጆቹ መሌካምን

ከማዴረግ የማያሰሌስ እግዙአብሄር ይህን ትሌቅ የአምሌኮ ሥፍራ

ሰጥቶናሌ። ክብር ሁለ ሇእርሱ ይሁን።

የአገሌግልት ሥፍራ ሇማጋጀት በርካታ ጥረቶችን በማዴረጓ

የእግዙአብሄር ወቅት በዯረሰ ጊዛ ሇአምሌኮም ሆነ ሇሌዩ ሌዩ

አገሌግልት የሚውሌ ከበቂ በሊይ የሆነ አመቺ ህንጻ ሇመግዚት ችሊሇች።

ግዥውም ሉከናወን የቻሇው የቤተ-ክርስቲያኒቱ ምዕመናን እግዙአብሄር

እንዲበዚሊቸው ፀጋ መጠን ሇእግዙአብሄር መንግሥት ሥራ አስፈሊጊ

የሆነውን የመባና አሥራት እንዱሁም ሌዩ ሌዩ የገንብ ችሮታ

በታማኝነትና በታዚዥነት በማበርከታቸው ነው። በወቅቱ ሇረዥም ጊዛ

የተሰበሰበውም ገንብ በታማኝነትና በጥንቃቄ በባንክ እየተቀመጠና

እንዲስፈሊጊነቱም ሇቤተ-ክርስቲያኒቱ ሌዩ ሌዩ አገሌግልቶች እየዋሇ

አሮጌውን ህንጻ ሇመግዣ ከባንክ ተወስድ የነበረው ብዴር ሙለ በሙለ

ተከፍል አሇቀ። ከዙያም በቀሪው ሊይ በየጊዛው እየተጠራቀመ ሇአዱሱ

ህንጻ መግዣ ካስፈሇገው 40 በመቶ የሚሆነው ገንብ የተከፈሇው ከቤተ

-ክርስቲያኒቱ አንጡራ ሃብት ነው። ይህን ችሎታ ለህዝቡ የሰጠው

እግዙአብሄር ስሇሆነ ከሁለም በፊት ምሥጋናንና ክብርን መቀበሌ

የሚገባው እርሱ ነው።

አዱስ የተገዚው ህንጻ ሇቤተ-ክርስቲያን አምሌኮና አገሌግልት ተገቢና

ተስማሚ ሆኖ መሠራትና መዯራጀት ስሊሇበት ይህን ሇማስፈፀም

በየዯረጃው ምዕመኑ እያሳየ ያሇው ትብብርና አስተዋፅኦ በይበሌጥ

እግዙአብሄርን እንዴናመሰግን ይገፋፋናሌ። በዙህ ረገዴ ከአጥቢያ ቤተ-

ክርስቲያኗ ምዕመናን አሌፎ ከውጭ ከኢትዮጵያ ሳይቀር በአንዲንዴ

ወገኖች እየታየ ያሇው ትብብርና ዴጋፍ የእግዙአብሄርን ሥራ

ሇመሥራት ክርስቲያኖች የቦታ ርቅት በአትሊንታ የምትገኘው

የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተ-ክርስቲያን በጥቂት አማኞች ህብረት

የተጀመረችው እንዯ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1983 ዓ.ም. ነው።

እስከ 1999 ዓ.ም. መጨረሻ ዴረስ በየሥፍራው ከቦታ ወዯቦታ

እየተንከራተተች በጥገኝነት ስታመሌክና ስታገሇግሌ ቆይታ የራሷ

የሆነውን የመጀመሪያውን ህንጻ የገዚችው በ1999 ዓ.ም. ነበር። እንዯ

አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ2000 ዓ.ም. ጅማሬ አንስቶ ሇ10 ዓመታት

ያህሌ የራስዋ ንብረት በሆነው ህንጻ ውስጥ ስትሰበሰብና ስታገሇግሌ

በቆየችበት ወቅት በቁጥር እያዯገ ሇመጣው ምዕመንና ወጣቶችዋ ሠፊ

እንዯማይገዴባቸው ጉሌህ ማስረጃ ነው። በመሆኑም እነዙህንም ወገኖች

ሆነ የአጥቢያ ቤተ-ክርስቲያኗን አባሊት ጌታ ኢየሱስ በማያሌቅ በረከቱ

አብዜቶ ይባርካችሁ እንሊሇን።

እኛም ማዯሪያው የሆንን ሌጆቹ በምቹና ባማረ ሥፍራ ሆነን

በቅዴስና እንዴናመሌከው ይህ ትሌቅ ዕዴሌ ስሇዯረሰን በጣም ዯስ

ብልናሌ። ይህ ሇትውሌዴ የሚተሊሇፍ ትሌቅ በረከት ብዘ ወገኖቻችን

የሚባረኩበትና የሚዴኑበት የፈውስ፣ የጸልት፣ የምሌጃና የበረከት ቦታ

ይሆን ንዴ ፀልታችን ነው። ይሌቁንም ጌታችንና መዴሃኒታችን

ኢየሱስ ክርስቶስ የከበረ ስሙ ይበሌጥ የሚከብርበትን ይህን ሥፍራ

የሰጠንና ያስጀመረን እርሱ፣ በክብር ሉያስጨርሰን የታመነ ነውና

በሚቀረው ሥራ ሁለ ህብረታችንን አጠንክረን እንዯጸጋው መጠን

ከአምሊካችን የሚጠበቅብንን አዯራና ኅሊፊነት በታማኝነት ሇመወጣት

እንዴንችሌ እግዙአብሄር ይርዲን።ዚሬም፣ ነገም፣ ሇሊሇም ክብር ሁለ

ሇአብ፣ ሇወሌዴ፣ ሇመንፈስ-ቅደስ አንዴ አምሊክ ይሁን። አሜን።

እግዙአብሄር ሇእኛ ያሇው ፍቅር አዕምሮ ከሚገሌጸው በሊይ ነው።ይህ ፍቅር

የሆነ አምሊክ ሇሰው ሌጆች ያዯረገውን ርዜረን ባንሌቅ እንኳ

ስሇሊሇማዊ ይቅርታው፣ ስሇምህረቱ፣ ስሇቸርነቱ፣ ስሇሁለን ቻይነቱ፣

ስሇአባትነቱ፣ ስሇጥበቃው፣ ስሇርህራሄው ወተ. ሉመሰገን ይገባሌ። ሁሌጊዛ

ዯስ ይበሊችሁ፤ ሳታቋርጡ ጸሌዩ፤ በሁለ አመስግኑ፤ ይህ የእግዙአብሄር

ፈቃዴ በክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ እናንተ ነውና። 1ኛ ተሰልንቄ 5፡16-19

8/ ምሥጋና በማን መቅረብ እንዲሇበት፥ -ምሥጋና የርስቱ ተካፋዮች የሆኑ

ሁለ ሇአምሊካቸው ሇእግዙአብሔር የሚያቀርቡት ሌዩ ስጦታ ነው፤ በቅደሳን

ርስት በብርሃን እንዴንካፈሌ ስሊበቃን እግዙአብሄርን

እናመሰግናሇን።እግዙአብሄርን ማመስገን ሲሞሊሌን የምናዯርገው

ሲጎዴሌብን ዯግሞ የምንተወው ጉዲይ አይዯሇም። -ሁሌጊዛ ስሇሁለ

እግዙአብሔርን እናመሰግናሇን። (ኤፌ. 5፡20)

የምሥጋና ምክንያቶቻችንን በሙለ በዙች አጭር ጽሁፍ መርር

ባይቻሌም ዋና ዋናዎቹ ግን በአጭሩ ከሊይ የጠቃቀስኳቸው ናቸው።

እጅግ ሠፊ የሆነ ቤተ-አምሌኮ ሇመግዚት ያስቻሇንን

እግዙአብሄርን አመሰግናሇሁ

በማቴ.ወንጌሌ 16፡18 ጌታ ኢየሱስ ስሇሚመሠርታት ቤተ-

ክርስቲያን እንዱህ ብል ነበር። “… በዙች ዓሇት ሊይ ቤተ-ክርስቲያኔን

እመሠርታሇሁ፤ የገሃነም ዯጆችም አይችለአትም።”

ቤተ-ክርስቲያን የሚሇውን ቃሌ ከግሪኩ ሥረ-ቃሌ ጋር ስናስተያይ

“ኤክሉዜያ” ማሇት እንዯሆነ እንረዲሇን። ትርጉሙም ከዓሇም ተመርጠውና

ተሇይተው የመጡትን የክርስቶስን ተከታዮች ህብረት ያመሇክታሌ። ቤተ-

ክርስቲያን ቤተ-አምሌኮ ወይም የመሰብሰብያ ሥፍራ/ህንፃ ያስፈሌጋታሌ

እንጂ ራሷ ህንፃ አይዯሇችም። ቤተ-ክርስቲያን በእግዙአብሄር ሇዓሇማዊ

እቅዴ ውስጥ የነበረች ብትሆንም በምዴር ሊይ የተመሠረተችው በበዓሇ-

ጴንጤቆስጤ ዕሇት መንፈስ-ቅደስ ከወረዯ በኋሊ ነው። በዙያን ዕሇት

ሓዋርያው ጴጥሮስ በመንፈስ-ቅደስ ሃይሌ ወንጌሌን ከሰበከ በኋሊ ሶስት ሺ

ሰዎች ጌታ-ኢየሱስ ክርስቶስን አምነው አዲኝነቱንና ጌትነቱን ተቀብሇው

የሊሇምን ሕይወት አግኝተው መንፈስ-ቅደስ ከወረዯባቸው ከ120 የጌታ

ተከታዮች ጋር በመቀሊቀሌ የክርስቶስ አካሌ ሆኑ። “የሚያምኑትም

በይበሌጥ ሇጌታ ይጨመሩሇት ነበር፤ ወንድችና ሴቶችም ብዘ

ነበሩ።” (የሃዋ. ሥራ 5፡14)

ቤተ-ክርስቲያን እንዯተጀመረች አማኞች የሚሰበሰቡበትንና

በህብረት እግዙአብሔርን የሚያመሌኩበትን ህንጻ ሇመሥራት ወይም

ሇመግዚት አቅም ስሊሌነበራቸውና የትኩረታቸውም ቅዴሚያ ዴሆችን

መርዲት ስሇነበር የሚሰበሰቡት በየቤታቸው እና በምኩራቦች እንዯነበር

ከመጽሃፍ-ቅደስና ከቤተ-ክርስቲያን ታሪክ እንረዲሇን። ቤተ-ክርስቲያን

በአምሌኯ ህንጻዎች መጠቀም የጀመረችው፣ እያዯገችና እየተስፋፋች

በመምጣቷ የመንግሥታትን ዴጋፍ ካገኘች በኋሊ ነው። በተሇይ

በመካካሇኛው መቶ ክፍሇ መን ውብና አስዯናቂ የሆኑ ካቴዴራልች ሇቤተ-

ክርስቲያን አገሌግልት መታነጽ ጀመሩ። በሰሜን ኢትዮጵያ በሊሉበሊ

አካባቢ ከመሬት ውስጥ ተፈሌፍሇው የተሠሩት አብያተ-ክርስቲያናት በ12ኛው

መቶ ክፍሇ መን መሠራታቸውን ታሪክ ያስረዲናሌ። ሓዋሪያው ጳውልስ

እንዯፃፈው እግዙአብሄር የሰው እጅ

Page 8: Elilta Volume 3

(ፓስተር አዛብ ገ/ኪሮስ)

“ንጉስ ዲዊት በእግዙአብሔርም ፊት ተቀምጦ እንዱህ አሇ::

አቤቱ አምሊክ ሆይ እስከዙህ ያዯረስኸኝ እኔ ማን ነኝ? ቤቴስ ምንዴር

ነው?አምሊክ ሆይ ይህ በፊትህ ጥቂት ነበር አቤቱ አምሊክ ሆይ ስሇ

ባሪያህ ቤት ዯግሞ ሇሩቅ መን ተናገርህ እንዯ አንዴ ባሇ ማዕረግ ሰው

ተመሇከትኸኝ። አንተ ባሪያህን ታውቀዋሇህና ሇባሪያህ ስሇተዯረገው ክብር

ዲዊት ጨምሮ የሚሇው ምንዴር ነው አቤቱ ይህን ታሊቅ ነገር ሁለ

ታስታውቀው ንዴ ስሇ ባሪያህ እንዯ ሌብህም ይህን ተአምራት ሁለ

አዴርገሃሌ። አቤቱ እንዯ አንተ ያሇ የሇም በጆሮአችንም እንዯ ሰማን

ሁለ ከአንተ በቀር አምሊክ የሇም።” (1ኛ ዛና.17፡16-21)

የእግዙአብሔር ባሪያ ዲዊት ስሇ እግዙአብሔር ቤት ሥራ እግዙአብሔር

ሉያዯርግ ያሇውን አስቀዴሞ በተናገረው ጊዛ ዲዊት ራሱን ተመሇከተ።

እርሱም ይህን የእግዙአብሔርን የተስፋ ቃሌ ሉቀበሌ የሚገባው ሰው

እንዲሌነበረ ራሱን ስሇቆጠረ “እስከዙህ ያዯረስኸኝ እኔ ማነኝ? ቤቴስ

ምንዴር ነው? በማሇት የእግዙአብሔር የተስፋ ቃሌ እንዯሚፈጸም

ስሊወቀ የተባሇሇትን በዕምነት ተቀበሇ። የተናገረውን የሚፈጽም ጌታ

ጊዛው በዯረሰ ጊዛ በሌጁ በሰሇሞን መን የገባሇትን ቃሌ ሁለ

ፈጸመው።

ሰሇሞንም ርዜመቱ አምስት ክንዴ ወርደም አምስት ክንዴ

ቁመቱም ሦስት ክንዴ የሆነ የናስ መዯገፊያ ሠርቶ በአዯባባዩ መካከሌ

ተክልት ነበር። በሊዩም ቆመ በእሥራኤሌም ጉባኤ ሁለ ፊት በጉሌበቱ

ተንበርክኮ እጁን ወዯ ሰማይ ረጋ። የእሥራኤሌም ጉባኤ ሁለ እያዩ

በእግዙአብሔር መሠዊያ ፊት ቆሞ እጆቹንም ርግቶ እንዱህ አሇ።

“አቤቱ የእሥራኤሌ አምሊክ ሆይ በሰማይ ወይም በምዴር አንተን

የሚመስሌ አምሊክ የሇም በፍጹም ሌባቸው በፊትህ ሇሚሄደ ባሪያዎችህ

ቃሌ ኪዲንህንና ምህረትን የምትጠብቅ ሇባሪያህ ሇአባቴ ሇዲዊት

የሰጠኸውን ተስፋ የጠበቅህ በአፍህ ተናግረህ ዚሬም እንዯሆነው በእጅህ

ፈጸምከው።”(2ኛ ዛና.6፡12-16)

ዴሮ ሇባሪያዎቹ ስሇቤቱ ተናግሮ የፈጸመ ጌታ ሕያው አምሊክ

በእኛም መን የቀዯመውን የአትሊንታ ቤተክርስቲያን ከየት

እንዯጀመረውና ዬት እንዲዯረስን ሳይና እግዙአብሔር የተናገረውን

ሲፈጽም በመመሌከቴ የሚሰማኝን ሇመግሇጽ ቋንቋ ያጥረኛሌ። ታሊቅ

የሆነው እግዙአብሔር ሇእኛ ሇታናናሾች በየመናቱ እራሱን እየገሇጠ

እዙህ ስሊዯረሰን ስሙ ከሊሇም እስከሊሇም ይባረክ። በእኛ ሉከብር፣

ሉጠራና ሉሠራ የወዯዯ የተናገረውን ሁለ የፈጸመ አንዴም ያሊስቀረ

ጌታ እንዯሆነ በመኔ አይቼአሇሁና ነፍሴ ሇሊሇም ታከብረዋሇች።

ይህ እግዙአብሔር ዚሬም ሕያው እግዙአብሔር ነው። በባሪያው

በንጉሥ ዲዊት መን ብቻ የሠራ ሳይሆን ዚሬም ሲሰራ የተናገረውን

ሲፈጽም አይቻሇሁ። ስሇዙህ በቀረው መኔ እስካሁን ከሆንኩሇት በሊይ

ሌሆንሇት፣ ከተገዚሁሇት በሊይ ሌገዚሇት፣ ካገሇገሌሁት በሊይ ሊገሇግሇው

ራሴን እንዯገና ብሰጠው አይበቃኝምና ሇሊሇም የተባረከ ይሁን እሊሇሁ።

እግዙአብሔር የታመነ ቃሌ ኪዲኑን የሚጠብቅ አምሊክ ነው። መሇዋወጥ

የሚባሌ ነገር በርሱ ባህርይ ውስጥ የሇም። የተናገረውን በማዴረግ

የታወቀ አምሊክ ነው። ሁለን አሸንፎ የተናገረውን ሲፈጽም በመኔ

ስሊየሁት አመስግኑት፣ተገዘሇት፣አክብሩት፣ተማመኑበት እሊሇሁ። በፊታችን

ባሇው መን በእግዙአብሔር በመተማመንና በመያያዜ፣በፍቅር፣በጽዴቅናና

በመሰጠት እንዴናገሇግሇው እግዙአብሔር ይርዲን።

እግዚአብሔር ይመስገን

ፓስተር ፍቃደ ጀምበሬ)

“…እንዯ እግዙአብሔር ያሇ ማንም የሇም…” ዲ.33:26

የሰማን እግዙአብሔር ይመስገን! ጸልታችንን የመሇሰሌን

እግዙአብሔር ይመስገን! ያሰበን እጊአብሔር ይመስገን! ይህንን

የአምሌኮ ስፍራ የሰጠን እግዙአብሔር ይመስገን!!

ዚሬ ሊይ ሆኜ እዙህ ሇመዴረስ የፈጀብንን ጊዛና

ያሳሇፍናቸውን የተሇያዩ ነገሮች ሳስብ እጅግ ይገርመኛሌ። እግዙአብሔር

ያሇመብቃትን መን አሳሌፎ፣ ያሇመቻሌን ሁኔታ አሳሌፎ በራሳችን

አቅምና ችልታ መግዚት ቀርቶ ማሰብ የማንችሇውን የአምሌኮ ሥፍራ

ስሇሰጠን ጌታዬን አመሰግነዋሇሁ። ከቦታ ጥበት የተነሳ የነበረብንን

ችግር ሳስብ(በተሇይ የሌጆች ማስተማሪያ ቦታ መጥበብ) የቤተክርስቲያን

ሕንጻ ሇመግዚት በመፈሇግ በሌዩ ሌዩ ዯረጃዎች ማዴረግ የነበረብንን

ውሳኔዎች ሇመወሰንና ውሳኔዎቹን ተግባራዊ ሇማዴረግ የፈጀብንን ጊዛና

ሁኔታ ወዯ ኋሊ ዝር ብዬ ስመሇከት አሁን የዯረስንበት ዯረጃ

ያስዯንቀኛሌ። በተሇይ የዙህን ሕንጻ እገበያ ሊይ መዋሌ ሰምተን

የግዢውን ፕሮሰስ ከጀመርን በኋሊ የነበረው መወዚወዜ ቀሊሌ

አሌነበረም። በመጀመሪያ ሕንጻውን ሇመግዚት በገንብ አቅምና የአሜሪካ

ዴርጅቶች በመሆናቸው ከእኛ ይሌቅ ተቀባይነት የነበራቸው ወዯ አምስት

ዴርጆቶች ነበሩ። ሁለም እኛ ሕንጻውን ሇመግዜት ከሰጠነው ዋጋ

አብሌጠው ስሇሰጡ እኛ በውዴዴሩ ሉስት ሊይ የመጨረሺያ ነበርን።

እኛም እግዙአብሔር ጣሌቃ እንዱገባ መጸሇይ ጀመርን። እነዙያ አራት

ወይንም አምስት የሚያህለ ዴርጅቶች ተራ በተራ በተሇያየ ምክንያት

የተጠበቀባቸውን ነገር ማሟሊት እያቃታቸው ከመስመር ወጡ።

በመጨረሺያም በገዢእዎቹ ሉስት ሊይ የእኛ ስም ብቻ ሲቀር እናንተ

በሰጣችሁን ዋጋ መሸጥ ስሇማንፈሌግ ቤቱን መሌሰን ገበያ ሊይ

እናወጣዋሇን ብሇው ገበያ ሊይ አወጡት። እኛም እንዯሇመዴነው

መጸሇያችንን ቀጠሌን።

“አቤቱ የአባቶቻችን የአብርሐምና

የይስሐቅ የእሥራኤሌም አምሊክ

ሆይ ይህን አስብ በሕዝብህ ሌብ

ሇዘሊሇም ጠብቅ ሌባቸውንም ወዯ

አንተ አቅና ።”

(ዜና ቀዲማዊ 29፡18)

Page 9: Elilta Volume 3

በዙህ በመጨረሻው ጊዛ ሇእኛ ሳይነግሩን ቤቱን ባንክ

ሉወስዯው ነው የሚሌ ነገር ሰማን። ጉዲዩ ከመጀመሪያዎቹ

ሻጮች ወጣና ባንክ እጅ ገባ።ይህም ያሌጠበቅነው አዱስ

ነገር ነበር። ነገር ግን እግዙአብሔር ሇዙህ ሁኔታ ያጋጀው

ሰው ጣሌቃ ገብቶ በሁኔታው ተጠቃሚ ቢሆንም እኛ

ሌንገዚበት ከነበረው ዋጋ እጅግ ባነሰ ዋጋ እንዴንገዚው

ጌታ ረዲን። ነገር ግን ይህ ሁለ ከመሆኑ አስቀዴሞ አንዴ

ቀን ሕንጻውን የሚሸጥሌን ዯርጅት ሇመግዚት ያቀረብነውን

ሰነዴ ተቀበል ሉሸጥሌን ተስማምቶአሌ የሚሇውን ዛና

ስሰማ በውስጤ ያሇፈውን ነገር በፍጹም አሌረሳውም።

ዛናውን ከሰማሁበት ዯቂቃ ጀምሮ በዜግጅት ያሌሆነ፣ በእሳቤ

ያሌሆነ፣ ነገር ግን ዴንገት ውስጤን ፈንቅል ያሇማቋረጥ

ሇ30 ዯቂቃ ገዯማ “የእግዙአብሔር መን መጣ፤

የእግዙአብሔር ክብር መጣ፣የእግዙአብሔር ሙሊት መጣ”

የሚለ ቃሊት ከውስጤ ይወጡ ነበር። ይህ ዓይነቱ ሌምምዴ

የአንዴ ወይንም የሁሇት ጊዛ ሌምምዳ ብቻ አሌነበረም፤

ብዘ ጊዛ በዯስታና በምሥጋና ቃሊት ውስጤ ይሞሊና

ከአንዯበቴ ዯግሞ ከሊይ የጠቀስኳቸው ቃሊት ይፈሱ ነበር

እግዙአብሄር ይመስገን።

ወዯዙህ ሥፍራ የመጣነው ከእግዙአብሄር ዴምጽ

የተነሳ ነው። ሇጽልታችን ጉሌበት የሆነን ይህ ዴምጽ ነው።

ሇዕምነታችን ብርታት የሆነን ይህ ዴምጽ ነው። ከአቅማችን

በሊይ የሆነውን ስፍራ እንዴናይ ዴፍረትን የሰጠን ይህ

ዴምጽ ነው። እግዙአብሔር በዙህ ቦታ ሉሰራ የፈሇገው ነገር

እንዲሇ እንዴናውቅ በውስጣችን መረዲትን የሞሊ ይህ

ዴምጽ ነው። ወዯዙህ ሥፍራ የመራን እግዙአብሔር ነው።

በዙህ ሥፍራ የሚያኖረን እጊአብሔር ነው። ክብር

ከሇአሇም እስከ ሇአሇም ሇእርሱ ብቻ ይሁን!

