ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9jÒ5Îåêenaj ÔÔ¯ù :enajq Ë f ø qå5jÕÕ...

16
ድምፅ የሚሊዮኖች 11 አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 5 ዋጋ 10 ብር ዓርብ ጥር 18 /2007 ዓ.ም ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን! የጨለማ ውስጥ ብርቅርቅ ብርሃኖች! ‹‹ኃይለማርያም ደሳለኝ የአንድ ፉብሪካ ማናጀር ቢሆን ውጤታማ ይሆን ነበር›› አቶ ኤርሚያስ ለገሠ/ የቀድሞ የመንግሥት ጉዳዮች ኮሙኑኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ/ Exclusive interview ‹‹የኢህአዴግ መሰረታዊ ባህሪና መርሆ ተቀይሯል የሚል እምነት የለኝም›› ‹‹አቶ መለስ …የሚያውቀውን ስለጻፍኩ ብዙ ይገረማል ብዬ አላስብም›› ‹‹ለአቶ አንዷለም አራጌ አጋርነቴን በማሳየቴ አክብሮታቸውን ነግረውኛል›› ‹‹የጫካ ሕግ የሆነው ‹ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት (Dem- ocratic central- ism››እንዳለ ነው›› (ዳዊት ከበደ ወየሳ - ከአትላንታ) ጠበቃ ተማም አባቡልጉ ‹‹ፍርድ ቤት …በገለልተኝነት ይሰራል የሚል እምነት የለኝም›› የሕግ አማካሪ ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ወሰኔ ‹‹የጸረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ራስን በራስ ሳንሱር እንድታደርግ ያስገድዳል›› ዳኛ ፀጋዬ ደምሴ ‹‹ሕዝብ ሁሉም የእሱ መሆኑን ማወቅ አለበት››

Upload: others

Post on 20-Sep-2019

7 views

Category:

Documents


0 download

TRANSCRIPT

Page 1: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

ድምፅየሚሊዮኖች

11አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 5 ዋጋ 10 ብርዓርብ ጥር 18 /2007 ዓ.ም ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን! የጨለማ ውስጥ ብርቅርቅ ብርሃኖች!

‹‹ኃይለማርያም ደሳለኝ የአንድ ፉብሪካ ማናጀር

ቢሆን ውጤታማ ይሆን ነበር››

አቶ ኤርሚያስ ለገሠ/ የቀድሞ የመንግሥት ጉዳዮች ኮሙኑኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ/

Exclu

sive interv

iew

‹‹የኢህአዴግ መሰረታዊ ባህሪና መርሆተቀይሯል የሚል እምነት የለኝም››

‹‹አቶ መለስ …የሚያውቀውን ስለጻፍኩ ብዙ ይገረማል ብዬ አላስብም››

‹‹ለአቶ አንዷለም አራጌ አጋርነቴን በማሳየቴ አ ክ ብ ሮ ታ ቸ ው ን

ነግረውኛል››

‹‹የጫካ ሕግ የሆነው ‹ ዴ ሞ ክ ራ ሲ ያ ዊ ማዕከላዊነት (Dem-ocratic central-ism››እንዳለ ነው››

(ዳዊት ከበደ ወየሳ - ከአትላንታ)

ጠበቃ ተማም አባቡልጉ

‹‹ፍርድ ቤት …በገለልተኝነት ይሰራል የሚል እምነት የለኝም››

የሕግ አማካሪ ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ወሰኔ

‹‹የጸረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ራስን በራስ ሳንሱር

እንድታደርግ ያስገድዳል››

ዳኛ ፀጋዬ ደምሴ

‹‹ሕዝብ ሁሉም የእሱ መሆኑን ማወቅ አለበት››

Page 2: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

2

የሚሊዮኖች ድምፅ ዓርብ ጥር 18 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 5

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ርዕሰ አንቀፅ

ዋና አዘጋጅ፡-ስለሺ ሐጎስአድራሻ፡-አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 8የቤት ቁ.257ስልክ ፡- 01 11249659

አምደኞች፡-በሪሁን አዳነመስከረም ያረጋልፊራኦል ባጫ

ማሽን ኦፕሬተር ነብዩ መኮንን

አሳታሚ፡-አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት)አድራሻ፡-አራዳ ክ/ ከተማ ወረዳ 07 የቤት ቁ. አዲስአታሚ፡- አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት)

የዝግጅት ክፍሉ ስልክ፡-01 11249659ፖ.ሳ. ቁ. 4222

Email:[email protected]@ andinet.orgፋክስ ቁጥር ፡-+251-111226288

ዲዛይን እና ሌይአውት አብነት ረጋሳ 0913366064

ሪፖርተሮችሀብታሙ ምናለንዋይ ገበየሁአሸናፊ አሳመረውምስክር አወል

የህትመት ክፍል ኃላፊ ወንድወሰን ክንፈ

የሚሊዮኖች ድምፅ ጋዜጣ ታህሳስ 2007 ዓ.ም ተመሰረተች፡፡

ምክትል ዋና አዘጋጅ ኤልያስ ገብሩ 0912064882

በ1948ዓ.ምኢትዮጵያምበተቀበለችውየተባበሩትመንግሥታትየሰብዓዊመብትኮሚሽንድንጋጌውስጥበአንቀጽሶስትሥር“Everyonehastherighttolife,libertyandsecurityofperson”የሚለውይገኝበታል፡፡በዚህጽሑፌ፣በመኖርመብትውስጥበጉልህያልተዘረዘሩሆኖምከእኛአንጻርልንመለከታቸውየፈለኳቸውንጥቃቅንየሚመስሉጉዳዮችንላስቃኛችሁ፡፡

ጉዳዩየተፈጸመውከሶስትዓመታትበፊትነበር፡፡በአንድጠባብኮሮኮንቻምቅያስውስጥህጻናትኳስይጫወታሉ፡፡በጨዋታውመሐልአንድልጅወድቆይሞታል፡፡መቼም‹‹የመጀመሪያዎቹተጠያቂዎችአብረውትይጫወቱየነበሩትጓደኞቹናቸው››እንደማትሉኝተስፋአደርጋለሁ፡፡የሰብዓዊመብትኮሚሽኑካጸደቃቸውሌሎችህጎችመካከልለህጻናትልዩጥበቃእንዲደረግላቸውምያውጃል፡፡በመሆኑምየተመቸሜዳማዘጋጀትያለበትአካልማዘጋጀት ባለመቻሉምክንያትተናግረውመብታቸውንማስከበር የማይችሉትን ህጻናትሰብዓዊመብትገፍፏል፡፡

ክፍት ቦታን በተመለከተ፣ አራት-በአራት (ሳጥን መሰል) ሕንጻ ካልተገነባየሚበርደውአካልአለ፡፡ልጆችደስታቸውንከሚሸምቱበትሜዳላይሲነጥላቸው፣ለሕጻናትጥበቃየቆመውአካልሲከላከልላቸውአይታይም፤ወይንምየጾታዊጥቃትታላቅወንድምየሆነውንሰብዓዊነትመሆኑንአልተረዳም፡፡

እንዲሁም በመገንባት ላይ ባሉት እና በተገነቡት የመኖሪያመንደሮች ንድፍላይምበአብዛኞችህጻናትሊጫወቱበትየሚችሉባቸውንቦታዎችማግኘትአስቸጋሪነው፡፡በመቦረቂያዕድሜያቸውላይየቁምእስረኛሆነውየመኖርመብታቸውአደጋውስጥወድቋል፡፡

ወደሁለተኛው ጉዳይ ልለፍ፡- በከተሞቻችን ውስጥ የትራፊክ አደጋ በየዓመቱእጅግ እየጨመረ ይገኛል፡፡ ጉዳዩ ከሚያሳስባቸው መካከል እግረኞች ቀዳሚውን ስፍራይይዛሉ፡፡ የባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ትኩረት የሚሠጠው ስለዋናው የመኪና መንገድእንጂ እግረኞች ስለሚሄዱበት መንገድ (Pedestrian) ማስተዋልን የሚያውቅበትአይመስልም፡፡ያሉትም መንገዶች በውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን እና በኢትዮ-ቴሌኮም መስሪያ ቤቶች በመቆፋፈራቸው ምክንያት ለመሄድ ምቹ አይደሉም፡፡

አብዛኞቻችሁ ከምኒሊክ ሐውልት ፊት-ለፊት ያለውን የቁልቁለት መንገድእንደምታውቁት እገምታለሁ፡፡ ይሄ ፍጹምጠባብ ከሆኑመንገዶችመካከል የሚመደብነው፡፡የእግረኛመንገድየለውም፤ወደሁለትአቅጣጫየሚሄዱመኪኖችከላይምከታችምይመላለሱበታል፡፡በተጨማሪእግረኞችንናየመንገድላይሱቆችንያስተናግዳል፡፡በከተማችንይንንየመሰለ(የጠቀስኩትን)እግረኞችንለአደጋየሚያጋልጡመንገዶችንማስተዋልትችላላችሁ፡፡

እግረኞችለሚመላለሱበትመንገድትኩረትከተነፈጋቸው፣የመኖርመብታቸውወይንምሰብዓዊክብራቸውአልተጣሰምትላላችሁ?!በሌላመልኩታክሲዎችበተደጋጋሚእያቆራረጡ በመጫን አስቸግረዋችሁ ይሆናል፡፡ እንግዲያውም፣ ከህዝብ በተሰበሰበግብር የሚተዳደረው የመንግሥት ባለሥልጣን መስሪያ ቤት፣ ሥራውን በአግባቡባለማከናወኑ ምክንያት እና ቸልተኛ በመሆኑ ሳቢያ የመኖር መብት ላይ እንግልትእንዲፈጠር በማድረግ የተሳፋሪዎችን ሰብዓዊ መብት አልሸረሸረም ማለት ይቻላል?

የመጀመሪያ ዓመትተመራቂ ናችሁ? ዘንድሮልትመረቁ እየተዘጋጃችሁ ነው?እንግዲያው፣ በአብዛኞቹ የመንግሥትመስሪያ ቤቶች እና በሌሎችምድርጅቶችተፈላጊአይደላችሁማ! ምክንያቱም ልምድ የላችሁም፡፡ አስራ ምናምን ዓመታት ተምራችሁየተመረቃችሁበትትምህርትብቁእንዳልሆናችሁናዋጋቢስእንደነበረእስከአስርዓመትየሚደርስ የሥራ ልምድ በመደርደር፣ በተጨማሪም የትምህርት ፖሊሲውንም ቁመትበመጠራጠርትልልቅየምንላቸውየፌደራልመስሪያቤቶችናድርጅቶችለማስታወቂያበተጉጋዜጦችላይበገደምዳሜእየተናገሩነው፡፡ታዲያበዚህሁኔታበታዳጊሀገርስምተምሮናሥራሰርቶየመኖርመብትዓይንአልተጎለጎለምማለትይቻላል?!

በተለይከቅርብጊዜወዲህሰብዓዊመብትንየምንመለከትበትመስታወትእየደበዘዘይመስለኛል፡፡ሁላችንምለማለትበሚያስደፍርሁኔታመስታወቱውስጥየምንመለከታቸውመብቶችከመጻፍ፣ከመናገርናሰላማዊሰልፍከመውጣትበስተቀርከላይየተነሱትናሌሎችምጉዳዮችእየደበዘዙይገኛሉ፡፡መስታወቶቻችንሁሉንምመብቶችማየትእንዲቻላቸውበደንብወልውለንእናአስተካክለንመቆየትብንችል የተሻለችሰብዓዊመብት (የመኖርመብት)የሚከበርባትኢትዮጵያብቅእንደምትልተስፋአደርጋለሁ፡፡

የጾታዊጥቃትታላቅወንድም-ሰብዓዊነት

አብርሃምፍቃዱ

ምርጫቦርድየምርጫውንሰላማዊሂደትከማወክተግባሩሊታቀብይገባዋል!

የኢትዮጵያብሔራዊምርጫቦርድየተሰጠውንሕገ-መንሥታዊተልዕኮ ህዝባዊ አደራወደ ጎን በመተውለገዢውፓርቲ ያለውንወገንተኝነት በግልጽ በሚታይ ሁኔታ እያሳየ ይገኛል፡፡ ለምሳሌ፣ያህልምበመላውኢትዮጵያአንድነትድርጅት(መኢአድ)እናበአንድነትለዴሞክራሲናለፍትህፓርቲ(አንድነት)ላይእየፈጸመያለውንህገ-ወጥተግባርማንሳትይቻላል፡፡ሁለቱፓርቲዎችበምርጫውላይለመፎካከር የተዘጋጁ ቢሆንም በምርጫ ቦርድ ያልተገባ ድርጊትእየተገፉይገኛሉ፡፡

በተለይምአንድነትለዴሞክራሲናለፍትህፓርቲ(አንድነት)በምርጫ2007ለመወዳደርያለውንዝግጁነትያለምንምቅድመሁኔታበምርጫውለመሳተፍእንደሚፈልግገናከጠዋቱበይፋያሳወቀፓርቲነው፡፡ይሁንእንጂበምርጫቦርድበኩልየተያዘውአቋምፓርቲውንዘግቶራሱቦርዱላደራጃቸውተለጣፊኃይሎችለመስጠትእየተዘጋጀነው፡፡

የአንድነትአባላትለዓመታትዋጋእየከፈሉያቆዩትንፓርቲምርጫ ቦርድ ድንገት ተነስቶ በአንድ ጀምበር ቢዘጋው ወይምለሌሎችአሳልፎቢሰጠው፣ፓርቲያቸውንበግፍየሚነጠቁትአባላትድርጊቱንበዝምታያዩታልብሎማሰብየዋህነትነው፡፡‹‹ምንሊፈጥሩይችላሉ?›› የሚለውን ጥያቄ ለመገመት፣ የንብ መንጋ ቀፎውሲሰበርበትየሚሆነውንነገርማሰብብቻበቂነው፡፡

ይህ የምርጫ ቦርድ ተግባር በምርጫው ዴሞክራሲዊነትእና ፍትሃዊነት ላይ ጥያቄ የሚያስነሳ ብቻ ሳይሆን የምርጫውንሂደትሰላማዊነትምየሚያውክአውዳሚተግባርነው፡፡በመሆኑምየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሕግ የተሰጠውን አደራ ያለምንምአድልዎመስራትቢያቅተውእንኳከእንዲህአይነቱአጥፊተግባርመታቀብይኖርበታልእንላለን፡፡

Page 3: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

ከእስር የዳኑ አንቀፆች 3

የሚሊዮኖች ድምፅ ዓርብ ጥር 18 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 5

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ለረሃብተኛ ዳቦ ብርቁ ነው ሆነናነገሩ በርባና ቢስነት ተመች ከተመታውየአርቲስቶችማሳውስጥሁለትጽንፍናጽንፍላይ የቆሙሴቶችን አስተዋልን፡፡ ሁለቱምየሰሞነኛመነጋገሪያእናመነታረኪያለመሆንየበቁት አንደኛዋ መንግስትን የሚተችግጥም አነበበች ሌላኛዋ ደግሞ የመንግስትባለሥልጣናትንበዝምታያቆየጥያቄጠየቀችበሚልነው፡፡

በማኅበር ከመከነው የአርቲስቶችስብስብ ውስጥ እነኝህን ማግኘት ተስፋቢመስልምከመጠየቅናከመግጠምአልፈውእራሳቸውንለእውነትየሰጡኢትዮጵያውያንንውለታበእነዚህአይነገብአርቲስቶችሰሞነኛመድፈር ማጠፋት ግን ተገቢ አይደለም፡፡ቢሆንምቢሆንምሳይሞትከተገነዘውሰፈርሁለት ተንፋሽ በማግኘታችን ደስታችንንአንደብቅም፡፡

በዚሁ ግርግር ውስጥ ግን ሜሮንጌትነት እና አስቴር በዳኔ አንድ ዓላማናግለመዝገባቸውከአንድየተቀዳማስመሰልየተሳሳተ ነው፡፡ አስቴር ጥያቄውንያቀረበችበትና ሜሮን ግጥሙን ያነበበችበትመነሾ ለየቅል ነው፡፡ ሁለቱ በየፊናቸውሲያሳዩት ከነበረው ነገር ተነስተን ጉዳዩንብናየው ደግሞ አንደኛዋ የአጋጣሚአነፍናፊነት (opportunist)አንደኛዋደግሞውስጠቷንበቅንነትያስነበበች(openhearted)ሆናእናገኛቸዋለን፡፡

****

ባለፈው ጥቂት ዓመታት ውስጥበቴሌቪዥንና በራዲዮን እጅጉን በመብዛት(overexposed)በመሆንሜሮንጌትነትንየበለጠሰውየለም፡፡ከአመታትበፊትጃፓንደርሶበመጣባለራዕይወጣትነትናበገጣሚነትየምናውቃት ሜሮን በተዋናይነት ፊቷንካስመታች በኃላ የገንዘብ ካዝና የሆነውናብዙ ወጣት ሊደፍረው የማይፈለገውንየመንግሥትቤትደጅመጥናትጀመረች፡፡

አብዝታበጤናጥበቃሚኒስቴርህንጻየማትጠፋውሜሮንበመንግስትየሚዘጋጁናበሚሊየን ብሮች የሚጠጋ በጀት ያላቸውንመድረኮች አነፍንፎ በመጠጋት ተወዳዳሪአልነበራትም፡፡እናትለምንትሙትየተሰኘውንየጤና ጥበቃ ፌስቲቫል ጀምረን፣የብሄርብሄረሰቦችቀን፣የባንዲራሳምንት፣የመከላከያሰራዊት ፕሮጀክቶችን ብንጠቅስ ሜሮንጌትነትንየማናይበትመድረክአልነበረም፡፡

ሜሮንመድረክ ስትመራ የኪነጥበብጣዕም ከመስጠት ይልቅ የመንግስትባለሥልጣናትን ምኞት ለማሳካት ትተጋ

ሜሮናዊነትና አስቴራዊነት

ነበር፡፡የጥያቄናመልስንየመሰሉዝግጅቶችንስትመራ ደግሞ ከአድር ባይነት የሚገዝፍትወና ታሳያለች፡፡ የመከላከያ ሰራዊትስፖንሰርዝግጅትጊዜየሰራዊቱንመዝሙርሰማሁብላየሳየችውመነፋረቅሰለሞንተካአርበኞች ግንባር ታጋዮች መካካል ሆኖከተንሰቀሰቀውጋርተመሳሳይነትአለው፡፡

ለአለፉት አራት ዓመታት ሜሮንጌትነትየወጣቶችየሞራልመላሸቅምልክትነበረች፡፡ካሰበችው ባላይ ገንዘብ ማግኘትብትችልምሜሮንንበተምሳሌትነትየሚጠራአልነበረም፡፡በዳናድራማላይስትታይእንኳ‹ይቺልጅ..ትንልትለንነው፡፡››ሲሉበጆሮዬየሰማኃቸውወገኖችነበሩ፡፡

ሰኔ 5/2005 የገጣሚያንና ደራሲያንደሴት የሆነው ጦቢያ ግጥምን በጃዝ ላይከመንፈቅ በፊት ባለፈው ሰሞን አቧራስላነሳው ግጥም ተነበበ፡፡ በዚያ የነበረውታዳሚየግጥሙአንዳንድየቀለምችግሮቹናግርየሚሉፍልስፍናዎቹንእያረመመቢሆንአጣጣመ፡፡ በዚያ ቀን ከተሰማው የበረከትበላይነህ ፣የመንግስቱ ዘገየ እና ዮሃንስ ኃ/ማሪያምግጥምየተለየአይንአልተሰጠውም፡፡ሜሮንልታነሳ የፈለገችውሀሳብማራኪሆኖ ሳለ በዚያው ሳምንት ትሰራቸውከነበሩት መንግስት ደገፍ እንቅስቃሴዎችአንጻር እኔን ጨምሮ ህዝቡ በሌባ አፍስለ ታማኝነትመስማት የሆነበት ይመስልከትህትናጭብጨባ በቀር ወደ ቤቱ ይዞትየሄደውግርምትአልነበረም፡፡

ከዚህ ግጥም መነበብ በኃላ ሜሮንግጥሙንየጻፈችውከልብበመነጨቁጭትሳይሆን የራስ ሆቴልን ከባድ ታዳሚውገዘት ላለመስማት እንደነበር የሚያሳይነገር ተፈጠረ፡፡ ሜሮን በመከላከያ ሰራዊትስፖንሰር ከተደረገው የጥያቄ ውድድርዝግጅት ጀምራ በተለመደው የብልጣብልጥረገጣዋቀጠለችበት፡፡

ከስደስትወርበኃላግንይሄግጥምበማህበራዊ ድህረ ገጽ ተለቀቀ፡፡ ያልታሰበመነጋገሪያ ሆነ፡፡ በማንና በምን ሁኔታላይእንደተጻፈ፣የሃገርቤቱንሰውይሁንዲያስፖራውን ማብጠልጠሉ ባልታወቀበትሁኔታከሳምንትበፊትትኮሰኩሰንየነበረችውንልጅ ልንለብሳት ተጣደፍን፡፡ ሜሮንምየአሜሪካ ጉዞዋ እንደሸዋፈራሁ ደሳለኝውግዘት እንዳይበዛበት መንገዱን ጨርቅማድረጊያፈለገች፡፡ግጥሙላስነሳውስሜትምላሽ ባለመስጠት አንድም ከአምባገነኖችእግር ስር ሌላ ጊዜ ደግሞ ከፍትህ ናፋቂእግርስርእንደማትታጣአሳየች፡፡

ለሜሮን የተሰጠውሙገሳና የክብርስምተገቢ አይደለም፡፡መንግስቱ ኃ/ማሪያምስለፍቅርቢዘፈንእንደማሞገስነው-ለሰራውእንኳ ይቅርታ ሳይጠይቅ፡፡ ልናስበውየሚገባውነገርሜሮንይሄንግጥምእንዴትጻፈችሳይሆንምንየተሻለነገርእያውጠነጠነችይሆንየሚልነው፡፡አዲስአበባዩኒቨርሲቲከምትማረው ልማታዊ የትምህርት ዘርፍአንጻርአያጣረስባትምወይ?ወይንስከዩኒቲተማሪነቷጀምሮየሄደችባቸውብልጣብልጥየህይወት መንገዶች አንዱ ክፍል ነው?መልስያሻዋል፡፡

ለማንኛውም ግን የሜሮን ሰሞነኛሁኔታስልታዊማፈግፈግእንጂወደህዝባዊነትሰፈር መምጣት አይደለም፡፡ሜሮናዊነትየጥሪ ካርዱን ግዘፈት አይቶ አለባበስንእናማንነትን ለሽወዳእንደማስተካከል ነውእላለሁ…ባያዘልቅም፡፡

****

አስቴር በዳኔ ፍልሚያ ወዳድ ናት፡፡ለአይናችን ከቀረበችበት ‹ጎጆ መውጫ›ድራማ ጀምሮ አስቴር ራሷን ለማሳደግየምትለፋ ሴት ነበረች፡፡የአስቴር ችግርብዙ ነገሮችን በእልህ ለማሳካት በመጣሯየሚከሰቱየኪነጥበብስራዎቿሀቅምአንዴላይ አንዴ ታች ማለቱ ነው፡፡ የተወሰኑመቶ ሺ ብሮች የተሸለመችበት የቅዱስያሬድ ፊልም ፕሮጀክት የኔ ነው የሚልሰውስሞታንየሆነጥግላይመስማታችንንሳንደብቅእንቆቅልሽንበመሰለፊልሟውስጥየሚታዩየኪነጥበብእንከኖችአስቴርየበለጠመስራትእንዳለባትያስመክረናል፡፡

በመብት ማስከበር ጉዳይ ከሲኒማቤቶችጋርየምትገባቸውሙግቶች፣እራሷንበትምህርት እና በስልጠና ለማሳደግየምታደርጋቸውጥረቶችከሁሉምከሁሉምየህዝብንእንባበድርጎሽለመቀየርካልመረጡአርቲስቶች መካከል አንዷ በመሆኗትመሰገናለች፡፡

አስቴር የቅርብ ጊዜ ርጋታዋናሁኔታዋ ደግሞ በእድሜ ውስጥ የበሰለችመሆኗንያሳያል፡፡በተለይለህጻናትየሚሆኑመጽሃፍትን በማዘጋጀት የማቅረቧ ጥረትልጂቱ ከግላዊ ዝና ይልቅ ማህበረሰባዊመሰረትያለውጉዞመምረጧንያሳያል፡፡

የአስቴርሰሞነኛጉዳይናየተከተለውሁሉ ነገር የብስለቷና የማመዛዘኗ ጫፍይመስላል፡፡በደደቢቱ ጉብኝት ጊዜ አርቲስትሁሉፊቱንአስመትቶየገዥውንፓርቲየኃላላይ ፍርፋሪ ለመልቀም የተዘጋጀ ይመስልነበር፡፡አንዳንዱባለሥልጣንበጨፈረበትሁሉእየዘለለበመግባትናበመውረገረግወዳጅነቱንሲያይ ሌሎቹ ከአንድ ባለጊዜ አንገት ላይበመሸጎጥፍቅርአስጨነቀኝአይነትጨዋታተውነዋል፡፡

ህወሃትእሰቲትንሽዘናልበልብሎባዘጋጃቸውመድረኮችላይእየተነሱ‹የናንተነገርማየቱተጀምሮየቱያልቃል…ሰላምላለ50ብርነው፡፡አስፍቶለጠየቀእስከ200ብርነው›አይነትከልብያልሆነሙገሳይከታተልነበረ፡፡ብዙው እያንጎላጀም ቢሆን ከህዝብዕልቂት መማር ያለብንን እንደ መመዘዝወንድምን መግደል በጀግነት የሚሰብኩትንባለስልጣናት ከመስማት በቀር የረባ ጥያቄሊጠይቅአልደፈረም፡፡

በዚህመሃል ነውእንግዲህ አስቴርበዳኔ ከከፈነው አዳራሽ ውስጥ ይያውጥያቄዎችንለባለስልጣናቱያከታተለችው፡፡

‹‹ዛሬ ባልናገረው የሚቆጨኝየተከፈለውመስዋዕትነትእጅግበጣምከባድእንደነበርግልጽነው፡፡በጆሮስሰማውደርግተደምስሶታጋይእንዲህሆኖሲባልከሁለቱምወገን የተሰዉት በአጠቃላይ የኢትዮጵያ

ልጆች ናቸው፡፡ የሞቱት፣ እግራቸውየተቆረጠ፣ዓይናቸውየጠፋስላሉለሁለቱም‹ጠላት›የሚለውቃልተገቢአይመስለኝም፡፡የወንድማማቾችደምበመፍሰሱቤተሰቦቻቸውዘንድሄደንስናይልብየሚሰብርነው፡፡ነገርግን ይህ የጦርነትና የትግል ታሪክ ዘመኑየፈጠረው ነው፡፡ በወቅቱ መንግሥታዊለውጥለማምጣትየትጥቅትግሉአማራጭአልነበረውም፡፡አሁንስ?››