ይህ በእግዙአብሄር ዓይን ንዴ እጅግ ቀሊሌ ነገር

ነው። እግዙአብሔር የሰው ችግር እንጂ የቦታ ችግር፣

የሏብት ችግር የሇበትም። እግዙአብሔር ያሇው ሁለ

የሆነውን አንዴ ሌጁን የሰጠን የሰውን ሌጆች በሙለ

ሇማዲን ነው። እግዙአብሔር ሰዎች ወዯ እርሱ እውቀት

እንዱመጡ ሇመርዲት የማይሰጠው ነገር የሇም ምክንያቱም

ከሌጁ የሚበሌጥ የከበረ ነገር የሇምና። ሌጁን ከሰጠን

እንዳት ላሊውን ነገር አይሰጠንም። ስሇዙህ ይህ ሕንጻ

የእግዙአብሔር መሳሪያ ነው። ይህንን ሕንጻ በመጠቀም

በአንዴም በላሊም መንገዴ እግዙአብሔር ሰዎችን

መዴረስ፣ማዲን፣መርዲት፣መፈወስና ሰዎችን ወዯራሱ መሳብ

አስቦአሌ ብዬ አምናሇሁ። ይህ ሥፍራ ሇእግዙአብሔር

የተቀዯሰ ሥፍራ ነው። ስሇዙህ ዓይኖቼ በሰጪውና በምንጩ

ሊይ እንጂ በስጦታው ሊይ እንዲይሆኑ ወሰንሁ።

እግዙአብሔር ከዙህ የበሇጠ፣ ከዙህ የተሻሇ ነገር ሉሰጥን

እንዯሚችሌ አምናሇሁ። ጌታ “የሚያከብሩኝን አከብራሇሁ

የሚንቁኝ ይናቃለ” ብልአሌ። ስሇዙህ እርሱን ከማክበር

እንዲሌጎዴሌ በዙህ ክብረ በዓሌ ሊይ ከሚሆነው ነገር የተነሳ

ሏሳቤና ትኩረቴ ከእርሱ እንዲይርቅ ሇማዴረግ ወስኜአሇሁ።

ምክንያቱም ይህን ያዯረገ እግዙአብሔር ነው። ከዙህም

በሊይ ሉያዯርግ የሚቻሇው እርሱ ብቻ ነው። ሉዯነቅ

የሚገባው፣ሉመሰገን የሚገባው፣ሉከብር የሚገባው፣

ሉሰገዴሇት የሚገባው፣ ሉታወቅ የሚገባው እርሱ ብቻ ነው።

ክብር ከሇአሇም እስከ ሇአሇም ሇስሙ ይሁን።አሜን!!!!

“...አቤቱ በሰማይና በምዴር ያሇው ሁለ

የአንተ ነውና ታሊቅነትና ኃይሌ ክብርም

ዴሌና ግርማ ሇአንተ ነው፤ አቤቱ

መንግሥት የአንተ ነው፥ አንተም በሁለ

ሊይ ከፍ ከፍ ያሌህ ራስ ነህ።

ባሇጠግነትና ክብር ከአንተ ንዴ ነው፥

አንተም ሁለን ትገዚሇህ ኃይሌና

ብርታት በእጅህ ነው። ታሊቅ ሇማዴረግ

ሇሁለም ኃይሌን ሇመስጠት በእጅህ

ነው። አሁንም እንግዱህ አምሊካችን

ሆይ እንገዚሌኃሇን ሇክቡር ስምህ

ምስጋና እናቀርባሇን ሁለ ከአንተ ንዴ

ነውና ከእጅህም የተቀበሌነውን

ሰጥተንሃሌና ይህን ያህሌ ችሇን

ሌናቀርብሌህ እኔ ማን ነኝ? ሕዜቤስ

ማን ነው? ”

(ዛና ቀዲማዊ 29፡11-15)

Page 10: Elilta Volume 3

በዚሬው የእሌሌታ ሌዩ እትም

በክርስቶስ መንግሥት የረዥም መን

አገሌጋይ ከሆኑት ካህን ከድ/ር ቶልሳ

ጉዱና ጋር ቆይታ አዴርገናሌ። ሇዙህ

ዯግሞ መነሻ ምክንያት አሇን። ድ/ር

ቶልሳ ከመጋቢነታቸው ላሊ አንዴ

በብዘዎች ንዴ የታወቀና እኛም

የዯረስንበት ሌዩ ራዕይ ባሇቤት

በመሆናቸው ነው። በዙህ መንም ባሇ

ራዕይ ይነሳሌን ሇሚለ ጠያቂዎች ጌታ

በመናት ሁለ እንዯሚናገርና

የተናገረውንም እንዯሚፈፅም ይህ አንዴ

ጠቋሚ ነውና አንባቢዎች ቃሇ-ምሌሌሱን

በጥሞና ታነቡት ንዴ በጌታ ፍቅር

እንጋብዚሇን።

እሌሌታ፥ ቄስ ድ/ር ቶልሳ በቅዴሚያ

የእሌሌታ መፅኄት ያዯረገችሌዎትን

የእንወያይ ግብዣ ተቀብሇው

የእግዙአብሄርን ዴንቅ ሥራ ሇመመስከር

በመፍቀዴዎ እናመሰግናሇን። አከታትሇንም አዱስ የአምሌኮ ሥፍራ

ሇእርሶና ሇቤተ-ክርስቲያንዎ እንዯሚሰጥ ጌታ በራዕይ ተናግሮዎት

እንዯነበር ሰምተናሌ። በዙህ ረገዴ ጌታ ምን እንዯተናገርዎት መቼ

እንዯተገርዎትና ዬት እንዯተናገርዎት ሇእኛም ሆነ ሇአንባቢዎቻችን

ቢገሌጹሌን?

ፓስተር ቶልሳ-፡ ከዙህ ቦታ መሄዴ እንዲሇብንና ላሊ የቤተክርስቲያን

ሕንጻ መግዚት እንሚያስፈሌገን ተረዲን። መጀመሪያ ልረንስቪሌ

ኃይዌይ ሊይ የፓስተር ሀውሌን ቤተክርስቲያን አየን ሌንገዚው ብዘ

ፈሌገን ነገር ግን መስማማት አሌቻሌንም። እንዯገና ፎረስትሪ ባፕቲስት

የሚባሌ ቤተክርስቲያን መግዚት ወሰንን ሇዙያ ቤተክ $5.3 ሚሉዮን

ሌንከፈሌ ተስማምተን አንሸጥም አለ። በመጨረሻም ይህንን ቦታ

አየንና ሇመግዚት ወሰንን። ከሁለ በሊይ ስሇዙህ ቦታ የማረከኝ ሕንጻው

ያሇበት አካባቢ(ልኬሽኑ) ነው። በአዱሱ የቤ/ክናችን ሕንጻ ግቢ ውስጥ

ብቻዬን መጸሇይ የጀመርኩት Dec. 18/2006 ነው። በየአመቱ Janu-

ary ወር የ21 ቀን የጾምና የጸልት ፕሮግራም አሇን። January ወር

ባለት 31 ቀናት የኢያሪኮ ሰሌፍ (ጄሪኮ ማርች) ሇማዯረግ ወሰንኩ።

ከዙያ በኋሊ በየጠዋቱ አንዲንዴ ጊዛ በቀን ሶስት ጊዛ እየተመሊሇስኩ

መጸሇይ ጀመርኩ። አንዴ ቀን ጀንዋሪ 3/2007 ዜናብ ይንብ ስሇነበረ

ሇጸልት መሄዴ የማሌችሌበት ሁኔታ ነበር። ነገር ግን የኔ ራዕይ ከዜናብ

ስሇሚበሌጥ አሌቀርም ብዬ ሇመጸሇይ ወዯ አዱሱ ግቢ መጣሁ። እኔም

በዜናቡ ውስጥ እየተመሊሇስሁ እየጸሇይሁ እያሇሁ አንዴ ወንዴም

ከኦክልሆማ ስሌክ ዯውል የት ነው ያሇኸው አሇኝ አንዴ ቦታ ሆኜ

እግዙአብሔር ስፍራውን እንዱሰጠኝ እየጸሇይሁ ነው አሌሁት። እርሱም

በሌ ጌታ ስሇዙህ ቦታ ይናገርሃሌ

የሚናገርህም January 7/2007 ነው፤

እኔም ሇዙህ ቦታ የሚሆን በራሴና

በባሇቤቴ ስም የዕምነት ር(faith seed)

$2000.00 እሌካሇሁ አሇኝ። ነገሩ

በውስጤ ገብቶ ነበርና በጣም በጉጉት

ጠበቅሁት። ከዙያ በኋሊ በእኔ ሌብ ውስጥ

የቀረው ጌታ January 7/2007 ምን

ሉናገረኝ ነው የሚሇው ሃሳብ ነበር። Jan-

uary 7/2007 ማሇዲ ተነስቼ ጌታዬ ዚሬ

ምን ሌትናገረኝ ነው የፈሇግኸው ብዬ

መጽሏፍ ቅደሴን ስከፍት ለቃ. 19፡27-

31 “…ሇጌታ ያስፈሌገዋሌ በለ…”

የሚሇው ቃሌ በሌቤ ገባ። እኔም ከዙህ

ቃሌ የተነሳ ይህ ቦታ ሇእኛ እንዯተሰጠን

መቶ በመቶ አመንሁ። አንዴ ጊዛ ዲንውዱ

ከወንዴሞች ጋር ጸልት ሊይ እያሇሁ ጌታ

“ሇእናንተ ሳይሆን ሇስሜ ስሌ አዯርገዋሇሁ”

አሇኝ። እንዯገና ዯግሞ እሁዴ ማታ

በቤተክርስቲያን ውስጥ ሇማታው

አገሌግልት ቁጭ ብዬ እያሇሁ “ሰሇዙያ ቦታ እመን እንጂ አትፍራ”

አሇኝ። ከዙያን ቀን ጀምሮ በዴፍረት በአዯባባይ መናገር ጀመርኩ

ምክንያቱም እግዙአብሔር ይህንን ቦታ እንዯሰጠን እርግጠኛ ነበርኩ።

እግዙአብሔር ራዕይን በሚሰጠን ጊዛ በመንፈሳችን ውስጥ የሚተክሇው

ነገር አሇ። በውስጣችን የተከሇውን ያንን ራዕይ ዯግሞ በቃለ

ያጸናዋሌ። እኔም ይንን ራዕይ ከእግዙአብሔር የተቀበሌኩት፣

ያመንኩትና በተግባር ሊይ ያዋሌኩት በዙህ ሁኔታ ነው።

እሌሌታ- ራዕይ ምንዴነው?

ፓስተር ቶልሳ-: ራዕይ የሊሌም እግዙአብሔር ሇሕዜቡ ያሇውን አጀንዲ

በመንፈስ ቅደስ ገሊጭነት ማየትና መረዲት መቻሌ ነው።

እሌሌታ- አንዴ ሰው ጌታ ራዕይ እንዯሰጠው ወይም እንዯተናገረው

ማረጋገጫው ምንዴነው?

ፓስተር ቶልሳ- አንዴ ሰው ራዕይን ከእግዙአብሔር እንዯተቀበሇ

በእርግጥ ከእግዙአብሔር እንዯ ስማ የሚያረጋግጠው አንዯኛ በተጻፈው

ቃለ ሲሆን ሁሇተኛው ራዕዩ ሲፈጸም ነው።

እሌሌታ- የአትላንታ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን አጀማመር እንዴት

ነበር?

ፓስተር ቶልሳ-: የአትላንታ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን የተጀመረችው

በሁሇት ወጣቶች ነው። በመጽሏፍ ቅደስ ጥናት የተጀመሪው ሕብረት ቀስ

በቀስ በማዯግ ወዯ ቤተክርስቲያንነት ተሇወጠ። መጽሏፍ ቅደስ ጥናቱን

ከባሇ ራዕዩ ጋር የተዯረገ ቆይታ

Page 11: Elilta Volume 3

ያስተባበሩ የነበሩት ሁሇቱ ወጣቶች ዚሬ አዴገው ሌጆች ወሌዯውና አፍርተው በሌዩ

ሌዩ መንገዴ ቤተክርስቲያንን እያገሇገለ ነው። ፓስተር አዛብ ገ/ኪሮስንና

ወንዴም አማረ ተራን ጌታ ተጠቅሞባቸው አገሌግልታቸውንና ታማኝነታቸውን

ባርኮ ሇዙህ ታሊቅ ሥራ ምክንያት ስሊዯረጋቸው ጌታን እጅግ እናመሰግናሇን።

እሌሌታ- ዚሬ የቤተ-ክርስቲያኗ ዕዴገት ምን ሊይ ነው?/ከምዕመናን ቁጥር ጀምሮ

መንፈሳዊ ዕዴገትዋ ምን ያህሌ ነው?

ፓስተር ቶልሳ: ሇሁለም ግሌጽ ሆኖ እንዯሚታየው ጌታ በቁጥርም በብስሇትም

እያሳዯገን ነው። በአመዚኙ ግን ከቁጥራችን መብዚት ይሌቅ ብስሇታችን እጅግ

የሚያስዯስት ነው። በጌታ ቃሌ ሊይ የተመሠረተ መንገደን መሇየት የሚችሌ

ጉባኤ አሇን። በቁጥርም ቢሆን ከጊዛ ወዯ ጊዛ ጌታ እያበዚን ስሇሆነ ምስጋናችን

እጅግ ብዘ ነው።

እሌሌታ- አዱሱ የአምሌኮ ቦታ/ህንጻ አገሌግልት መስጠት የሚጀምረው መቼ

ነው?

ፓስተር ቶልሳ: አዱሱ የአምሌኮ ቦታ አገሌግልት መስጠት የሚጀምረው እ.ኤ.አ

ሏምላ 15 ቀን 2011 ዓ.ም ነው።

እሌሌታ- አገሌግልት እንዱሰጥ የታሰበው በምን በምን ርፍ ነው?

ፓስተር ቶልሳ: የቤተክርስቲያናችንን ምዕመናንን በተመሇከተ እስካሁን

እያገሇገሌንባቸው ያለት መንገድች እንዯተጠበቁ ሆነው በተጨማሪ ምዕመናንን

ሁለ ማሇትም ከህጻናት ጀምሮ በእዴሜ የገፉትን ሁለ የሚያጠቃሌሌ

በእግዙአብሔር ቃሌና በዯቀመዚሙርነት ሊይ ያተኮረ የአገሌግልት አጀንዲ ሲኖረን

የተሌዕኮ አገሌግልታንንም በተመሇከተ እንዯዙሁ እስካሁን እናዯርገው ከነበረው

በሊይ በአካባቢያችንና ከክሌሊችን ውጪ በአዱስና እጅግ በተሻሇ መንገዴ

የመሥራት ሸክም አሇን።

እሌሌታ- ስሇአዱሱ የአምሌኮ ሥፍራ የሚነግሩን ነገር ካሇ? ሇምሳላ ስሇግዢው፤

ስትራተጂክ አቀማመጡ፣ ስሇመኪና ማቆሚያው ምቹነት፣ ሇህዜብ መጓጓዣ ስሊሇው

ቅርበት፣ ስሇመሰብሰቢያ ሥፍራዎቹ ስፋት፣ ስሇተሇያዩት ቢሮዎቹ…የሚለን

ምንዴነው?

ፓስተር ቶልሳ፡ አዱሱ የአምሌኮ ስፍራ የእግዙአብሔር ቸር ስጦታ ነው ከማሇት

በስተቀር ምንም ማሇት የምችሇው ነገር የሇም። ምክንያቱም በሰው አዕምሮ ይህ

ትንሽ ጉባኤ እንዯዙህ አይነት ግሩም ቦታ ገዜቶ ሇአምሌኮ ይጠቀምበታሌ ብል

መገመት ትንሽ ያዲግታሌ። ቦታው ሇሁለም ነገር የተመቸ፣ ሇህዜባችን አማካኝ

በሆነ ቦታ የሚገኝ፣ ሇአገሌግልት እጅግ የሚጠቅም ነው። ጌታን ከማምስገን

በስተቅር ላሊ ቃሊት የለኝም።

እሌሌታ- አሁን እንዯነገሩን የቤተ-ክርስቲያንዋ ምዕመን ቁጥር ትንሽ ነው

ባይባሌም በጣም ብዘም የሚባሌ አይዯሇም። ታዱያ ይሄን ያህሌ ትሌቅ ሥፍራ

በሚሉዬኖች የሚቆጠር ገንብ ከባንክ ተበዴራ ሌትገዚ ቤተ-ክርስቲያንዋ እንዳት

ዯፈረች?

ፓስተር ቶሇሳ፡ ቤተክርስቲያን የእግዙአብሔርን ሥራ የምትሠራው እባንክ ውስጥ

ባሊት ገንብ መጠን ሳይሆን እግዙአብሔር በሰጣት ራዕይ ነው። እኛ ያሇን ራዕይ

እጅግ ትሌቅ ነው። ሇዚሬውም ሆነ ሇመጪው ትውሌዴ መሠረት ጥል ማሇፍ

ከእምነታችን አንደ ነው። ከባንክ የተበዯርነውም ገንብ በጥቂት ጊዛ ውስጥ

ተከፍል እንዯሚያሌቅ ሌባችን ሙለ ነው።

እሌሌታ- ሇአንባቢዎች ማስተሊሇፍ የሚፈሌጉት መሌዕክት ቢኖር?