‹‹የትግሉ ዋናሐሳብ ዲሞክራሲያዊሥርዓት በአገሪቱ ለማምጣት ነው፡፡ የመንግሥትም ሆነ የሥርዓት ለውጥበጦርነትሳይሆንበዲሞክራሲእንዲሆንነበርያ ሁሉ ከባድ መስዋዕትነት የተከፈለው፡፡አሁንላይሲታሰብየሚመጣውግንቦትላይ24ዓመትየሚሆነውሥልጣንላይያለውአንድ ፓርቲ ነው፡፡ ዲሞክራሲያዊ ለውጥላይ ልባችሁ ምን ይላል? ያኔ ለሥልጣንሳይሆንለሕዝብስትታገሉበጦርነትሳይሆንበዲሞክራሲ ለውጥ እንዲደረግ ነበር፡፡አይለደም?››

‹‹በእርግጥየድሮንአስተሳሰብመናፈቅአዲስአስተሳሰብለመቀበልይከብዳል፡፡አሁንዝምብዬሳስበውራሱተቃዋሚየሚለውቃልራሱጥሩአይደለም፡፡ተፎካካሪቢባል፡፡አዲስአስተሳሰብናፍልስፍናያለውተተኪመሪሊፈጠርአይችልምየሚልአቋምነውያላችሁ?››

‹‹እውነት መናገር እወዳለሁ …ምክንያቱም እግዚአብሔር ምስክሬ ነው፡፡‘So, next time’ ምን ያህል አዲስታሪክአዲስ አስተሳሰብ በዲሞክራሲያዊ ምርጫተለውጦ እናያለን?....እናንተስ በምርጫትወርዱይሆን?››

አስቴር ይሄን ጥያቄ መጠየቋከቦታውናዙሪያዋንከከበቧትሰዎችአንጸርየሚገርም ነው፡፡ ነውር ግን አልነበረም፡፡የተናገረችውን እንድትሰጋበት የሚፈልጉትዳዊት ከበደና ወዳጆቹ ይሄን መናገርምድፍረት መስሏቸው ‹በቆርጦ ቀጥልቴክኖሎጂ›ሊያፍረከርኳትሞከሩ፡፡

ፍንክች ያባ ቢለዋ ልጅ አስቴርየተናገረችውአምናበትመሆኑንከማስረገጥአልፋ ለተቃዋሚም ሆነ ለመንግሥትሰዎች የሚበጅያለችውን የዜግነትድምፆንደገመችው፡፡

አስቴርበቅርቡከኢሳቱተቦርነበየነጋርቆይታነበራት፡፡ጉዳይዋለኢትዮጵያናለኢትዮያዊነት የሚበጀውን ከመናገርፈቀቅ እንዳማይል አሳይተዋለች፡፡ ጉዳዩንለበለጠዝናከመጠቀምይልቅየተናገረችውከፍጹም ተቆርቋሪነት እና ቅንነት እንደሆነአስምራለች፡፡

እንግዲህአስቴርናሜሮንልዩነታቸውይሄ ነው ….ሜሮን በባለሥልጣናት ፊትልማታዊ አንባገነነትን ታቀነቅናለች፣በህዝብመድረክ ላይ ህዝባዊ ቁጭትን ትዘፍናለች፡፡አስቴር ግን በባለስልጣናት ፊት የህዝብንጥያቄአስተጋባች፣በህዝብፊትደግሞየሃገርአሳቢነቷንአስረግጣቀረች፡፡ቃሏፔንዱለምሳይሆንየዕምነትምሰሶመሆኑንአረጋገጠች፡፡

አስቴራዊነት በሁላችንም ላይ ያብብአቦ…

ፊራኦልባጫ

በመብት ማስከበር ጉዳይ ከሲኒማ ቤቶች ጋር የምትገባቸውሙግቶች፣እራሷንበትምህርትእናበስልጠናለማሳደግየምታደርጋቸውጥረቶች ከሁሉም ከሁሉም የህዝብን እንባ በድርጎሽ ለመቀየር

ካልመረጡአርቲስቶችመካከልአንዷበመሆኗትመሰገናለች

Page 4: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

አብይ ርዕስ 4

የሚሊዮኖች ድምፅ ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ4

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ኤልያስገብሩ

ሀገር የመምራት ብቃት ያለው ማነው?

ከገዥው መንግሥት ሹማምንቶችጀምሮ በኅብረተሰቡ ውስጥ፣ በራሳቸውበተቃዋሚዎችና በተወሰኑ የሚዲያባለሙያዎችዘንድአልፎአልፎየሚደመጡአስተሳሰቦችአሉ፡፡እነዚህም‹‹ተቃዋሚዎችሀገር የመምራት ብቃት የላቸውም፣/አይረቡም/፣‹‹ተስፋ የሚጣልባቸውአይደሉም››ወዘተ.የሚሉናቸው፡፡

በብዙ ነገሮች የታነቀውን ሀሳብንበነጻነት የመግለጽ ሕገ-መንግሥታዊመብትንለአፍታተወትላድርገው፡፡ ሰዎችሀሳባቸውን በነጻነት የመግለጽ ተፈጥሯዊመብት አላቸውና ከላይ የጠቀስኳቸውንአገላለጾች ሰዎች መናገር ይችላሉ፡፡ ነገርግን፣አንድንነገርስንናገርወይምአቃልለንስንገልጽ ግራና ቀኙን፣ ፊትና ኋላውን፣ውስጥናውጪውንበደንብአገናዝበንቢሆንአሳማኝነቱከፍተኛይሆናል፡፡

የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካእንቅስቃሴ በብዙ ውጣ-ውረዶች ውስጥአልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል፡፡ አሁንም ቢሆንበብዙመከራዎችመታነቁንበገሃድየምናየውሀቅነው፡፡

በሀገራችን ከገዥው መንግሥትየተለየየፖለቲካአተያይእናመንገድያላቸውተቃዋሚምሆኑተፎካካሪፓርቲዎችሊኖሩየግድነው፡፡እነዚህፓርቲዎችምበራሳቸውበርካታ ችግሮች፣ ድክመቶች፣ እንከኖች፣ወዘተ. አላቸው፣ ይኖራቸዋልም፡፡ ጥቂትበማይባሉውስጣዊችግሮችምተተብትበውየመዳከር ዕጣ ፈንታም ይገጥማቸዋል፡፡ከገዥው ፓርቲ የሚመጣውም ውጫዊየማዳከም ክፉ እና አሳዛኝ ሥትራቴጂያዊሴራዎችምሊዘነጉአይገባም፡፡

በግሌ፣ ለእውነተኛ ለውጥ የቆሙተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በራሳቸውም ሆነከእነሱውጪባሉችግሮችምክንያትበብዙውጣ-ውረዶች፣ዋጋመክፈሎችናመከራዎችውስጥአልፈውዛሬምድረስለሰላማዊትግልመቆማቸውበቀላሉመታየትያለበትጉዳይአድርጌአልቆጥረውም፡፡

ችግሮችእናስህተቶችሲኖሩማረሙ፣ማስተካከሉናተገቢውንነገርመምከሩወሳኝነቱአሳማኝ ነው፡፡ ይህንን ለማድረግ፣ ችግርአለባቸውወደተባለባቸውቦታዎችእናአካላትቀረብብሎማየትእናመመልከትምጉብዝናመሆኑ አያጠያይቅም፡፡ነገር ግን፣ እንዲሁየዳርተመልካችሆኖ፤እንደአንድኢትዮጵያዊዜጋ፣ለለውጥእንቅስቃሴበተለያየመንገድለመርዳት እና ለመደገፍ አንዲትምጠጠርሳያቀብሉ፤ለእውነተኛለውጥበሚንቀሳቀሱአካላትላይትችትን፣ነቀፌታንናጥላቻችንማዝነብ፣ እንዲሁም አፍራሽ ተልዕኮንአንግቦ መንቀሳቀስ የሎሌነትና የደካማነትአንዱምልክት አድርጎመውሰድይቻላል፡፡

በሰላማዊትግልመርህላይቆመው፣እውነተኛዴሞክራሲያዊለውጥለማምጣት፣ነጻነትን ለማጎናጸፍ፣ ፍትህን ለማስፈንወዘተ. ከልባቸው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካፓርቲዎችንእንዲሁ‹‹አለን››ለማለትብቻከተቀመጡት ጋር በጥቅል ደርቦ፣ በስመተቃዋሚ ብቻ ‹‹ሀገር የመምራት ብቃትየላቸውም›› የሚል ታፔላ መስጠት ተገቢነውብዬአላምንም፡፡በውስጣዊእናበውጫዊችግሮችተወጥረውበመታገልውስጥበርካታአቅምንየሚጎትቱእናተስፋየሚያስቆርጡሁነቶችሊስተናገዱእንደሚችሉዕሙንነው፡፡

ብዙ መውጣት መውረዱ፣መንገላታት መተከዙ፣ ተስፋ ቆርጠውበዕምነት ዳግም መነሳቱ፣ በጠበበው በርበጭላንጭልማየቱ፣ለኢ-ሕገመንግሥታዊ

መንግሥታዊ ምላሽ ‹‹ሕገ-መንግስቱይከበር!››ብሎዘወትርመቆሙ፣ኢ-ፍትሃዊእስር፣ ስቃይ፣ ፍርድንና መስዋዕትነትንበየጊዜው ማስተናገዱ፣ የእውነተኛተቃዋሚዎች ዕጣ ፈንታ መሆኑንእንደአንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ እታዘባለሁ፡፡

ከልባቸው፣ ለእውነተኛ የሰላማዊትግልመርህየቆሙተቃዋሚዎችንትናንትምሆነ ዛሬ በበርካታውስጣዊ እና በክፉ ሴራበታጀለ የውጫዊ ችግሮቻቸውን ነጸብራቅበማየት‹‹ሀገርየመምራትብቃትየላቸውም››የሚል ፍረጃን ማከናነብ አሳማኝ አይሆንም፡፡[ለእውነት የሰላማዊ ትግል መርህ የቆሙተቃዋሚዎችውስጥለጥቂቷሥልጣናቸውየሚጨነቁ፣ አርቀው የማያልሙ፣ ከትግሉይልቅለዕውቅናየሚታትሩ፣ለጥቅምያደሩእንደማይጠፉምአምናለሁ፡፡]

እውነተኞቹ ሕዝብ ከመረጣቸውበመጀመሪያ መንግሥት ይሁኑ፡፡ ከዚምመንግሥታዊመዋቅሮችንዘርግተውትናንትከትናንት በስትያ …ለዓመታት ሲናገሩየነበረውን በተግባር ያሳዩን፡፡ ሥልጣንከመጨበጣቸውበፊትከሚናገሩትበተቃራኒውተሰልፈው ከተገኙ ደግሞ ያው ሕዝብእንዳወጣቸውሕዝብሊያወርዳቸውይችላልየዴሞክራሲያዊነትአንዱእውነታይሄነውና፡፡

እኛም ጋዜጠኞች ብንሆን፣ ያኔሀገርን እና ሕዝብን በሚጎዱ ተግባሮቶችላይ መንቀሳቀስ መጀመራቸውን እያየንዝም አንልም! ዛሬ የኢሕአዴግ ሥርዓትበምክንያታዊነት እንደሚተቸውናእንደሚብጠለጠለው ሁሉ እነሱምከዚህ አያመልጡም! ሥልጣን በጨበጡማግሥት በያዙት ሥልጣን ሕዝብንማገልገል እንጂ ራሳቸውንና ጥቂቶችንያለመጥቀም መቆም እንደሌለባቸው እናለእንዳንዱየሥልጣናቸውኃላፊነትተጠያቂመሆናቸውን በአንክሮ እናስገነዝባቸዋለን!ያኔመላቀቅየለም!ለምን?የኢትዮጵያእናየህዝቦቿመከራ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜመቆም ስላለበት፡፡ መንግሥታዊ የሥልጣንብልግናንና አምባገነንነትን ከእንጭጩመቀጨት ስለሚኖርባቸው! ዴሞክራሲሕይወት ዘርቶ በነጻነት ሲንቀሳቀስመታየት ስለሚገባው! ፍትህ በችሎትአደባባይ ተገልጣ መሰጠት ስለሚኖርባት!…ብዙ ነገሮችን መዘርዘር ይቻላል!

ግን ሥልጣን ላይ ወጥተውሳናያቸው ገና ‹‹ተቃዋሚዎች ብቁአይደሉም›› ብሎ በጅምላ መግለጽ በግሌየማላምንበትጉዳይነው፡፡ሕዝብመርጧቸውሥልጣን ይያዙና ያኔ በተግባር እንያቸው!እንገምግማቸው!ተፈትነውይታዩ፡፡

የተቃዋሚዎችን በዚህ ገታላድርገውና ወደገዥው ሥርዓት ሀገርየመምራት ብቃት አለው ወይስ የለውምወደሚለውግላዊአስተያየቴላምራ፡፡

እንደሚታወቀው ሕወኃት/ኢሕአዴግከጫካተነስቶበመራራትግልሥልጣንከጨበጠ23+ ዓመታት ሆኖታል፡፡ተቃዋሚዎችንሥልጣንሳይዙገና‹‹ሀገርየመምራትብቃትየላቸውም››ብሎመግለጹ‹‹ተገቢአይደለም፤በግሌአላምንበትም››እንዳልኩትሁሉ፤ለ17ዓመታትትጥቅትግልላይየነበሩትን‹‹ነጻአውጪዎች›› በትግላቸው ወቅት ‹‹ሀገርለመምራትብቃትየላቸውም››የሚልታፔላሊሰጣቸው ይገባል አልልም- በተግባራዊውሥልጣንላይመታየትስለነበረባቸው፡፡ያኔ‹‹ገንጣይ››፣ ‹‹አስገንጣይ››፣ ‹‹ወንበዴ››፣‹‹ህጻናት››ወዘተ.ሲባሉምነበር፡፡

ነገር ግን፣ ገና ከትግል ጥንስሱ

ጀምሮጥርትያለአቋምእናየፖለቲካርዕዮተዓለም እንዳልነበራቸው አመጣጣቸውንእናታሪካቸውንወደኋላተመልሶ ለማወቅእናለማጥናትከልቡየሞከረሰውበግልጽይረዳዋል፡፡

ትግራይን ነጻ ከማውጣትኢትዮጵያንከደርግአገዛዝነጻወደማውጣትተሸጋግረውነበር፡፡በትግሉመባቻየአልባኒያሶሻሊዝምን ይዞ ወደሥልጣኑ ጫፍ ላይደግሞ አብዮታዊ ዴሞክራሲን የሙጥኝበማለት የርዕዮተ - ዓለማት መገለባበጥንሲያስተናግድ ነበር፡፡በመካከል ተይዘውየተለቀቁ የፖለቲካ አቅጣጫዎችም ነበሩ፡፡

የኢሕአዴግ የሥልጣን አገዛዝከሽግግር መንግሥቱ ጀምሮ የተለያዩምዕራፎችን አስተናግዶ ዛሬ ላይ ደርሷል፡፡‹‹ከሕጎችበላይየሆነው››በሚልበሥርዓቱየሚሞካሸው ህገ-መንግሥቱ በረቂቁ ጊዜሕዝብተወያይቶበትመጽደቁበዚያንወቅትበአደባባይ ቢነገርም ሕገ-መንግሥቱ ላይፈርመውመጽደቁንለኢትዮጵያሕዝብይፋያደረጉት የያኔው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶጊዳዳ ‹‹በሕገ-መንግሥቱ ረቂቅ ላይ ሕዝብበደንብ ተወያቶበት ነው ያልኩት ስህተትስለሆነ የኢትዮጵያን ህዝብ በይፋ ይቅርታእጠይቃለሁ››ማለታቸውሊዘነጋአይገባም፡፡

‹‹ከሕጎች በላይ የሆነው›› እና‹‹ሕዝብ በበቂ ሁኔታ ሳይወያይበት››እንደጸደቀ በያኔው ፕሬዚዳንት የተነገረለትሕገ-መንግሥትንራሱመንግሥትለፈለገውዓላማ አንዳንዴሲንድናሲሸራርፍ፣ ከሕጉጋር የሚጣረሱ አፋኝ አዋጆችንምሲያወጣከርሞ… ‹‹ሀገሪቷንከእኔበላይየሚመራየለም››፤‹‹ለሚቀጥሉት20ዓመታትምእኔነኝ ለዚህች ሀገር የማስፈልጋት››፣ ‹‹እኔከሌለው ሀገሪቷ ትበታተናለች፤ የሱማሊያእጣ ፋንታ ይገጥማታል›› ወዘተ በማለትበድፍረትይናገራል፡፡

የእኩልነት፣ የነጻነት፣ የፍትህ፣የመልካም አስተዳደር፣ የፍትሃዊ የሃብትክፍፍል፣መሰረታዊየሰውልጆችመብት፣የሰብዓዊ መብት፣ የዴሞክራዊ …እጦቶችበሥርዓቱላይከሚነሱየዘወትርጥያቄዎችመካከል ዋነኞቹ ናቸው፡፡ እነዚህና ሌሎችበዝርዝርያልተጠቀሱዕጦቶችንናችግሮችንበበቂሁኔታለዓመታትመፍታትያልቻለ፣ወይምየተሳነውመንግሥትበምንመለኪያሀገርን የማስተዳደር ብቃት አለኝ ሊልይደፍራል? ለዓመታት ታይቶ፣ ተመክሮናተፈትኖ ‹‹ከድጡ ወደማጡ›› የሆነውንመንግሥት ሀገር የመምራት ብቃት ዜጎችእንዴት አምነን እንቀበል? ሀገሪቷንናሕዝቦቿን በትክክል ያላማከሉ የኩረጃዕቅዶች፣ ሥትራቴጂዎች፣ ፕሮግራሞች፣አቅጣጫዎች፣ሙከራዎችወዘተ.ሀገሪቷንእናሕዝቦቿንቤተ-ሙከራከማድረግበዘለለምንስ ፈየዱ? የትኛውንስ አመርቂ ለውጥአመጡ? በብዙሃን ዜጎች ላይስ በተግባርየሚታዩየኢኮኖሚዕድገቶችንመቼአጎናጸፉ?ስንቶቹን ከአስከፊ ስደት መታደግ ቻሉ?ሥልጣንን የሙጥኝ የማለት የመንግሥትክፉአባዜ፣የመድበለ-ፓርቲሥርዓቱንየቱጋርመሰረተ?

ሰፊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ፣ያሉ እና የሚታዩ ሀቆችን በራስህ አረዳድተገንዝበህ፣ በነጻነት አስበህና አሰላስለህናግራናቀኙንበአንክሮመርምረህ‹‹በትክክልሊመራኝየሚችለውናየሚገባውይሄነው››በልበድፍረት!

ግንሥልጣንላይ

ወጥተው ሳናያቸው

ገና ‹‹ተቃዋሚዎች

ብቁ አይደሉም››

ብሎበጅምላመግለጽ

በግሌ የማላምንበት

ጉዳይ ነው፡፡

ሕዝብ መርጧቸው

ሥልጣን ይያዙና ያኔ

በተግባር እንያቸው!

እ ን ገ ም ግ ማ ቸ ው !

ተፈትነውይታዩ፡፡

Page 5: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

5

የሚሊዮኖች ድምፅ

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

የሚሊዮኖች እንግዳ ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ወደገፅ12ይዞሯል

ካልተሳሳትኩ ከሀገር ከተሰደዱ በኋላለሀገር ውስጥሚዲያ ቃለ-ምልልስ ሲሰጡየመጀመሪያዎይመስለኛል፡፡…ለቃለ-ምልልሱፈቃደኛ በመሆንዎ በቅድሚያ በ‹‹ሚሊየኖችድምጽ››ጋዜጣሥምለማመስገንእወዳለሁ፡፡

እኔምአመሰግናለሁ፡፡

ከመንግሥት ባለሥልጣንነት በገዛፈቃድዎ ተነስተው በአሁኑ ወቅት በስደትአሜሪካን ሀገር ይገኛሉ፡፡ ከሀገር ተሰድዶመኖርንእንዴትአገኙት?ናፍቆቱ…

እንደእውነቱከሆነከሀገርርቆመኖርጉዳትም ጥቅምም አለው። ጉዳቱ ከሀገር፣ከጓደኛ፣ከቤተዘመድ…በየጊዜውአለመገናኘትስላለው ሁልጊዜም የጐደለህ ነገር እንዳለይሰማሃል።በተቃራኒውከምትኖርበትሀገርእናአህጉርአንጻርቢለያይምጥቅሞችአሉት።ለምሳሌ፣እኔየምኖርበትአሜሪካየሰውልጅሰውበመሆኑሊከበርለትየሚገባውሰብዓዊእና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ሳይሸራረፉየሚከበርበትነው፡፡ዜጋሆንክምአልሆንክ፣ከአፍሪካመጣህከእስያእኩልመብትአለህ።

ለረጅም ዓመታት ኢህአዴግ ውስጥእንደቆየ ሰው ከጠየከኝ ደግሞ፣ ፓርቲው

ሲሰብከን እና እኛም እንደወረደ ተቀብለንስናስተጋባ የነበረው ምን ያህል ውሸትእንደሆነ ትረዳለህ። ለምሣሌ፣ ኢሕአዴግከሌላው የሚለየኝብሎ ከሚናገረውውስጥ‹‹የዜጐችቀጥተኛተሳትፎ››የሚልቃልአለ።የሚገርምህ፣በዚህሀገርበሚካሄድየዳኝነትሥርዓትብቻበየቀኑከግማሽሚሊየንህዝብበላይበቀጥታይሳተፋል።በዚህሂደትመሳተፍየዜግነት ግዴታ ሆኖ ምንያህል ቀጥተኛተሳትፎ እንዳለ የምትመለከትበት ነው።

ሌላም ልጨምርልህ፡- በቅርብ ቀን

በኢትዮጵያብሮድካስቲንግኮርፖሬሽን(ኢብኮ)በፖሊስፕሮግራምላይአቶአንዳርጋቸውንጽጌን ሲያቀርቡት ስለ እስረኛ አያያዝየተሻሉ እንደሆኑ ሲናገሩ ሰምቼ ‹‹አባይንያላየ፤ ምንጭ ያመሰግናል…›› ሆኖብኛል።

በዚህ ሀገር ጋዜጠኛ እስረኛንላነጋግር ብሎ ወህኒ ቤት ከሄደመከልከልአይቻልም። ለእስረኛው ከመንግሥት እናከሚዲያተቋማት ደብዳቤቢላክለት የእስርቤቱ አስተዳደር መክፈት አይችልም።

ከተወሰኑ ወራቶች በፊት ለንባብየበቃው የ‹‹መለስ ትሩፋቶች›› የተሰኘው

መጽሐፍዎ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጪሀገራት እጅግ አነጋጋሪ ሆኖ ነበር፡፡ከሀገር ውስጥም ሆነ ከውጪ ሀገራትእውነተኛ ግብረ-መልሱን ቢነግሩን?

እንዳነበብከው የ‹‹መለስ ትሩፉቶች››መጽሐፍትኩረቱተወልጄስላደኩባትእናወግማዕረግስላየሁባትአዲስአበባየተጻፈነው።ትኩረቱምለአዲስአበባ(ኢትዮጵያ)ወጣቶችነበር። መጽሐፉ ከወጣ በኋላ የታሰበውቀርቶየመላኢትዮጵያውያንመወያያሆነ።ብዙ አንባቢያን ማጠንጠኛውን ካጣጣሙ

በኃላ ‹‹ለምን ስለዚህም አልጻፍክም?››የሚል የፍላጐት ጥያቄዎች ተዥጐደጐዱ።

በመጽሐፉ ዙሪያ ሁለት አይነትአሰላለፎችን መመልከት ችያለሁ።የመጀመሪያውየገዥውመደብሃይሎችእናተላላኪዎቻቸው ናቸው። ሁለተኛውመረጃየሚፈልገው የዴሞክራሲ ሀይሉ ነው። የገዥውመደብሐይሎችእናተላላኪዎቻቸውእጅግ ከመደናገጣቸው የተነሳ ወደሽምጥጥ ያለ ውሸትና ፍረጃ (Charac-ter assassination) ተሸጋግረው ነበር።

ከኢህአዴግጋርለአስርዓመታትያህልአብረውተጉዘዋል፡፡በመረጨረሻውየሥልጣንዘመናቸውየመንግሥትጉዳዮችኮሙኑኬሽንጽ/ቤትሚኒስትርዴኤታበመሆንአግልገውነበር፡፡ከሥርዓቱጋርያላቸውግንኙነትከተቋረጠበኋላበስደትአሜሪካንሀገርመኖርከመጀሩጥቂትዓመታትንአስቆጥረዋል፤አቶኤርሚያስለገሠ፡፡

ከተወሰኑወራቶችበፊትበሀገርውስጥምሆነከሀገርውጪበጣምአነጋጋሪየሆነውንና‹‹የመለስትሩፋቶች››የተሰኘውንመጽሐፍአዘጋጅተውለንባብአብቅተዋል፡፡የአራተኛውዕትምየ‹‹ሚሊየኖችድምጽ››ጋዜጣችንላይየሚሊዮኖችእንግዳከሆኑትአቶኤርሚያስለገሰጋርባልደረባችንጋዜጠኛኤልያስገብሩቃለ-ምልልስአድርጓል፡፡የቃለ-ምልልሱንየመጀመሪያውክፍልእነሆ፡-

‹‹ኃይለማርያም የአንድ ፉብሪካ ማናጀር ቢሆን ውጤታማ ይሆን ነበር››

አቶኃይለማሪያምየመንግሥት ዋናተጠሪና የኢህአዴግቢሮ ምክትል ሐላፊሆኖአብረንሰርተናል።ከጥንካሬውለመነሳትሐ ይ ለ ማ ሪ ያ ምየዝርዝር(detail)ሰውነው። ከዚህ ተነስቼኃይለማርያምየአንድፉብሪካማናጀርቢሆንውጤታማ ይሆንነበር የሚል እምነትአለኝ። የሰው ልጅንለመምራት ( Lead-ership) ግን ቦታው

አይደለም

አቶኤርሚያስለገሠ/የቀድሞየመንግሥትጉዳዮችኮሙኑኬሽንሚኒስትርደኤታ/

Page 6: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

ፖለቲካ 6

የሚሊዮኖች ድምፅ

ፖለቲካዊ ሥነ-ልቦና እና የፖለቲካ ፍልስፍና ይዘት ያላቸው ጽሁፎች የሚስተናገዱበት አምድ ነው፡፡

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

እስከዛሬ በተካሄዱ ምርጫዎችኢህአዴግ ህዝቡ እንደማይፈልገው ይወቅእንጂ የትኛውንም የማጭበርበር ስልትተጠቅሞ እንደሚያሸንፍ ግን ጥርጣሬአድሮበትአያውቅም፡፡በምርጫ2007ዋዜማላይሆነንየኢህአዴግንጉልህተግባራትያየንእንደሆነየዘንድሮውንምርጫአጭበርብሮምእንኳ ማሸነፍ እንደማይችል መገንዘቡንብቻ ሳይሆን፣ ምርጫውን በአሸናፊነትለማጠናቀቅያስቀመጠውንስትራቴጂበግልጽያሳብቃሉ፡፡ እንደሚታወቀው የኢህአዴግተፈጥሯዊ ባህሪም ይሁን የሚከተለውውል-የለሽ ርዕዮተ-ዓለም የመድብለ ፓርቲስርዓትንለመሸከምየሚያስችልትከሻምሆነትዕግስት የላቸውም፡፡ ለኢህአዴግ የምርጫፖለቲካማለትኢህአዴግብቻየሚያሸንፍበት“ውድድር” ማለት ነው፡፡ ካለፉት አራትምርጫዎች እንደተረዳነው፣ ኢህአዴግምርጫን ለማሸነፍ ከማጨበርበር እስከመግደልርምጃለመውሰድወደኋላአይልም፡፡

ኢህአዴግ፣ ለዘንድሮው ምርጫየነደፈውንስትራቴጂበግልጽእየተገበረነው፡፡

አርቲስት አስቴር በዳኔ ከኢሳትሬዲዮ አዘጋጅ ተቦርነ በየነ ጋር ቅልብጭያለችቃለምልልስአድርጋብዙመልዕክትአስተላልፋለች፡፡ይህችአጠርያለችጽሑፍምቃለ ምልልሱን ተከትላ የተከተበች ነች፡፡ቃል በቃል ባይሆንም አርቲስቷ ተቦርነለወረወረላትጥያቄከሰጠችውመልስውስጥ‹‹ከጥያቄዬ በኋላ ጄነራል ሳሞራ የኑስ እኔወዳለሁበት በመምጣት ‹‹ብዙዎቹ አፋቸውናሆዳቸው አንድ አይደለም አንቺ ግንያመንሽበትን ስለተናገርሽ አመሰግንሻለሁ፡፡እንደአንቺ አይነቶቹን እኛ እንፈልጋለን፡፡›› ያሉኝሲሆን የትግራይ የሙዚቃቡድንአባላት አድንቀውኝ ‹‹እኛ የተዋጋነውእንዳንቺ ሰዎች የሚያምኑበትን እንዲናገሩነው››አሉኝየሚልዐረፍተነገርእናገኛለን፡፡

አስቴር ከዝግጅቱ በኋላ አብረዋት የተጓዙአርቲስቶች አብረዋት ለመቆም እንኳን ሳይደፍሩእቤቷ መግባቷንም ተናግራለች፡፡እርግጥ ነው፣ኢህአዴግ ወታደራዊ ድርጅት ነው፡፡ እነአስቴር ሄደው እንዲያዩ የተደረገውምየኢህአዴግን መካነ ልደት (የውልደትቦታ) ነው፡፡ ቦታው የሚያወራው በሀሳብ፣በአይድኦሎጂ አልያም በፕሮግራምስለተወለደድርጅት አይደለም፡፡ በመግደልናበመሞትመስዋዕትነት ሀይለኛውን በሀይልስለጣሉየጦርሜዳጀግኖችየሚናገርቦታንነውእነአስቴርየጎበኙት፡፡ከዚህቦታየፈለቁተጋዳላዮች የሚያውቁትና በቀላል ቋንቋየሚረዱት መግደል እና መሞትን ነው፡፡

የኢህአዴግ እና የምርጫ ቦርድ ቁልቁለቶች

በአቅምበቁርጠኝነትናበዕውቀትሊፎካከሩትየወሰኑፓርቲዎችንከምርጫፉክክሩውጪአድርጎናብቻውንተወዳድሮለማሸነፍእየሰራነው፡፡ይህንተግባርእንዲከውንከኢህአዴግተልዕኮየወሰደው“ምርጫቦርድ”የአስመሳይገለልተኛነት ጭምብሉን አውልቆ እነዚህንፓርቲዎችከምርጫውየፉክክርሜዳውጭለማድረግቀንከሌትበመቧቸርላይይገኛል፡፡

ጠቅላይሚንስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ፣ባለፈውወር፣በወቅታዊጉዳዮችዙሪያለጋዜጠኞችበሰጡትመግለጫላይ፣መንግስታቸውተቃዋሚፓርቲዎችን በሶስት ከፍሎ እንደሚያያቸውከጠቆሙ በኋላ “የአጨዋወታቸው ሁኔታታይቶ ቢጫ ወይም ቀይ ካርድ የሚሰጣቸውፓርቲዎችአሉ፡፡” ብለው ነበር፡፡ በወቅቱይህንአነጋገራቸውንእንደተራየአፍወለምታየቆጠሩትሰዎች ያሉ ቢሆንም፤ በርካቶች መንግስትበፓርቲዎችላይሊወስድያሰበውርምጃእንዳለየሚያመላክትንግግርእንደነበርተስማምተውበትአልፏል፡፡ አሁን የበርካቶቹ ግምት እውንእየሆነ ነው፡፡ አንድነት ለዴሞክራሲናለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) እና የመላውኢትዮጵያአንድነትድርጅት(መኢአድ)የቀዩካርድ ሰለባ ለመሆን የተቃረቡ ፓርቲዎችሆነዋል፡፡ ሰማያዊፓርቲም ለጊዜው ከቀዩካርድ የራቀቢመስልም ከታማኝምንጮችእየተሰማያለውመረጃየሰማያዊዕጣፈንታከነአንድነትየተለየእንደማይሆንነው፡፡

የአቶ ኃ/ማርያም ማስጠንቀቂያን

ተከትሎምርጫቦርድተልካሻምክኒያቶችንእያግተለተለ እነዚህን ሀቀኛ ፓርቲዎችከውድድሩ ሜዳ ውጪ ለማድረግ እንገፍእንገፍማለትመጀመሩ የሚያሳየው አንድእውነት፣እንደሚባለውምቦርዱየኢህአዴግአምስተኛ አባል ፓርቲ መሆኑን ነው፡፡

የሆነው ሆኖ ኢህአዴግ በዘንድሮውምርጫ ብቻውን ለመወዳደር ወስኗል፡፡ስለዚህ ዋናው ጥያቄ እንዲህ አይነቱየፈሪ ውሳኔ ከሽንፈት ያድናል ወይ?የሚለውነው፡፡ኢህአዴግእንዲህምአድርጎምርጫውን መቀልበስ ቢችል እንኳ ይህአካሄድ ብቻውን ከሽንፈት እንደማያድነውመረዳቱን የሚጠቁሙ ምልክቶች አሉ፡፡ለምሳሌያህልሰንደቅጋዜጣከውስጥአዋቂምንጮችአገኘሁትብሎጥር6ቀን2007ዓ.ም የሰራውን ዜና መጥቀስ ይቻላል፡፡

በዜናውመግቢያላይ“በ2007ዓ.ምበግንቦት ወር በሚደረገው ሀገር አቀፍምርጫጋርተያይዞሊከሰቱየሚችሉሕገ-ወጥ፣ያልተፈቀዱማንኛውምአይነትሕገ-ወጥእንቅስቃሴዎችንየምርጫውንፀጥታናደህንነትከማወካቸውበፊትፈጥኖየሚደርስአዲስ ኮማንድፖስት እና ልዩ ግብረኃይልመቋቋሙንየሰንደቅምንጮችገለፁ።” ይልናወደ ውስጥ ሲገባ ዜናው “ከምርጫ ጋርተያያዥነት ባላቸው ችግሮችና በምርጫውሂደት ጋር በተያያዘ በሚፈጠሩ ችግሮችላይመረጃናማስረጃወደማሰባሰብየተግባርስምሪት በመግባት ሥራውን እየሠራ

እንደሚገኝምንጮችአረጋግጠዋል።…ይህየተቋቋመውኮማንድፖስትናልዩግብረኃይልከመንግስት ትዕዛዝ ሲደርሰው አስፈላጊውንሁሉ እርምጃ የመውሰድ ሙሉ ስልጣንእንደተሰጠውታውቋል።”የሚሉሀተታዎችንእናገኛለን፡፡ ይህ ምን ማለት ነው?

ብዙ መመራመር የሚያስፈልግአይመስለኝም፡፡ እነዚህ ተገፍተው ከምርጫየሚወጡ ፓርቲዎች እጃቸውን አጣጥፈውእንደማይቀመጡ ግልጽ ነው፡፡ በተለይአንድነት ፓርቲ ያሉትን የሰላማዊ ትግልአማራጮች በሙሉ አሟጦ ለመጠቀምበቃልም በተግባርም አረጋግጧል፡፡ ከላይያየነውየሰንደቅጋዜጣዜናይህየአንድነትአቋምገዢውፓርቲንእያባነነውእንደሆነናአንዳች የተቃውሞ እንቅስቃሴ ቢከሰትበጉልበት ለመግታት ያለውን ፍላጎትየሚያሳይ ነው፡፡ በተለይ “አስፈላጊውንሁሉ እርምጃ የመውሰድ ሙሉ ስልጣንእንደተሰጠውታውቋል።”የምትለዋዓ.ነገር፣ኢህአዴግ የጅምላ እስርና ግድያ ውስጥለመዘፈቅ መቁረጡን የምታሳይ ነች፡፡

እንዲህአይነቱ“ስልጣንወይምሞት”አይነትፍጹምአምባገነናዊአካሄድበአለምላይማንንምሲያዋጣአልታየም፡፡የኢህአዴግአካሄድለሀገርናለህዝብ ብቻ ሳይሆን ለራሱ ለኢህአዴግምቢሆን አውዳሚ መንገድ በመሆኑ ስርዓቱቆም ብሎማሰቢያ ጊዜው አሁንመሆኑንመጠቆም አስፈላጊ ይሆናል፡፡ ሰሚ ከተገኘ!

ስለሺሐጎስ

አስቴር በዳኔ፣ ኢህአዴግና አርቲስቶችገጠመኞቻቸው ከዚሁ ከመግደልና

ከመሞትምንጭየተቀዱናቸው፡፡ለእነርሱያለው ዓለም በሁለት የተከፈለ ነውበጠላትናበወዳጅ፡፡በእነርሱካምፕየተገኘጓድበሌላኛው ካምፕ የተሰለፈ ደግሞ ጠላት ነው፡፡ሁልግዜም ልባቸው የተሰፋችው በዚያኛውካምፕየሚገኙትንአልሞስለመምታት ነው፡፡ለዚህ ድርጅት አመራሮች ‹‹መቼ በምርጫትወርዳላችሁ? … ተቃዋሚዎች ከሚለውቃልይልቅለምንተፎካካሪዎችየሚልቃልአትጠቀሙም?››በማለትመጠየቅግፋቢልየሚታያቸው የአርቲስቷ ድፍረት ነው፡፡ከዚያ ባለፈ ጥያቄው ገብቷቸው ጥያቄውየሚፈልገውንምላሽሊሰጧትአይችሉም፡፡

አቶ በረከት ስምኦን በ‹‹የሁለቱምርጫዎች››ወግመጽሐፋቸው፣ቅንጅቶችበ1997ዓ.ምሀገርዓቀፍምርጫያገኙትንየህዝብ ድምጽ ‹‹ንፋስ ሰጣቸው›› በማለትለመቀለድየሞከሩትምድርጅታቸውበምርጫሥልጣን ለመልቀቅ ፍላጎቱም ዝግጅቱምእንዳልነበረውከማወቃቸውየተነሳነውእንጂወደውድድርየገባፓርቲማሸነፍናመሸነፍየጨዋታውህግመሆኑንሊስተውአይችልም፤ንፋስመርጧልለማለትእስካልደፈርንድረስ፡፡ በረከትና ጓዶቻቸው ግን በቅንጅት ከፍተኛድምጽማግኘትበመደናገጥከድምጽናዳውነፍጥ አንጋቹን ኢህአዴግን ለመታደግየብዙዎችንህይወትቀጠፉ፡፡ከዚያጊዜምበኋላበስፋት ‹‹እንዴት በምርጫ ካርድሥልጣንእናስረክባለን››የሚሉድምጾችበኢህአዴግቤትበስፋትመደመጥጀመሩ፡፡ሥልጣኑንያገኘነውበብረት ትግል በመሆኑሥልጣኑን የፈለገበእኛውመንገድመምጣትይገባዋልአሉን፡፡

አስቴር በደደቢት በረሃ ለደደቢትልጆች ያነሳችውን አይነት ጥያቄ ከእርሷቀደምብለውብዙዎችተደራጅተውምይሁንበነጠላ ኢህአዴግን ሲጠይቁ ቆይተዋል፡፡ ለምሳሌ ሳሞራ ‹‹እንደአንቺ አይነትእንፈልጋለን›› ቢሏትም እውነታውግን ይህእንዳልሆነአስቴርምሳሞራምያውቃሉ፡፡ለዚህም

ነው አስቴር ተቦርነ ሲደውልላት በመጀመሪያ‹‹እፈራለሁ…እናንተሰዎችወደማልፈልገውነገርእንዳትከቱኝ››ያለችው፡፡ምንአስፈራት?ሳሞራያወሩትንሳይሆንእንደእርሷጥያቄያቸውንየወረወሩ፣ ለሀገራቸው በጎ ያሰቡሴቶችና ወንዶች የት እንደሚገኙ በማወቋይመስለኛል፡፡መቼምአስቴርየመድረክሰውበመሆኗ ፍርሃቷ የመናገር አይመስለኝም፡፡ እነበረከት ከድርጅታቸው ውጪየሚናገሩና የተለየ አቋም ላራመዱ ዜጎችበመድረክ፣ በሀሳብ እየታገሉ እዚህየደረሱ አይደሉም፡፡ ቢሆንም ‹‹ተናገሪ››ይሏታልስትናገር የሚያደምጧትይመስል!

በአንድ ወቅት ዛሬ በወህኒ ቤትየሚገኘውን ወጣቱን ፖለቲከኛ ሐብታሙአያሌውን‹‹ለምንከኢህአዴግቤትወጣህ?››የሚልጥያቄ አቅርቤለት ነበር፡፡ሐብታሙምክንያቱንሲያስቀምጥ‹‹ኢህአዴግቤትሀሳብበመሸጥ መቀጠል ባለመቻሌ ወጥቻለሁ››ነበር ያለኝ፡፡ (ላይፍ መጽሔት ቅጽ 7ቁጥር 113 ላይ ቃለምልልሱን ያገኙታል) ኢህአዴግ ለተለየ ሐሳብ ስፍራ የሚሰጥየዜጎችን የማሰብ ነጻነት የሚያከብርድርጅት ባለመሆኑ የራሱን አባላትጭምርየማሰብ ነጻነት በመጋፋቱ ዛሬ ከድርጅቱመስራቾች የሚበዙት ከኢህአዴግ ጋርየነበራቸውን ግንኝነት በፍቺ በማቋረጥድርጅቱ የሰዎችን የማሰብ ነጻነትእንዲያከብር እየታገሉት ይገኛሉ፡፡

ጥያቄው የዜጎችን የማሰብ ነጻነትየማያከብር ድርጅት ስለ ምን እንደ አስቴርበዳኔያሉትን‹‹እኛየምንፈልገውየምታስቡትንእንድትናገሩነው››ይላቸዋልየሚለውነው፡፡በእኔእምነት‹‹ተናገሩ››የሚሉትየህዝቡንአሰላለፍከማወቅበመነሳትይመስለኛል፡፡ለዚህግምቴመደገፊያ የሚሆነኝ ጄነራል ሳሞራ‹‹ብዙዎችሆዳቸውናአፋቸውአይገናኝም››በማለትመናገራቸውነው፡፡ሳሞራናጓዶቻቸውስቃይ ውስጥ ናቸው፡፡ከእነርሱ ጋር የምርየተሰለፈውንናእያሳሳቀጊዜውንየሚገፋውንበመለየትቅርቃርውስጥእየዳከሩይገኛሉ፡፡

እናምእንደአስቴርያሉትራሳቸውንገልጠውየፍርሃቱን ጠርሙስ ሰብረው ሲናገሯቸውልባቸው ጮቢ ትረግጣለች፡፡ ስለዚህየአርቲስቱም፣የጋዜጠኛውም፣የነጋዴውም፣የኢንቨስተሩም ወዘተ. ጀርባ ይጠና ዘንድየሚናገሩ አንደበቶች ይበረታታሉ፡፡

አ ን ድ ለ መ ው ጫ ሳሞራየኑስደደቢትበረሃድረስከተጓዙአርቲስቶችየሚበዙትሆዳሞችእንደሆኑየሚያምኑይመስላሉ፡፡አንዳንዶቹምደርግንያገለገሉናአፋኙንሥርዓትሲያንቆለጳጵሱ የነበሩ መሆናቸውን ሳያስታውሱአልቀረም፡፡እነዚህ አርቲስቶች ነገ ኢህአዴግሥልጣኑን ቢለቅ አዲሱን የሚያወድሱናየወደቀውን የሚረግጡ እንደሚሆኑስለገባቸው ‹‹ሆዳቸውና አንደበታቸውየተለያየ ነው››ብለዋታል፡፡ እንደውምሳሞራ ይህንን ያሉት ሰራዊት ፍቅሬንአጠገባቸው ስላገኙት ሁሉ ይመስለኛል፡፡ ይህንግግርህሊናንአንድቀንለሚያገኟትአርቲስቶች ህመም ነው፡፡ ‹‹ሆዳቸውናአንደበታቸው የተለያየ ነው›› ደስ የሚለውነገር የኢህአዴግ መሪዎች በላተኛ ብቻእንደሚያጨበጭብላቸው መገንዘባቸውነው፡፡ አስቴርም የጓደኞቿ ነገር አግራሞትፈጥሮባት ‹‹ከዝግጅቱ በኋላ አንዳቸውምአብረውኝ ለመታየት አልፈለጉም›› ብላለች፡፡ኢትዮጵያ ዛሬም መንግሥትን በአደባባይመተቸት እግዜሩን ወይም አላህን እንደመስደብ የሚቆጠርባት ሀገር ለመሆኗየጥበብ ሰዎቻችን ድርጊት ይመሰክራል፡፡

ይህ ‹‹ለህዝቦች ነጻነት ታግያለሁ››ለሚለውና ለ24 ዓመታት በምኒሊክ ቤተ-መንግሥት ለተቀመጠው ኢህአዴግትልቅ ስድብ ነው፡፡ አርቲስቶቹ አስቴርአንድ ጥያቄ ፈራ ተባ እያለች በመጠየቋለህይወታቸው፣ ለክብራቸውና ለሆዳቸውበመስጋት ተለይተዋታል፡፡ ኢህአዴግ‹‹የመናገር ነጻነትእንዲከበርአድርጌያለሁ››ቢልም ድርጅቱ በተወለደበት ቦታ የተገኙሰዎች በፍርሃት ቆፈን መጨራመታቸውንአስቴር ወለል አድርጋ አሳይታናለች፡፡

ዳዊትሰለሞን

Page 7: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

ማኅበራዊ 7

የሚሊዮኖች ድምፅ

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ማናቸውም ማኅበራዊ ጉዳዮችን በማህበራዊ ህይወት ላይ ሚና ያላቸው ፍሬ ነገሮች የያዙ ጽሁፎች በዚህ አምድ ይስተናገዳሉ፡፡

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ብዙዎቻችንወ/ሮሕይወትተፈራን‹‹Tower in The Sky›› በተሰኘው ግሩምመጽሐፏ እናውቃታለን፡፡ በየካቲት 66ቱየኢትዮጵያሕዝብአብዮትወቅትበልዩልዩጎራ ተሰልፈው በእንቅስቃሴው የተሳተፉብዙ ሰዎችመጻሕፍትጽፈዋል፡፡ ገና ብዙሥራዎች እንደሚታተሙም ይጠበቃል፡፡እስከ አሁን ከተጻፉት መጻሕፍት መካከልየሕይወት ተፈራ መጽሐፍ በብዙ መልኩየተለየ ስለመሆኑ ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ የበቀል፣ የመከላከል ወይም ወገንተኛየመሆንና በሌሎች ላይ ጣት የመቀሰር

አካሄድን የተከተለ አይደለም፡፡ ይልቁንምበዚህመጽሐፍሕይወትአብዝታየምትነግረንስለመቻቻልናየተለየሐሳብንስለማስተናገድአስፈላጊነት፣‹‹ትክክሉእኔየያዝኩትወይምየእኔድርጅትየሚያራምደውአቋምብቻነው››የሚለውአስተሳሰብችግርያለውስለመሆኑ፣ግራ ቀኙን ማየት አስፈላጊ እንደሆነ ነው፡፡ መጽሐፉ ለአብዛኛው ኢትዮጵያዊ አንባቢተደራሽ ይሆን ዘንድ ‹‹ማማ በሰማይ››በሚል ርዕስ ወደ አማርኛ ተተርጉሞቀርቧል፡፡የአማርኛው ትርጉም መውጣቱንተከትሎምባለፉትአርብእናቅዳሜዕለታትውይይት ተደርጎበታል፡፡ጸሐፊዋ የውይይቱተሳታፊዎችየዚህትውልድአባላትእንዲሆኑ

አማካዩን ፍለጋ(የብሌንሳህሉጥያቄ፣የትውልዱጥያቄ!)

በመወሰኗ በዋቢ ሸበሌሆቴል በተከናወነውሥነ-ሥርዓት አርብ አምስት፣ ቅዳሜዕለትደግሞአራት‹‹ወጣቶች››መጽሐፉንበተመለከተየተሰማቸውንሀሳብአቅርበዋል፡፡

በዚህችአጭርጽሑፍ፣በውይይቱላይ የተነሱትን ሐሳቦች በሙሉ ለመዳሰስአንሞክርም፡፡ዓላማችንየሕግባለሙያዋወ/ሪት ብሌን ሳህሉ ባነሳቻቸው ነጥቦች ላይተመርኩዘንየተወሰኑ ነገሮችንለመሰንዘር፣ከተቻለም የውይይት መድረክ ለመክፈትነው፡፡ወ/ሮሕይወትለውይይቱታዳሚዎችባደረገቸው ንግግር ስለመቻቻል፣ የተለየሐሳብየሚያራምዱሰዎችንስለማስተናገድናግራቀኙን ስለማየት አስፈላጊነት አጽንኦትሰጥታ የገለጸች ሲሆን የወ/ሪት ብሌንሐሳብም ይህንን መሠረት ያደረገ ነበር፡፡ከሁሉ አስቀድሞ፣ የሕግ ባለሙያዋ በልዩልዩየፖለቲካመስመሮችየተሰለፉኃይሎችበመካከላቸው የአመለካከት ልዩነቶች ሊኖሩእንደሚችሉ (ወይም አይቀሬ እንደሆኑ)በመገንዘብ የተለየ ሐሳብ የሚያራምዱወገኖችንከመፈረጅተቆጥበውልዩነቶቻቸውንበሰለጠነ መንገድ መፍታት እንዳለባቸው

አስገንዝባለች፡፡

በሀገራችን በተለይ በአብዮቱ ዘመንየፖለቲካተቀናቃኞችንበተለያየመንገድበመፈረጅናስም በመስጠት ከሰውነት ተራ የማውረድ(ዲሂውማናይዝ የማድረግ) አካሄዶች በሰፊውእንደተሰራባቸውእናውቃለን፡፡ብሌን እንዳለችውበየትኛውም ሀገር የሰውን ነብስ ማጥፋትየሚወገዝነገርበመሆኑመሰናክልነውተብሎየሚታሰበውንአካልከሰውነትተራማውረድየመጀመሪያውእርምጃይሆናል፡፡በሀገራችንምቢሆን‹‹ፀረ-አብዮት››፣‹‹ፀረ-ሕዝብ››፣‹‹ፀረ-ልማት››፣ ‹‹አምስተኛ ረድፈኛ››፣ ‹‹ግልገልፊውዳል››፣ ‹‹ወንበዴ››፣ ‹‹ተላላኪ›› …

ወዘተ የሚሉትን ስያሜዎች መለጠፍየተለመደ እንደነበር የሚዘነጋ አይደለም፡፡

አሁንም ከአርባ ዓመታት በኋላካለፉት ጥፋቶች ተመክሮ ቀስመን ከዚህየጥፋት መንገድ አለመሰብሰባችን ነው፡፡ ዛሬም ‹ፀረ-ልማት››፣ ‹‹ፀረ-ሠላም››፣‹‹አሸባሪ››፣ ‹‹ትምክህተኛ››፣ ‹‹ጠባብ››፣…ወዘተ የሚሉትን ስያሜዎች እስኪሰለቸንእንሰማቸዋለን፡፡ የተለየ ሐሳብ ያላቸውወገኖችሁሉይፈረጃሉ፤ይሳደዳሉ፡፡አሁንም‹‹ትክክሉ እኔ የያዝኩት አቋም ብቻ ነው፤ከእኔውጪያለው የማይረባ ብቻ ሳይሆንመጥፋትያለበትነው››ይባላል፡፡

ዛሬምእንደትናንቱየተለየሐሳብያላቸውሰዎችበሰለጠነመንገድአይስተናገዱም፡፡በጠላትነትይፈረጃሉ፡፡ለዚህአስረጅይሆነንዘንድኢሕአዴግ‹‹ዴሞክራሲናዴሞክራሲያዊአንድነት በኢትዮጵያ›› በሚለው ሰነዱያስቀመጠውንና ደጋግመን የምንጠቅሰውንጽሑፍ አሁንም በድጋሚ እንየው፡-‹‹በኢትዮጵያሕዝብፊትየተደቀነውምርጫግልጽናቀላልነው፡፡አንድምበጥገኝነትመንገድተጉዞ ወደ ፀረ-ዴሞክራሲ፣ ወደ እልቂትና

ብተናመጓዝነው፤አሊያምጥገኝነትንመክቶበአብዮታዊ ዴሞክራሲ ጎዳና ወደ ሰላም፣ልማትናዴሞክራሲመራመድነው፡፡ሌላምርጫየለም፡፡ምርጫው የሕልውና ጉዳይ ነው፡፡ስለሆነምማንኛውምኢትዮጵያዊመሀልሰፋሪናታዛቢሆኖሊያልፈውየሚችልአይደለም፡፡አንድምየሰላም የልማትና የዴሞክራሲ ወገን ሆኖይሰለፋል፣አሊያምበማወቅምሆነባለማወቅየጥፋትናየጥገኝነትኃይልይሆናል፡፡ወጣቱበተለይም ወጣቱ ምሁር የሀገር ተረካቢናመሪምበመሆኑየሚሻለውንመርጦሚናውንመለየትይጠበቅበታል፡፡››ይላልአገዛዙ፡፡

ብሌን፣ ወ/ሮ ሕይወት ግራቀኙን ስለማየት አስፈላጊነት ያስገነዘበችውንእንደምትቀበል ከገለጸች በኋላ ግራና ቀኙንማየትየሚቻለውግንግራናቀኝሲኖርመሆኑንጠቁማለች፡፡‹‹ዛሬበሀገራችንየዚህዓይነት፣‹ግራቀኝ›አለወይ?››ስትልጠይቃለች፡፡ጓደኞቿ(የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች አባላት ናቸው)ኤዶምናማህሌትበእስርቤትእንደሚገኙምእንባ እየተናነቃት ተናግራለች፡፡ በዕለቱየተሰማትንነገርበመናገሯ‹‹ምንይደርስብኝይሆን?›› ብላ እየሰጋች እንደምትናገርምጠቁማለች፡፡ የብሌን ጥያቄ የአንዲትወጣትጥያቄአይደለም፤የትውልዱጥያቄነው ሊባል የሚችለውም በዚህ ምክንያትይመስለናል፡፡ብሌን የተሰማትን በመናገሯበሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከተገኙት የአገዛዙካድሬዎች በኩል በስብሰባ መሪዋ በኩልተግሳጽ ተልኮባታል፡፡ እነኚህ የትናንቱንአፋኝ ሥርዓት ሲቃወሙ የነበሩ ኃይሎችሌላ አፋኝ የሆነ ሥርዓት መትከላቸውእጅግ የሚያስገርምና የሚያሳፍር ነው፡፡

ወጣቱካለፈውትውልድስህተቶችትምህርትቀስሞግራቀኙንእንዲመለከት፣አክራሪየሆነአቋምከማራመድእንዲቆጠብና

አማካዩን እንዲፈልግ፣ አማካዩን ለመፈለግየሚያስችል ከባቢ ያስፈልገዋል፡፡ አሁንየተያዘው ‹‹ወይእኔንትደግፋለህ፣ ካልሆነጠላት ነህና ትጠፋለህ›› የሚለው አካሄድግንምርጫንየሚያሳጣየአፈናአገዛዝነው፡፡አንባገነኖችሥልጣንናከሥልጣንየሚገኘውሀብትአዕምሯቸውን ስለሚደፍነውከታሪክአይማሩም፡፡በመሣሪያ ኃይል፣ ልዩ ልዩፍርፋሪበመስጠትናተላላኪዎችንበመፈልፈልሁሉንምዜጋሰጥለጥአድርገውመግዛትየሚችሉይመስላቸዋል፡፡ደግነቱይዋልይደርእንጂ ለጓዶቻቸውና ለወገኖቻቸው የታመኑአገርወዳድዜጎችበመኖራቸውየአንባገነኖችከንቱምኞትሁልጊዜምእንደተቀበረ ነው፡፡

በሪሁንአዳነ

Page 8: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

ምርጫ 2007 8

የሚሊዮኖች ድምፅ

ይህ አምድ እናንተ አንባቢያንን ጨምሮ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በምርጫ 2007 ጉዳይ ላይ የሚወያዩበት ነፃ መድረክ ነው፡፡

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

አምስተኛውብሄራዊምርጫለማካሄድሂደቱተጀምሯል፡፡ምርጫየሚካሄድባቸውየሕግማዕቀፎችምንያህልፍትሃዊናቸው?