ፓስተር ቶልሳ፡ ሇአንባቢይያን ማስተሊሇፍ የምፈሌገው አንዴ ነገር ነው። የጌታ

መምጫ በዯጅ ስሇሆነ እርሱን ሇመገናኘት ተጋጁ ራሳችሁን ሇእርሱ ስጡ፥ “ወዯ

እኔ የመጣውን ወዯ ውጪ አሊወጣውም” ብል ቃሌ ገብቶአሌና።

እሌሌታ-ጌታ እግዙአብሄር አብዜቶ ይባርክዎት።

ሜሪ ጆንስ በሰሜን ዌሌስ(ኢንግሊንዴ) ትኖር የነበረች በጣም

ዴሃ ወጣት ነበረች።የተወሇዯችው እ.አ.አ. 1784 ነበር፡። ቤተሰቦቿ በሸማ

ሰሪነት ይተዲዯሩ የነበሩ ሲሆን ሜሪ ዯግሞ የአትክሌት ቦታዎችንና

ድሮውችን ትጠብቅ ነበር።

በዙያን መን መጽሏፍ ቅደስ የነበራቸው እጅግ ጥቂት ሰዎች

ብቻ ነበሩ። ሜሪና ቤተሰቧ መጽሀፍ ቅዴስ ስሊሌነበራቸው በአክባቢያችቸው

በሚገኘው የሜቶዱስት ቤተክርስቲያን እየሄደ መጽሏፍ ቅደስ ሲነበብ

መስማት በጣም ይወደ ነበር። በምትኖርበት አካባቢ ት/ቤት ስሊሌነበረ

ማንበብ ባትችሌም የ8 ዓመት ሌጅ እያሇች ቤተክርስቲያን ውስጥ ሲነበብ

የሰማችውን ቃሌ ቃሌ በቃሌዋ ትዯግመው ነበር።

ሜሪ ጆንስ የራሷ መጽሏፍ ቅደስ ኖሯት የማንበብ ትሌቅ ጉጉት

ነበራት። ይህንን የምታውቅ ጎረቤቷ ማንበብ ከተማረች እቤቷ ያሇውን

ትሌቅ መጽሏፍ ቅደስ እየመጣች እንዯምታነብብ ቃሌ ገባችሊት።

እዴሜው 10 ዓመት በዯረሰ ጊዛ በአካባቢዋ ት/ቤት ስሇ ተከፈተ ት/ቤት

ገብታ በትጋት በመማርና በማጥንናት ማንበብና መጻፍ ተማረች።

አስተማሪዋም የእሁዴ ት/ቤት ስሇከፈተች ቅዲሜ ዕሇት ቃሌ የገባችሊት

ጎረቤቷ ቤት በመሄዴ መጽሏፍ ቅደስ ማንበብ ጀመረች። ሜሪ ጆንስ ከዙህ

በኋሊ የራሷ መጽሏፍ ቅደስ ሇኖራት እንዯሚገባ ወሰነች። መጽሏፍ ቅደስ

በጣም ውዴ ከመሆኑም በሊይ ገበያ ሊይ የሚገኘው በጣም አነስተኛ ቁጥር

ነው።

ምኞትዋንም ፍጻሜ ሇማዴረስ ግንብ ማግኘት የምትችሌበትን

መንገዴ በመፈሊሇግ ገንብ ማጠራቀም ጀመረች። እንጨት በመሌቀም፣

ሌጆች በመጠበቅ፣ ሁሇት ድሮውችና ንብ ያሇበት ቀፎ ተክፈሊት። ከዙያም

እንቁሊሌና ማር በመሸጥ ትንሽ ገንብ አጠራቀመች። ይሁን እንጂ

ከአንዴ አመጥ ጥረት በሗሊ ያጠራቀመችው 1 ሺሉንግ ብቻ ነበር።

በሚቀጥለት ሁሇት አመታት ብዘ ስሥራዎችን ሰርታ ተጨማሪ

ገንብ ማጠራቀም ቻሇች። በምትማርበት ት/ቤትም አዱስ አስተማሪ

ተመዯበ። ይህም አስተማሪ አዱስ መጽሏፍ ቅደስ ገዜቶ ስሇነበረ መጽሏፍ

ቅደሱን ሇማየት በጣም በመጓጓቷ የራሷን ሇመግዚት ይያጠራቀመችውን

ገንብ ነገረችው። ቀጣዩን 3 ዓመታት ሜሪ ሌብስ በመስፋትና መጣፊያ

በመሇጠፍ የበሇጠ ገንብ አገኘች። በመጨረሺያም መግዚት

የሚያስችሊትን በቂ ገንብ በማግኘቷ በጣም ዯስተኛ ነበረች። ነገር ግን

ግንቡ ይኑራት እንጀ መጽሏፍ ቅደስ የት እንዯሚገኝ አታውቅም ነበር።

በምትኖርበት አካባቢ የነበረ ፓስተር መጽሏፍ ቅደስን ሇማግኘት 45 ኪል

ሜትር ርቆ ወዯሚገኘው ባሊ ወዯሚባሌ ከተማ መሔዴና ቄስ ቶማስ

ቻርሌስን መጠየቅ እንዲሇባት ነገራት። ክፋቱ ግን ከዙህ ረዥም ርቀት

የእግር ጉዝ በኋሊ መጽሏፍ ቅደስ ሊይገኝም ይችሊሌ አሊት። ሜሪ

የምትጓዜበት ላሊ አማራጭ ስሊሌነበራትና የነበረቻት ጫማም የዯከመች

አሮጌ ጫማ ስሇነበረች 45 ቱን ኪል ሜትር በእግሯ መጓዜ ነበረባት።

Page 12: Elilta Volume 3

ሜሪ ቀዯም ብሊ በጠዋት በመነሳት ሇመንገዶ የሚሆን ትንሽ ምግብ

ካጋጀታ ከወሊጆቿ ጋር ተንበርክካ በጸልት የእግዙአብሔርን እርዲታ

ከጠየቁሊት በሗሊ ረጅሙን ጉዝ ተያያችው። ሜሪ በዙህን ጊዛ የ 16

ዓመት ኮረዲ ነበረች። ተራራማውንና ሸሇቆማውን መንገዴ በጸሇትና

የእግዙአብሔርን ቃሌ በማስሊሰሌ ጉዝዋን ቀጠሇች። በመንገዶም

የምትበሊውንና የምትጠጣውን የሚሰጧት ሰዎች አገኘች። ዲሩ ግን

ከመምሸቱ በፊት ባሊ(Bala) መዴረስ ስሇነበረባት በመንገዶ ሊይ

ከምታገኛቸው ሰዎች ብዘ ጊዛ አሊጠፋችም። ጨሇማው ዓይን ከመያዘ

በፊት የምታርፍበትንና የላሊ የሜቶዱስት ቤ/ክ ቄስ ቤት የሆነውን

ሥፍራ አገኘችው። በማግስቱም ቄስ ኤዴዎርዴ ሜሪን በማሇዲ ቀስቅሶ

ቄስ ቶማስ ቻርሌስ ወዯ ላሊ ቦታ ሳይሄዴ እንዴታገኘው በጠዋት ይዝአት

ሄዯ። ቄስ ቶማስም ሁሇቱ እንግድች በዙያን ጠዋት ቤቱ መምጣቱ

አስዯነቀው። ቄስ ቶማስም ሜሪን ምን እንዯምትፈሌግ ጠየቃት።

እርሷም ከመጀመሪያ ጀምሮ የግሎ የሆነ መጽሏፍ አደስ ሇማግኘት ሇ6

ዓመታት ገንብ ያጠራቀመችበትን መንገዴ፣ የተጓችውን ጉዝ ርቀት

ሁለ አጫወተችው። ቄስ ቻርሌስም መጽሏፍ ቅደስን ምን ያህሌ

እንዯምታውቅ ከጠየቃት በኋሊ በነበራት የመጽሏፍ ቅደስ እውቀት

ተዯነቀ። ከዙሀ የሃሳብ መሇዋወጥ በኋሊ መጽሏፍ ቅደስ ሉሰጣት

እንዯማይችሌ ያለት መጽሏፍ ቅደሶች 3 ብቻ እንዯሆኑንና እነርሱም

ሇላልች ሰዎች የተጋጁ ሰዎች እንዯሆኑ አጫወታት። ሜሪ ይህንን

መሌስ ስትሰማ ሌቧ በሃን ተመትቶ ምርር ብሊ ማሌቀስ ጀመረች።

በመጨረሻም ቄስ ቶማስ ወዯ መጽሏፍ መዯርዯሪይው ሄድ መጽሏፍ

ቅደስ ይዝ መጥቶ ማንም ይቀርበታሌ እንጂ አንቺ ግን ሌጄ ሆይ

መጽሏፍ ቅደስሽን ታገኚያሇሽ ባድ እጅሽን ወዯ ቤትሽ ትመሌሰሽ ሂጂ

ማሇት አሌችሌም። ሜሪም ቄስ ቶማስ ያሇውን ስትሰማ አይኖቿ የዯስታ

እምባ ተሞሌተው መጽሏፍ ቅደሷን በሁሇት እጆቿ አጥብቃ እቅፍ

አዴርጋ ያችው።

ቁርሷን በአፋጣኝ ከበሊች በኋሊ ሜሪ ወዯ ቤቷ መጓዜ

ጀመረች። ቀኑ ቀዜ ቀዜ ያሇ ስሇነበረ ሇእግር ጉዝ በጣም አመቺ ነበር።

እጇን በማወዚወዜ ሰሊም ከማሇት በስተቀር መንገዴ ሊይ የምታገኛቸውን

ሰዎች ቆማ አሊነጋገርቻቸውም። ሌቧ ግን ሇጌታ በሆነ ምሥጋና

ተሞሌቶ ነበር።

በመጨረሻም ወዯ ምታውቀው አካባቢ ዯረሰች። በጣም መሽቶ ስሇነበረ

ወሊጆቿ መግየቷ ስሊሳሰባቸው መምጣቷን ሇማረጋገጥ በመዯጋገም

ውጪ ውጪውን ይመሇከቱ ነበር። በመጨረሺያም የርምጃዋን ዴምጽ

ሰሙ ሜሪ በሩን ከፍታ ገባች። ወሊጆቿ እጅግ ዯስ ብልአቸው ስሇነበር

ሇጥቂት ጊዛ መናገር አሌቻለም። ወዯ መኝታ ከመሄዲቸውም በፊት

መዜሙር (150)ን አነበበችሊቸው። የሜሪ ሁኔታ ሌቡን እጅግ ስሇነካው

ቄስ ቶማስ ሁኔታዋን መርሳት በፍጹም መርሳት አሌቻሇም። ስሇሆነም

መጽሏፍ ቅደስ የመግዚት አቅም የላሊቸው ሰዎች መጽሏፍ ቅደስ

ማግኘት የሚችለበትን ሁኔታ መፈሇግ ጀመረ።

እ.ኤ.አ 1802 ቄስ ወዯ ሇንዯን ከተማ በመሄዴ የሜሪ ጆንስን ታሪክ

ሇአንዴ መንፈሳዊ በራሪ ጽሁፍ አጋጅ ዴርጅት ከነገራቸው በኋሊ

የሰዎቹ ሁለ ሌብ በታሪኩ እጅግ ተነካ። ከዙህ ሁኔታ የተነሳ በዱሰምበር

1802 የብሪቲሽና የፎሪን ባይብሌ ሶሳይቲዎች ተመሠረቱ።

ቄስ ቶማስ መሌካም ዛና ይዝ ሜሪ ጆንስ ውዯምትኖርበት ቀበላ መጣ።

ዛናውም ትክክሇኛውን የመጽሏፍ ቅደስ ቅጂ በማሳተም በዓሇም ሁለ

ሇብዘ ዓመታት እንዱሰራጭ ያዯረገ ማህበር መቋቋሙን አበሰረ።

እ.ኤ.አ 1806 ዓ.ም በwelsh ቋንቋ የታተመው የመጀመሪያው ዘር

የመጽሏፍ ቅደስ ስርጭት በሰንበት ት/ቤቶችና በግሊቸው መጽሏፍ ቅደስ

እንዱኖራቸው ይመኙ ሇነበሩ ሰዎች ታዯሇ። መጽሏፍ ቅደስ ኖሯቸው

በግሌቸው ቃለን ማንበብ በመቻሊቸው የብዘ ሰዎች ሌብ በዯስታ

ተሞሊ።

** ዚሬ መጽሏፍ ቅደሳችን የትነው ያሇው? መዯርዯሪያ ሊይ? ትራስ

ውስጥ? ወይንስ በሌባችን?

A man of courage is also

full of Faith. Cicero

ገና ብቅ ሳሌሌ ከናቴ ማህጸን

ወንድሜን ታገሌኩት ቀድሜው ሇመውጣት

ተረከዙን ይዤ ሊስቀረው ሞከርኩኝ

እርሱን ረግጨው እኔ ሌታይ አሌኩኝ

ቀድሞ በመወሇድ ነገር መቼ ሆነና

ፈጣሪ እንዲሇው ይፈጸማሌና

ትንግርት ስሇነበር ታናሹ ሉገዛ

በረከት ሉቀበሌ የብኩርናን ዋጋ

እኔ ግን አጣሁኝ በትግስት ማረፍ

በእግዚአብሄር ተስፋ በእምነት መዯገፍ

ወንድሜን አታሇሌኩት ብኩርና ሇማግኘ

አባቴንም አሳትኩ በተንኮሌ በብሌጠት

ጥል በማሇፉ አባዜ ታምሜ

ጠሌፎ መጣሌ ሆነ ነጋ ጠባ ህሌሜ

እራሴን ሇመሾም ወዯሊይ ሌወጣ

ያሇጊዜው ሌከብር ባመጣሁት ጣጣ

ወንድሜ እንዲይገሇኝ በፍርሀት ሰግቼ

አድራሻ ብቀይር እረፍትን ፍሇጋ

ሀያ አመት ተገዛሁ ሇምንዶኛ ዋጋ

ትርፍና ጥቅሜን ያሇኝን ብቆጥር

ትካዜ ሆነብኝ ሀዘንን መጨመር

ብዙ ሌጆች ብወሌድ ንብረቴም ቢበዛ

ምን ጥቅም አሇው ሰሊምን ካሌገዛ

Page 13: Elilta Volume 3

አንዴ ቀን አሌቀረም ካምሊክ መጋጠሜ በርሱ ፊት ሉመን ሌፋቴ ዴካሜ በያቦቅ ሸሇቆ ብርቱውን ታገሌኩኝ ካሌባረከኝ ከቶ አሇቅህም አሌኩኝ ነፍሴ ስትጨነቅ መሮጤ ቀረና አምሊኬን ተማጸንኩ ተንበረከኩና መጨረሻዬ ሆነ የመሇወጫያዬ ንስሀ ገብቼ ጭምብሌ ማውሇቄያዬ አታሊዩ ስሜ ያዕቆብ ተቀየረ እስራኤሌ ተባሌኩኝ ማስመሰላ ቀረ የአገሌግልት ጅማሬ ይቅርታ ጠይቄ በበዯሌኩትም ሰው እግር ስር ወዴቄ ብሌጠትን አውሌቄ ሇበስኩ ትህትና ራስ ወዲዴ ከመሆን ጌታ አወጣኝና

በተሰበረ ሌብ በትህትና መንፈስ ጌታ በሚወዯው በሚያሰኘውም ዯስ የዯካከሙትን ጉሌበት እንዲጸና ወገቤን ሌታጠቅ ማበሻንም ሊንሳ አቅም ባነሳቸው እርምጃ ተጉዤ በህግ በትር ሳይሆን በጸጋ አግዤ ህጻናቱን ዲዳ ፍቅር አስተምሬ ብርታቴን ሳሌቆጥር ከዴካም ተምሬ ግራ ቀኝ ሇማይለ ሇማያስተውለ አይናቸውን ሌክፈት በእውነተኛ ቃለ እንግዱህ ጌታ ሆይ ይኸው ነው ጸልቴ አንተው ብርታት ሁነኝ በቀሪው ህይወቴ። (ፍ.33፡13-15) ተፈራ ውዳ

“ስምህ እግዙአብሔር

እንዯሆነ በምዴር ሁለ

ሊይም አንተ ብቻ ሌዑሌ

እንዯ ሆንህ ይወቁ” መዝ(83)18

An accountant dies and goes to Heav-

en. He is met by St Peter who goes

through the usual questionnaire.

"What sort of accountant are you?"

says St Peter

"Public Practitioner," is the reply.

"Name?"

He gives his name. St Peter goes

through some files and pulls one out.

"Oh, yes. We've been expecting you.

You've reached your allotted

span," says St Peter.

"How can that be?" says the account-

ant. "I'm too young to go. I'm only for-

ty-eight"

"No, that's impossible."

"Why do you say that?"

"Well we've been looking at your time

sheets and the hours you've

charged your clients. By our reckon-

ing you're at least ninety

Page 14: Elilta Volume 3

(ማቴ.16፡13-20)

ጌታ ኢየሱስ ዯቀመዚሙርቱን እንዱህ ሲሌ ጠየቃቸው “ሰዎች

የሰውን ሌጅ ማን እንዯሆነ ይለታሌ?” እነርሱም አንዲንደ መጥምቁ

ዮሏንስ ላልችም ኢሳይያስ ላልችም ኤርምያስ ወይም ከነቢያት

አንደ ነው ይሊለ አለት። “እናንተስ እኔን ማን እንዯሆንሁ ትሊሊችሁ?”

አሊቸው። ጴጥሮስም መሌሶ “አንተ ክርስቶስ የሕያው እግዙአብሔር ሌጅ

ነህ” አሇ። ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሇው። “የዮና ሌጅ ስምዖን ሆይ

በሰማያት ያሇው አባቴ እንጂ ሥጋና ዯም ይህን አሌገሇጠሌህምና ብጹዕ

ነህ እኔም እሌሃሇሁ አንተ ጴጥሮስ ነህ በዙችም ዓሇት ሊይ

ቤተክርስቲያኔን እሰራሇሁ የገሃነም ዯጆችም አይችለአትም የመንግሰተ

ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃሇሁ በምዴር የምታስረው ሁለ በሰማይ

የታሰረ ይሆናሌ በምዴር የምትፈታው ሁለ በሰማያት የተፈታ ይሆናሌ”

“…ሰዎች የሰውን ሌጅ ማን እንዯሆነ

ይለታሌ…?” (ማቴ.16፡13)

ኢየሱስ ማነው???

የሰው ር በሙለ ጌታ ኢየሱስ የጠየቀውን ጥያቄ በነፍሱ

ውስጥ (በማንነቱ) በትክክሌ በመረዲትና በማመን ካሌመሇሰ በስተቀር

ከእግዙአብሔር ጋር መታረቅና የሊሇምን ሕይወት ማግኘት አይችሌም።

ጌታ ኢየሱስ ከዙህ በፊት ከነበሩት የእምነት አባቶች ወይም ነቢያት

ወይም መሊዕክት አንደ አይዯሇም።”በመጀመሪያ ቃሌ ነበረ ቃሌም

በእግዙአብሔር ንዴ ነበረ ቃሌም እግዙአብሔር ነበረ ይህም

በመጀመሪያው በእግዙአብሔር ንዴ ነበረ ሁለ በእርሱ ሆነ ከሆነውም

አንዲች ስንኳ ያሇ እርሱ አሌሆነም። በእርሱ ሕይወት ነበረች ሕይትም

የሰው ብርሃን ነበረች ብርሃንም በጨሇማ ይበራሌ ጨሇማም

አሊሸነፈውም” ይሊሌ።” (ዮሏ.1፡1-3) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ

በዴንግሌ ማርያም ማህጸን ውስጥ አዴሮ በተወሇዯ ጊዛ “ቃሌ ሥጋ ሆነ

ጸጋንና ዕውነትንም ተሞሌቶ በእኛ አዯረ አንዴ ሌጅም ከአባቱ ንዴ

እንዲሇው ክብር የሆነውን ክብሩን አየን” (ዮሏ.1፡14)

ኢየሱስ ክርስቶስ ዓሇም ከመፈጠሩ በፊት የነበረ ነው።

መጀመሪያና መጨረሻ የላሇው ሇሊሇም የሚኖር አምሊክ ነው። ይህ

ማሇት መሊዕክት ሳይፈጠሩ፣ነቢያት ሳይወሇደና ሰማዕታትን ታሪክ

ሳያውቃቸው በፊት እርሱ በመሇኮትነት ሕሌውናው ይኖር ነበር ማሇት

ነው።

በዮሏንስ ራዕይ 1፡8 ሊይ “ያሇውና የነበረው የሚመጣውም

ሁለንም የሚገዚ ጌታ አምሊክ አሌፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ”

ይሊሌ።

ስሇዙህ ነው ነቢያትም መሊእክትም የክርስቶስ ኢየሱስን ወዯ

ምዴር መምጣት የተናገሩት። ነቢያት በመናቸው “በዙያን

ቀን ሸክሙ ከጫንቃ ቀንበሩም ከአንገት ሊይ ይወርዲሌ

ቀንበሩም ከቅባቱ የተነሳ ይሰበራሌ” በማሇት ስሇ ክርስቶስ

ኢየሱስ ትንቢት ተናገሩ። (ኢሳ.10፡27) ክርስቶስ ማሇት

የተቀባ አዲኝ ማሇት ነው።

“በዙያን ቀን እንዱህ ይሆናሌ እግዙአብሔር ከኃንህና

ከመከራህ ከተገዚህሇትም ከጽኑ ባርነት

ያሳርፍሃሌ” (ኢሳ.14፡13)

የስው ሌጆች ሁለ የኃጢአት ባሪያዎች እንዯሆኑና

በክርስቶስ ብቻ ከኃጢአት ባርነት ነጻ እንዯሚወጡ በሩቅ

እያየ በዙያን ቀን በማሇት የክርስቶስን መምጣት በትንቢቱ

ገሇጸ።

“በዙያን ቀን እነሆ አምሊካችን ይህ ነው ተስፋ አዴርገነዋሌ

ያዴነንማሌ እግዙአብሔር ይህ ነው ጠብቀነዋሌ በማዲኑም ዯስ

ይሇናሌ ሃሴት እናዯርጋሇን ይባሊሌ” (ኢሳ.25፡9)

(ኢሳ.27፡1-2፣ ኢሳ.29፡18-19፣ ሶፎኒያስ.3፡9፣ አሞጽ. 9፡11

ይመሌከቱ)

ነቢያት በዙያን ቀን እያለ የጌታን መምጣትና

ከባርነት፣ ከኃን፣ ክፍርሃት፣ ከሊሇም ሞት የሚያዴን

መዴኃኒት እንዯሆነ በመግሇጽ የምሥራቹን መሠከሩ። ነቢያት

በዙያን ቀን እያለ የተናገሩሇት ይህ ጌታ በዴንገት ወዯዙህ

ዓሇም መጣ።

ኢየሱስ ክርስቶስ በተወሇዯ ጊዛ መሊዕክት ዯግሞ ሇእረኞች

ተገሌጠው ተናገሩ። “እነሆ ሇሕዜብ ሁለ የሚሆን ታሊቅ ዯስታ

የምሥራች እነግራችኋሇሁና አትፍሩ፥ ዚሬ በዲዊት ከተማ መዴኃኒት

እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወሌድሊችኋሌና ይህም ምሌክት

ይሆንሊችኋሌ ሕጻን ተጠቅሌል በግርግም ተኝቶ ታገኛሊችሁ። ዴንገትም

ብዘ የሰማይ ሠራዊት ነበሩ እግዙአብሔርንም እያመሰገኑ ክብር

ሇእግዙአብሔር በዓርያም ይሁን ሰሊምም በምዴር ሇሰውም በጎ ፈቃዴ

አለ።” (ለቃስ 2፡11-14)

ነቢያት በዙያን ቀን ያለትን መሊዕክት ዯግሞ ተገሌጠው “ዚሬ በዲዊት

ከተማ አዲኝ የሆነው ክርስቶስ ኢየሱስ እንዯ ተወሇዯ የምሥራች

አበሰሩ። ይህ ጌታ ይህ የምሥራች ሇሥጋ ሇባሽ ሁለ የመጣ የምሥራች

ነው። ከሊሇም ሞት የሚያዴን፣ ከበሽታ የሚፈውስ፣ ከፍርሃት ነጻ

የሚያወጣ፣ ሰሊምን የሚሰጥ የዓሇም መዴኃኒት ሇመሆን እንዯ ሰው

ሥጋ ሇብሶና ሰው ሆኖ ተወሇዯ።

“የጌታ መንፈስ በእኔ ሊይ ነው፥ ሇዴሆች ወንጌሌን እሰብክ ንዴ

ቀብቶኛሌና ሇታሰሩትም መፈታትን፥ ሇዕውሮችም ማየትን እሰብክ ንዴ

የተጠቁትንም ነጻአወጣ ንዴ የተወዯዯችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ

ንዴ ሌኮኛሌ።… ዚሬ ይህ መጽሏፍ በጆሮአችሁ ተፈጸመ ይሊቸው

ጀመር። (ለቃስ 4፡17-21)

( ፓ

ስተር አዜብ )

Page 15: Elilta Volume 3

ጌታ ኢየሱስ ሇዴሆች ወንጌሌን እሰብክ ንዴ ቀብቶኛሌ አሇ።

ዚሬ በእርሱ ሁለ ሆኗሌ። ረብ ከላሇው አስተሳሰብ፣ እግዙአብሔርን

ካሇማወቅ ዴንቁርና ነጻ የሚያወጣ ወንጌሌ በክርስቶስ ተገሇጠ።

የተጨቆኑትን፣ ጠሊት በሞት ፍርሃት፣ በህመም ፍርሃት፣ በኑሮ ፍርሃት

የያዚቸውን የሚያስጥሌ አዲኝ የሆነው ጌታ ክርስቶስ ተገሇጠ።

“በተወዯዯ ሰዓት ሰማሁህ በማዲንም ቀን ረዲሁህ ይሊሌና እነሆ የተወዯዯ

ሰዓት አሁን ነው፥ የመዲን ቀን አሁን ነው። (2ቆሮንቶስ 6፡2)

በዮሏንስ ወንጌሌ ምዕራም 4፡6-30 እንዯተገሇጸው ጌታችን

ኢየሱስ ክርስቶስ ወዯ ሰማሪያ በመጣ ጊዛ አንዱት በኑሮዋ ያሌረካች

በብዘ ጥያቄ የተሞሊች የተመረረች ከህብረተሰቡም የተገሇሇች 5

ባልችን አግብታ የፈታች ከ6ኛው ሰው ጋር ዯግሞ ሇመኖር እየታገሇች

የነበረችን ሴት ውኃ ሌትቀዲ ወዯ ያዕቆብ ጉዴጓዴ መጥታ አገኛትና

ውኃ አጠጪኝ አሊት። እርሷም በመዯነቅ ያሌተሇመዯ እንግዲ ነገር

ስሇሆነባት አንተ አይሁዲዊ ስትሆን ሳምራዊት ከሆንኩ ሴት ውኃ እንዳት

ትሇምናሇህ? አሇችው። ምክንያቱም በአይሁድችና በሰማርያ ሰዎች

መካከሌ አሇመግባባት ነበር። ጌታም መሌሶ እንዱህ አሊት

“የእግዙአብሔርን ስጦታና ውኃ አጠጪኝ የሚሌሽ ማን መሆኑን

ብታውቂ አንቺ ትሇምኚው ነበርሽ የሕይወትም ውኃ ይሰጥሽ ነበር

አሊት።” ክርስቶስ ያሊት ነገር ስሊሌገባት መሌሷ ጌታዬ ጉዴጓደ ጥሌቅ

ነው የምትቀዲበት ነገር የሇህም እንግዱህ ውኃውን እንዳት ሌታገኝ

ትችሊሇህ? የሚሌ ነበር። በመቀጠሌም ሇያዕቆብ ያሊትን አክብሮት

ስትገሌጽና ክርስቶስን ከያዕቆብ ጋር በማወዲዯር ያዕቆብ ሇራሱ

ሇቤተሰቡና ሇከብቶቹ ሁለ ውኃ የሚቀዲው ከዙህ ጉዴጓዴ ነበር ሇመሆኑ

አንተ ይህን ጉዴጓዴ ከሰጠን ከአባታችን ከያዕቆብ ትበሌጣሇህን?

በማሇት የጌታን ማንነት እንዲሊወቀች የሚገሌጽ ጥያቄ ጠየቀችው።

ዚሬም ምናሌባት ሇብዘ ጥያቄዎቻችን መሌስ ሉሰጡን ይችሊለ ብሇን

እንዯ አእማዴ የምናያቸው ሰዎች ሉኖሩን ይችሊለ። ነገር ግን የነፍስን

ጥያቄ የማንነታችንና የምንነታችንን ጥያቄ ከኢየሱስ ክርስቶስ

በስተቀር ሉመሌስ የሚችሌ ማንም የሇም። ኢየሱስ የጥያቄዎቻችን

ሁለ መሌስ እንዯሆነ አውቀነው ይሆን? ወይንስ እንዯዙች ሳምራዊት

ሴት ማንነቱ ጥያቄ ሆኖብን ይሆን?