በምርጫ2007ዙሪያየዚህዕትምእንግዶችያደረግናቸውየሕግባለሙያዎችናቸው፡፡ጠበቃተማምአባቡልጉን፣በፌዴራልከፍተኛፍርድቤትረዳትዳኛ የሆኑትን አቶ ፀጋዬ ደምሴንና በአንድ የግልድርጅትውስጥ የህግአማካሪሆነውበመስራትላይያሉትንወ/ሮኤልሳቤጥወሰኔንባልደረባችን

ጋዜጠኛኤልያስገብሩእንዲህአወያይቷቸዋል፡፡

ተማምአባቡልጉ

ምርጫን ፍትሃዊ የሚያደርገውየመራጩ ህዝብ ፍላጐትና ፍትሃዊመሆን እንጂ የሚካሄድባቸው የሕግማዕቀፎች ፍትሃዊነት ብቻ አይደለም፡፡ሁለቱም (ምርጫምሆነየሕግማዕቀፍት)የሚዘጋጁትናየሚቆሙትለሕዝቡእስከሆነድረስ የሚኖሩት ሕዝብ እስከፈለጋቸውሲሆን የሚመልሱትም የሕዝቡን ፍላጐትነው፡፡የሕዝቡፍላጐትመሻሻልየሁሉንምመሻሻልየሚወስንይሆናል፡፡

ፀጋዬደምሴ

በመሠረቱ ምርጫን በተመለከተበሕገ-መንግሥቱ ላይ ተቀምጧል፡፡‹‹በየጊዜው የሚደረግ ነጻ የሆነዴሞክራሲያዊ ምርጫ ይካሄዳል›› ይላል፡፡ሕገ-መንግሥታችንያንንመሠረትበማድረግደግሞ በተወካዮች ምክር ቤት የወጡህጐችአሉ፡፡በዋነኝነትያንንየምርጫሕግመሰረት በማድረግ በሚኒስትሮች ምክርቤት የሚወጡ ደንቦች አሉ፡፡ ማንኛውም18 ዓመት የሞላው ኢትዮጵያዊ በሕግወይንምበፍ/ቤትእንዳይመርጥያልተከለከለማንኛውምሰውበምርጫውላይመሳተፍይችላል፡፡ በሕገ-መንግሥቱም ሆነ በአዋጁላይ የመምረጥ መብትን ያረጋግጣል፡፡

‹‹የሕግ ማዕቀፉ ምን ያህል ምቹነው/ አይደለም›› ለማለት ሌሎች ህጐችንማየት አለብን፡፡ ለምሳሌ፣ ‹‹ምርጫውንየተሳካ እንዳይሆን ላያደርጉ ይችላሉ››ተብለውየሚታሰቡነገሮችይኖራሉ፡፡አሁንግንእያወራሁያለሁት‹‹አንድሰው፤አንድዜጋለመምረጥመብትአለውወይ)››በሕገ-መንግሥቱየሚለውንልመልስብዬነው፡፡

ተማምአባቡልጉ

ሁሉምሰውራሱንካወቀበትዕለትአንስቶ እየመረጠ ነው ያለው፡፡ ወደፊትምእየመረጠ ይቀጥላል፡፡ ምርጫው ግንከተፈጥሮ ሕግ (ከመርህ) ጋር የተስማማከሆነ ይበለጽጋል፡፡ ካልሆነ ደግሞእንደዚያው፡፡ በምርጫችን ላይ ተፅዕኖሊፈጥር የሚችለውጉዳይይህብቻ ነው፡፡ የጸረ-ሽብርተኝነት አዋጁሕገ-መንግሥቱ

ኤልሳቤጥወሰኔ

አሁን ያሉት የህግ ማዕቀፎችምምርጫ ለማካሄድ ብቻ ሳይሆን ዜጎችበዕለት ተዕለት የሚኖራቸውን ግንኙነትእናየሚያጋጥማቸውንችግሮችለመፍታትአልቻሉም፡፡ ይህም የሆነው በሁለትምክንያቶችነው፡፡አንደኛውሕጎቹያሉባቸውክፍተቶችሲሆንሁለተኛው ገዥውፓርቲየሕግ ማዕቀፎችን በመሳሪያነት የሚጠቀምበመሆኑ ከይስሙላነት ያለፈ ተግባርየሌላቸውበመሆኑነው፡፡

ሌላውክፍተት፣በአንድበኩልሕገ-መንግሥቱንጨምሮሌሎችሕጎችየወቅቱንማኅበረሰብወቅታዊሁኔታባገናዘበመልኩየተቀመጡ አለመሆናቸው ነው፡፡ የአፍሪካንጨምሮ በርካታ ሀገራት ለዴሞክራሲያዊግንባታ በሚያመች መልኩ ሕገመንግሥቶቻቸውን አሻሽለዋል፡፡ አብዛኛዎቹሕገ መንግሥታቸው ላይም ሆነ ሌሎችአዋጆቻቸውላይያሉትንአንቀጾችያሻሻሉትበምርጫ ወቅት በተፈጠረባቸው ግርግርምክንያትና ፍትሓዊ ምርጫ ለማካሄድየማያስችሉበመሆናቸውነው፡፡…

ሕገመንግሥቱየህጎችሁሉየበላይእንደመሆኑ ህዝብ አምኖ ሊገለገልበትይገባዋል፡፡ሕገ-መንግሥቱስለአንድሀገርቁልፍ እሴቶች የሚያስተምርና የሚደነግግካልሆነ ለምርጫ ይቅርና የሀገሪቱን ህዝብየዕለት ተዕለት መስተጋብር ለመዳኘትሳይቻለው ይቀራል፡፡ በሀገራችን ህዝቡሕገ-መንግሥቱ ላይ እምነት ስለማይጥልተመሳሳይችግሮችይታያሉ፡፡የአንድንህዝብየዕለትተዕለትመስተጋብርለመዳኘትያልቻለሕገ-መንግሥትምርጫንያክልትልቅፋይዳያለውሁነትሊዳኝአይችልም፡፡

ፀጋዬደምሴ

የፕሬስና የበጐ አድራጐት አዋጆችብዙ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ ሲያከራክሩ ነበር፡፡ተቃዋሚዎችየሚያነሱትመከራከሪያአለ፡፡በሌላበኩልደግሞመንግሥትሕጉንሲያወጣ‹‹በቂ ምክንያት አለኝ›› ብሎ ይከራከራል፡፡እንደህግባለሙያበግሌየተረዳሁትንነውየምናገረው፡፡

መምረጥመብትነው፡፡ዴሞክራሲያዊየሆነ ሥርዓት መኖሩ ከሚረጋገጥባቸውምክንያቶች ዋነኛው ምርጫ ነው፡፡ ስለዚህይህን ምርጫ ለመምረጥ ደግሞ ወይንምበሕገ-መንግሥቱ የተቀመጠውን የመምረጥመብትለመጠቀምተስማሚምኅዳርሊኖርይገባል፡፡ የእነዚህ ሕጐች ተፅዕኖ ምንድንነው) ለሚለው ጥያቄህ፣ የፀረ-ሽብርተኝነትአዋጁንበሁለትመንገድማየትእንችላለን፡፡በመጀመሪያይህአዋጅከወጣበኋላከአሁንበፊትበነበረውምርጫላይየተሳተፉየፖለቲካፓርቲዎችምሆኑሚዲያዎችይህንአዋጅመሰረት በማድረግ ምን ችግር ደረሰባቸው)ወይምየደረሰባቸውነገርበአሁኑምርጫላይያለውን ሕጉ ራሱ (የሕጉ አገላለፅ በአሁኑምርጫላይምንያስከትላል))የሚለውንለማየትእፈልጋለሁ፡፡አዋጁ ከወጣ በኃላ ብዙዎችታስረዋል፣ ተከሰዋል፣ ያልተፈረደባቸውምአሉ፡፡ብዙየፕሬስድርጅቶችከገበያውጭሆነዋል!ያህንንመሰረትበማድረግ፣አሁንላይ በሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎችናሚዲያዎች ላይ ተፅዕኖ ይኖረዋል ብዬአስባለሁ፡፡

መንግሥትይህንአዋጅሲያወጣሕጋዊየሆነመሰረትአለው፡፡መንግሥትሀገሪቱን፣ህዝቡንናዜጋውንከሽብርየመጠበቅኃላፊነትአለው፡፡ሆኖምአወጁንመሠረትበማድረግየተደረጉነገሮችንመገምገምየዳኞችሥልጣንነው፡፡ዳኛውሕጉንመሰረትአድርጐ፣‹‹በቂማስረጃአለኝ››ብሎካመነይፈርዳል፡፡ነጻምሊለቅ ይችላል፡፡ አዋጁን መሰረት አድርጐየተመሰረቱክሶችአሁንላይባለውምርጫበሚሳተፉትየፖለቲካፓርቲዎችምሆነስለምርጫውበሚዘግቡየፕሬስድርጅቶችንላይአሉታዊበሆነመልኩ(በሚያቀርቡትነገር)እንዲቆጠቡፍርሃትንሊፈጥርይችላል፡፡

ሁለተኛው፣ የሕጉን ይዘት ስናይ፣በተለይ አንቀፅ 6 ምንድን ነው የሚለው፡- ‹‹አንድ የፕሬስ ድርጅት (ብሮድካስትየሚያደርግድርጅት የሚያሰራጨውመረጃበሚያደምጠው ማኅበረሰብ ላይ የሸብርተግባር በቀጥታም ሆነ፤ በተዘዋዋሪ ሽብርእንዲፈፅሙ የሚገፋፋ ከሆነ ያስቀጣል››ይላል፡፡ እንደኔ ማንኛውም የምናደርጋቸውእንቅስቃሴዎች ከዚህ ሊዘሉ አይችሉም!የፈለግከውን ነገር ወደ እዚህ ነገርማስገባትትችላለህ፡፡ራስንበራስምሳንሱርእንድታደርግም ያስገድዳል እላለሁ፡፡ ይህደግሞ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድርባቸዋል፡፡ሚዲያውመረጃውንከማሰራጨቱበፊትስለመረጃውይዘትእናስለአድማጭ/አንባቢዎችማወቅእንዳለብህያስገድዳል፡፡ከምርጫጋር

ጠበቃተማምአባቡልጉ

‹‹ሕዝብሁሉምየእሱመሆኑንማወቅአለበት››

‹‹የጸረ-ሽብርተኝነትአዋጅራስንበራስሳንሱርእንድታደርግያስገድዳል››

‹‹ፍርድቤት…በገለልተኝነትይሰራልየሚልእምነትየለኝም››

ዳኛፀጋዬደምሴየሕግአማካሪወ/ሮኤልሳቤጥወሰኔ

የሕግ ባለሙያዎች ስለ ምርጫ 2007

እንደ የጸረ-ሽብርተኝነት፣ የመያዶችና የፕሬስ አዋጆችን የመሳሰሉአወዛጋቢሕጎችበምርጫውላይየሚኖራቸውተጽዕኖምንድንነው?

ላይየተደነገገውንሀሳብንበነጻነትየመግለጽመብት ይደፈጥጣል፡፡ አዋጁ 38 አንቀጾችአሉት፡፡ በጣም ብዙ ነው፡፡ ሌሎች ሕጉያላቸውሀገራት በቁጥርአነስተኛአንቀጾችነው ያላቸው፡፡ አዋጁ በፖለቲከኞች፣በጋዜጠኞችና በዜጎች ላይ ትልቅ ጫናንየሚፈጥር ነው፡፡ አዋጁ በሰላም ወጥቶመግባትንእንኳንአስቸጋሪየሚያደርግነው፡፡የመያዶችምሆነየፕሬስአዋጆቹአፋኞችናቸው፡፡

ስናያቸው ይህም አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፡፡ህዝቡእንዲመርጥደግሞየገዢውንምሆነየተፎካካሪፓርቲዎችንጠንካራ እና ደካማጐን ምንድን ነው) የሚለውን በሚፈልገውመልኩ ለመራጩ ህዝብ እንዳይደርስያደርጋል፡፡ይህየግልአቋሜነው፡፡ያከሆነደግሞህዝቡየሚመርጠውንአካልጠቀሜታእንዳያይያደርገዋል፡፡

አንቀፅ29ኝሀሳብንበነጻነትየመግለጽመብትን ሙሉ በሙሉ ልቅ አያደርገውም!ወይንም ፍጹማዊ አያደርገውም! በተወሰነይገድበዋል፡፡ ይህን ደግሞ በአዋጅስትመለከተውበጣምሰፍቷል፡፡በመርህደረጃክልከላበጠባቡመታየትነውያለበት፡፡አንቀጽ29ደግሞበነጻየመናገርመብትንአስፍቷል፡፡የጸረ-ሽብርተኝነትአዋጁደግሞየፈለገከውንወደእዚያውስጥእንድትከትይረዳል፡፡

የፕሬስ አዋጅ አንቀፅ 43/7፡- ላይ‹‹መገናኛ ብዙሃን የሚያወጡት የሕግአውጭ፣የሕግተርጓሚ፣የሕግአስፈጻሚንስምየሚያጠፉከሆነእነሱእንኳን‹‹ስማችንጠፋ›› ብለው ባያመለከቱም መንግሥትይከሳቸዋል›› ይላል፡፡ ካለ ከሳሽ (እነሱባያመለክቱም የሚያስተላልፈው የሚድያአካልይከሰሳል)፡፡ስለዚህድርጅቶቹንተፅዕኖያሳድርባቸዋል፡፡ ነገር ግን በግለሰብ ደረጃስም ማጥፋት ከተፈጸመ ስሙ እንዲጠፋየተደረገው ሰው ሊያመለክት ይገባል ይላል፡፡ሚዲያን በተመለከተ፣ የህዝብ መረጃየማግኘትመብትታይቶሊስተካከልይገባውነበር፡፡ቅጣቱንበተመለከተምእስከመቶሺህብርእስራትያስከትላል፡፡ይህደግሞትንሽይብዳል-በግሌ!

የበጐ አድራጐትን 10 በ 90 አዋጅበተመለከተ፣ የውጭድርጅቶች በኢትዮጵያውስጥበሚያደርጉትየፓለቲካእንቅስቃሴዎችአይሳተፍም፡፡ይህማለትማስተማርምሆነእንዲመርጡማድረግአይችሉም፡፡

ሁለተኛው፣ደግሞሀገርውስጥያሉትመሳተፍይችላሉ፡፡ይህምሁለትተፅዕኖዎችአሉት፡- አንደኛው፣ የሚያደርጉት ቅስቀሳናማስተማርዴሞክራሲያችንንያሳድግልንነበር፡፡እኔግንመንግሥትእንዳይሳተፉከማድረግይልቅሌላአይነትአማራጮችንማየትይችልነበር፡፡ጣልቃ በመግባትመቆጣጠርይችልነበር፡፡ ሁለተኛው፣ በራሳቸው ገንዘብ ነውየሚንቀሳቀሱት፡፡ስለዚህአስገብቶመቆጣጠሩየተሻለ ነውብዬ አስባለሁ፡፡ ሀገር በቀሎቹግንመሳተፍይችላሉ፤ነገርግን10%ነውማስገባት የሚችሉት የሚለው፡፡ የሀገራችንህዝብ በእንደዚህ አይነት ነገር የመሳተፍአቅሙም ደካማ ነው፡፡ ስለዚህ ገቢያቸውንይጎዳዋል፡፡ይህምበሥራቸውላይየፋይናንስችግርያስከትላል፡፡ የፋይናንስችግርደግሞበሥራቸውላይአሉታዊተፅዕኖይኖረዋል፡፡ያማለትህዝቡንቢያስተምሩትናቢያነቃቁትኖሮህዝቡመብቱንበደንብይጠቀምነበር፡፡

Page 9: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

9ምርጫ 2007የሚሊዮኖች ድምፅ

ይህ አምድ እናንተ አንባቢያንን ጨምሮ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በምርጫ 2007 ጉዳይ ላይ የሚወያዩበት ነፃ መድረክ ነው፡፡

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

‹‹የጸረ-ሽብርተኝነትአዋጅራስንበራስሳንሱርእንድታደርግያስገድዳል››

ኤልሳቤጥወሰኔ

የፀረ ሽብር፣ የበጎ አድራጎትና የፕሬስ አዋጆች ላይ ተቀናቃኞችን ለማጥቃትየሚያስችሉናበቀላሉየሚጠመዘዙአንቀጾችንአካተዋል፡፡እነዚህአንቀጾችምሥርዓቱበሀገርደህንነት ስም በሕግ እንዲገዛ የሚመቹ፣ ለዴሞክራሲያዊ ግንባታና ለምርጫ የማይመቹበመሆናቸውለቀጣዩምርጫምላይምአሉታዊአስተዋጽኦይኖራቸዋል፡፡

ተማምአባቡልጉ

የፍትሕ አካላት የሚለኩት በሌላጉዳይ በሚደረግ ምርጫ ብቻ አይደለም፤የሚቋቋሙናቸው፡፡የሚለኩትምበዚህእንጂበሌላአይደለም፡፡ራሳቸውየሚመረጡመሆንበመቻላቸውነው፡፡ፍትሕበራሱአንድመርሕነው፡፡ ፍትሕ የህዝብን ሰላምና መረጋጋትበማረጋገጥነውየሚታየው፡፡ምርጫበፍትህውስጥ አንዱ ጉዳይ ነው፡፡ምርጫ ለሕጉአንድነገርነው፡፡ሕግግቡናአካሄዱሊታይይገባል፡፡የሕግአካሄዱትክክልካልሆነግቡምርጥሊሆንአይችልም፡፡ሰውተገርፎመረጃበመስጠቱትክክለኛፍትህአያገኝም፡፡የሕጉሂደቱውጤቱነው፡፡አፈጻጻሙእናአካሄዱትክክል ከሆነ ፍትሑምትክክል ይሆናል፡፡

ፀጋዬደምሴ

ምርጫውን በተመለከተ ‹‹የፍ/ቤቶችን ነጻነት ገለልተኛነታቸው ምን ያህልነው)´ የሚለውን ስናይ ነጻ የሚያደርጋቸውየሕግ መዋቅር አለ፡፡ በዚህ ሕግ መሰረት፣ሁሉም ዳኛ ፍርድ እየሰጠ ነው ማለትአይደለም፡፡ የራሳቸውን መብት አሳልፈውሊሰጡ የሚችሉ ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ነገር ግንመብታቸውን መጠቀምና ከማንም ተፅዕኖነጻ መሆናቸውን ማሳየት ይችላሉ፡፡ በተለይየፀረ-ሽብርተኝነትአዋጁሰፊነው፡፡የዳኛውንውሳኔሕገ-መንግሥትንየሚጋፋከሆነበህገ-መንግሥት ተርጓሚ አካል ይታያል፡፡ይህንስንል የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣኑአለው፡፡የዜጐችሕገ-መንግሥታዊሥልጣንንገዥው መንግሥትም ሆነ የፍትህ አካላትሕገ-መንግሥቱን እንዳይጥሱ ዋስትናቸውነው፡፡እዚህጋርስትመጣየፌዴሬሽንምክርቤት ስትገባ የትምህርትብቁነትመስፈርት

ተማምአባቡልጉ

‹‹መሻሻል አለባቸው የምትላቸውሕጎች›› ላልከኝ፣ ሁሉም የሕዝብ እናየሀገር የሆኑትንና የእነዚህ መሆንየሚገባቸውን ለመንግሥት የሰጡ ሕጐችሁሉ መሻሻል ብቻ ሳይሆን ይህንንየፈጠረውም አስተሳሰብና ሐሳብ ሙሉበሙሉ መለወጥ ይኖርበታል፤ ለሁሌም!

ፀጋዬደምሴ

ፕሬስን የሚገድቡትሕጎች በተወሰነመልኩ ትንሽ ጠበብ ቢሉ የተሻለ ነው፡፡ሀገሪቱ ላይ የሽብር ተግባር የማፈፅሙድርጅቶች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ አንዳንድበትክክልየሚሰሩሚዲያዎችይኖራሉ፡፡ይህንሚዛናዊለማድረግበፕሬስአዋጁአንቀፅ43እናየፀረ-ሽብርተኝነትአንቀፅ6በመጠኑምቢሆን የሚዲያ ሰዎችን በተመለከተለቀቅ ቢደረግ የሚል አቋም አለኝ፡፡

መያዶችን በተመለከተ መንግሥትራሱ90%ከውጭእንዲያስገቡፈቅዶነገርግን እዚህቢቆጣጠር የተሻለ ነው፡፡ ገንዘቡቢገባ ለሀገር ዕድገት ጠቃሚ ነው፡፡ ፀረ-ሽብር አዋጅ አንቀፅ 6 አሁን ካለው የፍ/ቤትም ሆነ የሰዎች አቅም በጣም ልጥጥያለ ስለሆነ በተለይ ከሚዲያጋር በተያያዘያለውትንሽጠበብቢልጥሩነው፡፡አዋጁየዳኛውንየግልብቃትእስከመጠየቅይሄዳል፡፡ በፓርላማ የሚወጣው ሕግ የፖለቲካድርጅቶችንና የሚዲያ ድርጅቶችን ለማገዝትንሽጠበብቢልየተሻለነውብዬአስባለሁ፡፡

ተማምአባቡልጉ

ለመንግሥት፣ለተቃዋሚዎች፣ለሕግባለሙያዎችና ለሚዲያ የማስተላልፈውመልዕክት፤ ‹‹ሕዝቡስላለ ነውያላችሁት››የሚል ሲሆን ለሕዝቡ የማስተላልፈውመልዕክት ደግሞ ‹‹ሁሉም ያለው በአንተ፣ስላንተ፣ ካንተና ላንተ ብሎ መሆኑንተረድተሃል፡፡ ‹‹ከእኔ ወደያ ላሳር›› ማለትእንደምትችልስተረድተሃልን?የሚልነው፡፡ሕዝብአይሆንምሲልከህዝብውጪምንምአይሆንም፡፡ ሕዝብ ሁሉም የእሱመሆኑንማወቅ አለበት፡፡ሕዝብ ከሌለመንግሥት፣ተቃዋሚ፣ ጋዜጠኛ፣ የህግ ባለሙያ …ወዘተ.የለንም፡፡የእኛትርጉምህዝብነው፡፡

ፀጋዬደምሴ

የምርጫ ዓመት ሲሆን መንግሥትሀሳቦች በነጻነት እንዲንሸራሸሩ ከዓለምዓቀፍ ፍልስፍና አንጻር ትንሽ ለቀቅቢያደርግና ሰዎች የመምረጥ መብታቸውንእንዲጠቀሙ ቢያደርግ ጥሩ ነው፡፡

ተቃዋሚዎች ደግሞ፣ ሁኔታውቢከብድም በሀገራቸው አዎንታዊ ለውጥለማምጣትሕጋዊበሆነመልኩኅብረተሰቡስለማንነታቸውበግልፅእንዲያውቅዴሞክራሲያዊሆነው ቢንቀሳቀሱ ጥሩ ነው እላለሁ፡፡

ኅብረተሰቡ በራሱ ነጻና ገለልተኛሆኖ ያለማንም ተፅዕኖ መብቱንየሚያስከብርለትን በመምረጥና ግጭቶችንገለል በማድረግ መብታቸውን ተጠቅመውእንዲመርጡ መልዕክት አስተላልፋለሁ፡፡

ፕሬሶችትልቅኃላፊነት አለባቸው፡፡ምንም ተፅዕኖ ቢኖርም መረጃን ከማድረስአንጻርእንደዜጋትልቅሚናይጠበቅባቸዋል፡፡

ፍትህ አካላት በበኩላቸው፣አቃቤያን ህጐች ያሉን ትንሽ ውስብስብስለሆኑ በቂ ማስረጃዎችን አይተው ክሰእንዲመሰርቱ፣ ዳኞችም በትክክለኛ ዳኝነትየዜጐችን መብት ማስጠበቅ አለባቸው፡፡

ተማምአባቡልጉ

‹‹መሻሻል አለባቸው የምትላቸውሕጎች›› ላልከኝ፣ ሁሉም የሕዝብ እናየሀገር የሆኑትንና የእነዚህ መሆንየሚገባቸውን ለመንግሥት የሰጡ ሕጐችሁሉ መሻሻል ብቻ ሳይሆን ይህንንየፈጠረውም አስተሳሰብና ሐሳብ ሙሉበሙሉ መለወጥ ይኖርበታል፤ ለሁሌም!