ጌታ ኢየሱስ ሲመሌስ፥ “ከዙህ ጉዴጓዴ ውኃ የሚጠጣ ሁለ ግን

እንዯገና ይጠማሌ እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ሁለ ግን ሇሊሇም

አይጠማም እኔ የምሰጠው ውኃ በእርሱ ውስጥ ሇሊሇም ሕይወት

የሚፈሌቅ የውኃ ምንጭ ይሆናሌ እንጂ፥” አሊት።

በማቴዎስ ወንጌሌ 11፡28 “እናንተ ዯካሞች ሸክማችሁ የከበዯ ሁለ

ወዯ እኔ ኑ እኔም አሳርፋችኋሇሁ።” ይሊሌ።

ጌታ ሸክም የሚቀንስ ሳይሆን ሸክምን ከሰዎች ሁለ ሊይ የሚያራግፍ

ጌታ ነው። የሚያመሊሌስ ሳይሆን የሚያሳርፍ ጌታ ነው።

ሴቲቱም ጌታ ሆይ እንዲሌጠማ ውኃም ሌቀዲ ወዯዙህ ሥፍራ

እንዲሌመጣ ይህን ውኃ ስጠኝ አሇችው። ኢየሱስም ሂጂና ባሌሽን

ጠርተሽ ነይ አሊት። ሴቲቱም መሌሳ ባሌ የሇኝም አሇችው። ኢየሱስም

“ባሌ የሇኝም በማሇትሽ መሌካም ተናገርሽ አምስት ባልች ነበሩሽና

እሁን ከአንቺ ጋር ያሇውም ባሌሽ አይዯሇም” አሊት።

ጌታ ኢየሱስ በሸክም ሊይ ሸክም አይጨምርም። በመጀመሪያ

የተበሊሸውን ታሪክ ያበጃሌ። ሴቲቱ ሌትናገረው የማትፈሌገውን፣

የዯበቀችውን ታሪኳንና ሃፍረቷን እንዴታየው አዯረጋት። ያጎበጣትን

እንዴትጥሇው ሉረዲት የ5 ባልች ታሪኳን እርካታ ሇማግኘት

መንከራተቷን ባይሳካም 6ኛም እየሞከረች እንዯነበረ ጌታ ነገራት።

በራሷ መንገዴ እርካታ እንዯላሇ የሚያረካ የህይወት ውኃ ምንጭ

እርሱ እንዯሆነ ይገባት በጀመረ ጊዛ “ጌታ ሆይ አንተ ነቢይ እንዯሆንክ

አያሇሁ አሇችው። በመቀጠሌም አባቶቻችን በዙህ ተራራ ሰገደ

እናንተም ሰው ሉሰግዴበት የሚገባው ስፍራ በኢየሩሳላም ነው

ትሊሊችሁ” አሇችው። ኢየሱስም እንዱህ አሊት “እንቺ ሴት እመኚኝ

በዙህ ተራራ ወይም በኢየሩሳላም ሇአብ የማትሰግደበት ጊዛ ይመጣሌ።

እናንተ ሇማታውቁት ትሰግዲሊችሁ እኛ መዲን ከአይሁዴ ነውና

ሇምናውቀው እንሰግዲሇን። ነገር ግን በእውነት የሚሰግደ ሇአብ

በዕውነትና በመንፈስ የሚሰግደበት ጊዛ ይመጣሌ አሁንም ሆኗሌ። አብ

ሉሰግደስሇት እንዯ እነዙህ ያለትን ይሻሌና! እግዙአብሔር መንፈስ ነው

የሚሰግደሇትም በመንፈስና በዕውነት ሉሰግደሇት ያስፈሌጋቸዋሌ።”

ሴቲቱ ቀዴሞ የነበራት የተዚባ አምሌኮ እንዯነበረ ስሊወቀችም

እግዙአብሔርን የሚያመሌኩ በእውነትና በመንፈስ እንጂ በሥፍራ

የተወሰነ እንዲሌሆነ በነገራት ጊዛ የሰማችውን የነቢያት ቃሌ አስታውሳ፥

“ክርስቶስ የሚባሌ መሲህ እንዱመጣ አውቃሇሁ እርሱ ሲመጣ ሁለን

ይነግረናሌ” አሇችው። ኢየሱስም “የምናገርሽ እኔ እርሱ ነኝ” አሊት።

የሚያዴን ጌታ ሁለን የሚያውቅ የተሰወረን ሚስጥር የሚገሌጥ ሇኑሮ

ትርጉም የሚሰጥ ጌታ።

በዮሏንስ 14፡6 ሊይ ጌታ ስሇራሱ እንዱህ ተናግሯሌ። “እኔ መንገዴ

እውነትና ሕይወት ነኝ። በእኔ በቀር ወዯ አብ የሚመጣ የሇም”። ኢየሱስ

ብቸኛው የሕይወት መንገዴ ኢንጂ ከብዘዎች መካከሌ አንደ

አይዯሇም። የሏዋርያት ሥራ 4፡12 “መዲን በማንም የሇም እንዴንበት

ንዴ የሚገባን ሇሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ላሊ የሇምና”

ይሊሌ።

ኢየሱስ ያዴናሌ!!!!!

The roads we take are

more important than the

goals we announce. Deci-

sions determine destiny. "

Frederick Speakman

ኢየሱስ ያድናሌ!!!!

Page 16: Elilta Volume 3

“…በእምነት በኩሌ ሁሊችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጆች

ናችሁና ከክርስቶስ ጋር አንዴ ትሆኑ ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ

ክርስቶስን ሇብሳችኋሌና።አይሁዲዊ፥ ወይም የግሪክ ሰው የሇም፥ ባሪያ

ወይም ጨዋ ሰው የሇም ወንዴም ሴትም የሇም፤ ሁሊችሁ በክርስቶስ

ኢየሱስ አንዴ ሰው ናችሁና። እናንተም የክርስቶስከሆናችሁ እንኪያስ

የአብርሃም ር እንዯ ተስፋውም ቃሌ ወራሾች ናችሁ።” (ገሊ.3፡26-29)

ከቅርብ አመታት ወዱህ በወንጌሊውያን ክርስቲያኖች መካከሌ

እየተከሰተ የመጣው በጎሳ ሊይ የተመሠረተ አመሇካከትና መሇያየት ሇብዘ

ወንጌሊውያን ክርስቲያኖች ጥያቄ ከመፍጠሩ ባሻገር የክስተቱን

ትክክሇኝነት ሇማሳመን የቀረቡት ምክንያቶች አስፈሊጊ የሚሆኑበት ጊዛ፣

ቦታና ሁኔታዎች ቢኖሩአቸውም በክርስቲያኑ ሕብረተሰብ መካከሌ

ሌዩነትንና ጥሊቻን የመፍጠር መንስኤ ሉሆኑ አይገባም። ከዙህ የተነሳ

ክርስቲያኖች እዙያ ቤተክርስቲያን አሌሄዴም ወይንም በዙህ ቋንቋ

አሊመሌክም በማሇት ሇቤተ አምሌኮና መግባቢያ ሇሆነ ቋንቋ ጥሊቻ

ሲያንጸባርቁ ስሇተስተዋሇ፣ በጌታ ቤት ሇዓመታት የቆዩ አባቶች

በአንዲንዴ አካባቢዎች ከዙህ ሁኔታ ጋር በተዚመዯ መሌኩ ራሳቸውን

ሇይተው ሇመቀራረብና አብሮ ሇመሥራት አስቸጋሪ ሁኔታ በመፈጠሩና

ቤተ ክርስቲያን በአጠቃሊይ እንዱሁም እንዯ ከርስቲያን በግሌ የአገርን

ጉዲይ በተመሇከተ ጥርት ያሇ አቋም ሉኖረን ስሇሚገባና የመሇያየት

ምክንያቶችንን ሁለ አጥፍተን እንዯ እግዙአብሔር ሕዜብ አንዴነታችን

መጠበቅ ስሊሇበት፣ እኛ በሚሰማን፣ በሚመስሇን መንገዴና አመሇካከት

ሊይ በተመሰረተ መሌኩ ሳይሆን መጽሏፍ ቅደስ ከሊይ ስሇጠቀስናቸው

ጉዲዮች በትክክሌ የሰጠውን አስተምህሮ በመገንብ እጥቅም ሊይ

ማዋሌ እንችሌ ንዴ ይህን የውይይት መዴረክ ክፍተናሌ። በመሠረቱ

ከዙህ የጏሳና የአገር ጉዲይ እንጀምር ብሇን ነው እንጂ ላልች

የሌዩነት ምክንያቶች እንዲለ እናውቃሇን። በመጀመሪያ ይህንን ችግር

በመቃኘት የመብትሄ ሃሳብ ካገኘን በኋሊ ተራ በተራ ላልቹን

ችግሮቻችንን ዯግሞ ሇመመሌከትና ወዯ ጥሩ ግንዚቤ እንዴንመጣ

እሌሌታ መጽሔት የውይይቱ መዴረክ አዴርጋ ራሷን አቅርባሇችና

ክርስቲያኖች ሁሊችንም በውይይቱ እንሳተፍ። በተጨማሪ የመብትሄ

ኃሳቦቻችን ሁለ በቀጥታም ሆነ በተዋዋሪ መንገዴ የእግዙአብሔርን

ቃሌ የበሊይነት የሚያንጸባርቁ ሉሆኑ ይገባሌ።

ጌታ ይባርካችሁ!

እሌሌታ መጽሔት

አስተያየታችሁን ሇመሊክ www.eliltamagazine.com/articles

በመጠቀም ኦን ሊይን ልዴ ማዴረግ እንዯምትችለ ስንገሌጽ

ስሇተሳትፎአችሁ እጅግ እናመሰግናሇን።

በኢሜሌ መሊክ ሇምትፈሌጉ በ [email protected] ብትሌኩሌን

ይዯርሰናሌ።

በቤ/ክ አዴራሻችን መጠቀም ሇምትፈሌጉ አዴራሻችን 4550 Greer

Circle, Stone Mountain, GA 30087 ነው።

(በዕምነት ታዯሇ)

በውስጥህ ያሇው ሸክም ምንዴነው የሚሇው ጥያቄ ከእሌሌታ

መጽሄት አጋጆች በቀረበሌኝ ጊዛ፣ ከእግዙያብሔር ጋር፣ ከባሇቤቴ ጋር

እንዯዙሁም ከራሴ ጋር ሁሌጊዛ የምጫወተው ሃሳብ ስሇነበር

እንዯሚከተሇው ሊቀርበው እወዲሇሁ። በአጭሩ ሇመመሇስ ስዎች

በእግዙያብሔር ቃሌ እውቀት እንዱያዴጉና ኢየሱስን እየመሰለ

እንዱኖሩ ማስተማር በሚሇው ሃሳብ አጠቃሌሇዋሇሁ።

ከሌጅነቴ ጀምሮ፣ እግዙያብሔርን በሚያውቁ ቤተሰቦች መሃከሌ

በመኖሬ ያዯግሁት የጌታን ቤት ስራ እያየሁ ነው። ቤተሰቦቼን እያየሁ

ማዯጌ ብቻ ሳይሆን፣ ፀልታቸውም የእግዙያብሔር ጸጋ በህይወቴ

እንዱበዚሌኝ አዴርጓሌና እግዙያብሔር ይባርካቸው እሊሇሁ። ይህ እንዱህ

ሆኖ ሳሇ፣ በክርስቲያን ቤተሰብ ውስጥ ሌዯግ እንጂ ወዯ ሁሇተኛ ዯረጃ

ትምህርት ቤት እስክገባ ዴረስ የነበረኝ የክርስትና ሕይወት ያሌበሰሇ ነበር

ብሌ አሌሳሳትም። ያሇመንፈስ ቅደስ ሙሊት የአግሌግልትን ትርጉም

ማወቅ አስቸጋሪ ስሇሆነ፣ መንፈስ ቅደስን እስክሞሊ ዴረስ የአገሌግልት

ፍሊጎት አሌነበረኝም። የአስረኛ ክፍሌ ተማሪ ሳሇሁ በመንፈስ ቅደስ እሳት

ተጠመቅሁ። ይህም የሚታይ ሇውጥ በህይወቴ አመጣ። ካሌበሰሇ

የክርስትና ሕይወት ሌምምዴ እየወጣሁ ዕሇት በዕሇት ክርስቶስን መከተሌ

ማሇት ምን ማሇት እንዯሆነ እየገባኝ ይሄዴ ጀመር። ከዙያን ጊዛጀምሮ

በውስጤ ያሇማቋረጥ የእግዙያብሔርን ቃሌ መጠማት ጀመርሁ። ከራሴም

አሌፎ የእግዙያብሔር ቃሌ ዕውቀት በእግዙያብሔር ህዜብ ውስጥ ሲበዚ

ማየት የውትር ጸልቴ ሆነ።

ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ ወንጌሌ ፪፰፡፳ ሊይ “…አሕዚብን

ሁለ በአብ በወሌዴና በመንፈስ ቅደስ ስም እያጠመቃችኋቸው፣

ያዜኋችሁህንም ሁለ እንዱጠብቁ እያስተማራችኋቸው ዯቀ መዚሙርት

አዴርጓቸው።” ብል ተናገረ። ይሄ ጥቅስ በተሇምድ ታሊቁ ተሌዕኮ በመባሌ

ይታወቃሌ፣ ዯግሞም ታሊቁ ተሌዕኮ ነው። ተሌዕኮው በውስጡ ሁሇት

አንኳር ትእዚዚትን የያ ቢሆንም፣ አብዚኛውን ጊዛ በመጀመሪያው ሃሳብ

ሊይ ስናተኩር ቆይተናሌ። “…በመንፈስ ቅደስ ስም

እያጠመቃችኋቸው…”

Page 17: Elilta Volume 3

የሚሇው ሃሳብ፣ ቤተክርስቲያን ነፍሳትን ወዯክርስቶስ መምራት

እንዲሇባት ያመሇክታሌ።

ነገር ግን ተሌእኮው በዙህ አያበቃም፣ ጨምሮ ግን “…ዯቀ

መዚሙርት አዴርጓቸው…” ይሊሌ። ዯቀ መዚሙርት የሚሇው ቃሌ

በግሪኩ “mathetes” የሚሇው ትርጉሙ “ተማሪ” ማሇት ነው። ስሇዙህ

ታሊቁን ተሌእኮ በሙሊት ሇመተግበር፣ ቤተክርስቲያን የእግዙያብሔርን

ቃሌ በሙሊት ሌታስተምር ይገባሌ።

ሰው የእግዙያብሔርን ቃሌ አውቆ ሲታዜ (ወይንም እውነተኛ ዯቀ

መዜሙር ሲሆን)፣ ሕይወቱ ኢየሱስን መምሰሌ ይጀምራሌ። ኢየሱስ

ሇዯቀመዚሙርቱ፣ በለቃስ ወንጌሌ ፮፡፵ ሊይ “…ፈጽሞ የተማረ ሁለ

ግን እንዯ መምህሩ ይሆናሌ።” አሊቸው። በላሊ አነጋገር፣ የዯቀ

መዜሙርነት ግቡ፣ እንዯ መምህሩ መሆን ነው። ሰዎች የእግዙያብሔርን

ቃሌ ሲማሩና ሲታዘ፣ በህይወታቸው የባሕሪ ሇውጥ፣ የአስተሳስብ

ሇውጥ፣ የዴርጊት ሇውጥ ይሆናሌ። በዕሇት ተዕሇት ኑሯቸው፣

የተዋረዯውን ከከበረው መሇየት ይጀምራለ። በአጠቃሊይ ቤተክርስቲያን

የታሊቁ ተሌዕኮ ጥሪዋን ስትወጣ “…አስቀዴሞ ያወቃቸው የሌጁን

መሌክ እንዱመስለ አስቀዴሞ ዯግሞ ወስኖአሌ…”(ሮሜ ፰፡፳፱)

የሚሇው ቃሌ ይፈጸማሌ።

የእግዙያብሔር ቃሌ እውቀት ሰዎችን ነፃ የማውጣት ጉሌበት አሇው፡፡

ኢየሱስ ክርስቶስ በዮሏንስ ወንጌሌ ፰፡፴፪ ሊይ “…እውነት አርነት

ያወጣችኋሌ…” ብል ሊመኑት አይሁድች ተናገረ። የእግዙያብሔር ቃሌ

ከኃጢያት ባርነት ነፃ ያወጣሌ። አንዴ ክርስቲያን ኢየሱስን አውቆ

እሇት በእሇት ከኃጢያት ጋር ያሇውን ፍሌሚያ ያሸንፍ ንዴ፣

የእግዙያብሔር ቃሌ እውቀት ያስፈሌገዋሌ። በዯርግ መን፥ መሃይምነት

የጨሇማ ጉዝ ነው የሚሌ አባባሌ ነበር። በክርስትናም ህይወት

የእግዙያብሔር ቃሌ ያሌሞሊበት ኑሮ በግምትና በጭፍን የሚኖር ኑሮ

ነው። ስሇዙህ ብዘ መውዯቅ፣ መጋጨት፣ መፍራት፣ እንዯዙሁም ጥርጥር

ይሞሊበታሌ። ነገር ግን የእግዙያብሔርን ቃሌ የተሞሊ ክርስቲያን

በኑሮው የፍርሃት ቀንበር ተሰብሮ እረፍት፣ የሃን ቀንበር ተሰብሮ

ዯስታ፣ የጥርጥር ቀንበር ተሰብሮ እምነት ይሞሊበታሌ።

ከዙህ በተጨማሪ እውነተኛ የሆነና ማስመሰሌ የላሇበት የክርስትና

ሕይወት እንዴንኖር፣ የእግዙያብሔርን ቃሌ መሞሊት ያስፈሌገናሌ።

በኑሮው የእግዙያብሔርን ቃሌ የማይሇማመዴ ክርስቲያን፣ እሁዴ

ወዯቤተክርስቲያን ሉመጣ፣ እንዯክርስቲያን ሉነጋገር፣ ምናሌባትም

ሉያገሇግሌ ይችሊሌ፤ ነገር ግን እውነተኛ የህይወት ሇውጥ የሇውም። ይህ

ዯግሞ፣ የማስመሰሌ ህይወት እንዱኖር ያዯርገዋሌ። አንዴ ጊዛ፣ አንዴ

ወጣት ንግዴ መጀመር ፈሇገ አለ። ስሇዙህ፣ ሲዯረግ እንዲየ፣ ቢሮ

ተከራየ። ሇተከራየውም ቢሮ አዲዱስና ውዴ የሆኑ ቁሳ ቁሶች

እንዯዙሁም በግዴገዲዎች ሊይ የሚሰቀለ የሚያማምሩ ስዕልች ገዚ።

የንግዴ ሥራውን መጀመር ሲቀር ሁለን ነገር አጠናቆ ጨረሰ። ቢሮው

በተከፈተ በመጀመሪያው ቀን አንዴ ሰው ወዯ ቢሮው ሲመጣ፣ ይሄ

ወጣት ጠረጴዚው ሊይ ያሇውን የቢሮ ስሌክ አንስቶ የማስመስሌ ወሬ

ማውራት ጀመረ። “አንዴ ሚሉዮን ብር…”፣ “አምስት ሚሉዮን

አይሻሌም…?” እያሇ የውሸት ወሬውን ተያያው፡፡ በመጨረሻም፣

ማንም ያሌዯወሇሇትን ስሌክ ግቶ በመገረም ያየው የነበረውን እንግዲ፣

“ምን ሌርዲህ የኔ ወንዴም?” ብል ቢጠይቀው፣ “ስሌኮትን ሌቀጥሌ ነው

የመጣሁት” ብልት እርፍ አሇ። እውነተኛና፣ የማናስመስሌ፣ እንዱሁም

መሰረታዊ ሇውጥ በሕይወቱ የተሇማመዯ ዯቀመዜሙር እንሆን ንዴ፣

የመምህራችንን ቃሌ መማር ያስፈሌገናሌ።

እግዙያብሔር በተዯጋጋሚ የእሳትና የመነቃቃት መን ወዯ አትሊንታ

ቤተክርስቲያን እንዯሚያመጣ በፓስተራችንና በላልችም አገሌጋዮች

በኩሌ ሲናገረን ቆይቷሌ። ይህ መን ሁሊችንም በጉጉትና በናፍቆት

የምንጠብቀው መን ነው፡፡ ሇዙያ መን እግዙአብሔር

ቤተክርስቲያንን ሇማጋጀት የሚጠቀምበት መሳሪያ አንደ በቃለ

መገሇጥ ሌጆቹን ማሳዯግ ነው ብዬ አምናሇሁ። ንጹህ የሆነው

የአምሊካችን ቃሌ ሲገሇጥ፣ ስዎችም በቃለ ሲሞለና ሕይወታቸው

ሲሇወጥ፣ የእግዙያብሔር ክንዴ በመካከሊችን መሥራት ይጀምራሌ።

የእኔ ጉጉት፣ ይህንን የእግዙያብሔርን ስራ ማየትና፣ ሇዙህ ስራው

እግዙያብሔር መጠቀሚያው ያዯርገኝ ንዴ ነው። አሜን!!

To live for results

would be to sen-

tence myself to

continuous frustra-

tion. My only sure

reward is in my ac-

tions and not from

them. - Hugh Prather

Page 18: Elilta Volume 3

ምስክርነት የእኔ ምሥጋና፥

(ፓስተር መስፍን ታዯሰ)

እግዙአብሔር አምሊኬንና አባቴን የማመሰግንበት ዋናና ቀዲሚ

ምክንያት እኔንና ባሇቤቴን እንዱሁም ሁሇቱንም ሌጆቼን ከጨሇማው

መንግሥት አፍሌሶ ወዯተወዲጅ ሌጁ ብርሃነ መንግሥት አስገብቶ

የእግዙአብሔር ሌጅነትንና የሊሇምን ሕይወት ስሇሰጠን ነው።

ወዯ አሜሪካን አገር ከመምጣቴ በፊት እከተሇው የነበረው

ሃይማኖት ከወሊጆቼ የተቀበሌኩትን ሲወርዴ ሲዋረዴ የመጣውን

የሚነገርሇትን ከባህሌ ጋር ብርቱ ቁርኝት ያሇውን የክርስትና እምነት

ሥርአት ነበር። በመሆኑም እንዯብዘ ወገኖቼ ባህለን አክባሪ ወጉን

ጠባቂ በመሆን እምነቱ የሚጠይቀውን ሥርዓት በመከተሌ እኖር ነበር።

ይሄውም የእግዙአብሄርን ቃሌ የሆነውን መጽሃፍ ቅደስን ሳሌመረምርና

በጥሌቀት ሳሌረዲ ሇወሊጆቼ ካሇኝ አክብሮት የተነሳ ሲወርዴ ሲዋረዴ

የመጣውን ባህሌ በመጠበቅ፣ ቤተ-ክርስቲያን በመሳሇምና ዲዊት

በመዴገም፥ በአጠቃሊይ ሥርዓት በመፈጸም በጎ ሥራ በማዴረግ ብቻ

የምፀዴቅና ወዯ መንግሥተ-ሰማያት የምገባ ይመስሇኝ ነበር።

እንዱያውም በሃይማኖቴ የምኮራና የምመጻዯቅ ስሇነበርኩ ባሇቤቴና

ሌጆቼ ከእኔ የእምነት መስመር እንዲይወጡ ከባዴ ቁጥጥር እያዯረግሁ

እውነቱን ካሇመረዲት በሌማዴ እንዯሚባሇው “ከመጤ ሃይማኖት”

እንዱጠበቁ ጥብቅ ማስጠንቀቂያም እየሰጠኋቸው እኔ የምከተሇውን

የሃይማኖት ሥርዓት መከተሊቸውን ሇመረጋገጥ ጥረት አዯርግ ነበር።

ይሁንና እንዯ አውሮፓውያን አቆጣጠር በመጋቢት ወር 1990 ዓ.ም.

በባሇቤቴ ሕመም ምክንያት ወዯ አሜሪካን አገር ከመጣሁ በኋሊ

የእምነቴ አቅጣጫ ተሇወጠ። ታሪኩ እንዱህ ነው። ባሇቤቴና ሌጆቼ ወዯ

አሜሪካን አገር የመጡት ከእኔ ቀዯም ብሇው ስሇነበር እሁዴ እሁዴ

ያመሌኩ የነበረው በአትሊንታ የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተ-ክርስቲያን

ነበር። እኔም በመጣሁ በሶስተኛው ሳምንት ባሇቤቴንና ሌጆቼን ተከትዬ

ሁኔታውን ሇማጥናት ወዯዙሁ ቤተ-ክርስቲያን ሄዴኩ። የሚገርመው

የሄዴኩት በዙያ የሚካሄዯውን ሁኔታ ሊጠና ቢሆንም በሄዴኩበት ዕሇት

በቄስ ድ/ር ቶልሳ ጉዱና አማካኝነት የተሰበከው የወንጌሌ ቃሌ ግን

በአንጻሩ ጆሮዬን ማረከው። ቃለ በእርግጥም ሃይሌ ስሇነበረው ሙለ

ትኩረቴን ሳበው።

በተከታዩም እሁዴ ቃለን ሇመስማት ጓጉቼ ስሇነበር ሙለ

ትኩረቴን ሰጥቼ (ሌቤን ከፍቼ) በሚገባ አዲመጥኩ። በዙህ ዓይነት

የእግዙአብሄር ቃሌ እውነትነት ሌቤን መማረክ ጀመረ። በእርግጥ

በአምሌኮ ወቅት ይዯረግ የነበረው ሁኔታ ያሌሇመዴኩት ዓይነት ስሇነበር

ብዘም ባይጥመኝም የቃለን ጊዛ ግን በናፍቆት እጠባበቅና ቃለን

በተመስጦ አዲምጥ ነበር። በዙህ ሁኔታ እንዯቆየሁ በአንዴ ዕሇተ-ሰንበት

የተሰበከው ስብከት በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የመስቀሌ መከራና ሞት ሊይ

ያተኮረ ስሇነበር ከስብከቱ በኋሊ ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ በሰው ር ኃጢአት

ምክንያት ሇምን መሞት አስፈሇገው ? የሚሇው ጥያቄ አዕምሮዬን

በብርቱ ያሳስበው ጀመር። በተሇይ በወጣትነት መኔ በዩኒቨርሲቲ

ከተማርኩትና በርፉም ሇረዥም መን አገሬን ካገሇገሌኩበትና እስክ

ከፍተኛ የሥራ ሃሊፊነት ከሠራሁበት የሕግ ትምህርትና ሙያ አንጻር

ስመሇከተው ሃጢአት ያሌሠራ፣ ህግን ያሌተሊሇፈና በዯሌ ያሌፈጸመ ንጹህ

ሰው በሃጢአተኛ ሰው ምትክ እንዳት ይፈረዴበታሌ? እንዳትስ ይሄን

ዓይነት የከበዯ ቅጣት ይቀበሊሌ? የሚሇው ጥያቄ በውስጤ መጉሊሊት

ጀመረ።

ሇዙህ መሠረታዊ ጥያቄ አጥጋቢ መሌስ ሇማግኘት አንዲንዴ

ያወቅኋቸውን በእምነት አንጋፋ የሆኑ ሰዎችን ከመጠየቅ ባሻገር እኔው

ራሴ መጽሃፍ-ቅደስን ማንበብ፣ ማጥናትና በእርጋታ መመርመር

ጀመርኩ። በዙህ ሂዯት ውስጥ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሇምን ሰው ሆኖ

እንዯተገሇጠ መጠነኛ ግንዚቤ አገኘሁ። በ1ኛ ጢሞ. 3፡16 ሊይ “በሥጋ

የተገሇጠው አምሊክ ” ሇምን እንዯተባሇም ጭሊንጭለ ታየኝ። በተሇይ

በሮሜ 3፡23-24 ፥ “ሁለ ሓጢአትን ሠርተዋሌና የእግዙአብሄርም ክብር

ጎዴሎቸዋሌ። በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዚነት በኩሌ እንዱያው

በጸጋው ይፀዴቃለ” የሚሇውን ቃሌ ዯጋግሜ አነበብኩት። ከዙያ በኋሊ

ያሇ ጌታ ኢየሱስ ራሴን ማዲን እንዯማሌችሌ እየተረዲሁ መጣሁ።

ኢየሱስ ክርስቶስም ሇምን በሃጢአተኞችና በበዯሇኞች ምትክ የመስቀሌ

መከራና ሞት እንዯተቀበሇ በመጠኑም ተገነብኩ። ከዙያ በኋሊ

የእግዙአብሔርን ይቅርታና ምህረት በመሇመን ረም ሊሇ ጊዛ በዕንባ

የታጀበ የንስሃ ፀልት ወዯ እግዙአብሄር አቀረብኩ። ይሄም ሆኖ

አዕምሮዬ ከቀዴሞ እምነቴ ሙለ በሙለ ሉሊቀቅ አሌቻሇም ነበር።

አንዴ ምሽት ረም ሊሇ ሰዓት በእግዙአብሔር ፊት ከጸሇይኩና

ካነባሁ በኋሊ ከባዴ እንቅሌፍ ተጫጫነኝና ተኛሁ። በእንቅሌፌም ወቅት

አንዴ የሚያስጨንቅ ራዕይ አየሁ። እጅግ አስፀያፊ በሆነ በጥቁር ሬንጅ

ውስጥ በተነከረና እጅግ በቆረፈዯ ዯበል ውስጥ የተኛሁ ይመስሇኛሌ።

ከዙህ ዯበል ተሊቅቄ ሇመውጣት እጅግ አዴካሚ ትግሌ አዯርግ ነበር።

ከዯበልው ሇመሊቀቅ ያዯረግሁት አዴካሚ ጥረት እንዲሌተሳካሌኝ

በተረዲሁ ጊዛ እንግዱህ ማን ከዙህ ያሊቅቀኛሌ? በማሇት የተስፋ

መቁረጥ ጩሕት መጮህ ጀመርኩ። በዙያን ወቅት አንዴ ማንነቱን

ያሊየሁት ሰው ጠንካራ እጅ ቀኝ እጄን ይዝ ከዙያ ከተጠቀሇሌኩበት

ቆሻሻና ቆርፋዲ ዯበል ውስጥ መዝ ሲያወጣኝ በዯስታ ተሞሌቼ

ከእንቅሌፌ ነቃሁ።

Page 19: Elilta Volume 3

ከዙያን ወቅት ጀምሮ በህይወቴ ውስጥ ሇውጥ መታዬት ጀመረ። ሥጋን

የሇበሰ ሁለ የህግን ሥራ በመሥራት በእግዙአብሄር ፊት እንዯማይፀዴቅ

ተረዲሁ። ምክንያቱም “ሁለም ሃጢአትን ሠርተዋሌ፤ የእግዙአብሄርም

ክብር ጎዴሎቸዋሌ። በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዚነት በኩሌ

እንዱያው በጸጋው ይፀዴቃለ።” ሮሜ 23፡24 የዲግመኛ መወሇዴም

ምሥጢር በመጠኑ ገባኝ። በእግዙአብሄር ፊት ረም ሊሇ ሰዓት

ተንበርክኮ መጸሇይ፣ እግዙአብሄርን ማመስገን፣ መጽሃፍ ቅደስን በሙለ

ፍሊጎትና በተመስጦ ማንበብ ሌማዳ እየሆነ መጣ። ከአቅም በሊይ የሆነ

ችግር ካሊጋጠመኝ በስተቀር በዕሇተ-ሰንበት የአምሌኮ ወቅት ከቤተ-

ክርስቲያን መቅረት ዯስ አይሇኝም ።

ይህ በዙህ እንዲሇ፣ ኑሮን ሇማሸነፍ፣ ትዲርንና ቤተሰብን ሇመዯገፍ

የነበረብኝን ግዳታ በማጤን፣ በኢትዮጵያ በነበርኩበት ጊዛ

የሰሇጠንኩበትን የህግ ሙያ ርፍ ከአሜሪካን የህግ ሙያ ጋር

ሇማጣጣም አቅጄ ሌዩ ሌዩ አጫጭር ኮርሶችን መከታተሌ ጀመርኩ።

ይሁን እንጂ እግዙአብሄር ሇአገሌግልት እንዯሚፈሌገኝ በሌዩ ሌዩ

መንገዴ ስሇተናገረኝ በህግ ሙያ ርፍ ሥሌጠና ሇማግኘት ጀምሬው

የነበረውን ፕሮግራም አቋርጬ የሥነ-መሇኮት ትምህርት ሇመከታተሌ

አቀዴኩ።

የሥነ-መሇኮትን ትምህርት ከሥር ሳይሆን ከአናት መጀመር

እጅግ አስቸጋሪ ቢሆንም እግዙአብሄር ሁለንም ነገር አሳክቶሌኝ ሇሶስት

ዓመታት ትምህርቱን ተከታትዬ እንዯ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1998

ዓ.ም. በማስተር ኦፍ ዱቪኒቲ ተመረቅሁ። በዙያኑ ዓመት በኢትዮጵያ

ወንጌሊዊት ቤ/ክርስቲያን በረዲት መጋቢነት ተሰይሜ እስካሁን

በማገሌገሌ ሊይ እገኛሇሁ።

እግዙአብሄር በሁለም ረገዴ ምህረት አዴርጎሌኝ፣ ጸጋውን

እጅግ አብዜቶሌኝ ሌጁን ኢየሱስ ክርስቶስን አምኜ የሊሇምን ህይወት

እንዲገኝና በእውነትና በመንፈስ እንዲመሌከው ረዲኝ። ከዙህም ላሊ

ታማኝ አዴርጎ ቆጥሮኝ ሇአገሌግልቱ ሾመኝ። ባሇቤቴንም ከነበረባት

የማህጸን ህመም ፍጹም ፈውሶ ጤናማና ጉሌበታማ አዯረገሌኝ። እኔንና

ወንደ ሌጄን ዯግሞ ከዯረሰብን የጉሌበት ስብራት ፈውሶና ጠግኖ

ጤናማዎች አዯረገን። በተጨማሪም ሁሇቱንም ሌጆቼን በሥጋዊና

በመንፈሳዊ ኑሯቸው ባርኮ ከእርሱ ጋር እንዱጣበቁ አዯረገሌኝ።

በመሆኑም ፥ “ብቻውን አምሊክ ሇሚሆን ሇማይጠፋው፣

“...ሇእንናንተ የማስባትን ኃሳብ

እኔ አውቃሇሁ ፍጻሜና ተስፋ

እሰጣችሁ ዘንድ የሰሊም አሳብ

ነው እንጂ የክፋ ነገር

አይዯሇም...።” (ኤር.29፡11)

Father O'Malley answers the phone. "Hello, is

this Father O'Malley?"

"It is"

"This is the IRS. Can you help us?"

"I can"

"Do you know a Ted Houlihan?"

"I do"

"Is he a member of your congregation?"

"He is"

"Did he donate $10,000 to the church?"

"He will".

After being away on business for a week before Christmas, Tom thought it would be nice to bring his wife a lit-tle gift.

"How about some perfume?" he asked the cosmetics clerk. She showed him a bottle costing $50.

"That's a bit much," said Tom, so she returned with a smaller bottle for $30.

"That’s still quite a bit," Tom groused.

Growing disgusted, the clerk brought out a tiny $15 bottle.

Tom grew agitated, "What I mean," he said, "is I'd like to see something real cheap."

So the clerk handed him a mirror.

Page 20: Elilta Volume 3

በብዘአብያተክርስቲያናት ውስጥ ስሇ ፍቅርና ስሇ

አንዴነት መሰበኩና ትምህርት መሰጠቱ አላ የማይባሌ ነገር

ነው። እነዙህ ሁሇት ሃሳቦች የክርስትና መሠረታዊ ነገሮች

ስሇሆኑ መሰበካቸው አግባብነት ያሇው ነገር ነው። ጌታ

ኢየሱስ ክርስቶስ ወዯዙህ ዓሇም የመጣው ፍቅርንና

አንዴነትን ሇመመሥረት ነው። ይህንን የክርስቶስ ወዯዙህ

ዓሇም መምጣት ምክንያት የሆነውን ነገር ቀረብ ብሇን

ስንመሇከተው ግን የምናስተውሇው ዕውነት በሰውና

በእግዙአብሔር እንዱሁም በሰውና በሰው መካከሌ ያሇውን

ግጭት ሇመፍታት መሆኑ ግሌጽ ነው።

ምንም እንኳን የአንዴነት አስፈሊጊነት የጎሊ

ቢሆንም ሌዩነቶች እንዲለ መንጋት የሇብንም። ዲሩ ግን

ሌዩነቶቻችንን ሇአንዴነታችን መጠናከር መሳሪያ አዴርገን

ሌንጠቀምባቸው ያስፈሌጋሌ እንጂ የመሇያየት ምክንያቶች

ሉሆኑን አይገባም። ካስተዲዯግ፣ ከትምህርት፣ ከሥራና

ከላልችም የህይወት ሌምድቻችን የተነሳ ሌዩነቶቻችን ብዘ

ሉሆኑ ቢችለም እነዙህን ሌዩነቶቻችንን እንዳት

ሇአንዴነታችን ማጠናከሪያ አዴርገን ሌንጠቀምባቸው

እንዯምንችሌ ማወቃችን ትሌቅ ዕውቀት ነው።

በሕዜባችን መካከሌ በብዘ የሕይወት ጉዲዮች ሊይ

ብዘ ትምህርቶች የተሰጡ ቢሆንም ግጭትን(conflict)

በተመሇከተ ግን በቤተክርስቲያን፣ በትምህርት ቤቶችና

በመገናኛ ብዘኃን አጥጋቢ ትምህርት አሌተሰጠም። ከሊይ

በተጠቀሱት ተቋማት ትምህርት አሇመሰጠቱ የግጭት

መፈጠሪያ ምክንያት ባይሆንም ግጭትንና መብትሄውን

በተመሇከተ በቂ ዕውቀት አሇመኖሩ ችግሩ እንዱባባስና

ከፍተኛ ሁኔታ ሊይ እንዱዯርስ አዴርጎታሌ።

ግጭት ምንዴነው? ግጭት ከአንዴ በሊይ የሆኑ

ግሇሰቦች ወይንም ቡዴኖች በአንዴ ነገር ሊይ ካሊቸው

የተሇያዩ ሏሳቦች የተነሳ የሚፈጠር አሇመግባባት

ውጤት ነው ተብል ሉተረጎም ይችሊሌ። አንዴ ግሇሰብ

ወይንም ቡዴን በአንዴ ነገር ዯስተኛ ሳይሆን ቀርቶ

ሇሚያቀርበው ጥያቄ በጊዛው ምሊሽ ሳያገኝ ሲቀር ግጭት

ሉፈጠር ይችሊሌ። ሇመሆኑ ግጭት የተሇመዯ (normal)

ነገር ነው ወይ? መሌሱ ግጭት ከአንዴ በሊይ የሆኑ ሰዎች

ባለበት ቦታና ሁኔታ ውስጥ መከሰቱ የተሇመዯ ነገር ነው

ማሇት ይቻሊሌ። ግጭት የተሇመዯ ነው ስንሌ በሰዎች

መካከሌ አሇመግባባት የመፈጠሩ ፕሮባኢሉቲ ከፍተኛ ነው

ማሇታችን ነው። የዴግግሞሹ ብዚት ይሇያይ እንጂ በባሌና

በሚስት፣ በወንዴምና በእህት፣ በአሰሪና ሰራተኛ እንዱሁም

በመሪና በተመሪዎች መካከሌ ግጭት መነሳቱ አይቀርም።

በዙህ ሕይወት ማንኛውም ነገር በሥነስርአት

የሚሔዯው በፍጥረት ሊይ ከሚሰራው ሕግ የተነሳ እንዯሆነ

ግሌጽ ነው። ከፊዙክስ ሕግ ውስጥ ሰበቃን ብንወስዴ ሰዎች፣

እንሥሳትና ተሽከርካሪዎች በሥርአት እንዱንቀሳቀሱ

ያዯርጋሌ። ፓቲቭና ኔጋቲቭ ብርሃንና ጨሇማ ሇሕይወት

አስፈሊጊዎች ናቸው። ሇምሳላ በሥነስዕሌ ጨሇማ ባይኖር

የብርሃን ምንነት አይታወቅም።

ሰዎች በብርሃን ዯስ ሲሰኙ ውሇው ቀኑ ሲመሽ

ዯስታቸው በሃን አሌተተካም። ይሌቁንም ጨሇማ

በሕይወታቸው ሊይ ሉኖር የሚችሇውን ተጽእኖ ሇማስቀረት

ባዯረጉት ምርምር ዚሬ የምናየውን ከፍተኛ የኤላክትሪክ

ኃይሌ በመፍጠር ጨሇማውን ላሉት ወዯ ቀንነት መሇወጥ

ሞክረዋሌ። ሌክ እንዯዙሁ በነገር ሁለ ግጭት እንዲይፈጠር

ማዴረግ ባንችሌም በግጭት ጊዛ ግን ምን ማዯረግ

እንዲሇብን ማወቃችን ከብዘ ችግር ያዴነናሌ።

ግጭት ወይንም አሇመግባባት ችግር የሚሆነው

በጊዛው እስካሌተፈታ ዴረስ ብቻ ነው። በጊዛው ከተፈታ

Page 21: Elilta Volume 3

ሌዕዴገትና ሇመስፋት ትሌቅ አስተዋጽኦ ሉያዯርግ ይችሊሌ። ይህንን ስሌ

ግጭት የህይወት ይሁንታ እንጂ ፈጽሞ የህይወት ይቤ (lifestyle)

ሉሆን እንዲማይገባው ሌንገነብ ያስፈሌጋሌ። ግጭት በሕይወታችን

መከስቱ አይቀሬ ስሇሆነ መሌካሙ ነገር ግጭት በሚነሳበት ጊዛ እንዳት

ሌንፈታው እንዯምንችሌ ማወቅና ቅዴመ ዜግጅት ማዯረጉ አስፈሊጊ

ነው።

ሁሌ ጊ ከግጭት በፊት አሇመግባባት ይፈጠራሌ። አሇመግባባት

(Disagreement) ና ግጭት (conflict) ሁሇቱ የተሇያዩ ነገሮች

ናቸው። በግጭት ትምህርት ታዋቂ የሆነ ሰው በኢንተርኔት ሊይ “በየቀኑ

ምን ያህሌ ጊዛ ግጭት ይገጥመናሌ?” የሚሌ ጥያቄ አቀረበ።

ብዘ ሰዎች ቢያንስ ከአሥር እስከ ሃያ ጊዛ ያህሌ ግጭት ይገጥመናሌ

ብሇው መሌስ ሰጡ። ይህ ሰው ሇጠየቀው ጥያቄ መሌስ ሲሰጥ፥ “ሰዎች

በአንዴም ሆነ በላሊ መሌኩ ግጭት እንዲጋጠማቸው ይናገሩ እንጂ

እንዯ ዕውነቱ ከሆነ ግን ያጋጠማቸው ግጭት (conflict) ሳይሆን

አሇመግባባት(disagreement) ነው።” ብልአሌ።

በመሠረቱ ሦስት ዓይነት ያሇመግባባት(Disagreement) አይነቶች

እንዲለ ይነገራሌ።

1/.በአንዴ ዕውነት ሊይ የተሇያየ አመሇካከት (opinion)

2.በአንዴ ዕውነታ ሊይ የተሇያየ አተረጓጎም (Interpretation)