ፀጋዬደምሴ

ፕሬስን የሚገድቡትሕጎች በተወሰነመልኩ ትንሽ ጠበብ ቢሉ የተሻለ ነው፡፡ሀገሪቱ ላይ የሽብር ተግባር የማፈፅሙድርጅቶች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ አንዳንድበትክክልየሚሰሩሚዲያዎችይኖራሉ፡፡ይህንሚዛናዊለማድረግበፕሬስአዋጁአንቀፅ43እናየፀረ-ሽብርተኝነትአንቀፅ6በመጠኑምቢሆን የሚዲያ ሰዎችን በተመለከተለቀቅ ቢደረግ የሚል አቋም አለኝ፡፡

መያዶችን በተመለከተ መንግሥትራሱ90%ከውጭእንዲያስገቡፈቅዶነገርግን እዚህቢቆጣጠር የተሻለ ነው፡፡ ገንዘቡቢገባለሀገርዕድገትጠቃሚነው፡፡ፀረ-ሽብርአዋጅአንቀፅ6አሁንካለውየፍ/ቤትምሆነየሰዎችአቅምበጣምልጥጥያለስለሆነበተለይከሚዲያጋርበተያያዘያለውትንሽጠበብቢልጥሩነው፡፡አዋጁየዳኛውንየግልብቃትእስከመጠየቅይሄዳል፡፡በፓርላማየሚወጣውሕግየፖለቲካድርጅቶችንና የሚዲያ ድርጅቶችን ለማገዝትንሽጠበብቢልየተሻለነውብዬአስባለሁ፡፡

አሁን ያለው የፍትህሥርዓት ከምርጫው በፊትና በኋላ ሊኖሩየሚችሉቅሬታዎችንበነጻነትየመዳኘትአቅምአላቸው?

የለውም፡፡ ዝም ብለህ ነው የምትገባው፡፡ በክልል ምክር ቤት ነው የሚመረጡት፡፡ ያ ማለት ያልተማሩም ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ያ ደግሞ እንደዚህ አይነት ቴክኒካልየሆነ ነገሮችን አይቶ ‹‹ሕገ-መንግሥቱንጥሷል) አልጣሰም)›› ብሎ የማለት አቅሙየላቸውም፡፡ ሊኖራቸውም አይችልም፡፡ ግን የሕግ አማካሪዎች አሏቸው፡፡እነሱ ያግዟቸዋል ይባላል፡፡ የተለያዩየዓለም ሀገራትን ልምድ ስናይ የጣሊያን፣የጀርመን፣ የኦስትሪያና የደቡብ አፍሪካበቦታውየሚተኩትበጣምምሁራንናቸው፡፡ወደኢትዮጵያ ስንመጣ ፖለቲካ እንጂበእውቀቱ አይደለም፡፡ ይህም ከምርጫውበፊትና በኃላ ‹‹አቤት›› የሚባልበት ቦታየፌዴሬሽንምክርቤትነው፡፡ይህደግሞከላይበጠቀስነውምክንያቶችጥርጣሬንያስነሳል፡፡

ኤልሳቤጥወሰኔ

አሁንያለውየፍትሕሥርዓትከሙያይልቅ ታማኝነት፣ ከሕግ ይልቅ ፖለቲካዊይዘቱ ያመዘነ በመሆኑ በዚሁ ከቀጠለ‹‹ፍትሓዊ፣ነጻምርጫለማድረግያስችላል››የሚል እምነት የለኝም፡፡ በተለይ ለገዥውፓርቲ ስጋት የሆኑ ተቃዋሚና ሌሎችአካላትንከስሶፖለቲካዊውሳኔንተግባራዊበማድረግላይየሚገኘውፍርድቤትከምርጫበፊትም ሆነ ከምርጫ በኋላ በገለልተኝነትይሰራልየሚልእምነትየለኝም፡፡በመሆኑምከምርጫው በፊትም ሆነ በኋላ የሚነሱቅሬታዎችንበነጻነትይዳኛልየሚልእምነትየለኝም፡፡ ከዚህ ይልቅ የገዥውን ፓርቲጥቅምናሥልጣን ለማስጠበቅ በመሳሪያነትየሚያገለግልበት አጋጣሚ ሰፊ ነው፡፡

ኤልሳቤጥወሰኔ

የፀረ-ሽብርተኝነት፣ የበጎ አድራጎትናየፕሬስ አዋጆች በያዟቸው አንቀጾችምሆነበአተገባበራቸው ሕገ-መንግሥቱን (ከእነድክመቱም ቢሆን) ሲጻረሩ ይታያል፡፡የጸረ ሽብርተኝነት አዋጁ በሕገ-መንግሥቱተረጋግጧል የተባለውን የመደራጀት፣የመጻፍናየእምነትነጻነትመብትበሽብርተኝነትይፈርጃል፡፡ የፕሬስሕጉ፣በሕገ-መንግሥቱየተከለከለውን ቅድመ ምርመራ በቀጥታምሆነ በተዘዋዋሪ ይፈቅዳል፡፡ የበጎ አድራጎትአዋጁም በሕገ-መንግሥቱ ተፈቅደዋልየሚባሉዴሞክራሲያዊ፣የባህልናየኢኮኖሚመብትንየሚያስጠብቁተቋማትእንዳይፈጠሩየሚከለክል አዋጅ ነው፡፡ በመሆኑም ከሕገ-መንግሥቱ ቀድሞ እነዚህ አዋጆች ቢቻልቢሰረዙ፣ካልተቻለደግሞቢሻሻሉለምርጫውየራሳቸው አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል፡፡

በእርግጥ አዋጆቹ ካካተቷቸውአንቀጾችም ባልተናነሰ አተገባበራቸውለዴሞክራሲ፣ በተለይም ለምርጫ ሂደቱእንቅፋትበመሆናቸውገዥውፓርቲበሕግከመግዛትይልቅበሕግየበላይነትእንዲያምንማድረግም ለምርጫው ቀላል የማይባልሚናይኖረዋል፡፡በተለይሕገ-መንግሥቱንእስከነድክመቱም ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊመብቶችን ተቀብሎ ቢተገብር በምርጫውላይ አዎንታዊ ሚና መጫወት ይችላል፡፡ ምንም እንኳ በዚህ አጭር ጊዜ ሕገ-መንግሥቱንማሻሻልባይቻልምበቀጣይነትሕገ-መንግሥቱ እንዲሻሻል ጥረትቢደረግ በምርጫ ሥርዓትና በዴሞክራሲግንባታ ቀላል የማይባል ለውጥ ይኖራል፡፡

ከምርጫውበፊትናበኋላመስተካከልአለባቸውየሚሏቸውየሕግ፣ወይምአዋጅወይምመመሪያአለ?

ኤልሳቤጥወሰኔ

የፀረ-ሽብርተኝነት፣ የበጎ አድራጎትናየፕሬስ አዋጆች በያዟቸው አንቀጾችምሆነበአተገባበራቸው ሕገ-መንግሥቱን (ከእነድክመቱም ቢሆን) ሲጻረሩ ይታያል፡፡የጸረ ሽብርተኝነት አዋጁ በሕገ-መንግሥቱተረጋግጧል የተባለውን የመደራጀት፣የመጻፍናየእምነትነጻነትመብትበሽብርተኝነትይፈርጃል፡፡ የፕሬስሕጉ፣በሕገ-መንግሥቱየተከለከለውን ቅድመ ምርመራ በቀጥታምሆነ በተዘዋዋሪ ይፈቅዳል፡፡ የበጎ አድራጎትአዋጁም በሕገ-መንግሥቱ ተፈቅደዋልየሚባሉዴሞክራሲያዊ፣የባህልናየኢኮኖሚመብትንየሚያስጠብቁተቋማትእንዳይፈጠሩየሚከለክል አዋጅ ነው፡፡ በመሆኑም ከሕገ-መንግሥቱ ቀድሞ እነዚህ አዋጆች ቢቻልቢሰረዙ፣ካልተቻለደግሞቢሻሻሉለምርጫውየራሳቸው አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል፡፡

በእርግጥ አዋጆቹ ካካተቷቸውአንቀጾችም ባልተናነሰ አተገባበራቸውለዴሞክራሲ፣ በተለይም ለምርጫ ሂደቱእንቅፋትበመሆናቸውገዥውፓርቲበሕግከመግዛትይልቅበሕግየበላይነትእንዲያምንማድረግም ለምርጫው ቀላል የማይባልሚናይኖረዋል፡፡በተለይሕገ-መንግሥቱንእስከነድክመቱም ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊመብቶችን ተቀብሎ ቢተገብር በምርጫውላይ አዎንታዊ ሚና መጫወት ይችላል፡፡ ምንም እንኳ በዚህ አጭር ጊዜ ሕገ-መንግሥቱንማሻሻልባይቻልምበቀጣይነትሕገ-መንግሥቱ እንዲሻሻል ጥረትቢደረግ በምርጫ ሥርዓትና በዴሞክራሲግንባታ ቀላል የማይባል ለውጥ ይኖራል፡፡

ከምርጫውበፊትናበኋላመስተካከልአለባቸውየሚሏቸውየሕግ፣ወይምአዋጅወይምመመሪያአለ?

ኤልሳቤትወሰኔ ለመንግስት፡-ተቋማትንነጻበማድረግ፣

የመግዣህጎችን በማሻሻልናሕገ-መንግሥቱንከነድክመቱም ቢሆን በማክበር ምርጫውፍትሓዊ እንዲሆን መጣር አለበት፡፡ በእነዚህአፋኝ ህጎች በመጠምዘዝ፣ የታሰሩት ዜጎችንበመፍታት፣እስከአሁንየተፈጸሙወንጀሎችንየሚያጣራ ኮሚሽን በማቋቋምና ከተቀናቃኞችጋር በመነጋገር ብሄራዊ እርቅ መፍጠርአለበት፡፡ ፍርድ ቤት፣ ሚዲያ፣ ወታደርናደህንነት ከአንድፓርቲ ጥቅም ይልቅ ለሕግተገዥ ሆነው ሀገራቸውን እንዲያገለግሉተቋማዊነጻነትመፍቀድናማረጋገጥአለበት፡፡

ተቃዋሚዎችበመካከላቸውያለባቸውን ልዩነት ፈትተው ኢህአዴግላይ ጫና ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ አፋኝአዋጆች እንዲሰረዙ አሊያም እንዲሻሻሉ፣የውጭ መንግሥታት፣ ዘመናዊም ሆነባህላዊ ተቋማትን ተጠቅመው በገዥውፓርቲ ላይ ጫና ማድረግና በህዝብ መካከልክፍፍል እንዳይኖር መሥራት አለባቸው፡፡

ህዝቡ ለሀገር፣ ለህዝብና ለራሱ

ይጠቅመኛል የሚለውን አካል በገንዘብ፣በእውቀትና በቻለው አቅም መርዳት፣ከምንም በላይ ራስን ነጻ ማውጣትይቀድማልና የራሱን መብቶች እንዲከበሩበየደረጃው ጥረት ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡

የሚዲያባለሙያዎች፣የተከለከሉት

ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ሊረጋገጥየሚችለው ሌሎች መብቶች ሲረጋገጡበመሆኑ ሌሎች መብቶች እንዲረጋገጡ፣የህዝብ ጩኸት እንዲሰማ ድምጽ ለሌላቸውድምጽ ለመሆን መጣር አለባቸው፡፡

የፍትህአካላትደግሞ፣ፍትሕለአንድ

ሀገርዴሞክራሲያዊግንባታበተለይምለምርጫሂደትትልቅሚናይጫወታል፡፡ይህየሚሆነውግንእያንዳንዱየፍትሕተቋማት፣እንዲሁምበእነዚህ የፍትሕ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩኢትዮጵያውያን የሙያ ሥነ-ምግባራቸውን፣ቀጣዩንየኢትዮጵያዕጣፈንታአስበውሲሰሩበመሆኑከፖለቲካይልቅህጋዊውሳኔዎችተግባራዊ እንዲሆኑ መጣር አለባቸው፡፡

ምርጫውንአስመልክቶለሕዝብ፣ለመንግሥት፣ለተቃዋሚዎች፣ለሚዲያናለሕግባለሙዎችየሚያስተላለፉትመልዕክት?

Page 10: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

10

የሚሊዮኖች ድምፅ

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ሬዲዮፋናባለፈውእሑድ‹‹ሞጋች››በተሰኘው ፕሮግራሙ ላይ የአንድነትአመራሮችን ጋብዞ ነበር፡፡ የፕሮግራሙአዘጋጅና የጣቢያው ምክትል ኃላፊ አቶብሩክ ከበደ እንደተለመደው የገዥውንኃይል አጀንዳ ለማስፈጸም ደፋ ቀና ሲልተስተውሏል፡፡ እስኪበቃን እንደታዘብነውኢሕአዴጋውያን ላለፉት ሁለት አሥርትዓመታትተቃዋሚፓርቲዎችንለማዳከም፣ከተቻለምለማጥፋትየማይፈነቅሉትድንጋይየለም፡፡አሁንምበሽምቅተዋጊነትሥነ-ልቦናየሚመሩ ናቸውና፣ በተቃዋሚው ኃይልውስጥሰርገውይገባሉ፡፡በተቃውሞውኃይልውስጥልዩነትሲከሰትይፈነድቃሉ፤በሕዝብሀብትበተቋቋሙትነገርግንበገቢርየአንድ

የሬዲዮ ፋና ቅሌትአፋኝአገዛዝመሣሪያዎችበሆኑትሚዲያዎችአማካኝነት እጅግ አጋንነው ያራግቡታል፡፡በገዥው ቡድን ውስጥ የሐሳብ ልዩነትተከስቶእንደማያውቅወይምየሐሳብልዩነትየተቃዋሚ ፓርቲዎች መገለጫ እንደሆነበድፍረትሊነግሩንይሞክራሉ፡፡ገዥውቡድንየልዩነትሐሳብያላቸውንአባሎቹንበኃይልሰጥ ለጥ እንደሚያደርጋቸው የሚታወቅቢሆንምእንደነሬዲዮፋናያሉትሚዲያዎችትንፍሽሲሉሰምተናቸውአናውቅም፡፡ለዶ/ርአረጋዊበርሄ፣ለአቶአስገደገ/ሥላሴናአቶገብሩ አሥራት ምስጋና ይግባቸውና በዚህበኩልብዙእውቀትገብይተናል፡፡

አቶ ብሩክ ከበደ የተቃዋሚ ፓርቲመሪዎችየሚናገሩትንእየቆራረጠበማቅረብ

በሕዝብ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ ለመፍጠርብዙ ሲደክም ተስተውሏል፡፡ ስለተቃዋሚፓርቲዎች መለያየት የሚሰብከውን ያህልኢሕአዴግ የተለየ ሐሳብ በሚያነሱ አባላትላይ የሚወስደውን እርምጃ ቢጠይቅልንወይም ቢያስረዳን መልካም ነበር፡፡ ስለተቃዋሚ ፓርቲዎች የገንዘብ ምንጭለማጣራትየሚራወጠውንያህልኢሕአዴግበኢንዶውመንት ስም ከተደራጁት ግዙፍየንግድ ድርጅቶች ጋር ስላለው ትስስርየሚመለከታቸውን ሰዎች ቢጠይቅልንመልካምነበር፡፡የአንድነትማተሚያማሽንመግዛቱ አንገብግቦት አሜሪካ ድረስ ሄዶለማጣራት አደረግኩት የሚለውን ሙከራያህልኢሕአዴግከብድርናቁጠባተቋማት፣ከጥቃቅንና አነስተኛ ማኅበራት፣ ከሴቶችና

ወጣቶች ማኅበራት፣ ከዕድሮችና ከፎረሞችጋር ስላለው ግንኙነት የሚመለከታቸውንአካላት ቢጠይቅልን ወይም እርሱም ራሱየድርጅቱሰውነውናቢነግረንምንኛመልካምነበር፡፡

አቶ ብሩክ የተቃዋሚ ፓርቲመሪዎችንለማፋጠጥይሞክራል፡፡ከኢሕአዴግአመራሮች ጋር ሲሆን ግን እንደ ብዙዎቹካድሬዎች አፉ ይተሳሰራል፡፡ ይህን አቋምይዞ ጋዜጠኛ ነኝማለት እንዴትይቻላል?ድርጅቱስ የተለመደውን አድሏዊ ተግባሩንሳያሻሽልስሙንቢቀያይርምንዋጋአለው?ቅሌትብቻ!

በሪሁንአዳነ

(ትዝብት)

እናት እንደልቤ እንደወትሮውሁሉ ሌሊቱን በሃሳብ ሲሸበሩና ሲጨነቁካደሩ በኃላ ረፈድፈድ ሲል በአካባቢውወደሚገኘው ሸማቾች ማኅበር አመሩ፡፡ከዘይትና ከስኳር መጥፋት በተጨማሪምያገኟትን የዕለት ጉርስ ለቤተሰቡየሚያበስሉበት መብራት በተደጋጋሚእየጠፋ በቤት ውስጥ የመኖር ህልውናላይ የተደቀነባቸውን አደጋ እያብሰለሰሉሸማቾችማኅበርደረሱ፡፡

ልክእንደደረሱሁለትረዣዥምሰልፎችን በቅርብ ርቀት ተመለከቱ……እናት እንደልቤ‹‹የትኛው ነው የዘይቱሰልፍ)›› ሲሉ ቁጣም ንጭንጭምየተቀላቀለበትን ጥያቄ ለተሰለፈውህዝብ አቀረቡ፡፡ በሁለቱምመስመር ላይከተሰለፉትሰዎችመካከልብዛትያላቸውእናቶች ሲሆኑ አልፎ አልፎ ወጣቶችምይታያሉ፡፡‹‹ይሄኛውሰልፍየምርጫካርድለመውሰድ ነው፤ ያኛው ሰልፍ ደግሞየዘይትነው››አሉሌላኛዋእናትበምሬት፡፡ ‹‹ድንቄም ምርጫ! መምረጤ ከሰልፍላያድነኝለምንድንነውየምመርጠው)››አሉእናትእንደልቤየልባቸውንአውጥተው፡፡

ሰልፉን የሚያስተባብሩትየቀበሌውሰዎች በንዴት! እናቶችደግሞበፍርሃትዞረው አፈጠጡባቸው፡፡ ‹‹አንቱሴትዮምንአለየሚናገሩትንቢያውቁት፤ከመንግሥትጋርተጣልተው እስር ቤትእንዳይገቡ፤ ለልጆችዎ ሲሉ እባኮዎትንዝም በሉ!›› አሏቸው፡፡ እናት አለሚቱፍርሃትበተቀላቀለበትየሹክሽኩታድምፅ፡፡ ‹‹አንተ ልጅ ወረፋየ ከአንተ ቀጥሎነው፡፡ ፀሐዩን አልቻልኩትምከቶ በስንቱልቃጠል፡፡ ደሞ እዚህምመጥቼ በፀሐይልንደድ)›› እያሉ እያጉመተመቱ ከጽዱሥርካለውሳርቁጭአሉ፡፡

እናትአለሚቱብዙከመቆማቸውየተነሳ ተስፋ በመቁረጣቸው ‹‹ወ/ሮማዘንጊያተራዬሲደርስእመጣለሁትንሽአረፍልበል››ብለውወደወ/ሮእንደልቤ

‹‹የእናቶች ወግና ሁለቱ ሰልፎች››

አቅጣጫ ሲያመሩ ምርጫ አስፈጻሚተብሎየተመደበየቀበሌውሰው‹‹ሰልፉንአታፍርሱ ቶሎ ቶሎ ነው ምዝገባውይደርስሻል››የሚልቁጣአዘልመልዕክትሰጣቸው፡፡ እናት አለሚቱም በማሳዘንናበፍቅርአይን‹‹እባክህንየእኔልጅከጠዋትጀምሬቁሜነውያረፈድኩት››እግሬንምአመመኝፀሐዩምአቃጠለኝምናለተራዬሲደርስብመጣ)››አሉትበተማጽኖልጁምተማጽኗቸው ገባውና ፈቀደላቸው እናትአለሚቱም ከእንደልቤ ጎን ቁጭ አሉና‹‹እህህሀህህህህህሀ…… አይይ ወገቤንአሁንስ እርጅናውን አየተጫጨነኝ ነውመሰለኝመነሳትምመቆምምአልቻልኩም››አሉ፡፡‹‹ምንእርጅናነውብለሁነው!ለዚሁጉልበትለሚሰበርዘይትአይደልይሄሁሉሰልፍይብላኝለዚህትውልድእንጂእኛስበደህናውጊዜቅቤውንማሩን፤ማኛ፤ጤፉን ፤እንደልብ በልተነዋል፡፡ ይኸውለልጄ ግን ወጥ ላይ ጠብ የማደርግለትዘይት ታጥቷል›› አሉ በምጸት ንግግር‹‹ግንእርሶእንዴትየታደሉሰውኖት)ሲናገሩ አንዳችም ፍርሃት አይታይቦትምእኮ›› አሉ እናት አለሚቱ በአግራሞትየእንደልቤን ፊት እየተመለከቱ ‹‹እንዴትደፋርአልሆንምስንቴልቤአሯልመሰለሽለእኔየጃንሆይናየደርጉጊዜይሻለኝነበር››አለች እንደልቤ ወደኃላ ያለፈውን ጊዜለማስታወስ እየሞከረች ‹‹እዲያ ከደርግስይሄው ይሻላል መሰለኝ አንቺው›› አለችእናት አለሚቱ ‹‹አንቺ ደግሞ እንዲያውዝም ብለሽ ነው በደርጉና በጃንሆይ ጊዜእንደዚህ ሰልፍ ነበረ እንዴ) እንደፈለግንአልነበረስንዴናስኳርስንወስድየነበረው) ዘይትምቢሆንእድሜለሃገሬገበሬእንጂመቼወተትናቅቤው፤ንጉናሰሊጡከማሳጠፍቶነው፡፡እንዲህእንደአሁንተሰልፌፀሐይቅንጥቅንጤንየሚያዞረኝበይ)››

‹‹እሱስልክነሽየዛኔሁሉምነገርጤና ነበርይኸውዘይቱንምእንውሰደውእንጂ ጉልበት የሚሰብርና ለበሽታየሚዳርግነውመድረሻማጣትናድህነትነው እንጂ ቅቤውንማ አሁንም እየበሉትውሃበመሰለመኪናእየተንፈላሰሱቤተ-መንግሥትየመሰለቤትሰርተውየንጉስኑኖ የሚኖሩ አሉ›› አሉ እናት አለሚቱበሰፈራቸው ደልቷቸው የሚኖሩትንባለወቅትሰዎችምበዓይነህሊናእየሳለች፡፡እኔስ ትውልዴም እድገቴም ውቤ በረሃ

አካባቢ ነበር ቤትሽ ለልማትተፈልጓልተብዬ ነው፡፡ ወደሰፈራችሁ እስከ ልጆቼጥገኝነት የጠየኩት!›› አሉ እንደልቤደስ በሚል እናታዊ ፈገግታ፡፡ ነገር ግንፈገግታቸውበጥገኝነትመጠጋትየሚለውቃል ሃፍረት ዘራባቸውና ፈገግታቸውንወዲያውነጠቃቸው፡፡

‹‹እሱማ ታዲያ ብዙ የለመዱነውማለት ነው) አይውቤ በረሃ ስንትእንዳልተባለበትእንዳልተጠጣበትዋ! ጊዜድሮ የመኳንንቱ ሁሉ መዝናኛ ነበርእንደ አሁኑ ሃብታምና ባለሥልጣን ቦሌመዋል ሳይጀምር አንቱዬ ዋ! አይ ጊዜስንቱን ያሳየኛል)›› አሉ እናት አለሚቱ‹‹ኑሰልፉእየተጠጋነውተነሱናተጠጉ››የሚል የወጣቱ ድምፅ ጨዋታቸውንለአፍታ አኮላሸው፡፡ እንጠጋ እንጂ አንቱከዘይቱኖትእስኪእኔምካልተመዘገባችሁአትመርጡም እየተባልን አይደልልመዝገብናደግሞወደጉልቴሄጄትንሽገበያቢቀናኝአሉሃዘንበተቀላቀለውቅላጼ‹‹ምንየሚመረጥአለብለሽነው፡፡ትላንትማታከዩንበርስቲተመርቆሥራፈቶቤትየሚውለው ልጄ ማታ 3 ሰዓት ሲሆንየአማሪካራድዮከፍቶይከታተላል፡፡ታድያመንግሥትሆኖ ለመግዛት የሚመጡትንአስመረጭቦርድአግዳለሁእያለሲያወራነበር፡፡አቤትአነጋገርአቤትለዛእንዴትነውፖለቲካውንየሚያብጠረጥሩትበይ) ደግሞበስልክእያገናኙያሟግቷቸዋልምንአለ የእኛሃገርራዲዮኖችእንደዛቢሆኑበይከጠዋትእስከማታለዛየሌለውዘፈንሲያዘፍኑና ሲለፈልፉ ከሚውሉ ›› አሉእንደልቤፍፁምሚዛናዊበሆነንፁህህሊናእነሱስበመጡግንከዘይትሰልፍ፤ከታክሲሰልፍያድኑናል)q$ምነገርአላቸው)

q$M ngRS x§cW መሰልመንግሥትና ያ አስመራጭ የሚባለውሊበታትኗቸው ነው እንጂ ለሃገሬ ህዝብእሰራለሁእያሉሲያወሩሰምቻቸውነበርግንምንዋጋአለውበየትበኩልተሩጦ››፡፡

‹ቁጭብለው ያወራሉ እንዴ ) አለወጣቱ የቀበሌ ሰው በይ እስኪ እንነሳናአንቺም ተመዝገቢ እኔም ዘይቴን ይዤእልሂድ አሉ ሁለቱም ከተቀመጡበትእየተነሱ ከቀሚሳቸው ጋር የተጣበቁትን

ሳሮች እያባረሩ በይ ደህና ዋይ! ደህናዋይ ! ተባብለውተለያዩ እናት አለሚቱወደምርጫመመዝገቢያ..እናትእንደልቤደግሞ ወደ ዘይቱ ሰልፍ.. እንደልቤምከዘይቱመክፈያጋርሲደርሱበደረታቸውየወሸቁትን ቦርሳቸውን አውጥተው ብርሊክፍሉ ሲሉ ‹‹ መታወቂያ ›› አለችአይኗእንደእቶንእሳትየሚጋረፍገንዘብተቀባይ፡፡

እናትእንደልቤቢፈልጉቢፈልጉመታወቂያ ከየት ይምጣ ‹‹የእኔ ልጅአልያዝኩትም ረስቼው መጣሁ መሰለኝ….. ውይ አስታወስኩ ልጄ ትላንትናፊልምሲከራይአስይዞትነውአስታወስኩ!አስታወስኩ! አሉ አንገታቸውን ደፋ ቀናእያደረጉ ‹‹እማማ አሁን መታወቂያነውየጠየኮትካልሆነይልቀቁለተረኛ››አለቻቸው ገንዘብ ተቀቧይዋ ‹‹እረ ተይልጄ ተይ እሺ አሁን ልውሰድና በኃላአመጣለሁእባክሽይህንሁሉሰዓትእዚህተጎልቼ ባዶ እጄን አልመለስ እረ ተይ››ሲሉለመኑ፡፡

ነገር ግን ገንዘብ ተቀቧይዋበሃሳቧ ፀናች እናት እንደልቤም ተስፋበመቁረጥ ስሜት ነጠላቸውን እያጣፉክፍሉንለቀውወጡ‹‹አይምረጡኝ!ልቤእንዳረረ እንደው ማን ባየልኝ ተሰልፌየምመርጠው ተሰልፌ ዘይት እንድገዛነው?አሁንእኮማንይሙትበምርጫውምዝገባው ሰልፍ ብሆን ዝም ብለውይመዘግቡኝነበር!አቃጣሪሁላየትሂጄልኑር?››እያሉእያጉተመተሙብቻቸውንየግቢውንቅጥርለቀውወጡ፡፡

ከበሩ እንደወጡ ዋናውንየኮብልስተንመንገድይዘውቁልቁልሲጓዙተፈንቅላ የወጣች አንድት ኮብልስቶንድንጋይእግራቸውንመትታመሬትላይዘፍፍፍፍፍ አደረገቻቸው፡፡ ሰው አየኝአላየኝ በሚል ሃፍረት ደመ ነፍሳቸውንአፈፍ ብለው ተነስተው ዙሪያ ገባውንቃኘትቃኘትአድርገው‹‹እህህህህህኤድያይህመንገድነው?የእንቧይካብ?››ብለውበራሳቸው ፈገግ ብለው መንገዳቸውንቀጠሉ፡፡

ቸርእንሰንብት!