3.አንዴ ሰው ቀዴሞ የፈጸመውን ስህተት ይቅር ባሇማሇት ሊይ ማተኮር፥

ከነዙህ ሦስቱ የከፋ አሇመግባባት የሚፈጥረው ይቅር አሇማሇት እንዯሆነ

ይነገራሌ። እነዙህን አሇመግባባቶች ቶል ወዯ መብትሄ ማምጣት

ሲያቅተን ያን ጊዛ ግጭት ይነሳሌ። እግዙአብሔር ሲፈጥረን ሁሊችንም

በአንዴ ጊዛ አንዴ አይነት ሃሳብ እንዴናስብ አዴርጎ አይዯሇም

የፈጠረን። ሁሊችንም በተፈጥሮ፣ ከአስተዲዯግና ከዕውቀታችን የተነሳ

የአስተሳሰብ ሌዩነት አሇ ማሇት በቤተክርስቲያን ውስጥ ፍቅር የሇም

ወይንም አንደ ሇአንደ አክብሮት የሇውም ማሇት አይዯሇም። ነገር ግን

ሁለት የተሇያየ አመሇካከት፣ የተሇያየ አስተዲዯግና የተሇያየ ጾታ ያሊቸው

ሰዎች በአንዴ ሥፍራ መኖራቸውን ያሳያሌ። ሌዩነታቸው አንደ ላሊው

ያሇውን በማየት እርስ በርስ እንዱጠባበቁና እንዱዯጋገፉ የሚረዲ እንጂ

የመቃቃር ምሌክት አይዯሇም። በአንዴ ሁኔታ ሊይ ሁሇት የተሇያዩ

እይታዎች ካለ አንደ የላሊውን አመሇካከት ከመቃወም ይሌቅ ጠቃሚ

እንዯሆነ በትህትናና በአክብሮት ቢመሇከት የሚጠቅም ነገር በውስጡ

እንዲሇ ሉያስተውሌ ይችሊሌ።

በቤተክርስቲያን ውስጥ የተሇያዩ ሰዎች የተሇያየ አመሇካከት

እንዲሊቸው የታወቀ ነው። የአንዴ ቤተክርስቲያን እዴገት የሚሇካው

በብዘ አቅጣጫ ቢሆንም በመካከሊቸው የሚነሳውን ችግር በመፍታት

ረገዴ የብስሇት ዯረጃቸውን በሶስት መንገዴ መገምገም ይቻሊሌ።

1/ የአእሞሮ ብስሇት

በአእሞሮው የበሰሇ ሰው የሚያተኩረው በተፈጠረው ችግር ሁኔታ

(Issue) ሊይ ነው። እንዯነዙህ አይነት ሰዎች ሇተፈጠረው ችግር

መብትሄ ሇመፈሇግ ሇሚጥሩ እንቅፋት አይሆኑም። ችግሩም ሊይ

በማተኮር ችግሩን አያባብሱም ይሌቁንም ትኩረታቸው መብትሄው ሊይ

ነው። ከዙህ የተነሳ ከነዙህ ሰዎች የሚቀርበው ሃሳብ ሆነ የሚወሰዯው

እርምጃ የመብትሄ ኃሳብና እርምጃ እንጂ ችግሩን የሚያባብስ

አይዯሇም።

2/ መካከሇኛ የአእምሮ ብስሇት

መካከሇኛ የአእምሮ ብስሇት ያሇው ሰው በነገሩ (Situation) ሊይ

ያተኩራሌ። በነገሩ ሊይ የሚያተኩሩ ሰዎች ትኩረታቸው ከመብትሄ

ይሌቅ በችግሩ መፈጠር ሊይ ስሇሆነ የሚያቀርቡትም ሃሳብ ሆነ

የሚያዯርጉት ነገር ችግሩን የሚያባብስ ይሆናሌ እንጂ ጠቃሚ

አይሆንም። የእነዙህ አይነት ሰዎች ችግር የተፈጠረው ችግር ሊይ

በማተኮር ችግሩን መፍታት እንዯማይቻሌ አሇማወቃቸው ነው።

3/ ያሌበሰሇ አእምሮ

ያሌበሰሌ አእምሮ ያሇው ሰው ትኩረት ሰው (Person) ሊይ ነው። የዙህ

ሰው ችግር ሇመብትሄ የሚቅርቡትን ሃሳቦች ሁለ ከሰውዬው ጋር

ሰሇሚያይው ከመብትሄ ይሌቅ በህብረቱ መካከሌ ሌዩነት እንዱፈጠር

ከማዯረጉም በሊይ ጠብ እንዱቀሰቀስ የማዴረግ ከፍተኛ አቅም አሇው።

ያሌበሰሇ አእምሮ የተሰኘበትም ምክንያት ሇዙህ ነው።

ሰዎች በአንዴ ጊዛ አንዴን ነገር እያዩ የተሇያየ አመሇካከትና

ግንዚቤ ሲኖራቸው ማዴረግ የሚገባቸው ነገር የዯረሱበትን ግንዚቤ

(እይታ) በተቻሇ መጠን ሇማስረዲት መሞከርና እነርሱም የላሊውን ሰው

አመሇካከት ምን እንዯሆነ ሇማወቅ ዜግጁ መሆን ነው። በእንዯዙህ

ዓይነት ፍጹም የተከፈት አእምሮ እይታዎቻችንን መቀባበሌ ከቻሌን

ሁሇቱን ግንዚቤዎች በማጣጣም አንዴ ጠቃሚና አስፈሊጊ ወዯ ሆነ ግብ

ማምጣት ቀሊሌ ይሆናሌ።

በሕይወት ሊይ ያሇን አመሇካከት እያዯገ ሲመጣ በሃሳባችን

ግትር ከመሆን መቆጠብ እንጀምራሇን። ከእውቀት የምናውቀው ከፍሇን

ነው። ከዙህም በሊይ በእዴገት ሇውጥ ውስጥ ስሊሇን የዚሬ አሥር አመት

በግትርነት የወሰነውን ውሳኔ ምናሌባት ዚሬ የምናፍርስበትና ያሇ ዕውቀት

ያዯርግነው እንዯሆነ እናስባሇን። መጽሏፍ ቅደስ ስሇ ትንቢት ሲናገር

አንደ ሲናገር ላልች ይሇዩት ይሊሌ፤ እንግዱህ በእግዙአብሔር ስም

የሚነገረው ትንቢት በላልች እንዱመረመር ከታዜን፡ የእኛን ሃሳብና

አስተያየት ላልች እንዱመረምሩት አሇመፍቀዴ ወይንም መርምረው

ባይቀበለት ማንና ችግር መፍጠር አሇማስተዋሌ ብቻ ሳይሆን

አሌማዯግም ጭምር ነው።

በፊሉ.2፡1-3 መሠረት ትሌቁ መንፈሳዊነት እኔና የኔ የበሌጣሌ ማሇት

ሳይሆን ወንዴሜ ከእኔ ይሻሊሌ ብል መቁጠር ነው። ጌታ ኢየሱስ ሁለን

አዋቂ ሆኖ ሳሇ በሰዎች መካከሌ ሲመሊሇስ ግን ራሱን ባድ አዴርጎ

መመሊሇሱ በሰዎች ንዴ ያሇውን ተቀባይነትና መወዯዴ ጨምሮሇታሌ

እንጂ አሊዋቂ አሊዯረገውም። ክርስትና ስሇ ላልችና ሇላልች በመኖር

ሊይ የተመሠረተ ነው። በእኔነት ሊይ ያተኮረና የኔ ሃሳብ ብቻ ይሰማ

የሚሌ ሰው ግን “ሥጋዊና” በመንፈሳዊ ሕይወቱ ፈጽሞ መሌካም ፍሬ

ማፍራት የማይችሌ ከመሆኑም በሊይ የሚታይ ፍሬ ያሇበት ቢመስሌ

እንኳን ጌታ እንዯረገማት በሇስ ውስጡ ባድና የማታ ማታ መዴረቁ

የማይቀር ነው።

Stay committed to your decisions, but stay flexible

in your approach."

Tom Robbins

Page 22: Elilta Volume 3

Remarkable Paper in British Medical Journal - vitamin D

The Vitamin D Newsletter

Remarkable Paper in British Medical Journal

A few weeks ago, the British Medical Journal published a re-

markable paper, remarkable that it studied more than 500,000

subjects, remarkable that it had 56 (fifty-six) authors, remarkable

that it confirmed low vitamin D levels obtained in the past are a

risk factor for developing colon cancer in the future. However,

the most remarkable part of the paper is that the 46 scientists

minimized the true significance of their own research. They

found that vitamin A, even in relatively low amounts, appears to

thwart vitamin D's association with reduced rates of colon can-

cer.

Jenab M et al. Association between pre-diagnostic circulating

vitamin D concentration and risk of colorectal cancer in Europe-

an populations: a nested case-control study. BMJ

2010;340:b5500

This is a prospective nested case-controlled study, which means

it uses subject's vitamin D blood samples obtained and frozen in

the past and then reviews their medical records into the future

to see who gets colon cancer, comparing the study subjects to

similar members of the group that did not get the illness. Dr.

Mazda Jenab and his 45 colleagues from the International Agen-

cy for Research on Cancer confirmed that low vitamin D levels

are a risk for colon cancer in a dose response manner; those with

the highest levels were about twice as less likely to develop co-

lon cancer compared to those with the highest levels.

However, hidden on page eight is one sentence and a small ta-

ble, which shows that the benefits of vitamin D are almost en-

tirely negated in those with the highest vitamin A intake. And the

retinol intake did not have to be that high in these older adults

to begin to negate vitamin D's effects, about 3,000 IU/day. Re-

member, young autistic children often take 3,500 IU of retinol a

day in their powdered multivitamins, which doesn't count any

additional vitamin A given in high single doses.

This is the largest study to date showing vitamin A blocks vitamin

D's effect and explains some of the anomalies in other papers on

vitamin D and cancer. For example, Dr. Rachael Stolzenberg-

Solomon of the NIH conducted two similar studies on pancreatic

cancer, with startling different results. Her first paper showed

high vitamin D levels tripled the subsequent risk of pancreatic

cancer, her second paper showed no effect. The difference, the

first was conducted in a cod liver oil country, Finland, the second

in the USA.

Stolzenberg-Solomon RZ et al. A prospective nested case-control

study of vitamin D status and pancreatic cancer risk in male

smokers. Cancer Res. 2006 Oct 15;66(20):10213-9.

Stolzenberg-Solomon RZ, et al. Serum vitamin D and risk of pan-

creatic cancer in the prostate, lung, colorectal, and ovarian

screening trial. Cancer Res. 2009 Feb 15;69(4):1439-47.

Prostate cancer is another good example; ten similar studies

have been conducted on vitamin D blood levels and the risk of

subsequent prostate cancer. Dr. Lu Yin of the German Cancer

Research Center reviewed them in detail. Eight of the studies

found no relationship but two studies found a U shaped curve,

that is, an increased risk of prostate cancer at both lower and

higher vitamin D levels. You guessed it; both of these studies

were from Nordic countries where cod liver oil consumption is

rampant.

Yin L et al. Meta-analysis of longitudinal studies: Serum vitamin

D and prostate cancer risk. Cancer Epidemiol. 2009 Dec;33

(6):435-45.

So why is there no relationship between vitamin D levels and the

future risk of prostate cancer? All the subjects had their vitamin

D levels checked in the late 1980s or 1990s, well into the sun-

scare but before the vitamin D revolution. So how did these old-

er people get high levels of vitamin D back then? Multivitamins?

No, they only contained a meaningless 400 IU. Vitamin D supple-

ments? No, they were not widely available back then and only

contained a meaningless 200 to 400 IU of vitamin D if available. .

Sunshine? Maybe, but I doubt it. Studies have shown that the

elderly were the first to abide by sun-avoidance advice; anyway,

the elderly lose the ability to make vitamin D from sunshine; it

takes the elderly up to ten times more time in the sun that the

young to make an equivalent amount of vitamin D.

However, the elderly of many countries, not just Nordic coun-

tries, were raised on cod liver oil and I suspect that a sizable

number of Americans continue to take cod liver oil as they age.

Page 23: Elilta Volume 3

While cod liver oil from the 1980s and 90s had higher amounts

of vitamin D than does modern cod liver oil, it still had toxic

amounts of A. I suspect if authors of the above ten studies had

controlled for cod liver oil intake, they would have found that

high retinol intake was blocking the cancer-preventing effects of

vitamin D.

I say this because one author has controlled for retinol intake

and the pre-cancerous condition, colon adenomas. Dr.

Kyungwon Oh, of the Korea Centers for Disease Control and Pre-

vention, working with Harvard epidemiologists, found that high

retinol intake completely thwarted the beneficial effects of vita-

min D, stating, "a higher retinol intake, approximately > 4,800

IU/day, appears to counter the beneficial effect of vitamin D . . ."

In other words, exactly what the British Medical Journal paper

found with colon cancer.

Oh K et al. Calcium and vitamin D intakes in relation to risk of

distal colorectal adenoma in women. Am J Epidemiol. 2007 May

15;165(10):1178-86.

Let"s look at Dr. Pamela Goodwin"s study from the University of

Toronto that studied breast cancer survival. This a very different

study as it looked at vitamin D levels obtained after the diagno-

sis of breast cancer and subsequent survival in 535 Toronto

women between 1989 and 1996. Vitamin D levels ranged from 3

ng/ml to 70 ng/ml. The women with the lowest levels were

about twice as likely to die and to suffer distant cancer recur-

rence compared those with the highest levels. Ten year survival

was 85% for those in the upper one-third of vitamin D levels

compared to 74% in the lower one-third. However, the data sug-

gested a U shaped curve for the women with levels above 40 ng/

ml, that is, a higher risk of dying, but it was not statistically sig-

nificant.

Goodwin PJ et al. Prognostic effects of 25-hydroxyvitamin D lev-

els in early breast cancer. J Clin Oncol. 2009 Aug 10;27(23):3757-

63. Again, let"s ask where women would get levels above 40 ng/

ml in Toronto between 1989 and 1996? Sunshine? We know the

answer is no as the authors found no seasonal variation in 25

(OH)D levels in the 535 women, even in the women with the

highest levels. So where did blood levels of 40-70 ng/ml come

from in the early 1990s? Vitamin D supplements were not widely

available in the early 1990s, and only contained meaningless

doses when available. As sunshine was ruled out, they could

only have gotten it from cod liver oil. I have emailed Dr. Pamela

Goodwin, lead author, asking how hard it would be to see if cod

liver oil use was asked about in the dietary questionnaire and if

she could control for cod liver oil intake. She did find retinol in-

take was associated with higher vitamin D levels but I am partic-

ularly interested in cod liver oil intake in women with vitamin D

levels above 40 ng/ml.

It's not just in breast cancer that vitamin D levels appear to have

a treatment effect; it's in lung, prostate and colon cancer as well.

Again, these are studies of people diagnosed with cancer to see

if high vitamin D levels at the time of diagnosis are associated

with improved survival.; that is, do high vitamin D levels have a

treatment effect? On average, those with the highest vitamin D

levels at time of diagnosis lived 2 or 3 times longer. One has to

ask how high vitamin D levels are associated with greatly im-

proved survival once you get cancer but a higher risk of getting

cancer in the first place. That requires some gymnastic thinking

and acrobatic basic science.

Zhou W et al. Circulating 25-hydroxyvitamin D levels predict sur-

vival in early-stage non-small-cell lung cancer patients. J Clin

Oncol. 2007 Feb 10;25(5):479-85.

Ng K et al. Clin Oncol. 2008 Jun 20;26(18):2984-91. Circulating 25

-hydroxyvitamin D levels and survival in patients with colorectal

cancer. J Clin Oncol. 2008 Jun 20;26(18):2984-91.

Tretli S et al. Association between serum 25(OH)D and death

from prostate cancer. Br J Cancer. 2009 Feb 10;100(3):450-4.

Remember, studies of vitamin D levels and subsequent risk of

cancer are only one type of epidemiological study. Studies of

latitude and cancer are quite clear, the less sunshine the higher

the cancer risk. Studies of dietary vitamin D intake and cancer

are also mostly supportive but such studies are limited by the

tiny doses people get in their diets.

So it is not just autistic children that are being harmed by vita-

min A. Avoid cod liver oil like the poison it is and check your mul-

tivitamins. Life Extension Foundation just reformulated their

multivitamin to contain only 500 IU of preformed retinol. And, I

am happy to report that Purity Products, which markets my vita-

min D, has no preformed retinol at all in any of their multivita-

mins

John Cannell,MD

Excutive Director

Vitamin D Councel

"We can try to avoid making choices by doing

nothing, but even that is a decision." Gary Collins

Page 24: Elilta Volume 3

interview by Mark Moring

Tired of hearing all those "scientific" arguments about how the

universe just accidentally "happened" and how we all randomly

evolved from pond slime? Don't you ever wonder, Where's God

in all this, anyway?

We've been thinking about it too. That's why we took our ques-

tions to Fred Heeren, a science writer who believes it's not a

battle between God and science, but a discovery of God in sci-

ence.

Campus Life: Can we really find God in science?

Fred Heeren: Science can't "observe" God. But we can observe a

universe that yields evidence of one of two things: It's either

God's handiwork, or it got here by accident, without a creator.

The evidence has to point one way or the other. And scientific

discoveries of this century clearly show that our universe is no

accident, that there is an intelligent designer behind it all.

What many non-Christians believe today is based on 19th-

century science, which said our universe is self-sustaining and

eternal—implying that it was not created. But modern science

tells us the opposite—that our universe cannot sustain itself,

that it's dependent on something outside of itself, and that our

universe had a beginning, as the Bible says.

How else does science point to a creator?

Twentieth-century science has shown us that our universe and

nature's laws are very finely tuned, and if that tuning were "off"

even a tiny bit, life as we know it would not exist. For example, if

the gravitational constant throughout the universe was just

tweaked to be slightly stronger or weaker, we'd have no stars,

no water, no life.

Do most scientists believe the universe had a beginning?

At the beginning of the 20th century, the answer would have

been no. But now, about 98 percent of them do. All of today's

evidence shows that the universe is constantly expanding. And if

it's expanding, it must have had a beginning.

Even the rate of expansion points to God. The rate is so perfectly

fine-tuned that if it was changed at the beginning by one part in

10 to the 60th power—that's a one with 60 zeros after it—the

universe would either be in chaos today or it wouldn't exist. If it

was expanding that tiny fraction faster, matter couldn't hold

together and we'd have no stars and galaxies. If it was expanding

that tiny bit slower, it would have collapsed long ago.

Where does the Bible fit into this picture?

Christians believe truth is revealed through God's Word and

through his works (see Romans 1:20). In the physical world,

God's Word gives us part of the picture, and science gives us

another part.

For instance, the Bible says God created the heavens, but it

doesn't say specifically how galaxies were formed. But science

does tell us something about galaxy formation, and we can—and

should—learn from that.

This is where we get into the difference between "proof" and

"evidence." Science alone can't prove how galaxies form, be-

cause we weren't there when it happened. But we're gathering a

lot of evidence by observing galaxies. When we look through a

telescope at a distant galaxy, we're actually looking back in time.

Light travels about 186,000 miles per second. So, if something is

186,000 miles away, we're seeing it as it appeared one second

ago. We see the sun as it appeared eight minutes ago, the star

Alpha Centauri as it appeared 4.3 years ago, and the Andromeda

galaxy as it appeared 2.3 million years ago.

And farther away than that, we can see galaxies in their "infant"

stages — as they actually appeared millions or billions of years

ago. But even though we can actually see galaxies forming, we

still can't say for sure how—or why—they formed. That's why

we go back to God's Word, where we find out it's all done in a

way that's very good for us—so there could be stars, there could

be energy and there could be life.

Page 25: Elilta Volume 3

So, we often have the "why" questions answered in God's Word,

and the "how" questions answered in God's works.

So, what's all this mean for Christians?

I think it solidifies our faith. Science gives evidence for a creator,

because the universe couldn't have come from nowhere. And it

gives evidence for a "grand designer" who cares about life—and

therefore us—because the universe is so finely tuned, as I've

already discussed.

When I was younger, I thought there were contradictions be-

tween the Bible and science. But as I studied science, I realized

we do have a creator who's outside the universe. And that reve-

lation led me to the Bible, which in turn led me to Jesus Christ.

You mentioned what you thought were contradic-

tions between the Bible and science. Like what?

The Bible says God created us. But in high school, I was taught

that we were the result of naturalistic evolution. That's a contra-

diction, and I had to resolve it.

There are two reasons why the theory of evolution is being

questioned today. The first reason is the fossil record, and the

second is the biological evidence.

The fossil record points to some type of creation, not to this idea

that we've evolved all the way from pond scum. The fossil rec-

ord shows the sudden appearance of a type of life, followed by a

long period of stasis (meaning a certain type of animal didn't

change into another type), and finally extinction. There are no

"descendants" and no "ancestors."

Biological evidence also points to creation and intelligent design.

I had been taught that species—including humans—evolved

through mutation and natural selection ("survival of the fittest").

But biology doesn't support that. Experiments prove there are

limits to mutation, to how much any organism can change. For

example, when fruit flies are exposed to radiation for thousands

of generations, they get all kinds of genetic mutations—three

and four pairs of wings, eyes in the wrong places, different sets

of legs, all sorts of things. But they're still fruit flies. So, the theo-

ry that we've evolved from something through a series of muta-

tions just doesn't work.

What do you mean by "intelligent design"?

When you see the fine-tuning I've talked about, whether in the

laws of the universe or in biology, things that couldn't have "just

happened" by accident, you have to look for an explanation. And

the only one that fits, from everything we've observed, is that

there must be an intelligence behind it all.

It all boils down to something called "specified complexity." Yes,

that's a big term, but it's important to understand. And once you

understand it, it's easier to "show" your friends (and maybe your

science teacher!) that our universe indeed has a creator.

Now, a definition of "specified complexity." The word "specify"

means to give clear directions. For instance, God didn't just tell

Noah to "build a big boat." God "specified" exactly what kind of

wood to use, how to treat that wood, how long to cut it, how

many decks to build, and so on (Genesis 6:14-16). So, when

something is "specified," it's been put together in a certain way,

following the directions exactly.

"Complexity" means that something is "complex"—the opposite

of "simple." Alone, a single log is "simple." But if you take 10,000

logs and drop them from the sky into a giant pile, you've got

complexity. The pile, however, is not "specified"—there's just a

big mess that fell together without following any directions or

forming any kind of pattern.

Now, take those same 10,000 logs and cut them up into differ-

ent lengths and shapes, and then nail them all together in a cer-

tain way, following a set of detailed instructions. When you're

done, you'll have a nice house. And not only that, but you'll have

"specified complexity"—something complex, but also something

that followed "specific" directions.

Here's another way of looking at it: If I dropped a million Scrab-

ble letters from the sky, they'd form a "complex" mess on the

ground—a lot going on, but no meaning. But if I could somehow

"specify" that all those letters fall so that they form not only

words, but an entire novel, well, you'd have "specified complexi-

ty"—something that gives information and meaning.

OK, now that I understand "specified complexity,"

what's it all mean?

We find many cases of "specified complexity" throughout the

universe—things that can't be explained merely by the forces of

nature. When something produces information or meaning—like

the million Scrabble letters forming a novel—there must be an

intelligence behind it. You know it couldn't have just happened

by accident.

Our own human DNA is a great example of "specified complexi-

ty." DNA includes codes that are so specified and complex,

there's no way they can be explained by just natural causes. The

DNA codes act like human language. DNA has its own "alphabet"

that it puts into words, sentences and punctuation, using its own

grammatical rules. It actually has the ability to "communicate,"

to "specify" information and meaning.

Page 26: Elilta Volume 3

Here's another way of looking at it: DNA is the "blueprint" of life.

It "tells" proteins exactly how to develop into biological sys-

tems—a hummingbird's wing, a dinosaur's eyes, a tree's roots, a

human brain, anything that's organic. DNA's code is really quite

an amazing language.

Now, if scientists received a message from outer space with that

kind of specified, complex code, they wouldn't hesitate to say

that it came from an intelligent source. And not just any intelli-

gence, but a super intelligence, because it's specified things that

scientists still don't know how to do.

Well, we haven't received any messages like this from outer

space. But we have received it from things like the DNA se-

quence. So now we can tell our friends that scientists have dis-

covered evidence of an extraterrestrial super intelligence—but it

happens to belong to our own caring Creator.

If scientists believe in "intelligent design," where do

they think this intelligence comes from?

Well, those scientists won't say it comes from an intelligent

source—although Einstein came very close. He recognized the

evidence for an intelligence behind nature's laws. He thought of

it as being the universe itself, and yet there's no such thing as an

"impersonal intelligence." That's a contradiction in terms.

So, Einstein went about as far as science can take you—believing

in intelligent design. At that point, science can take you no fur-

ther. To take that to a belief in God takes a leap of faith, but it's

not a blind leap. It's a very reasonable leap.

Are there any respected scientists who believe in

God?

Yes, many. For instance, Alan Sandage, one of today's most fa-

mous astronomers, has a personal faith in Jesus Christ. He once

told me, "We can't understand the universe in any clear way

without the supernatural." For Sandage, the evidence of science

led him inescapably to believe in a creator; that was as far as

science would take him. But then he made the personal decision

to trust Christ as his Savior, and this was a decision that involved

his heart as well as his mind.

You certainly know a lot about science. How does

that help you tell people about God?

Through my book and my magazine, Cosmic Pursuit, I want to

reach people who are interested in the bigger questions behind

science. I want to reach people with the good news of Jesus

Christ, and my strategy is to get into the places where unbeliev-

ers get their information—like secular bookstores.

That should be a goal for all Christians—to get into the places

where unbelievers get their information. I do TV and radio talk

shows, as well as speeches on secular college campuses. Then

there's my magazine, books, video and a Web site. There are lots

of ways to reach unbelievers.

But few Christians take advantage of these opportunities. I en-

courage everyone who wants to spread God's good news to go

to the places where our unbelieving friends are, and to help

them hear the gospel in a new light.

We can use these scientific findings as a conversation starter, a

jumping-off point to begin to raise the big questions that inevita-

bly lead to our accountability before a perfect and caring Crea-

tor.

Any last thoughts?

Yes. The question we should be asking isn't, "Where is God in

science?" but, "Where isn't God in science?" Where can you go

to get away from him? How do you explain the way things are

without God? His evidence is found everywhere we look.

Science writer Fred Heeren has spent the last seven years trying

to get to the bottom of life's big questions. He enjoys nothing

more than talking to people—scientists and others—about how

the latest evidence for intelligent design points to the God of the

Bible.