ምስክርአወል

Page 11: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

11

የሚሊዮኖች ድምፅ

ሀሳቤሀሳብ አለኝ የሚል ማንኛውም ሰው ለሚሊዮኖች ድምፅ በሚልከው ጽሁፍ ይህ አምድ ተሰጥቷል፡፡

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ከእለታት በአንዱ ቀን… በወረዳ24 ውስጥ እስረኛ ነበርኩ። የእስሩ መነሻበአካባቢው የሚገኝ አንድ ወጣት በፖሊስተደብድቦስለመገደሉበጻፍኩትጽሁፍየተነሳነው።መርማሪኮሚሽኑምሆነመርማሪዎቹየሚሉኝ፤“እኛካንተምንምጉዳይየለንም።

ይህንመረጃየሰጠህንሰውንገረንናከእስርቤትትፈታለህ።”ይሉኛል።

እኔደግሞ፤“ሲጀመር…በህጉመሰረትእኔን የማሰርም ሆነ የመጠየቅ መብትናህጋዊስልጣንያለውፌዴራልፖሊስነው።በሁለተኛ ደረጃ በፕሬስ ህጉ አዋጅ ቁጥር(18ወይም21መሰለኝ)መሰረትመረጃዬንለፍርድ ቤት እንጂ፤ ለፖሊስ አልሰጥም።”አልኳቸው።በዚህምክንያትወደእስርቤትተገፍትሬስጣል24ኛአመቴንለማክበር3ቀናትብቻነበርየቀሩኝ።ምናልባትፖሊሶቹየጠየቁኝን ፈጽሜ ብሆን አንድ ለሊትምቢሆን፤ በእስር ባላሳለፍኩ ነበር። እግረመንገዴን መጨረሻዬን (በቅንፍ ውስጥ)ላውጋችሁና ወደዋናው ርዕስ እመለሳለሁ።

የጨለማ ውስጥ...ብርቅርቅ ብርሃኖች!

(የጭቦአምላክእንዲሉ-ከታሰርኩበኋላ-እዛእስርቤትውስጥስለሟቹጉዳይበቅርብየሚያውቁጓደኞቹንአግኝቼ፤ጭራሽሌላምሌላምሚስጥርጨመሩልኝ።በታሰርኩበሳምንቱፖሊስአዛዡጋርበድጋሚቀርቤስነጋገር፤ “እኛ እኮ ይሁን ብለን እንጂ፤ሌላም ሚስጥር እናውቃለን” በማለትእነዛን ሚስጥሮች እንደተጨማሪ መረጃአድርጌወደፊትበፍርድቤትእንደምከራከርስገልጽለት -ተረጋግቶሊያረጋጋኝሞከሩ።በሚቀጥለውም ቀን ስፈታ - እኔ ሳልሆንእውነትእንደተፈታበመቁጠሬደስአለኝ።)

ርዕዮት አለሙ፣ እስክንድር ነጋ፣ውብሸትታዬ፣ተመስገንደሳለኝእናየዞንዘጠኝጦማርያን ሁሉንም አንድ የሚያደርጋቸውነገርአንድነው።ሁሉምለእውነትስለቆሙ፣እውነትንስለመሰከሩ“አሸባሪ”የሚልየክብርኒሻን ሰጥተው አሰሯቸው…ይህሁሉንምያመሳስላቸዋል። ሌላም የሚያመሳስላቸውነገር አለ። ሁሉም ከመታሰራቸውበፊትም ሆነ ከታሰሩ በኋላ እንዲፈጽሙየተጠየቁት ነገርተመሳሳይ ነው። ‘ሌላውንአጋልጠው ራሳቸውን ነጻ እንዲያወጡ’ሲጠየቁ፤ ሁሉም “አሻፈረኝ” ብለዋል።

እነዚህ ጋዜጠኞች በእስርከመንገላታትይልቅ፤ታስረውእንዳልታሰሩትህዝቦች-ቢያንስበነጻነትመንከላወስንማንምአይነፍጋቸውምነበር።ነገርግንእንደወርቅ…

በእሳት የተፈተነው ህሊናቸው በቀላሉለመንበርከክእምቢኝአለ።ዋሽቶእናቀጥፎከመኖርይልቅእውነትንተናግሮመታሰርንመረጡ። ህሊናን ሸጦ ክብርን ከማዋረድይልቅ - አንገታቸውን ቀና አድርገው -በድቅድቁጨለማውስጥየሃቅችቦንአበሩ።እነሆ በነዚያድቅድቅጨለማዎችውስጥ፤ለአይናችን ብርሃን ለእግራችን መንገድሆነውን፤ እያየን እንድንራመድ ረዱን።ሆዳቸውሳይሆንህሊናቸውስላሸነፋቸው -በውርደትከመኖርይልቅበክብርመታሰርንመረጡ።ይህራሳቸውንያስከበሩበትክብር

እናሞገሳቸውኩራቱለነሱብቻሳይሆን፤ለኛ ለሙያ ጓደኞቻቸው ብሎም ለእውነትለቆሙ ኩሩ ኢትዮጵያውያን ጭምርነው።ኮርተውአኩርተውናልና ክብርእናምስጋናችንይድረሳቸው።

ዛሬ በእስር ላይ የሚገኙትን የነጻፕሬስጋዜጠኞች ስናስብ፤ልባችን በኩራትይሞላል። በአዘቦቱም ሆነ በልደታቸው -“እንኳንም ተወለዳችሁልን” እንላቸዋለን።“የአሸባሪነት ኒሻን ወርቃቸው ከእውነትተራራጫፍ ላይ፤ የማንነታቸውመገለጫክብርም ከተራው ሰው በላይ... እላይ ሆኖይታየናል። እነሆ እውነትን ለመመስከርእንደተላከመሲህ-ህሊናቸውንአልሸጡምናሊከበሩ እንጂ በአናታቸው የእሾኽ አክሊልሊደፋባቸውአይገባም”እንላለን!

(እዚህላይአንድገጠመኝእንጨምር)

በአንድወቅትውጭአገርመጥቶከነበረ “ጋዜጠኛ” ጋር ሙግት ገጠምን።ስሜስሙነው-ከነአባትስሜ።ከእውነትየግስጋሴጎዳናወጥቶበኮሮኮንቹመንገድላይጉዞሊጀምርሲልዳግምተገናኝተን።በሃሳብተፋጨን።ከፕሬስህልውናእስከጋዜጠኝነትፍልስፍናድረስብዙተሟገትን።በመጨረሻግን…“ስማሞክሼ”አለኝ።ጆሮዬንሰጠሁት።

“ሞክሼአንድ ነገርልንገርህ። እኔእኮ አገር ቤት ገብቼ ለመኖር መንገዱ -አንድእናአንድ-ቀላልነገርነው።”አለኝ።

“እንዴት?”አልኩትበመገረም።

“ቀላልነው።የኢህአዴግንመስመርእንዳናልፍ እነበረከት ስምኦን ያሰመሩትመስመር አለ። እሱን አለማለፍ ነው ከኛየሚጠበቀው።”ሲለኝበወቅቱፈገግአልኩ።አሁን ወደ አገር ቤት ከተመለሰ በኋላስራዎቹን ስከታተል ግን ፈገግታዬን ወደሳቅቀየረው።ኢህአዴግካሰመረውመስመርውጪ ሆነው ከህሊናቸው ጋር እየተጣሉየሚኖሩ እና መስመሩን ጥሰው ገብተው፤እውነትን ስለመሰከሩ “አሸባሪ” ተብለውየታሰሩሰዎችንበግልጽለማየትየቻልንበትአጋጣሚ ተፈጠረ። ይቺም እድሜ ሆናለመታዘብበቃን።

ቢሆንም ግን... ከነዚህ ጋዜጠኞችመታፈንጀርባየታሰሩትእውነትእናፍትህናቸው። እውነት ደግሞ በጨለማ ውስጥየሚያንጸባርቅብርሃንነው።እውነትታስሮአይቀርም!

በኢትዮጵያ የፕሬስ ታሪክ ውስጥበመቶዎች የሚቆጠሩ የፕሬስ ውጤቶችፈልተው ወጥተው - ፈርተው የቀሩ፤ሞተው የኖሩወይም ደፍረው እስከቀራንዮየተጓዙ - ሁሉም በየራሳቸው የየራሳቸውታሪክ አላቸው። ዛሬ የፍርድ ቤት ዶሴብናገላብጥ - በነጻውፕሬስጋዜጠኞችላይየተመሰረቱ በሺህ የሚቆጥሩ መዝገቦችንእናገኛለን። እነዚያ መዝገቦች - እውነትንተናግረንጠመንጃአንጋቾችንያሸበርንባቸውታሪኮቻችን ናቸው። ወደ ቃሊቲ፣ ወይምዝዋይአልያምቅሊንጦእስርቤትብንሄድየጋዜጠኞቻችን አሻራ ያረፈበትን ምድርእናገኛለን።እነዚያለእውነትየቆሙትንታግጋዜጠኞቻችን በጨለማ ውስጥ የሚበሩብርሃንናቸው፤እንኮራባቸዋለን።እንኳንምተወለዳችሁልን፤ እንኳንም ለኢትዮጵያብርሃንሆናቹህ።

(ይህጽሁፍበተለይለርዕዮትአለሙየልደትበአልተዘጋጀ።

ሆኖምመታሰቢያነቱልደታቸውንበእስርቤትለሚያሳልፉት

ለሁሉምጋዜጠኛጓደኞቻችንይሁን)

ርዕዮት-መልካምልደት።

(ዳዊትከበደወየሳ-ከአትላንታ)

ከአንድምሁለትግዜልደቴንበእስርቤትውስጥአሳልፌያለሁ።የአንደኛውእስርምክንያትየፖሊስኮሌጅንእንከኖችበማጋለጤ(እነሱበመዳፈሬነውየከሰሱኝ)፤ሁለተኛውደግሞወረዳ24ውስጥስለተገደለወጣትበመቆርቆሬበቆርቆሮእስርቤቶችውስጥቆይቻለሁ።በተለይከሁለቱእስሮችበሁለተኛውጓደኞቼእናቤተሰቦቼአሰርተውያመጡትንኬክለመቁረስበቅቻለሁ።የኛግዜአለፈ።ዛሬእነርዕዮትአለሙ፣እስክንድርነጋ፣ውብሸትታዬእናተመስገንደሳለኝ-እውነትንስለጻፉየእስርቤትበሮችተከርችመውባቸዋል።በልደትቀናቸውን-ካባለብሰው፣ሻማለኩሰውወይምኬክቆርሰውአይደለምየሚያሳልፉት።ልደታቸውንአስበውይውላሉ።አንገታቸውንደፍተውሳይሆንቀናአድርገውይሄዳሉ።እነሱለመቁረስያልታደሉትንኬክ፤ስለነሱፍቅርእንቆርሳለን።ስለጀግንነታቸውሻማችንንእንለኩሳለን።ስለክብራቸውምጽዋችንንእናነሳለን።

Page 12: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

የሚሊዮኖች እንግዳ 12

የሚሊዮኖች ድምፅ

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ኃይለማርያም...ከገፅ5የዞረየጫካሕግየሆነው‹‹ዴሞክራሲያዊማዕከላዊነት(Democraticcentralism››እንዳለነው።ሙስና

እናፀረ-ዴሞክራሲያዊነትየሥርዓቱዋነኛመገለጫነው።ተቃዋሚዎችንእንደጠላትበመፈረጅጠባቦች፣ትምክተኞችማለትየነበረናያለነው።ኢትዮጵያፍትህየተረገጠባትሀገርሆናለች።የሲቪክማኅበራት፣የፕሬስ፣የፀረ-ሽብርተኝነትአዋጅእንዳለነው።ስለዚህጠለቅብሎላየውሰውበአቶመለስጊዜይሻልነበርብሎማለትአይችልም።እርግጥአቶመለስየሥልጣንጥማቱእየተነፈሰበመሄዱናሙልጭልጭሳሙናስለሆነይገለባበጣል።ችግርሲፈጠርምበሌላላይያላክካል።የአሁኖቹይህንጥበብበደንብየተማሩትአይመስለኝም፡፡

ለምሣሌ፣ጌታቸውረዳየሚባልሰውበአሜሪካንድምፅገብቶ‹‹ባለቤቱአስቀድማአሜሪካ ስለነበረች አስገድዳ አስቀረችው››ብሏል። እግዜር ያሳይህ፣ ባለቤቴ ወደአሜሪካ የመጣችው እኔ ከመጣሁ ሁለትዓመት በኋላ ነው። የሚገርምህ፣ እነዚህፀረ-ዴሞክራሲ ሀይሎች መጽሐፉንተረባርበው ቢገዙትም አስተያየት መስጠት

አልቻሉም። በአሜሪካን እና በእንግሊዝየሚገኙት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ብቻከመቶ በላይ ገዝተዋል። ወደ ሀገር ቤትሌላውን ከልክለው በገፍ ሲያስገቡ የነበሩትእነሱ ናቸው።ይህምሆኖ ‹‹ቄሱምዝም፣መጽሐፉም ዝም›› እንደሚባለው ሆነዋል።

በበኩሌ እነዚህ ሀይሎች በይዘቱላይ ቢከራከሩ ደስ ይለኛል። የአዲስአበባመሬትየተዘረፈው‹‹መንግሥታዊሌብነት››ስለተፈፀመ ነው። መመሪያ ቁጥር አንድ፣ሁለት፣ሶስት፣‹‹ሁከትይወገድልኝ››አዋጅበዋነኝነት የሚጠቀሱ ናቸው። የእምነትተቋማት ችግር የገጠማቸው በኢህአዴግጣልቃ ገብነት ነው።መጅሊሱንጠፍጥፈንየፈጠርነው እኛ ነን… ወዘተ. እነዚህሰዎች በዚህ ዙሪያ ትንፍሽ አላሉም።

ሁለተኛውአሰላለፍመረጃየሚፈልገውነው። ይሄ ሀይል መጽሐፉን ካነበበ በኋላየመቆጨትስሜትታነብበታለህ።አዲስአበባብቻሳይሆንኢትዮጵያምበሚጠሏትሰዎችእጅ ወድቃለች ሲሉ ትሰማለህ። እስከአሁንም ድረስ መወያያ አድርገውታል።

ቀጣዩን መጽሐፌንም በጉጉት እየጠበቁትእንደሆነ ነግረውኛል። የፖለቲካ እስረኛለሆነው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህፓርቲ ምክትል ፕሬዚደንትና የሕዝብግንኙነት ኃላፊ ለነበረው አቶ አንዷለምአራጌ አጋርነቴን በማሳየቴ አክብሮታቸውንነግረውኛል። [አቶ ኤርሚያስ፣ ከመጽሐፉሽያጭ 20 በመቶውን ለአቶ አንዷለም

አራጌ አጋርነታቸውን በማሳየት 95 ሺህብርበቅርቡሰጥተዋል]በዚህአጋጣሚይህየሆነው በእኔ ሳይሆን በኢትዮጵያ ህዝብበመሆኑ ምስጋናውን መውሰድ ያለበትየኢትዮጵያህዝብነው።እባክህንአድርስልኝ።

አቶ መለስ በሕይወት ቢኖሩናመጽሐፍዎንቢያነቡትምንይሰማቸውነበርብለውያስባሉ?በመጽሐፍዎውስጥስማቸውበጉልህ ከተጠቀሱት ባለሥልጣናትመካከልመጽሐፉን አንብበው ያደረስዎት ገንቢምሆነአሉታዊምላሽአለ?ካለቢጠቅሱልን?

አቶ መለስ ዜናዊ በሕይወት ኖሮመጽሐፉን ቢያነበው፣ የሚያውቀውንነገር ስለጻፍኩ ብዙ ይገረማል ብዬአላስብም። ጋዜጠኞች ቢጠይቁት ግንእንደተለመደው ‹‹አዲስ ዘመንንና አዲስነገርን እንደማላነባቸው ሁሉ ይህንንምአላነበብኩትም›› በማለት የበታችነትስሜቱን ለመደበቅ የሚሞክር ይመስለኛል።

ሌሎች ባለሥልጣናት ተረባርበውእንዳነበቡት ሰምቻለሁ። አንድ ስሙን

መጥቀስ የማልፈልገው የኦህዴድሚኒስትርአፍአውጥቶ ‹‹ከመቀበልውጭአማራጭ የለም›› እንዳለ ነግረውኛል።

ከጠ/ሚ/ር ኃይለማርያም ደሳለኝጋር በቅርበት እንደመስራትዎ የእሳቸውንመንግሥታዊአመራርነትበትክክልእንዴትያዩታል?

አቶኃይለማሪያምየመንግሥትዋናተጠሪናየኢህአዴግቢሮምክትልሐላፊሆኖአብረን ሰርተናል። ከጥንካሬው ለመነሳትሐይለማሪያም የዝርዝር (detail) ሰውነው። ከዚህ ተነስቼ ኃይለማርያም የአንድፉብሪካ ማናጀር ቢሆን ውጤታማ ይሆንነበር የሚል እምነት አለኝ። የሰው ልጅንለመምራት ( Leadership) ግን ቦታውአይደለም። መሪ ለመሆን የራስህ ርዕይሊኖርህይገባል።መሪለመሆንውሣኔሠጪመሆን አለብህ። መሪ ለመሆን ማንንምመምሰል ሳይጠበቅብህ በራስ መተማመንሊኖርህ ይገባል። መሪ ለመሆን ችግሮችንበመረዳትየመፍትሔሐሳቦችንማመንጨትያስፈልጋል። መሪ ለመሆን ከአድርባይነትየተላቀቀመሆንያስፈልጋል።ኃይለማርያምየእነዚህ ሁሉ ባለቤቶች አይደለም።

ከአቶመለስ በኋላያለውኢህአዴግወደጫካ ማንነቱ በመመለስ በወደኃይልእርምጃ ይበልጥ እየገባ ያለበት ሁኔታመኖሩ የሚገልፁ ወገኖች አሉ፡፡ እውነትነው?ከሆነስዋነኛምክንያቱምንድንነው?

የኢህአዴግ መሰረታዊ ባህሪ እናመርሆተቀይሯልየሚልእምነትየለኝም።መንግሥታዊፓሊሲዎችእናስትራቴጂዎችእንዳሉ ናቸው። ድርጅቱ የሚመራበት ዘርላይየተሞረኮዘአደረጃጀትአልተቀየረም።

የጫካሕግየሆነው ‹‹ዴሞክራሲያዊማዕከላዊነት (Democratic central-ism›› እንዳለ ነው። ሙስና እና ፀረ-ዴሞክራሲያዊነት የሥርዓቱዋነኛመገለጫነው።ተቃዋሚዎችንእንደጠላትበመፈረጅጠባቦች፣ ትምክተኞች ማለት የነበረና ያለነው። ኢትዮጵያ ፍትህ የተረገጠባት ሀገርሆናለች።የሲቪክማኅበራት፣የፕሬስ፣የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ እንዳለ ነው። ስለዚህጠለቅ ብሎ ላየው ሰው በአቶ መለስ ጊዜይሻል ነበር ብሎ ማለት አይችልም።እርግጥ አቶ መለስ የሥልጣን ጥማቱእየተነፈሰ በመሄዱናሙልጭልጭ ሳሙናስለሆነ ይገለባበጣል። ችግር ሲፈጠርምበሌላ ላይ ያላክካል። የአሁኖቹ ይህንጥበብ በደንብ የተማሩት አይመስለኝም፡፡

ከአቶ ኤርሚያስ ለገሠ ጋርየተደረገውን ቀጣይ ቃለ-ምልልስበሚቀጥለው ሳምንት ይቀርባል፡፡

Page 13: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

13

የሚሊዮኖች ድምፅ

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ሕዝብና መንግሥት

መስከረምያረጋል

ሀብታሙምናለ

ከጓደኞቼ ጋር ተገናኝተን ሻይ፣ቡና ስንል ብዙ ርዕሰ ጉዳዮች እያነሳንእናወራለን። ስለ ግል ህይወታችን፣ ስለጓደኞቻችን፣ አዳዲስ ስለሰማናቸው ወይምስለአየናቸው ጉዳዮች፣ ብቻምን አለፋችሁየማናነሳውየማንጥለውጉዳይየለም።ታዲያአንዳንዴ ነገርን ነገር አንስቶትፖለቲካዊናሀገራዊጉዳዮችበጨዋታችንመሃልመነሳቱአይቀርም፣ ያኔ ታዲያ ድምጻችንን ቀነስአድርገን፤ ዙሪያችንን ቃኘት እያደረግንነው የምናወራው። ይህ ታዲያ በእኔናበጓደኞቼ መካከል ብቻ ሳይሆን ብዙ ሰውላይያስተዋልኩትነባራዊሁኔታነው።ግንለምን) ፖለቲካዊ ጉዳይ በነፃነት ማውራትበህዝብዘንድእንደጦርተፈራ?

በአሁኑ ወቅት አብዛኛው ወላጅቢጠየቅ ልጁ ወደ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴእንዲቀላቀል የሚፈልግ የለም፣ በተለይከተቃዋሚጎራከሆነለወላጆችምሆነለቅርብሰዎችስጋትንይፈጥራል።ይህለምንእንደሆነግልጽ ነው፣ ፍርሃት ነው!። መንግሥትተቃዋሚዎች ላይ ሲያደርስ የነበረውናአሁንም እያደረሰ ያለውን አፈና፣ እስር፣ድብደባናየመሳስሉትንሁሉምስለሚያውቀውይህ ነገር በልጆቻቸው ወይም በቅርብ

ሀበሻ ‹‹ከታደላቸው›› የአፍፀጋዎች መካከል ለማም፣ ከፋም፤ ነጋምጠባም፤ ከፋውምደስ አለውም፤ አላለውም‹‹ተመስገን!›› ማለት ነው፡፡ ለነገሩ እኔምተመስገን እላለሁ፡፡ አዎ ተመስገን ቃላትየለውም ተመስገን፡- ለነጻው ፕሬስ በራሱመንገድ፤ በራሱ ጥረት ለሙያው ግርማሞገስየሰጠ፤ጀግንነትያስተማረ፣አንዳንዶችበፍራቻቋትውስጥገብተውሲሸሸጉምንምሳይፈራየወጣ፣ወጣቱንበሀገሩላይጭቆናን፣አፈናን በመቃወም ለውጥ እንዲያመጣበብዕሮቹ ያነቃ፣ በፍርሃትውስጥ ያለውንየድፍረት መጣጥፎችን እንዲያነብ ያደረገ‹‹ብርቱጋዜጠኛ››ነው፡፡

ዛሬ ላይ በብዕር፡- ማንነታቸውንእየነገረ‹‹እባካችሁታረሙ››በማለቱእሱምእንደሌሎችአጋሮቹእስርቤትተወርውሮየሶስት ዓመት እስራት ተፈርዶበት በእስርቢገኝምየባሰነገርባለመምጣቱእንደባህላችንተመስገን!ብያለሁብዬምአላበቃምተመስገንጀግናነው!

አይየኔነገር፣ተመስገንየምትለውንስም ሳነሳ በነጻው ፕሬስ ላይ ለሰራውሥራክብርንስለምሰጠውስለእሱሳልናገርአላልፍምብዬእኮ ነው፡፡ለወገናቸውሲሉሞትን የሚደፍሩትንማድነቅና ለሀገራቸውክብር የቆሙትን ሰዎች ክብር መስጠቴልማድ ሆኖብኛል፡፡ በዚህች ሰዓት ስሙንካነሳሁአይቀርአክብሮቴንበአጭሩልግለጽብዬነው፡፡ወደዋናውነጥብልቀጥል፡-

‹‹ሀበሻ ለምን ‘ተመስገን’ ይላል?››ብዬሳሰላስልከራሴጀምሬአጠገቤያሉትንሰዎች ማጥናት ጀመርኩ፡፡ ሁሉም እንደ

ለህዝብ ጥያቄ ዱላ መልስ አይሆንም!በሚያውቁትሰውደርሶማየትስለማይፈልጉነው። ሌላ የተደበቀ ምሥጢር የለውም።

ገዢው ፓርቲ ስልጣን ከያዘበትጊዜጀምሮካሉበትብዙየአስተዳደርችግሮችአንዱ ከህዝብ ጋር ተቀራርቦና ተነጋገሮአለመሥራቱ ነው።ዴሞክራሲ ሰፍኖባታልእያሉየመንግሥትልሳንየሆኑሚዲያዎችበተደጋጋሚ በሚናገሩባትም ሃገር ውስጥማንኛውምከመንግሥትየተለየአመለካከትንየያዘንሰውያለግብሩበመፈረጅእንደጠላትይታያል።

የነገረኢትዮጵያምክትልዋናአዘጋጅየሆነውጋዜጠኛበላይማናዬባለፈውዓመትአሳትሞትበነበረው‹‹ይህትውልድ››የሚልተወዳጅመጽሃፉላይያሰፈረውአንድፅሁፍበአሁኑ ግዜ ያለውን አጉል ፍረጃ በደንብይገልጸዋል፡፡ ብዬ አስባለሁ።ጹሁፉ እንዲህይላል፡-አዎይህትውልድነኝ!ሥራባጣአደገኛቦዘኔ፣ብፅፍአሽባሪ፣ስለዴሞክራሲብሰብክየኒዎ-ሊብራሊዝምአቀንቃኝ፤ታሪኬንባወሳ የድሮ ስርዓት ናፋቂ፤ ሃይማኖቴንብልአክራሪ፤መብቴንብጠይቅፀረ-ልማትናፀረ-ሰላም፤ ስለ ሃገሬ ብወያይ የጥፋተኞችተላላኪ፤ብደራጅ ተበተን፤ ብበተን ተደራጅየተባለኩኝ የዚህ ትውልድ አባል፡፡ በዚህከንቱ ፍረጃ መንግሥት ከተቃዋሚ ጎራየህዝብን ተቀባይነትን ያገኙፖለቲከኞችን፣ጋዜጠኞችን፣ ጦማሪያንን የተለየ አቋምበመያዛቸው እና መንግሥትን በግልፅበመተቸታቸው‹‹አሽባሪ››የሚልከግብራቸውጋርየማይገናኝክስእያቀረበበማጎሪያእስር

ቤቶቹአስሯቸውይገኛል።

ከዚህ በተጨማሪ ህዝቡ ላይለሚታየው ፍርሃት ሌላ መንስኤ የሆነውጉዳይ የመንግሥት አላስፈላጊ የሃይልእርምጃነው።የህዝቡንጥያቄበዱላመመለስየለመደውመንግሥታችን በተደጋጋሚጊዜእንዳየነውጥያቄውንአንግቦገፍቶአደባባይየወጣህዝብላይባሰማራቸውየፖሊስኃይሎችበመደብደብአልፎተርፎምተኩስበመክፈትበማቁሰልና እስከመግደል የደረሰባቸውአሰቃቂ ጊዜያቶች እንደነበሩ ሁላችንምየምናውቀው እውነታ ነው። ሌላውን ሁሉእንተወውናበቅርብከነበሩትውስጥእንኳንየተወሰኑምሳሌዎችንመጥቀስ እንችላለን።ባሳለፍነው ዓመት የሙስሊሙ ህብረተሰብበመጅሊስ አመራረጥ ላይ የነበራቸውንተቃውሞበየሳምንቱአርብበአንዋርመስጊድእየተገኙ ጨዋነት በተሞላውና ለሌሎችምሳሌ ሊሆን በሚችል መልኩ በሰላማዊመንገድ ተቃውሟቸውን ሲገልፁ በነበረበትወቅት መንግሥት ሴት፣ ወንድ፣ ወጣት፣አዛውንትሳይልበእነዚህሰላማዊዜጎችላይከፍተኛ ድብደባና ስቃይ እንዳደረሰባቸውእናስታውሳለን። በሌላ በኩል በዚሁአመትሰማያዊ ፓርቲ ከሌሎች 8 ፖርቲዎችጋር በመተባበር ጠርቶት ለነበረው የአዳርሰልፍ ገና የሰልፉ ሰዓት እንኳን ሳይደርስፖሊሶችንናየደህንነትሃይሎችንየተቃውሞሰልፉሊደረግታስቦበትወደነበረውመስቀልአደባባይና የሰማያዊ ፓርቲ ጽህፈት ቤትአካባቢ በብዛት በመገኘት ደፍረዉ ሰልፉንሊያደርጉ ያሰቡትን እንዲሁም በአካባቢዉ

የነበሩሰዎችንበጅምላበማሰርበተጨማሪምከሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ወደ ሰልፉ ቦታለመሄድ በጋራ የተንቀሳቀሱ የፓርቲዉአመራሮች አባላት እንዲሁም ደጋፊዎችፍፁም ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ከባድድብደባደርሶባቸዋል፡፡የመጨረሻምሳሌዬንልጥቀስ በቅርቡ በባህር ዳር ከተማ ላይየተፈጠረውንስንመለከት‹‹ለጥምቀትበዓልየታቦታትማረፊያየሆነዉቦታከልማትጋርበተያያዘ ምክንያት ይፈርሳል!››፡፡ መባሉንተከትሎ ተቃዉሟቸዉን ሊያሰሙ የወጡየኦርቶዶክስተዋህዶእምነትተከታዮችላይበከፈተው ተኩስ የቆሰሉ፣ የሞቱ ሰዎችእንደነበሩየቅርብጊዜአሳዛኝትውስታነዉ፡፡

መንግሥት ሆይ ትሰማ እንደሆነስማ! ለህዝብ ጥያቄ ዱላ መልስ አይሆንም፡፡ይህ ህዝብ፡- ለጊዜዉ ዱላውን፣ እስሩን፣ግድያዉንፈርቶጥያቄዉንበውስጡአፍኖእየተብሰለሰለዝምሊልይችላል፡፡ነገርግንይህዝምታዘላቂአይደለም፡፡ጥያቄዉእናብሶቱከፍርሀቱ የበለጠ ቀንምንም የሚመልሰዉነገር አይኖርም፡፡ ስለዚህ መንግሥት ሆይለራስህ ብለህ ስማኝ! ለህዝቡ የሚገባዉንክብር ስጡ! ከህዝቡ ለሚነሱ ጥያቄዎችተቀራርቦ ለመፍታትና መልስ ለመስጠትሞክሩ!፡፡ህዝብንእያስከፋችሁናቂምእንዲይዝእያደረጋችሁ ምንም ያህል ርቀት ልትጓዙአትችሉም!፡፡ መከባበርንና መደማመጥንየመሰለ ትልቅ ነገር የለም!፡፡ እናንተህዝቡ እንዲያከብራችሁ እንደምትፈልጉትሁሉ ህዝቡንም አክብሩት! በሥራችሁእንጂ በጉልበታችሁ እንከበራለን፡፡ ብላችሁአታስቡ!በዱላተከብሮየሚያዉቅየለምና!፡፡

እየራበው ተመስገን የሚል ህዝብ!

ደላው ቤተሰብ፤ በአንድ አይነት ዜማከአንድ ነገር በኃላ ስለሁኔታው ብትጠይቁመልሳቸውቢሳከምባይሳካምተመስገንነው!‹‹ተመስገንማለትበቃልማድነው?ወይስከልብ ነው)›› ለራሴምአይገባኝም፡፡ በተለይተመስገንየምትለውአምስትየምስጋናቃልለእናቶቻችን በአንደበታቸው ልክ የተሰራችነው፡፡የምትመስለውእናቶቻችንእየተበደሉስላመሰገኑባቸው የስቃይ ዓመታት በጥቂቱእያጣቀስንእንመልከተው፡፡-

ወደኃላ እንመለስና ጨካኙ ደርግየሰውንነፍስለማጥፋትግድየማይሰጠው፣በሰውደምግዛቱየሚጠነክርይመስልዘርማጥፋቱን እንደ ጀግንነት በሚቆጥርበትወቅት የኢትዮጵያ እናቶች ማኅፀኖቻቸውንየባታሊዮን ጦር ያደራጁ ይመስልየሚወልዱት‹‹ጀግናጀግና››ብቻነበር፡፡ታዲያደርግመራሹመጣናመጀመሪያልጆቻቸውንበኢህአፓና በቀይ ሽብር እያመካኘ የቀለሃቀለብያደርጋቸውጀመር፡፡በሀገራቸውልማድመሰረት‹‹የልጆቼንሞትአታሳየኝ››ብለውየፀለዩእናቶችየልጆቻቸውንእንደወጡበሜዳመቅረት፤ በየአደባባዩ መረሸንና ሬሳቸውንፀሐይ ሲሞቅ እንደዋለ ሲሰሙ የእናትነትአንጀታቸውአልችልብሎደረታቸውንእየደቁፊታቸውን እየነጩ ማልቀሱን ተያያዙት፡፡ህዝቡምበዕለቱበለቅሶቢያግዛቸውምቆየትብሎበቃተዉ!እንጂተመስገንበሉ!ብሎማጽናናቱንተያያዙትእነሱምእውነትምነገምንእንደሚመጣአወቅን)ብለውተመስገን!!!አሉ፡፡የዋሆችነበሩናተመስገንበማያስብለውተመስገንአሉ፡፡

አሁንም በድጋሚ ብዙም ሳይገፋደም ያሰከረው መንግሥት ወጣት የተባለንእየለቀመ ወደ ጦር ሜዳ ማጓጓዝ ጀመረ፡፡ልጆቻቸው ከቤት ከወጡ አንድም በጠላትጦር ያለርህራሄ እንደሚሞቱ፤ ሲቀጥልምደርግ ራሱ እንደሚረሽናቸው ስለሚያውቁእንባቸውበፊታቸውላይከመውረድአልፎቀሚሳቸውንአራሰ፡፡አስርጊዜፊታቸውላይ

ያለውንእንባስራበጎዳው፤ልስላሴበጎደለውእጃቸው እየሞዠቁ አለቀሱ፡፡ የጠነከሩትምውስጣቸው ሃዘን ገብቶት እንኳን ቢሆንበግልጽ ጥንካሬ መጉደሉ የሚታይባቸው‹‹ተዉ እንጂ ሃዘን አታብዙ›› ብለውሃዘን የበዘባቸውን፤ መቋቋም ያቃታቸውንአጽናንተውተመስገን!አስባሏቸው፡፡

ተመስገንነውእንጂየሚባለውታሞ

ያማረሩትእንደውይጨማራልደግሞ

እያሉ በመጨረሻም የኢትዮጵያእናቶችን ጸሎታቸውን ፈጣሪ ሰማቸውመሰለኝየሚናድየማይመስለውደርግሽፍቶቹእያለ በሚጠራቸው ተገርስሶ በኢትዮጵያድጋሚእንኳንወጣቶችንመሬትላይሊዘርርቀርቶ አንድም ድንጋይ ከመሬት ማንሳትእንዳይችል ተደርጎ ሲወድቅ ኢትዮጵያንሲቆጣጠርእኒህእናቶችየልጆቻቸውሞትንየሚያስረሳ ደስታ መጣ ተመስገን! አሉ፡፡ይሄኛውመንግሥት፡- ‹‹የኢትዮጵያእናቶችውለዱ ክበዱ›› አለ፡፡ የወለድነው ይበቃል!ያሉት ኢትዮጵያውያን ብዙም ሳይገፋትጥቂቶች ሀገሯን እየበዘበዙ ብዙኃኑ ህዝብልጆቻቸውንበሥራእጦትእያሰቃየመንገድዳርቁጭበማለትየሚቀመጡባትንድንጋይፀሃይእንደከለሉውለው፤አምሽተውማታለመኝታ እቤታቸው ይገባሉ! በነገታውምእዛውቦታላይያለጥይትያሰጣቸውጀመር፡፡

እኒህእናቶችታዲያደርግገድሎበክፍያእሬሳከፍላችሁውሰዱእያለከሚያስለቅሰንይሻላልብለውተመስገን! አሉ፡፡ቆይቶደግሞበምርጫሰበብ ልጆቻቸውን ባንክ ሊዘርፉ ያላቸውንወጣቶች አልፎም ተርፎም ልጃገረዶችንከየትምህርት ቤቶች አውጥቶ በጥይትሲያሰኘውም እህል ውሃ በማያሰኝ ሰደፍቀጠቀጣቸው፡፡ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶምተሰምቶ በማይውቅ ሁኔታ ከልጆች አልፎእናቶችንገደለ፡፡አሁንምደግሞለልጆቻቸውብቻ ሳይሆን ጎረቤቶቻቸውም ሲገደሉ

እያለቀሱ በዚህ ይለፍ ብለው ተመስገን!አሉ፡፡ አሁን ደግሞ ልጆቻቸውን ለምንመንግሥትንተቃወሙብሎአንዴአሸባሪ፣አንዴአብዮትጠሪእያለያስራል፡፡አሁንምህዝቡ ተመስገን! እያለ ነው፡፡ በመጨረሻኢህአዴግ ሲወድቅና እንደ ጉሬዛ በየገደሉበየድንበሩእግሬአውጪኝብሎሊያመልጡሲሯሯጥቢያዩተመስገን!ሳይሉይቀራሉ)

ተመስገን!ማለት የለባችሁምብዬአልቃወምም፡፡ነገርግንበችግርውስጥሆነንተመስገን ማለት ምን ማለት ነው) ለብዙዓመታት በኢትዮጵያ እናቶች ተመስገንእዚህ ደርሰናል፡፡ ሁላችንም በጭቆናውስጥ ብንወለድ ጥፋቱ የእኛ አይደለም፡፡ ‹‹በጭቆና ውስጥ ሆነን ብንሞት ጥፋቱየእኛ ነው››፡፡ምክንያቱምእናቶቻችንእኛንወልደው፤ የዕለት ጉርስ የዓመት ልብስአሟልተው አሳድገውናል፡፡ እነሱ ፊደልባይቆጥሩ እንኳን የትምህርት ትርጉምገብቷቸው ፊደል አስቆጥረውናል፡፡ ስለዚህእኛ ከበፊቱ ትውልድ በእውቀት አንድእርምጃቀድመናል፡፡የጥንቱኢትዮጵያውያንነጻነታቸውንሊጋፋከሚሞክርሀገርምሆነግለሰብጋርመደራደርበፍፁምአይፈልጉም፡፡ አድርገውትም አያውቁም! እኛም አሁንያለውን ነባራዊ ሁኔታ ተመስገን እያልንከመማቀቅ ይልቅ እመር ብለን ተነስተንችግር ፈጣሪውን ማስወገድ፤ የተሻለለውጥናተስፋማምጣትአለብን፡፡ያለበለዚያተቸግረንም ተመስገን! እያልን በጥቂቶችተጨቁነንና ተረግጠን፡- እነሱ ሲበሉ እኛአይናችን እያቁለጨለጭን፤ እነሱ ፍርድቤት እጃቸውን ዘርግተው ረብጣ ሰጥተውእኛ ላይ ሲያስፈርዱ እኛ ደግሞ እጃችንንአስግገን ለካቴና ሰጥተን እንታሰራለን፤እነሱእንደፈለጉውስኪሲራጩእኛደግሞየምንጠጣውን ውሃ አጥተን ባኃይለኛጥምእንሰቃያለን፡፡ስንቱተዘርዝሮያልቃልብቻ እንዲህ እንዲህ እያልን በሀገራችንምበግላችንም ለውጥ ሳናመጣ ያለምንምትርጉምናፋይዳእንኖራለን፡፡

Page 14: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

14

የሚሊዮኖች ድምፅ

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ማንኛውምድርጅትሆነተቋምቡድንሆነግለሰብለሚሰራውስራለሚያከናውነውተግባር አጋዥ የሆነ ማሽን ወይምየአተገባበርስልትወይምሁለቱምሊኖሩትይችላል፡፡ ይህ ማሽን ወይም የአተገባበርስልትሌሎችሰዎችንየሚጐዳእንኳንቢሆንየሚገለገልበትንተቋምወይምግለሰብእስከጠቀመድረስየጀርባአጥንቴብሎሊመካበትይችላል፡፡

ከዚህ አንፃር “ሕወሐት” ከጫካጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ሲተገብረው የኖረአንድ የአስራር ስልት አለው ግምገማ፡፡ይህ ስርአቱ የደም ዝውውሬ ማሳለጫነው ብሎ የሚመካበት ግምገማ በውስጡሁለትመሠረታዊጭብጦችንይዟል፡፡ ሂስእናግለሂስ፡፡ሂስእገሌየእንቶኔንሐጥያትበስብስባመሀልየሚዘከዝክበትሲሆንግለስደግምእንቶኔሂሱንውጦእራሱንእንዴትመርገምእንደሚችልየሚያሳይበትነው፡፡

ሂስ ግለ-ሂስ እና

ይቅርታ በሕወሐት ፖለቲካ

ይህየመረጋገምስትራቴጂየድርጅትሕልውናዬንጠብቆእዚህአድርሶኛልለሚለውሕወሐት ትርጉም እንደሚኖረው እንረዳለንነገርግንየሐገርእናየህዝብስልጣንበእጁነውእናይህስልትለሀገርእናለሕዝብምንጥቅምአመጣብለንለመጠየቅእንገደዳለን፡፡

ቀደምብዬለመጥቀስእንደሞከርኩትየሕወሐት የግምገማታሪክ ከደደቢት በረሀየጀመረ እንደመሆኑ በርካታ የመወነጃጀልእና የመጠላለፍ ታሪኮች እንደሚኖሩትእሙን ነው፡፡ ካልተሳስትኩ በዚህ የታሪክሂደትውስጥበሰፊውሕዝብጆሮበመግባትየታምራት ላይኔ ሂስ እና ግለ ሂስየመጀመሪያውይመስለኛል፡፡

ይህ የግምገማ ስልት በእኔ እምነትመስሪናጉልበታምሆኖድርጅቱንበባለቤትነትይዞ ለሚወጣው ቡድን ካልሆነ በስተቀርለሀገር እና ለህዝብ ምንም ፋይዳ የሌለውስለመሆኑ የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትርታምራት ላይኔ የተመዘነበትን መስፈርትማየት ብቻውን ጥሩ ማስያ ነው ብዬአምናለሁ፡፡ይህሰውከስልጣንበመውረጃውዋዜማበመረጋገሚያውመድረክላይእሱምሆነ እረጋሚዎቹ መዘወሪያ ነጥባቸውሰውየው በሰብአዊፍጥረት ላይ ያደረሰውንግፍ፤ ያፈስሰውን ደም እና ያጠፋውንየሰው ሕይወት የሚጠቃቅስ አልነበረም፡፡የግምገማው ነጥብ ባከማቸውቁሳዊ ሀብትእናበላሰውየስኳርመጠንየተገደበ ነበር፡፡ይህነውእንግዲህየሕወሐትግምገማለራሱካልሆነበቀርለሐገርእናለህዝብረብየለሽነውየሚያስኘው፡፡የሕወሐትባለስልጣንሆኖበሰብአዊፍጥረትላይየአካልእናየሞራልበደል አድርሶ የተወነጀለ አንድም ሰውአላውቅም፡፡ ሌላው ቀርቶ እንዲህ ያለውወንጀለኛ ለስርአቱ አልመች ብሏል ተብሎሲገመትወይምበሌላበማናቸውምምክንያትየማጥቃትእርምጃሲወሰድበትየሚገለጥበትየጥፋት መዝገብ ሁሉም ባለስልጣናትእንደተዘፈቁበት የሚገመተው የሙስናወንጀልነው፡፡

በዚህ መልኩ በሚከናወን ግምገማሕወሐትበአንድበኩልጐረበጡኝየሚላቸውንአባላቶቹንሲጠርግበት፤በሌላበኩልደግሞለህዝብስልየመንግስትሌቦችንእለቅማለሁበሚል ፕሮፓጋንዳ ሕዝብን ለማደናገርእየተጠቀመበትይገኛል፡

በተለያዩ ጊዜያት እንዲህ አይነትመሰሪ የአተገባበር ስልቶችን ስራ ላይበማዋል የኦክስጂን እጥረቱን ለማመቻመችየሚታትረው ይህ ስርአት፤ይቅርታንየሚያህል በሃሳብ የተለዩትን ሁሉየሚመታበትስልትአግኝቶያውቃልማለትግንዘበትይመስለኛል፡፡

‹‹ይቅርታ››ከቅንጅትእስከርዕዮት!!!

ካልተሳሳትኩ በሕወሓትፖለቲካውስጥይቅርታ ጎላ ብላመታየትየጀመረቸው በመጀመሪያው የድርጅቱየመስንጠቅ አደጋ ወቅት ይመስለኛል፡፡የስርአቱየይቅርታስልትይበልጥየደመቀውእናአነጋጋሪእየሆነየመጣውግንከምርጫ97 ወዲህ ሳይሆን አይቀርም፡፡ በዚህ ጊዜ“ይቅርታ” ከአፈጣጠሯ ውጪ ቅርፅእናይዘቷንቀይራዳግምተሰራች፡፡የበደለ፤በደልየሚፈፅምበትን መሳሪያ ስለያዘ ይቅርታየሚጠይቅበት እንዲሁም የተበደለ በደሉን

ውጦ በዳዩን ይቅርታ የሚጠይቅበት ሆናዳግም ተስራች፡፡ስለሆነም ሕወሐት እራሷባወጣችውሕግየተካሄደውንምርጫእንደአሜሪካኑላስቬጋስእናእንደጣሊያኑሲሲሊያጉልበታም ቁማርተኞች፤ አሸናፊዎቿንበሞትናበጭንቅጎዳናበማሳደድያወጣችውንሕግጣሰች፡፡በዚህምምክንያትከማሸነፋቸውውጪምንምአይነትበደልያልነበረባቸውንየቅንጅት አምራሮች ደገፊዎች እና አባላትበግፍ አሰረች፡፡ ሕግ ጥሳ ንፁህንን በግፍእና በገፍ ያስረቸው ሕወሐት ለመፍታትሲሆንግንሕግመጣስይችግረኛልአለች፡፡በዚህሳቢያካሳናይቅርታይገባቸውየነበሩእስረኞችበሕዝብእናበሀገርላይባደረሰውግፍ እና በደልመጠንመቀጣት ለነበረበትስርአት ይቅርታ እንዲጠይቁ ተደረገ፡፡ ይህሁላችንም የምናውቀው እና የቅርብ ጊዜታሪካችን በመሆኑ የይቅርታውን ሂደትለመተንተን አልሞክርም፡፡ ነገር ግን ይህቀልድየሚመስልየታሪክእውነትበሀገሪቲየተቃራኒ ፖለቲካና ፖለቲከኞች ላይ ጥሎያለፈውጠባሳአለናእሱንማስታወስተገቢይመስለኛል፡፡

የሀገሪቷን ሕዝቦች ከዳር እስከዳርአነቃንቀው አንድ ቋንቋ ያናገሩ የፖለቲካአመራሮችየይቅርታፎርምሞልተውከወጡበኃላ ወደ ቀደመ የሞራል ልዕልናቸውለመመለስ ምን ያህል ጊዜ ፈጀባቸው?በእርግጥ ይህንን የይቅርታ ፎርም የሞሉበሙሉ ወደ ቀደመ በራስ የመተማመንመንፈስተመልሰዋል?አንድሆነውበምርጫተሳትፈው አንድ ሆነውታስረው፤ ሲወጡብዙ መሆን የፈለጉበት፤ ወደቀድመ እናትድርጅታቸው መመለስ ወይም አዲስፓርቲ ለማቋቋም የመገደዳቸው፤ ምንጭመተማመን የማጠታቸው ምክንያት ይህየሞሉት የይቅርታ ፎርም ያስከተለባቸውየሞራል ስብራት አንዱ ምክንያት ሆኖሊጠቀስአይችልምብሎ የሚከራከርይኖርይሆን?