Fred's books, including Show Me God, are available in Christian

bookstores or by calling 1-800-743-7700. You can also check out

Fred's Web site at daystarcom.org.

Sir, What is the secret of your success?" a report-

er asked a bank president.

"Two words."

"And, sir, what are they?"

"Good decisions."

"And how do you make good decisions?"

"One word."

"And sir, what is that?"

"Experience."

"And how do you get Experience?"

"Two words."

"And, sir, what are they?"

"Bad decisions." Anon

Page 27: Elilta Volume 3

10 Things God Can't Do

1

0

T

H

I

N

G

S

G

O

D

C

A

N

‘T

D

O

10 characteristics of God

to encourage and strengthen you.

by Maise Sparks

God can't get tired.

Have you not known? Have you not heard? The everlasting

God, the Lord, the Creator of the ends of the earth, neither

faints nor is weary.

—Isaiah 40:28

God can't take on a job he can't handle.

Ah, Lord God! Behold, you have made the heavens and the

earth by your great power and outstretched arm. There is

nothing too hard for you.

—Jeremiah 32:17

God can't be unholy.

And one cried to another and said: "Holy, holy, holy is the

Lord of hosts; the whole earth is full of his glory!"

—Isaiah 6:3

God can't be prejudiced.

In truth I perceive that God shows no partiality. But in every

nation whoever fears him and works righteousness is ac-

cepted by him.

—Acts 10:34-35

God can't break a promise.

My covenant I will not break, nor alter the word that has

gone out of my lips.

—Psalm 89:34

God can't remember sins he's chosen to forget.

I, even I, am he who blots out your transgressions for my

own sake; and I will not remember your sins.

—Isaiah 43:25

God can't make a loser.

Now thanks be to God who always leads us in triumph in

Christ.

—2 Corinthians 2:14

God can't abandon you.

Be strong and of good courage, do not fear nor be afraid of

them; for the Lord your God, he is the one who goes with

you. He will not leave you nor forsake you.

—Deuteronomy 31:6

God can't stop thinking about you.

How precious also are your thoughts to me, O God! How

great is the sum of them! If I should count them, they would

be more in number than the sand; when I awake, I am still

with you.

—Psalm 139:17-18

God can't stop loving you.

Yes, I have loved you with an everlasting love; therefore

with loving-kindness I have drawn you.

—Jeremiah 31:3

Source: IGNITHT YOUR FAITH

"The roads we take are more important than the goals we

announce. Decisions determine destiny. "

Frederick Speakman

Page 28: Elilta Volume 3

( by Eirkyihun Takele)

Being youth in America is hard; being an im-

migrant youth in USA in the 21st century is even hard-

er. Though the challenges come in many shapes and

forms, for now I will like to focus only in one. Now

more than ever, young Christians struggle to do the

right thing or live according to the word of GOD. It

seems like what Jesus said for the rich man applies for

the youth of this day, “It is easier for a camel to go

through the eye of a needle than for a rich man to en-

ter the kingdom of God." Mark 10:25

Right now the influence of television, internet,

celebrities, music, and Facebook is very high. Young

people spend most of their time with new technologies

than even themselves. They go to sleep and wake up

listing to secular music. They watch television every-

day and spend at least an hour a day on the internet

(Facebook). Therefore, 45 minute preaching per

week is not enough. Young people need a role mod-

el, a mentor, someone who guides and show them

the right way.

Statistics show

Parents are more focused about their child’s

education than his/her spiritual life.

Schools are not teaching about God instead they teach

about evolution, Darwinism, big bang theory, and oth-

er philosophies which basically contradict the exist-

ence of God.

Schools are not teaching about purity and self-control,

but they teach how to use protection. This leads us to

the following result:

Sexual immorality is rampant among high

school students.

In 2006, an estimated 5,259 young people

aged 13-24 in the 33 states reporting to CDC

were diagnosed with HIV/AIDS, representing

about 14% of the persons diagnosed that year.3

http://www.cdc.gov/Healthy Youth/ sexual

behaviors/

As a youth group leaders our message is straight for-

ward, we need to focus, equip, and lead the youth of

this day to the truth! We can’t afford to just sit down

and do nothing! As Paul fought the good fight of faith

we the church need to fight for this generation. Right

now, with no doubt in our mind, we believe the focus

should be on leading and guiding the children of God

to the worthy calling of their life.

According to recent research somewhere be-

tween 70 and 88 percent of Christian teenag-

ers are leaving the church by their second year

in college (Voddie Baucham, Family Driven

Faith, 10).

Over 80% of teens who claim to be “born-

again” do not believe in the existence of abso-

lute truth (Baucham, 11).

http://electexiles.wordpress.com/2008/07/11/whats-wrong-with-

youth-ministry-some-stats-and-a-proposal/

For this reason, we need the church to do more than to

pray. We want the church and the parent’s of the

church to help discipline this generation. We highly

encourage parents to take charge of their children’s

actions and enforce similar if not greater spiritual val-

ue as they do with their children’s education. “ስንጸሌይ “

Challenges of immigrant Christian youth face in the contemporary Society!!

Page 29: Elilta Volume 3

Our Mission:

Teaching the next generation about the ways of God: to

Love God & to Love people.

Using bible centered & age-appropriate: programs,

interactions, & creative activities we will help our

children build a strong spiritual foundation.

B: Our approach is:

Loving all children, * Presenting the Gospel,

* Dispelling them towards spiritual maturity, * Part-

nering with parents as we encourage every family to

make a whole life commitment to the Savior & Lord

Jesus Christ

Page 30: Elilta Volume 3

አመታት ውስጥ ነበር። የረዲት ፓስተሮችን አስፈሊጊነት ቤተክርስቲያንን

እንዴታይ ያዯረጋት የራዕይዋ መስፋት ነበር። የፓስተር ቶሇሳ

የኢትዮጵያው አገሌግልት የተጀመረውና እቅጣጫው እየተሇወጠና እየሰፋ

መምጣት የቀጠሇው በነዙህ አመታት ውስጥ ነበር። ሥራው በትክክሌ

የእግዙአብሔር ኃሳብ መሆኑ ግሌጽ ቢሆንም የመጀመሪያዎቹ ጥቂት

የአገሌግልት አመታት ትንሽ ፈተናዎች ነበሩባቸው። ነገር ግን በእግዙአብሄር

ምሪትና እርዲታ የአገርቤቱ አገሌግልት እየሰፋና እያዯገ መጣ።

የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤ/ክ አገሌግልት 1983 ዓም ቢጀምርም እስከ 2000

ዓም የራሷ የሆነ የአምሌኮ ሥፍራ አሌነበራትም። በመጀመሪያ አገሌግልቱ

የተጀመረው በFirst Baptist Atlanta ሲሆን በመቀጠሌም ወዯ Heiskell

School ከዙያም በ Christ fellowship Stone Mountain እየተዋወርን

ስናመሌክ ቆይተን በ200 ዓም መግቢያ ሊይ የርሳችንን የአምሌኮ ቦታ 1806

Fellowship Rd, Tucker, GA ውስጥ በመግዚት Dec.31 1999

የመጀመሪያውን አገሌግልት በአዱሱ ቦታችን መስጠት ጀመርን። አዱሱ ቦታ

ሇአገሌጎት አመቺ ከመሆኑ የተነስ ብዘ ተጨማሪ የአገሌግልት ክፍልት

ተመሰረቱ የህጻናት ትምህርት ክፍሌ፣ የሴቶች ሇክርስቶና Kingdom Men’s

Fellowship ከተጨመሩት አገሌግልቶች መካከሌ ሲሆኑ ፓስተር ፍቃደ

ጀምበሬም የፓስተርነትን አገሌግልት የጀመረው በዙህን ጊዛ ውስጥ ነበር።

በተጨማሪም ቤተክርስቲያኒቱ እንዯ አስፈሊጊነቱ የ part time አገሌጋዮችን

ብመጨመር እስከ ዚሬ አገሌግልት በመስጠት ሊይ ትገኛሇች።

የእግዙአብሒእር ጸጋና በረክት በዜቶሌን በኢትትዮጵያና በተሇያዩ አገሮች

የአገሌግልት በሮች ይከፈቱ ጀመር። በተሇይም በአገርና በግሇሰብ ዯረጃ

በየወቅቱ ጌታ መንፈስ ቅደስ እየመራን ምዕመናንን ወዯትክክሇኛው የአምነት

አቋም እንዱመሇሱና እንዯንተጋ፤ ሕብረትን የሚያዴሱ፤ አገርን የሚገነቡ፤ ሌዩ

ሌዩ ኮንፈራንሶችን በማካሂእዴ ቤ/ክ ጥሪዋን በታማኝነት ከላልች ወገኖችና

ዴርጅቶች ጋር በመተባበር ስታቀርብ ቆይታሇች። አሁንም በማዴረግ ሊይ

ትገኛሇች። ቤተክርስቲያን ጥሪዋን ካስተሊሇፈችባቸው መንገድች ጥቂቶቹ ከዙህ

ቀጥል የተረሩት ናቸው።

I/ መጻሕፍት፥-እግዚአብሔር ለህዝባችን ምን ይላል? በሚል ርዕስ በጊዜው

የነበረውን የኮሚኒዜምን ርእዮተ ዓሇም ምንነት ግሌጽ በማዴረግ እግዙአብሄር

የሚሰማ፣ የሚያይና የሚረዲ አምሊክ እንዯሆነ በመረዲት ዕውነቱን ተረዴቶ

ሕዜባችን ወዯ እግዙአብሔር እንዱመሇስና የእግዙአብሔርን ፊት የሚፈሌግበትን

አቅጣጫ የሚጠቁም መሌዕክት ነው።

የበረከት ዯመና አየሁ፥ አግዙአብሔር ምዴራችንን ሉጎብኝ፤ ሉባርክ መቃረቡንና

እግዙአብሔር ምዴሪቱን ሇመባረክ በመጀመሪያ የሚባርከው ሕዜቡን ስሇሆነ

የሕዜቡ ቋንቋ እንዱሇወጥና አንደ ላሊውን በመባረክና እርስ በርስ በመበራረክ

እግዙአብሔር ወዯ አሰበሇትና ወዯ አቀዯሇት ሙሊት እንዱገባ የሚያበረታታ

መሌዕክት ነበር።

ወንጌሌ ያበሇጽጋሌን?፥ ከተሳሳተ የበሌጽግናና የሥራ አመሇካከት እንዴንሊቀቅ

አዎ ወንጌሌ ያበሇጽጋሌ፣ ከሁለ አስቀዴሞ በራዕይ በጥበብ በማስተዋሌ በትጋት

ስሇሚያስታጥቅ ወንጌሌ በዕውነት የዕውነተኛ ብሌጽግና ቁሌፍ ወይንም መክፈቻ

እንዯሆነ ሇማሳየት የተጻፈ መጽሏፍ

II/ ኮንፍራንሶች፥ንሰሏና እርቅ፥ እስካሁን ስሊዯረግነው ንሰሃ በመግባትና ወዯፊት

እጅሇጅ ተያይን እንዴንንኖርና እንዯናገሇግሌ እንዯ አንዴ ሕዜብ

በመጽሏፈ ዛና2ኛ 7፡14ትን መሰረት በማዴረግ እንዯ አንዴ ሕዜብ

“ስንጸሌይ “ቤቴን በዙህ ከተማ እሰራሇሁ አበዚችኋሇሁም”ብል

የእግዙአብሄር መንፈስ ተናገረን።”(ሕዜ.36፡8) ይህ የሆነው በFeburwary ወር

1983 ነበር። ከሊይ በተገሇጸው ሁኔታ በሁሇት ወጣቶች መተዋወቅ የተጀመረው

ይህ ህብረት እያዯገ ሄድ በJune ወር 1983 ሇመጀመሪያ ጊዛ በየሳምንቱ

በአማሪኛ የሚካሄዴ የመጽሏፍ ቅደስ ጥናት ተጀመረ። የወገኖች ቁጥር

እየጨመረ ሲመጣ የአርብ የጸልት ፕሮግራም በጥቂት ወገኖች መካሄዴ

ጀመረ። እንዯዙሁም ከተጨመሩት ሰዎች መካከሌ አንደ የሙዙቃ መሳሪያ

መጫወት ይችሌ ስሇነበረ በትንሿ ህብረት ውስጥ መሌክ የያ የአምሌኮ

ፕሮግራምም ተጀመረ። ይህ ትንሽ ህብረት የእግዙአብሔርን ሥራ ስፋት

መመሌከት በመጀመሩ ትኩረት ያሇው የጸልት እቅዴ አወጣ። የጸልቱም ዓሊማ

እግዙአብሔር አገሌጋዮችን ወዯ አትሊንታ እንዱሌክ ነበር። ብዘም ሳይቆይ

ካፒቴን አሇማየሁ ጎንዯሬ (ዚሬ በትሮንቶ ፓስተር ሆኖ የሚያገሇግሌ) ወንዴም

ሉያገሇግን መጥቶ ወዱያው የመጽሏፍ ቅደስ ጥናት ብቻ የነበረው አገሌግልት

ቀርቶ በቤተክርስቲያን ውስጥ የአምሌኮ ጊዛ ተጀመረ።

ወዱያው የተሇያዩ የአገሌግልት ክፍልች ተቋቋሙ እነርሱም - የፕሮግራም

ዜግጅት ክፍሌ፣ የጸልት ጓዴ፣ የጎብኝት አገሌግልት፣ የሒሳብ ክፍሌ፣ ትንሽ

ቆይቶም የመምራን አገሌግልት ነበሩ። ከዙህም የተነሳ ወገኖች ሁለ

የአገሌግልት ሸክምና ኃሊፊነት እንዱሰማው ማዴረግ ተቻሇ። የፕሮግራም

ዜግጅት ክፍለ የስብከቱን፣ አምሌኮ መምራቱንና የማስተማሩን አገሌግልት

ሥራ ማካሄዴ ጀመረ።

በ1984 “ያዯረግሁትን ሁለ የነገረኝን ሰው ኑና እዩ” (ዮሏ 4፥29) በሚሌ ርዕስ

የመጀመሪያ ኮንፈረንስ ተጋጀ። በዙያን ጊዛ በኮንፍራንሱ ያገሇገለት

የዋሽንግተን ዱሲ መጋቢ የነበሩት የአሁኑ ሏዋርያ ዲንኤሌ መኮንን ነበሩ።

የከተማው ሕዜብ አንዴም እንዲይቀር በቂ ጊዛ ተወስድ ዯብዲቤ በመሊክና

ስሌክ በመዯወሌ ትሌቅ ጥረት ተዯርጎ ከመቶ የማያንሱ ኢትዮጵያውያን በዙህ

የመጀመሪያ ኮንፈረንስ ሊይ ተሳትፈዋሌ። በነኚህ የመጀመሪያ ጊዛያት

በተዯጋጋሚ እየመጡ ቤተክርስቲያንን ያገሇግለ፣ ይመከሩና ይጸሇዩ ከነበሩት

አገሌጋዮች መካከሌ ድ/ር ዓሇሙ ቢፍቱ፣ ሏዋርያ ዲንኤሌ መኮንንና ፓስተር

ኃይላ ወሌ ዯሚካኤሌ ይገኙባቸዋሌ።

በ1985 ዓም ቤ/ክ የማዯግና ላልችን የመዴረስ ራዕይ ስሇነበራት በእሁደ

ፕሮግራም ሊይ ወንጌሌን ስሇ ማዲረስ ሇረጅም ጊዛ ትምህርት እየተሰጠ

ምዕመኑ ሁሇት ሁሇት በመሆን ህዜባችን ወዯሚኖርበት ሰፈር በመሄዴ ወንጌሌ

በመመስከር ያገሇግሌ ነበር።

“በ1986 መገባዯጃው አካባቢ ፓስተር ቶሇሳ የሙለ ጊዛ ፓስተር ሆነው

ሉያገሇግለ ወዯ አትሊንታ መጡ። ፓስተር ቶሇሳ ከመምጣታቸው በፊት ሇጥቂት

ወራት በጊዛው በነበሩት መሪዎች ዴምጽ ብሌጫ ተወስኖ የቤተክርስቲያኒቱ

መጠሪያ ስም “የጵንኤሌ ቤተክርስቲያን” የሚሌ ነበር። ፓስተር ቶሇሳ ከመጡ

በኋሊ ግን በእርሳቸው ውስጥ ከነበረው ትሌቅ ራዕይ የተነሳ የቀዴሞ

የቤተክርስቲያኒቱ ስም ተሇውጦ “የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተክርስቲያን” ተብሊ

ተሰየመች። ከዙህ በኋሊ የቤተክርስቲያኒቱ አገሌግልት በሌዩ ሌዩ መሌኩ

መጎሌበት ጀመረ ሇቤተክርስቲያኒቱ የሙለ ጊዛ ፓስተር በመገኘቱ ይወሊውለ

በነበሩ ምዕመናን ሕይወት ሊይ የባህሪ ሇውጥ መታየትም ጀመረ።

በ1990 ዎቹ አመታት ቤተክርስቲያን በቁጥርና በጥራት ማዯግ ጀመረች።

በነዙህ አመታት ከቤተክርስቲያኒቱ እዴገት የተነሳ ተጨማሪ የአገሌግልት

ክፍልችና ተጨማሪ አገሌጋዮች ታከለ። ሁሇቱ ረዲት ፓስተሮች ፓስተር

መስፍን ታዯሰና ፓስተር አዛብ ገብረኪሮስ አገሌግልት የጀመሩት በነዙህ

Page 31: Elilta Volume 3

የመንፈስ ቅደስ እሳት ፥ በመንፈስ ቅደስ የሆነ መነቃቃትን አስፈሊጊነት

በመቀበሌ ቤተክርስቲያን የተወሇዯችው በእግዙአብሔር መንፈስ እሳት ስሇሆነ

ዚሬም እግዙአብሄርን ሇማገሇገሌና ፍሬአማ ሇመሆን በመንፈስ ቅደስ እሳት

መሞሊት፣መመራትና ማገሌገሌ ይኖርባታሌ። የዚሬዋ ቤ/ክ እንዯ ጥንቷ ቤ/ክን

ይህን እሳት በሕይወቷ በታሪኳ በምስክርነቷ ማንጽበረቅ ያስፈሌጋታሌ። ይህም

የመንፈስ ቅደስ እንቅስቃሴ መሠረታዊ ሃሳብ ወዯ ጥንቱ የቤተክርስቲያን

ተሌዕኮ በመመሇስ ምዴርን በእግዙአብሔር መሌካም ዛናና በእግዙዚብሄር

ወንጌሌ ሇመዴረስ ነው።

ቤተሰብ ሇመገንባት፥ እያንዲንዲችን ሇምዴራችን የምናስብሊት ብዘ ነገር አሇ

ኢትዮጵያ ካሇችበት ዴህነት፣ጉስቁሌና፣ሌመና፣ ወጥታ የ21ኛው ክፍሇ መን

ምዴር እንዴትሆን የሁሊችንም ምኞትና ጸልት ነው። ይሁን እንጂ የኢትዮጵያን

ሁኔታ ሇመሇወጥ አስቀዴሞ የኢትዮጵያን ቤተሰብ ሁኔታ መሇወጥ በጣም

አስፈሊጊ ነው። ከሊይ የተገሇጸውን ሇውጥ በማያዲግም ሁኔታ ሇማምጣት

እንቅስቃሴአችንን ከቤተሰብ መጀመራችን አስፈሊጊ ሆኖ አግኘነው። ስሇዙህ

የዙህ አግሌግልት ጽንሰ ሃሳብ የመነጨው ከዙህ ሁኔታ ነው።

ፋሲካና የአዱስ ዓመት በዓሊት፥ፋሲካና እና አዱስ ዓመትን በህብረት በማክበር

ትክክሇኛው የትንሳዔ መሇክት በሕዜብ ንዴ እንዱታውቅና ፤አዱሱን፡ ዓመት

ሇአግዙአብሔር የመቅዯሰ ሌምዴ በምዴራችን እንዱዲብር። በኢትዮጵስያ ውስጥ

ሰይጣን በግሌጽ የሚመሌከው በእንቁጣጣሽ ስም በአዱስ ዓመት ሳቢያ ነው።

ብዘዎች በማወቅም ሆነ ባሇማውቅ በግ፣ድሮ በማርዴ ወይም በማሳረዴ ዯም

በመርጨት መናፍስት ሳቢዎችንና ሞራ ገሊጮችን በመማከር በባእዴ አምሌኮ

ተይዋሌ። ይህን ሇመናት ምዴሪቱን ያጎሳቀሇውን የመናፍስት አሠራር

ሇአንዳና ሇሁላ በእግዙአብሄር ሰዎች ጸልትና ምሌጃ ከምዴሪቱ ነፍስ ውስጥ

ሇመንቀሌ የሚዯረግ መንፈሳዊ ዜግጅት ነው። ስሇሆነም አዱሱን ዓመት ካሇፈው

መርገም ሇማሊቀቅ በምዴሪቱ ሊይ የአንዴነት የኢኮኖሚ የእዴገት ትንሳኤ

እንዱሆን በአዱስ ዓመት ጠዋት በአገሪቱ ውስጥ ከየአሇንበት አካባቢ ወዯ

አዯባባይ በመውጣት አፈሩን፣አየሩን፣አመራሩን፣ የአገሪቱን እርምጃ ሇሠራዊት

ጌታ ሇእግዙአብሔር ሇመቀዯስ ነው።

መሪዎችን ማናቃቃትና ግንባታ፥ በቅዴስና ሊይ የተመሰረተ አመራራን በአገሪቱ

(በቤ/ክ ሆነ በመንግሥት ዯረጃ) ሊይ እንዱሰፍን። እንዯሚታወቀው የሶስተኛው

ዓሇም ችግር ከኋሊ ቀር አመራር ጋር የተያያ ችግር ነው። ሇዙህም

የክርስቲያኖች ኃሇፊነት በሶስት ነጥቦች ሊይ የተመሠረተ ጸልትና ምሌጃ ወዯ

እግዙአብሔር ማቅረብ ነው። 1ኛ አሁን በቤተሰብ፣ በቤተክርስቲያን፣

በዴርጅቶችና በአገር ዯረጃ በአመራር ሊይ ያለ ሇእግዙአብሔር አመራር

ሕይወታቸውን በመስጠት የተሰጣቸውን ኃሊፊነት በትክክሌ እንዱወጡ፥ 2ኛ ገና

ወዯ መሪነት ዯረጃ ያሌዯርሱ ነገር ግን አሁን ባለት መሪዎች እግር ሇሚተኩ፥

3ኛ ገና ሊሇተወሇደ በህዜቡ አብራክ ውስጥ ሊለ ወዯ ፊት ሇሚወሇደ መሪዎች

ምሌጃ ማዴረግ ነው።

Healing beyond diplomacy፥ የኢትዮጵያና የኤርትራ ግጭት በሰው ቋንቋ

የማይነገር በንብረትና በሰው ሕይወት ሊይ እጅግ ብዘ ጥፋት አስከትሷሌ። ይህ

የተባበሩት መንግስታት ሆነ የአፍሪካ አንዴነት ዴርጆቶች መፍትሄ ሉሰጡት

ስሊሌቻችለ ንዳቱ፣ ቁጣው፣ ጥሊቻው፣

ስዴቡና ፕሮፖጋንዲው ምንም ዓይነት የሰሊም ጥረት እንዲሌተዯረገ እስኪመስሌ

ዴረስ ቀጥልአሌ። ይህን ዱፕልማቶች ያሌቻለትን መቅሰፍት ከሁሇቱ

እህትማማች አገሮች ውስጥ ሇመንቀሌና ተያይን የሁሊችንም ጠሊት የሆነውን

ዴንቁርናን፣ ዴህነትን፣ ረሃብንና ሌመናን በማስወገዴ ከሌጆቻችን እጅ የጦር

መሣሪያ ነጥቀን የትምህርት መሣሪያ በመስጠት ከእግዙአብሔር የሆነ እርቅና

ፈውስ እንዲሇ በመረዲትና በማመን የተጀመረ እንቅስቃሴ ነው።

ቅን ኢትዮጵያ፥ ሇአንዴ አገር ህሌውናና ብሌጽግና ሕብረትና ትጋት እጅግ

አስገሊጊዎች ናቸው። ይህ ዯግሞ የሚቻሇው የአገሪቱ ነዋሪዎች በቅንነት

ተያይው አንደ የላሊውን ዴካም ሳይቆጥር በእውነተኛ ህብረትና አንዴነት

መኖር፣ መሠማራትና መሥራት ሲችለ ነው። አንደ ትሌቁ የኢትዮጵያውያን

ታሪካዊ ችግር በወገኖቻችን ውስጥ በሚታየው ብርታትና መሌካም ነገር ሊይ

ሳይሆን በዴካማችንና በውዴቀታችን ሊይ ማተኮራችን ነው። ይህ እንዯ አንዴ

ህዜብ በአንዴነት በጋራ ጠሊታችን ማሇትም በዴንቁርና፣ በዴህነት፣ በኋሊ

ቀርነትና በበሽታ ሊይ ተያይን እንዲንምት ጉሌበታችን፣ መናችንንና

ትኩረታችንን ከንቱ አዴርጎታሌ። ቅንነት ፍቱን መዴሃኒት ስሇሆነ

የኢትዮጵያውያንን ውበትና የእዴገት አቅም ወዯ ብርሃን የሚያወጣ ትሌቅ

የሇውጥ መንገዴ ነው ብሇን እናምናሇን። ሁለም ኢትዮጵያዊ በር፣በኃይማኖትና

በማንነት ሊይ ከተመሠረተ አመሇካከት ነጻ በሆነ መንገዴ ኢትዮጵያዊ ስሇሆነ

ብቻ ሇወገኑ በጎ፣ መሌካምና ቅን የሆነ አመሇካከት ቢኖረው የሕዜባችን

ሕይውት ምን ሉመስሌ እንዯሚችሌ ግንዚቤ ውስጥ በማስገባትና የመቀባበሌና

የመዯናነቅ ባህሌ በምዴራችን ብናዲብር መፍትሄ ይሆናሌ ብሇን በማመን ቅን

ኢትዮጵያ በሚሌ ስያሜ ማህበር ተመሥርቷሌ። የቅን ኢትዮጵያ ማህበር ይህን

ችግር በመገንብና ሇዙህ ችግር ሊቂ መብትሄ ሇማምጣት የተቋቋመ የሕዜብ

አገሌግልት ዴርጅት ነው።

የወዯፊቱ መን ዕይታ- Lookig forward

እንዯ ቤተክርስቲያን ራዕያችን እያዯገ በመምጣቱ ሰፊ ቦታ ሉኖረን

እንዯሚገባ ግሌጽ እየሆነሌን መጣ። ከዙህም የተነሳ ከ11 አመታት ጸልትና

ትጋት በኋሊ Dec. 30 Year 2010 4550 Greer Circle ሊይ ያሇውን

አዱሱን ቦታ እግዙአብሄር አወረሰን። ይህ ስፊና አመቺ ሥፍራ ሇወንጌሌ

አገሌግልት የተመቸ ከመሆኑም በሊይ ሇተተኪው ትውሌዴ መዴረክ

የምናጋጅበት ቦታ ነው ብሇን እናምናሇን። በዙሁ ጊዛ አራት አባሊት የነበሩት

የመምራን አገሌግልት ሇመጀመሪያ ጊዛ ተቋቁሞ አገሌግልት መስጠት ጀመረ።

ከእንግዱህ እኛ ያሇብን ኃሊፊነት እንዯ እግዙአብሄር ሕዜብ ተያይን

ማገሌግሌና መጓዜ ነው። በአካባቢያችንም የሚገኙ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባሊት

እግዙአብሄርን በሚያስከብር መንገዴ ይህን ቦታ እንዱጠቀሙበት ጥሪ

እናዯርጋሇን። በፊሇፊታችን ባለት የአገሌግልት መናት ይህንን ሥፍራ

የወንጌሊውያን፣የመጋቢዎችና የሚሲዮናውያን ማሰሌጠኛ ማዕከሌ የማዴረግ

ራዕይ አሇን። በእግዙአብሔር እርዲታና ጥሪ ይህን መሌዕክት የምትሰሙም ሆነ

የምታነቡ ሁለ ሕይወታችሁንና ሌግስናቸሁን በዙህ አገሌግልት ሊይ እንዲታውለ

በጌታ ፍቅር እንጋብዚችኋሇን።

የኢትዮጵያ ወንጌሊዊት ቤተክርስቲያን አትሊንታ

July 16,2011 ዓም

4550 Greer Circle

Stone Mountain, GA 30083

“THE SECRET OF SUCCESS IN LIFE IS

FOR A MAN TO BE READY FOR HIS

OPPORTUNITY WHEN IT COMES”

Benjamin Disraeli

Page 32: Elilta Volume 3

እሌሌታ፡በአገራችን በተሇይም በመዱናዋ ከተማ የፀልት ቤቶች እንዯ ኪዮክስ እየበዙ

ነው የሚሌ ወሬ ከየአቅጣጫው ይዯመጣሌ። ይህ ዕውነት ነው? ዕውነት ከሆነ

በትክክሌና በንፅህና የእግዚአብሔርን ሥራ ከመስራት አኳያ እየተዯረገ ያሇው ነገር

አግባብ ነው ትሊሇህ?*********

ፓስተር ዲንኤሌ፡ በየሥፍራው ፀልት ቤቶች ይከፈታለ እንዯሚጋነነውም ብዙ

አይዯለም። ባሁን ጊዜ በአዱስ አበባ ውስጥ ካለት አብያተ ክርስቲያናት ሶስትና

አራት እጥፍ አብያተ ክርስቲያናት ያስፈሌጉናሌ። በተዯረገው ጥናት ገና ምንም ቸርች

እንዯላሇ ነው ጥናቱ ያመሇከተው።ነገር ግን ቤ/ክ ከፋቾች እነማናቸው የሚሇውና

የሚያስተምሩትስ ትምህርት ምንድነው የሚሇው ነገር ነው ሉያሳስበን የሚገባው

እንጂ አብያተ ክርስቲያናት ምንጊዜም ሉበዙ ያስፈሌጋሌ።ግን እስከዚህም

እንዯሚባሇው በተጋነነ ሁኔታ እየተከፈተም አይዯሇም።

እሌሌታ፡ዛሬ የትንቢትና የዕውቀት ስጦታ አገሌግልቶች ከምንጊዜውም ይሌቅ ጎሊ

ብሇው ከሚታዩት አገሌግልቶች መካከሌ ናቸው።በአገርቤትም በውጭም ያለ

ክርስቲያኖች እነዚህ ስጦታዎች አለአቸው የሚባለትን ሰዎች በግምባር በመሄድ

አሌያም ስሌክ በመዯወሌ እግዚአብሔር ሰሇ ዕኔ ምን ይሌሃሌ ብል መጠየቅ

እየተሇመዯ መጥቶአሌ።ይህ ከእግዚአብሔር ቃሌ አንጻር ትክክሇኛ ሌምምድ ነው?

ፓስተር ዲንኤሌ፡ መቼም አንድን የእግዚአብሔርን ሰው እንዱጸሌይሌን መጠየቁ

በጎ ነግር ነው መሌካም ነገር ነው።ነገር ግን ያንን ሰው በግሌ እየሄደ እግዚአብሔር

ስሇ እኔ ምን ይሌሃሌ ብል መጠየቁ አዯገኝነት አሇው።አንድኛ እግዚአብሔር

ሇግሊችን ሉናገረን ሲችሌ ሳሇሁሇተኛ የ እግዚአብሔር ቃሌ ተቀዲሚነት ሉኖረው

ሲገባ ወዯ ሰው እየሄደ ና እየተመሊሇሱ ጌታ ስሇ እኔ የሚሇው ምንድነው ማሇቱ

ጥሩ አይዯሇም።አዯጋሊይ ጥሇናሌ የ እግዚአብሔርን ቃሌ ስፍራ ይወስድና ከ እውነት

ፈቀቅ የማሇቱ እድሌ ከፍተኛ ይሆናሌ።ሁሇተኛ ዯግሞ መሌ ዕክት አምጪው

በትዕቢት እንዲይሞሊና እንዲይወድቅ እፈራሇሁ።ይሄ በጣም ሉታሰብበት የሚገባ

ቤ/ክ ሌታስተምር የሚገባት ሌታርም የሚገባት ነገር ነው ብዬ አምናሇሁ።

እሌሌታ፡ወዯ አትሊንታ እንመሌስህና ሇመጀመሪያ ጊዜ ወዯ አትሊንታ የመጣኸው

መች ነው?

ፓስተር ዲንኤሌ፡በእርግጥ በውሌ የማስታውሰው እንኳን አይመስሇኝም ግን እኤአ

በ1983ዓም ገዯማ ይመስሇኛሌ።

እሌሌታ፡በዚያን ጊዜ ካስተማርካቸው ትምህርቶች ወይንም ከሰበክሃቸው ስብከቶች

መካከሌ የምታስታውሳቸው አለ?

ፓስተር ዲንኤሌ፡ወዯ ሃያ አራት ዓምታት ገዯማ ስሇ ሆነ የዚያን ጊዜውን ነገር

ማስታወስ በጣም ከባድ ነው ሇኔ።

እሌሌታ፡በኮንፍራንሱ ሊይ ሰሞኑን ስሇ አትሊንታ መጎብኘት ዯጋግመህ ትናገር

ነበርየዚችን ከተማ መጎብኘት(ሪቫይቫሌ) በተመሇከተ እግዚአብሔር

ያመሇከተህ ነገርምንድነው?

ፓስተር ዲንኤሌ፡ እንግዱህ ከበፊት ጀምሮ ማሇት ከ15 ዓመት ጀምሮ ሇፓስተር

ቶሇሳ የምናገረው ነገር በአትሊንታ የነበሩት ምዕመናን ትንሽ ናቸው ግን ዕውነተኛ

ዯቀመዛሙርት ነበሩ ማሇት የነበረው ኮር ጉሩፑ በ እርግጥ ዯቀመዝሙር የነበረ

ግሩፕ ነበር።እዚያ መሃሌ የ እግዚአብሔር ሥራ ከፈነዲ ማቆሚያ እንዯላሇው ነበር

ብዙ ጊዜ የምናገረው ና አሁን ወዯዚያ ሇመግባት በ እርምጃ ሊይ እንዲሇን ነው

የማስበው።በተሇይ ይሄ በህብረት መሥራቱ ሇወንጌሌ ሥራ ትሌቅ በር ይከፍታሌ

ብዬ እሊሇሁ። እንቅፋቶችን ሁለ አንስቶአሌ ብዬ እሊሇሁ።በዚህ ቦታ ሊይ ነፍሳት

የሚድኑበት እግዚአብሔር ክብሩን የሚገሌጽበት ቦታ ይሆናሌ ብዬ በእርግጥ

አምናሇሁ።

እሌሌታ፡በተሇያዩ ፕሮግራሞች ፓስተር ቶሇሳ ስሇ አንተና ስሇ አገሌግልትህ አንተም

ስሇ ፓስተር ቶሇሳ ስትናገሩ ሰምተናሌ። ከፓስተር ቶሇሳ ጋር ከመቼ ጀምሮ እንዯምትተዋወቁ ስሇ ህይወቱና ስሇ አገሌግልቱ ያሇህን የግሌ ምስክርነት

ብታካፍሇን?

ፓስተር ዲንኤሌ፡ከፓስተር ቶሇሳ ጋር የተገናኘነው በውሌ ባስታውሰው እኤአ

በ1977 ዓም ይመስሇኛሌ።በመሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ ሳገሇግሌ ያን ጊዜ መጥቶ

ዱሳይፕሌሺፕ እንዱያስተምር ሇአገሌጋዮች ጠይቄው ነበርና ጥቂት

አገሌግል ሉጨርሰው አሌቻሇም ወዯ ስዊድን መሄድ ነበረበት። በጣም በጣም

በህይወቱ ኢምፕረስ ያዯርገኝ ነበር። በዚያን ጊዜ በጣም አከብረው ነበረ ያው

እንግዱህ እኔ ስሇ ዶ/ር ቶሇሳ ያሇኝ አመሇካከት ምንድነው የጽድቅ ሰው ነው

ወንጌለን በህይወቱ ሇመኖር ሁሌ ጊዜ ተጋድል የሚያዯርግ ሰው ነው ።ያን ነው

የማየው እንግዱህ።

እሌሌታ፡ ስሇ ኢትዮጵያ አገሌግልቱስ ምን ትሊሇህ?

ፓስተር ዲንኤሌ፡ ስሇ ዶ/ር ቶሇሳ የኢትዮጵያ አገሌግልት ያው አብያተ ክርስቲያናትን

የማጠጋጋት ነገር ወዯ ንስሃ የማድረስ ነገር በህብረት ወዯ መሥራት የማድረስ ነገር

አምጥቷሌ።ወንጌሊውያን አብያተክርስቲያናት ቪዚብሌ እየሆኑ ሄዯዋሌ በዚህ

በሚያዯርገው አገሌግልት ብዬ እሊሇሁ።

እሌሌታ፡ በመጨረሻም ስሊሇንበት ዘመን የእግዚአብሔር ሥራ ሌትሇው

የምትፈሌገውና ሇዚህ ትውሌድ ሌታስተሊሌፈው የምትፈሌገው መሌዕክት አሇህ?

(ክፍሌ ሁሇት)

Page 33: Elilta Volume 3

ፓስተር ዲንኤሌ፡ አዎ አንድ ያሇኝ መሌዕክት ምንድነው ሇአብያተ ክርስቲያናት ነው

።አገሌግልታችንን በ እድሜአቸው በበሰለ ሰዎች ሊይ ብቻ እንዲና ተኩርና

ወጣቱንና ሕጻናቱን እንዲንዘነጋ በጣም እፈራሇሁ።ራሳችን ዯስ ካሇን እኛ

ከተገሇገሌን በሚሌ ወጣቱን ና መጪውን ትውሌድ ችሊ እንዲንሇው ሇመጪው

ትውሌድ የሚሆን እንዯየ ባህለና እንዯየ አቅሙ የሚገሇገሌበትን መንገድ መቀየስ

ይኖርብናሌ ብዬ አምናሇሁ።

እሌሌታ፡ በዚህ ዘመን ስሊሇው ስሇ እግዚአብሔር ሥራስ የምታስተውሇው ነገር ምን

አሇ?

ፓስተር ዲንኤሌ፡በዘመናችን የእግዚአብሔር ሥራ ጥሩ ሁኔታ ሊይ ነው ያሇው።

ዕውነቱን ግን ሇመናገር መሰራት እንዯሚገባው አሌተሰራም ብዬ ነው

የማምነው።በተሇይ በዚህ በውጪው ዓሇም ገና ይቀረዋሌ ገና አሌተሰራም

ወዯሚሇው ሃሳብ ሊይ ዯርሼአሇሁ።

እሌሌታ፡በዚህ በውጪ ባሇው ስትሌምን ማሇትህ ነው ግሌጽ ብታዯርግሌን?

ፓስተር ዲንኤሌ፡በዚህ ከኢትዮጵያ ውጪ የተቋቋሙ አብያተ ክርስቲያናት

ራሳቸውን የማሟሟቅና ራሳቸውን በጥሩ ሁኔታ ሊይ የመያዝ ሁኔታ ሊይ ማተኮር

እንዲይኖር ላልችን የመድረስ ነገር እንዱፈጠር በጣም እፈሌጋሇሁኝ።

One isn't necessarily born

with courage, but one is

born with potential. With-

out courage, we cannot prac-

tice any other virtue with

consistency. We can't be

kind, true, merciful, gener-

ous, or honest.

- Maya Angelou

Some people are just amazing. Amazing people are eve-

rywhere and we Ethiopians are blessed with lots of them, except

most of us don’t know about these fellowmen and women. In

this short compiling we would like to introduce you to one fasci-

nating Ethiopian sister who sacrificed her comfort and big salary

to do something to her country and people. She fiercely fought

against all odds and has proved to everybody that the life of de-

termination and sacrifice for a vision is the kind of life that worth

living. /SPAN>\Her name is Dr. Eleni G/Medhin. The market

Maker program of the PBS described her as “…a woman sith a

dream. The charismatic Ethiopian economist wants to end hun-

ger in her famine-plagued country. But rather than relying on

foreign aid or new agricultural technology, she has a truly radical

plan. She has designed the nation’s first commodities exchange,

which she hopes will revolutionize an ancient market system

whose inefficiencies have been partly responsible for the coun-

try’s persistent food shortages.In April 2008 and after more than

a decade of planning, the starting bell rang on the trading floor

for the first time. Gabre-Madhin has been running frantically

ever since. She attempts to maintain the machinery that keeps

her country fed while facing powerful special interests, antiquat-

ed farming practices, poor infrastructure, and an unpredictable

climate. Not to mention a global economic crisis.”http://

www.pbs.org/wnet/wideangle/episodes/the-market-maker-full-

e=isode/5293/In an article she wrote in response to the doom-

sayers, skeptics and some others who question the genuineness

of her vision, the Cornell University (BA) and Stanford University

(PhD) graduate Dr Eleni had this to say =#8220;this is my Ethiopi-

an story, and it is unique to me, as each Ethiopian would similar-

ly have. It is the story of my Ethiopia, the Ethiopia for which I

have enduring love and to which I have returned after thirty

years to contribute in the best way I know how. This is my Ethio-

pia to which I bring all the global experiences which have shaped

me, as I have lived my adult years in Mali, Switzerland, and the

United States, trained and worked in some of the best institu-

tions, and traveled and explored dozens of countries around the

world. This is my Ethiopia that represents all of my heritage, the

strong and courageous women and men in my family through

the ages whose blood flows in me. This is my Ethiopia for which I

am willing to work, fight, and believe all things are possible. This

is my Ethiopia to which I have brought my US-born sons, to instill

in them the pride and love of all that we are as Ethiopians.

I would like to teach them that in our increasingly inter-

connected world, they are Ethiopians but also global citi-

zens.Ethiopia is ours, to claim, to build and to restore.

Page 34: Elilta Volume 3

Rather than engage in destructive ethnic bigotry, far better to

embrace all of what we are and to build together a better future

for our children. My personal identity is irrelevant to my choice

or ability to lead an initiative to bring a better marketing system

for all Ethiopians, regardless of their ethnic roots or which cor-

ner of the country they claim. A market is above all a connection

between humans, an exchange of goods and money that links

two sides. The market is neutral as to who is on either side, it is

the connection that counts. I have always found traders to be

the most pragmatic people in the world. Let us too live by this

market principle: we are far richer and far stronger if we build

on our connectivity to each other in meaningful ways, and that

such weaker if we seek isolation and succumb to narrow divi-

siveness. Let us be like the market. I believe it is our only

hope.”Dr. Eleni has shared her visions in various forums. Her

vision is not just for her country Ethiopia, it goes beyond and

includes her continent Africa. Various media showed interest in

her ideas.

http://www.ted.com/talks/

elene_gabre_madhin_on_ethiopian=economics.html

http://www.youtube.com/watch?

v=ni5LbrZdZ_E&feature=3Drelated

One American asked Ethiopian website wrote, “her initiative

has affected Ethiopians nationwide and her ambition has attract-

ed the attention of the world community and western media,

including being invited to speak at the renowned T.E.D. confer-

ence, where "the world's most fascinating thinkers and doers"

give short and concise speeches. Curing her inspiring speech, Dr.

Eleni Zaude Gabre Medhin quoted the Nobel Prize in Economics

winning Indian economist and philosopher martial Sen. "Famine

is not so much about the availability of food supply, but the abil-

ity to acquire or entitle oneself to that food thru the market.".

Since that time, the founder and CEO of the Ethiopian Commodi-

ty Exchange (ECX) has gone thru the ups and downs of her jour-

ney to leading Ethiopia's market revolution. If Dr. Eleni's ECX, the

first of its kind in Africa, continues to succeed in transforming

Ethiopia's economy, this honor would be only the first of many

more honors the great economist would receive. The mostly UN

and World Bank funded ECX project has designed electronic

screens for around 20 Ethiopian market towns nationwide,

which display real-time prices that helps farmers decide when to

sell. This helps farmers get more money for their produce and

assists them quote; think national and global instead of local"

said Dr. Eleni, as well as ECX benefiting farmers and buyers with

standardized grading and certification

of crops. The transparency, efficiency and security brought to

the market by ECX has already increased agricultural productivi-

ty. While the ECX has been a revolution in itself, various tech-

niques the company uses during its operations have been new

technologies for the poor country and have made ECX a financial

institutions in its own right. One of these being a new payment

system the ECX established with electronic data signature in

which anybody with a bank account will be paid a few hours

after trade "anywhere in the country." ECX has been transacting

millions and millions of birr this way. This contrasts with the

backward banking system serving farmers in Ethiopia that com-

pares hand signatures face to face in order to hand over money

physically. By overhauling and modernizing the traditional mar-

keting system in Ethiopia, ECX today continues to deliver its

promise of becoming quite a marketplace, where buyers and

sellers come together to trade, assured of quality, delivery and

payment. " Even to her critics, Eleni has earned the benefit of

the doubt. Quote; There will be some winners and some losers

when change comes," she said in her interview with Jimma

Times. But quote; even the early critics are now adapting and

starting to invest Over a billion US Dollar worth of commodities

were traded through Ethiopian Commodity Exchange (ECX) floor

in its 1st 1000 days of operation, ECX Chief Executive Officer

(CEO) Dr. Eleni Gabre-Madhin said. In an exclusive interview

with ENA on Tuesday, Dr. Eleni said during ECX’s 1st one thou-

sand days of operation, over 583,501 tons of commodities worth

a billion US dollars were traded in its trading floor. Dr. Eleni said

Sir Bob Geldof rang the first trading bell April 24/ 2008 that her-

alded ECX’s operations, it has registered impressive results in

many aspects. She said when ECX went in to operation in 2008

the daily value of trade started very low.

Sisay G. Waktoli

Your current safe boundaries

were once unknown frontiers.

- Anonymous

Page 35: Elilta Volume 3

Our Mission Our mission is to inform, edu-

cate, encourage and challenge

fellow believers and non-

believers by bringing the truth

through this medium continu-

ously pointing to the resurrect-

ed and living Christ so that we

all live for Him by proclaim-

ing the good news about the

love of God!

Elilta Magazine

Page 36: Elilta Volume 3

የእግዙአብሔርን ፊት በንስሃ በመፈሇግ ካሇፉት መናት መናናቅና መሇያየት፣ ተሊቅቀን በጽዴቅና በእውነት ሊይ የተመሠረት አንዴነት በመፍጠር ምዴሪቷን ከታሪካዊ

መርገግም ሇመታዯግ ነው።