ከዚህ አንፃር ይህ የይቅርታ ፎርምስርአትያለመለትንግብየመታበትየመሰሪነትጥግሲሆንበሌላበኩልለተቃራኒውየፓለቲካእንቅስቃሴ መልአከ -ሞት ሆኖ እስከ ዛሬዘልቋል፡፡

ለዚህማስረገጫበኢትዮጵያፖለቲካውስጥ ትልቅ ተስፋን ጭራ የይቅርታፎርም እንዳትሆን እንዳትሆን ያደረጋትንወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መጥቀስ በቂይመስለኛል፡፡

ይህማለትሕወሐት“ይቅርታን”ከሱበተቃራኒየቆሙእናበሀሳብየተለዩትንሁሉያለወንጀላቸው አስሮ ፅፎ የሚሰጣቸውንበሚያነቡዳኞችአስፈርዶየይቅርታፎርምበማቅረብ የሞራል ልዕልናቸውን ነጥቆየፕሮፓጋንዳቋቱንየሚሞላበት፤የፖለቲካቁማርነው፡፡

ታሪክያስተዋለከጠቢብይልቃልእንዲሉአበው፤የቀደሙትየሄዱበትመንገድላይታሪክያቆማትወጣቷጋዜጣኛርዕዮትአለሙ፤በኢትዮጵያውጓንታናሞበማእከላዊእስርቤትከገባችበትጊዜጀምሮ፤ይህየይቅርታመንገድስፋቱ፤ምቾትናጥራቱ በቱባ ባለስልጣናትበሚያጓጉ ቃላቶች ቢነገራትም በምድሪቱላይ ባሉ ማስፈራሪያዎችና የዛቻ ቃላቶችተጠቅመው ቢያስፈራሩና ቢዝቱባትም፤ከዚህምአልፈውየሚሉትንባታደርግወደፊት

ሊገጥማትከሚችለውናከተዘጋጀላትየመከራገፈት ቢያቀምሷትም፤ውስጣዊ እምነትን፤ነፃነትን እና ሞራልን የሚገፍ ጨዋታእንደሆነ ከቀደሙት አይታ የማስተዋልእድል ነበራት እና በዚህ ይቅርታ በተባለቁማርተሳታፊላለመሆንበጽናትቆመች፡፡

ይህጽናቷበየጊዜውተጨማሪግፍእናበደልቢወልድምየምትወዳቸውእህትናወንድምቿን፤እጮኛዋን፤የቅርብዘመድእናወዳጅጓደኞቿንየማየትበነሱምየመጐብኘትመብቷን የገፈፈ ቢሆንም፤ የዘወትር ስንቅየማቀበልተግባርእድሜያቸውበጋፍናጤናባጡትወላጆቿትከሻላይመውደቁየህሊናእረፍት ቢነሳትም፤ በራሷ ላይ እለታዊእና እጅግ ጥብቅ የሆነ የህክምና ክትትልየሚያስፈልገው የጤና እክል ገጥሟት፤ተገቢውን ሕክምና በወቅቱና በተገቢውጊዜ ማግኘት ባትችልም፤ ይልቁንምሞቷን በሚመኙ የማርሚያ ቤቱ ነርሶችአጅ የመታከም ግዴታ ቢወድቅባትም፤የመማርመብቷከመገፈፉምበላይየሚነበብመፅሐፍእንዳይገባላትብትከለከልም፤እራሷበተለያዩ አታጣሚዎች እንደ ገለጸችውሌሎችእስረኞችእንዳይቀርቧትቢደረግም፤በአጭሩርዕዮትበእስርቤቱውስጥበድጋሚየታስረችቢሆንምከስርአቱየቁማርይቅርታይህንንሁሉግፍመቀበልንመርጣበአቋምእና በእምነቷ ፀንታ ባልሰራችው ወንጀልከተወሰነባት የአምስት አመትፍርድ ሶስትአመትከሰባትወራትበዚህሁኔታአሳለፈች፡፡

በስርአቱ ወይም ርዕዎትሲፈረድባትከተጠቀሰውየሕግአንቀጽአንፃርከአምስትአመቱየእስርጊዜዋ ‹‹በማረሚያቤቱ››መቆየትየሚገባትሶስትአመትከአራትወርብቻሆኖአንድአመትከስምንትወርበአመክሮ መነሳት የነበረበትና ይኽም ጊዜየሚያበቃውባለፈውጥቅምት14ቀን2007የነበረ ቢሆንም ይህንን መፈፀም ለስርአቱሽንፈት ሆኖ በመቆጠሩ እሷን ማሸነፍአስፈላጊነውየሚልአቋምየተያዘይመስላል፡፡

በመሆኑምርዕዮትበዚህሁሉጊዜ ውስጥ አልሞክረውም ያለችውን እናይህንን ሁሉ ግፍ ለመቀበል ምክንያትየነበረውየይቅርታሰነድመልክእናስሙንቀይሮየአመክሮፎርምሆኖመጣ፡፡

ይህሰውንየማዋረድእናየማንኳሰስአባዜ የተጠናወተው ስርአት ይህንንሁሉ ጊዜ ለቁጥር የሚታክቱ በደልና ግፍሲፈጸምባት ለነበረችው ሰው “በታሰርኩበትጊዜታርሜአለሁተጸፅቻለሁ”ብለሽፈርሚየሚለው በፍፁም ትምክህተኝነት ነው፡፡ርዕትእንዲህአይነት የመሞዳሞድስብእናቢኖራት ኖሮ ሦስት አመት ቀርቶ ሦስትወርም ባልታሰረች ነበር፡፡ ይህ ስርአትያልተረዳውምይሄንንይመስለኛል፡፡ላለፉትሦስት አመታት ከመንፈቅ አስቀያሚየመከራ ጊዜ የገፋችው ርዕየት አንድአመት ከስምነት ወር ለማትረፍ ክብሯንበስድባቸው እንድትለውጣቸው ሀፍረተ-ቢስ ጥያቄያቸውን ይዘው ከፊቷ ቆሙ ፡፡

የንጽህናዋንመጠንስለምታውቅብቻሳይሆንየስርአቱየይቅርታቁማርበሰላማዊትግሉና ታጋዮቹ ላይ የሚያስከትለውንየሞራል ስብራት በመገንዘብ፤ ክፉ ልምድሆኖ እንዳይቀጥልና አንድ ቦታ መቆምአለበት በሚልእምነት፤ በአቋሟለጸናችውጋዜጠኛርዕዮትአለሙክብርይገባታል፡፡

በምስክርዓወል

ወርቅነህማሞተሰማ

የ ሕ ወ ሐ ትባለስልጣንሆኖበሰብአዊፍጥረትላይየአካልእናየሞራል በደል አድርሶየተወነጀለ አንድምሰው አላውቅም፡፡ሌላውቀርቶ እንዲህ ያለውወንጀለኛ ለስርአቱአልመች ብሏል ተብሎሲገመት ወይም በሌላበማናቸውም ምክንያትየማጥቃት እርምጃሲወሰድበትየሚገለጥበትየጥፋት መዝገብሁሉም ባለስልጣናትእ ን ደ ተ ዘ ፈ ቁ በ ትየሚገመተው የሙስና

ወንጀልነው

Page 15: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

የሚሊዮኖች ድምፅ

ዜና 15

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

ቢቢሲ ባለፈው ዓመት በድንገተኛየልብ ህመም ምክንያት በሞት የተለየውንጋናዊ ጋዜጠኛ ኩሙላ ዱሞርን ሌጋሲየሚያስቀጥልልኝ አፍሪካዊ ጋዜጠኛእፈልጋለሁሲልገለጸ፡፡

የሶሾሎጂፕሮፌሰርከሆነውአባቱናየማስኮሚኒኬሽን ባለሙያ ከሆነችው እናቱየተወለደውኩምላ፣በአጭርጊዜየህይወትቆይታውወቅትሀገሩጋናንብሎምአህጉሩአፍሪካን በዓለም አቀፍ ደረጃ በማራኪናመረጃንመሰረትባደረገዘገባውያስተዋወቀየአፍሪካልጅነው፡፡

ኩምላ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱንእንዳጠናቀቀ በናይጄሪያ ጆስ ዩኒቨርሲቲህክምናእንዲያጠናተመድቦየነበረቢሆንምሳይገፋበት አቋርጦ በዩኒቨርሲቲ ኦፍ ጋናበሶሾሎጂ የመጀመሪያውን ድግሪውንተቀብሏል፡፡በመቀጠልምበሕዝብአስተዳደርየሙያ ዘርፍ ከሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲየማስተርስድግሪእንደተቀበለቢቢሲበድህረገጹአስነብቧል፡፡

በሥራውም እ.አ.አ ከ2000 እስከ2006በአክራጆይኤፍኤምእናፎከስኦንአፍሪካን፣ቢቢሲወርልድኒውስናዘ-ወርልድ

ሰማያዊ ፓርቲ ምርጫ 2007ትንአስመልክቶምርጫውንበተሳካሁኔታማካሄድስለሚቻልበትሁኔታከትናንትበስትያጥር11ቀን2007ዓ.ምበሀገርውስጥናበውጭያሉ ሰዎችን ያካተተ የፓናል ውይይትእና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አካሄደ፡፡

በሀገር ውስጥ የተካሄደው ዝግጅትከምሽቱሁለትሰዓትተጀምሮአምስትሰዓትላይየተጠናቀቀሲሆንውጭያሉትአባላትግንሀገርቤትያለውቢጠናቀቅምከዛበኋላምሳያቋርጡቀጥለዋል፡፡በስካይፒውይይቱላይአቶአባንግሜቶ፤የዞን9ጦማሪየሆነቸውሶልያና ሽመልስ፤ እንዲሁም የ97 ምርጫአጣሪኮሚቴሰብሳቢየነበሩትዳኛፍሬህይወትሳሙኤልከሀገርውስጥደግሞፕ/ርመስፍንወ/ማርያም፣ዶ/ርዳኛቸውአሰፋእንዲሁምየፓርቲው ፕሬዝዳንት የሆኑት ኢ/ርይልቃልጌትነትተሳትፈውበታል፡፡በሁለቱም

ቱደይ በተሰኙት ተወዳጅ ፕግራሞች ላይሰርቷል፡፡ በእ.አ.አ2003የጋናየጋዜጠኛችማኅበር የሚያዘጋጀውን ዓመታዊ የምርጥጋዜጠኝነት ሽልማትን ወስዷል፡፡ በ2014ኒው አፍሪካ የተሰኘው መጽሔት በዓመቱተጽዕኖ ፈጣሪ ካላቸው የ100 ሰዎች ስምዝርዝርውስጥስሙንአካትቶአውጥቶታል፡፡ሆኖምቢቢሲየኩምላዲሞሮንለመተካትበአፍሪካ የሚገኙ ጠንካራ የጋዜጠኝነትሙያንከተለያዩየግልብቃቶችጋርአጣምሮየያዙናአፍሪካዊጉዳዮችንመስራትየሚችሉአፍሪካውያንን‹‹የወደፊትኮከባችንማድረግእፈልጋለሁ››ሲልአስታውቋል፡፡

አሸናፊውም ካለበት የአፍሪካ ክፍልወደ ለንደን ተወስዶ በቢቢሲ አማካኝነትየአፍሪካንን ጉዳይ ለዓለም የማስተዋወቅዕድሉን እንዲያገኝ ይደረጋል ተብሏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ፣ በመላው ዓለምካሉ የቢቢሲ ባልደረቦች ጋር ልምድእንደሚለዋወጥና በቢቢሲ የማሰልጠኛተቋምልዩ የሆነትምህርትእንደሚሰጠውቢቢሲ አስታውቋል፡፡ ድረ-ገጹም አሸናፊውበቴሌቪዥን፣በራዲዮናበኢንተርኔትበዓለምላይ ለሚገኙ 265 ሚሊየን በላይ የቢቢሲአድማጮችና ተመልካቾች ማስተላለፍእንደሚችልጠቅሷል፡፡

ቢቢሲአፍሪካዊ

ጋዜጠኛእየፈለገነውበምስክርዓወል

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህፓርቲ አመራሮች “ከሬዲዮ ፋና ጋርጥር 10 2007 ዓ.ም ያደረግነው ቆይታየጋዜጠኝነትን ስነ ምግባር እጅግ የጣሰናአሳፋሪነበር”ሲሉለሚሊዮኞድምፅጋዜጣገለፁ፡፡ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህፓርቲ (አንድት) አመራሮች የተከበሩ አቶግርማሰይፉናአቶስዩምመንገሻስለራዲዮፋና ቆይታቸው ለጋዜጣችን ሲገልጹ፣“ስለ ፓርቲው ትክክለኛና ወቅታዊ የሆኑመረጃዎችን በድምፅ ሰጥተን ብንመለስምተቆርጦና ተቀጥሎ እጅግ ከጋዜጠኝነትሙያ ስነ ምግባር ውጭ የሆነ ደባ እናበደል ተሰርቶብናል” ብለዋል፡፡ “በተለይምየፕሮግራሙ አዘጋጅ አቶ ብሩክ መኮንንከአንድ ጋዜጠኛ የማይጠበቅና እጅግ የሰነምግባርዝቅጠትየታየበትስራበመስራት፣የታዘዘውን ፕሮፕጋንዳ ለማስፈፀምየተቀጠረ መሆኑን በተግባር አሳይቷል”ብለዋል፡፡ ለዚህም ማሳያ “ጋዜጠኛውእኛን የአንድነት ፓርቲ አመራሮችንናአኩራፊዎቹን ግለሰቦች ሲጠይቅ የነበረበት

የአንድነት አመራሮች በራዲዮ ፋና ላይ ቅሬታ አቀረቡ“ራዲዮፋናእውነተኛየህዝብሚድያቢሆንኑሮ፣በህዝብገንዘብ20እና30ፎቅየሰሩየኢህአዴግ

ባለስልጣናትንመጠየቅይገባውነበር” የተከበሩአቶግርማሰይፉየአንድነትም/ፕሬዚደንት

“የፌዲዮፋናውፕሮግራም“ሞጋች”ሳይሆን“ለኢህአዴግብቻተሟጋች”ተብሎመቀየርአለበት፡፡”አቶስዩምመንገሻየአንድነትዋናፀሐፊ

ሁኔታበጣምአሳፋሪነበር”ሲሉአክለዋል፡፡

“ድሮውንም ቢሆን ሬዲዮ ፋናለኢህአዴግ እንጂ ሌሎችን ፓርቲዎችለማጠልሸት የሚታትር የተንኮልና የሴራቦታ ነው፡፡ ለሬዲዮ ፋና ብቻ የሰጠነውንቃል-ምልልስ በቪዲዮ በመቅረፅ ያለ እኛፈቀድለገዥውፓርቲሚድያኢቢሲ(ኢቲቪ)መስጠቱ ይህንኑ የሚያረጋግጥ ነው፡፡”ያሉትየተከበሩአቶግርማሰይፉ“የሙያውስነ ምግባር ከሚፈቅደው ውጪ ለግልጥቅምበአድርባይነትየቆመሚዲያመሆኑንበግልፅ ያሳየ ነው፡፡” ሲሉ አስታወቀዋል፡፡ አቶ ግርማ አክለውም “ጋዜጣኛው ካለምንም መረጃ የፓርቲውን ብሎም የእኛንየአመራሮችን ስም ለማጥፋት ያልፈነቀለውድንጋይ የለም ለምሳሌ እኔን በግል ስምህከውጭ የፓርቲው ደጋፊዎች ገንዘብይላክልሃልእስከማለትደርሷል፡፡”ብለዋል፡፡

በተመሳሳይም አቶ ስዩም መንገሻየአቶ ግርማን ሃሳብ ተጋርተው ስለእርሳቸው ጋዜጣኛው ያለውን እንዲህ

አስረድተዋል፡፡“ጋዜጠኛውወደጥያቄናወደህዝብጆሮከመድረሱበፊትስራውንበደንብጠንቅቆ አውቆ መረጃ ማቅረብ እያለበትበእንዝህላልነትናበአጫፋሪነትስሜንለያጠፋሞክሯል፡፡”ካሉበኋላ“ለለዚህምማሳያእኔብርሃን ፓርቲን የተቀላቀልኩ ከ3 አመትበፊት ሲሆን አንድትን የተቀላቀልኩት ከ1አመትበፊትሆኖእያለጋዜጠኛውያለምንምማስረጃ በቀላሉ ንግድ ሚኒስቴር ሂዶማረጋገጥእየቻለከ10አመትበፊትበስሜተመዝግቦ የሚገኘውን ንብረት ‹በፓርቲውገንዘብ የተገዙ ናቸው› እስከማለት የደረሰመረጃ ያጠረው ጋዜጠኛ ነው፡፡” ብለዋል፡፡“ሆኖም ግን ሬዲዮ ፋናን እንደጠበቅነውነው ያገኘነው ከዚህ የተለየ እንደማይሰራእናውቅነበር፡፡ነገርግንየኢትዮጵያንህዝብመረጃየማግኘትነፃነትአክብረንተገኝተናል፡፡ጣቢያውትክክልእንደማይሰራልንስለምናውቅራሳችን ቀርፀን ያሰቀረነው የውይይቱድምፅበዕጃችንስለሚገኝባገኘነውአጋጣሚለህዝብ በማድረስና የሬዲዮ ፋናን የሴራጥንስስ እናከሽፋለን፡፡” በማለት ጠቁመዋል፡

፡አቶ ስዩም ሲያጠቃልሉ “የፌዲዮ ፋናውፕሮግራም“ሞጋች”ሳይሆን“ለኢህአዴግብቻተሟጋች”ተብሎመቀየርአለበት፡፡”ብለዋል፡፡

አቶግርማ በበኩላቸው “ራዲዮፋናእውነተኛየህዝብሚድያቢሆንኑሮእኛንበሃሰትመረጃፎቅሰራችሁ፣መኪናገዛችሁእያለየሌለነገርለመለጠፍከሚለፋ20እና30ፎቅየሰሩየኢህአዴግባለስልጣናትንመጠየቅይገባውነበር፡፡ነገርግንአላማውያአያደለም፡፡”ሲሉበራዮፋናላይትችትሰንዝረዋል፡፡

በመጨረሻምአቶግርማ፡፡ “በተለያዩየገዢው ፓርቲ ሚዲያዎች የማያባራየስም ማጥፋት ዘመቻ የሚደረግብን እኛአንድነቶች ከወትሮው በተለየ የምርጫቦርድን “ባለህበት እርገጥ” ስትራቴጂአለመቀበላችንና ለምርጫ ቦርድም፣ለኢህአዴግም እንቅልፍ የሚነሳ መነቃቃትበፓርቲያችን ስለተፈጠረ ነው” ብለዋል፡፡

ሰማያዊፓርቲበስካይፒየፓናልውይይትአካሄደ

ጉባኤላይከ170ሰዎችበላይተሳትፈዋል፡፡

በውይይቱ ላይ የፓርቲውፕሬዝዳንት የሆኑት ኢ/ር ይልቃልጌትነት፡- ‹‹ለውጥ ይመጣል፤ የሚመጣውለውጥ እንደ እስከዛሬው እንዳይከሽፍግን ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ቡድኖችበራሳችን ላይ አብዮት ማካሄድ አለብን፤ከእስካሁኑ የተለየ ለውጥ አምጥተንየኢትዮጵያን ህዝብ የሥልጣን ባለቤትማድረግ አለብን፡፡›› በማለት ተናግረዋል፡፡

በተያያዘምፓርቲውበቀጣይየካቲት15 ቀን 2007ዓ.ም የተቃውሞ ሰልፍለማካሄድእየሰራመሆኑንየሰማያዊፓርቲየህዝብግንኙነትኃላፊየሆኑትአቶዮናታንተስፋዬለሚሊዮኞችድምፅጋዜጣገልጸዋል፡፡

Page 16: ÔÔò¤:ßæú¯v õäbf ÔÔ »9JÒ5ÎåêEnaJ ÔÔ¯ù :EnaJq Ë f ø qå5JÕÕ ...ethioforum.org/amharic/wp-content/uploads/2015/01/vol4.pdf/ 8 0 1 / 5 3 7 7 1 በ1948 ዓ.ም

ትውስታ 16

የሚሊዮኖች ድምፅ

ነፃነትን፣ፍትህንና እኩልነትን እናውጃለን!

ዓርብ ጥር 15 /2007 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ቅፅ 1 ቁ 4

የአንድ ሀገር ኢኮኖሚ ጥንካሬየሚለካው ኢኮኖሚው አዳዲስ ስራዎችንመፍጠር በመቻሉ፤ ከዚያም በተፈጠሩትስራዎች ምክንያት ህዝቡ ተመጣጣኝ ገቢበማግኘትረገድለዜጎችትልቅፋይዳሲኖረው፤መንግስትከግብርናከሌሎችምንጮችበቂገቢበማግኘትሰፊማህበራዊናኢኮኖሚያዊፋይዳያላቸውስራዎችንመሥራትሲችል ነው፡፡

ኢኮኖሚው በትክክል የተቀረፀየፖሊሲና የስትራቴጂ አቅጣጫ በመያዝውጤታማ መሆኑንና ያለመሆኑንበመመልከት አቅጣጫና ስልት ለመቀየስእንዲረዱ የተወሰኑ የMacro econo-my ሂደቶችጤናማመሆናቸውንማየትአስፈላጊ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ከእነዚህማሳያዎች ውስጥ አንዱ ጠቅላላ ብሔራዊምርትበመባልየሚታወቀውሲሆን፤ይህምለብሔራዊምርት(GNP)በፍጥነትማደግናመቀነስ አሉታዊና አዎንታዊ ተፅዕኖዎችይኖሩታል፡፡ የመንግስት ኢኮኖሚ ፖሊሲአስፈጻሚዎች ለፖለቲካ ፍጆታ ሲባልብሔራዊምርቱበፍጥነትማደጉንአዎንታዊአድርገው የሚያቀርቡበት ሁኔታ ቢኖርምበተለያዩምክንያቶችየብሔራዊምርትፈጣንዕድገትጤናማያልሆኑውጤቶችእንዳሉትናወቅታዊእርምቶችካልተደረጉበዜጎችኑሮናህይወት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ሊያስከትሉእንደሚችሉ መረዳት ያስፈልጋል፡፡

የብሔራዊ ምርት እድገት ስሌትመንግሥትለጤና፤ለትምህርት፤ለመሰረተልማት፤ ለመከላከያ፤ ወዘተ…. ከጠቅላላውብሔራዊ ምርቱ ምን ያህሉን) እንደመደበለማወቅይረዳል፡፡ይሁንእንጂየኢኮኖሚውበፍጥነት ማደግ ተፈላጊ መስሎ ቢታይምፈጣንእድገትየራሱየሆነአደጋምአለው፡፡ይሄአደጋእንዳይከሰትመንግስትጥንቃቄማድረግእንዳለበት ቢታወቅም፤ የኢኮኖሚ እድገቱንተመጣጣኝናጤናማማድረግየሚያስከፍለውየፖለቲካ ዋጋ ይኖራል፡፤ በመሆኑምየአንዳንድ ሀገር መንግስታት የኢኮኖሚእድገቱን እንዳለ ማስቀጠልን ይመርጣል፡፡በዚህመንገድየዋጋግሽበትችግሮችን(In-flation) የኢኮኖሚ ማሽቆልቆልን፤ (Re-cession) የሥራ አጥነትን (Unemploy-ment)ጉዳይአለባብሰውለማለፍበመሞከርሀገራቸውንለከፋየኢኮኖሚቀውስሲያጋልጡይስተዋላል፡፡ ኢኮኖሚው በከፍተኛ መጠንሲያድግጠቅላላ ፍላጎትና (Aggrgate de-mand) እና ጠቅላላ አቅርቦት (Aggrgatesupply)ካልተጣጣሙበምርቶችላይየዋጋመዋዠቅም መታየቱ የማይቀር ነው፡፡

እንግዲህየጠቅላላአቅርቦት፤ፍላጎት፤

የጤናማ ኢኮኖሚ ዕድገት መለኪያው ምንድነው?

የመንግሥትየታክስአሰባሰብናየገንዘብፍሰትቁጥጥር እጦት የሚያመጡትን የኢኮኖሚአለመረጋጋት ከመሰረቱ ለመቅጨትበመንግሥት በኩል የሚወሰዱ አንዳንድየተለመዱ እርምጃዎች አሉ፡፡ ይሁን እንጂበመንግሥታትበኩልእነዚህንመፍትሔዎችሥራላይለማዋልቁርጠኝነትአይታይም፡፡በዚህምየተነሳ የብሔራዊምርትበፍጥነትከማደግ ይልቅ የሚያሽቆለቁልበት፤ ሥራአጥነትየሚስፋፋበት፤የንግድናኢንዱስትሪባለቤቶች በሙሉ አቅማቸው ለመንቀሳቀስየማይችሉበትና ሸማቹ ህብረተሰብምመሠረታዊናእለታዊፍላጎቱንጭምርማርካትየማይችልበት ሁኔታ ይፈጠራል፡፡ በዚህምምክንያትበጠቅላላኢኮኖሚውላይአሉታዊተፅዕኖ የሚያሳድር ፈረንጆቹ (Reccs-sion) የሚሉት የኢኮኖሚ ወቅት (Cycle)ያጋጥማል፡፡ በነፃ የገበያ ኢኮኖሚ የዋጋንረትንም ሆነ መውደቅን የሚያስከትሉጉዳዮች በኢኮኖሚ ፖሊሲ አውጪውአካል ከፍተኛ ክትትል ካልተደረገባቸውበህዝብ ኑሮ ላይ የሚያደርሱትመመስቃቀል እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡

ሁለተኛው የኢኮኖሚ ጤንነትአመላካች ሥራ አጥነት (Unemploy-ment) ሲሆን፤ የጤናማሲሆን፤ የጤናማMacro economy ሁኔታን የሚገልፀውኢኮኖሚው በሚፈጥራቸው አዳዲስ የሥራመስኮችና በዚህም ምክንያት የዜጎች ሥራመያዝና መንግሥት ከታክስና ከሌሎችምንጮችየሚያገኘውገቢመጨመርነው፡፡

ሦስተኛውየጤናማኢኮኖሚመለኪያየጠቅላላየዋጋግሽበትደረጃሲሆንለዚህምበተመረጡ ምርቶች ላይ የዋጋ ጥናትበማድረግበየጊዜውበሚደረጉየዋጋለውጦችመሰረት የኑሮ ውድነት ስሌት ወይምበእንግሊዘኛው Consumer price Index(CPJ)የሚባለውመለኪያነው፡፡ይህመለኪያየዋጋንረቱከአንድከተመረጠዓመትወይም(Baseyear)ጋርእየተነፃፀረየምርትዋጋመናር ( Cycle in flationary) መሆንናያለመሆንም የሚገለፀው በዚሁ (Con-sumre price)መጨመርናመቀነስ ነው፡፡

መንግሥት የኢኮኖሚ እድገቱንለማስቀጠል የዋጋ ንረቱን መቆጣጠርይኖርበታል፡፡ ይሄ ደግሞ ለፖለቲካ ፍጆታሳይሆንለሀገርደህንነትምሲባል የፖለቲካቁርጠኝነትይጠይቃል፡፡ቀደምብለንለመግለጽእንደሞከርነው ብሔራዊ ምርት (GNP)እድገትማሳየቱጥሩነገርቢሆንምበፍጥነትማደጉ ወይም ብሔራዊ ምርቱ በፍጥነትመቀነሱወይም(Recession)በዋጋንረትም(Inflation)ሆነእናበስራአጥነት(Unem-ployment) ወይም በጠቅላላው ኢኮኖሚውእንዳይረጋጋ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለው፡፡

የሀገርሁኔታዎችጥንካሬናድክመትከላይበተገለፁ1/የብሔራዊምርትበፍጥነት

እድገትመቀነስ፤ 2/ በሥራ አጥነት (Un-employment)3/በዋጋግሽበት(Inflation)የሚገለጹቢሆንምለእነዚህምችግሮችመከሰትአስተዋፅኦ የሚያደርጉ ሌሎች ሁኔታዎችአሉ፡፡ ለማንኛውም የኢኮኖሚው በፍጥነትማደግወይምበፍጥነትማሽቆልቆል(GNP)ጉዳይ የሚያስከትለውን የኢኮኖሚ ቀውስከግምትውስጥበማስገባትየሰለጠኑሀገሮችምርታማነትን (Prodctivity) በማበረታታትብሔራዊ ምርቱ ሳይጨምር ኢኮኖሚውበምርታማነትከሚገኘውውጤትተጠቃሚእንዲሆንያደርጋሉ፡፡የመንግሥትየታክስናግብር አሰባሰብን በማስፋፋትና ፍትሐዊእንዲሆንበማድረግዜጎችስለግብርናታክስያላቸው አመለካከት የተስተካከለ እንዲሆንማድረግ ይቻላል፡፡ ግብር ከብሔራዊ የጋራጥቅም ጋር ቀጥተኛ ተዛማጅ መሆኑንበማሳየት፤ የተወሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎችብቻ ከዚህ ተጠቃሚ መሆናቸውንበማስቀረትና ለሙስና በር ከፋችነቱንበማጥበብ መንግስት ግብርን የኢኮኖሚእድገትና መረጋጋት መሰረት ሊያደርገውይችላል፡፡ የተረጋጋ ኢኮኖሚ ያላቸውሀገሮች መንግስት አስተማማኝ የግብርገቢ ፈሰስ የሚያገኙባቸውንና በእነዚህምምክንያት መንግሥት ወጪና ገቢውንአጣጥሞ ኢኮኖሚውን የሚመራባቸውዋነኛ የተረጋጋ ኢኮኖሚ መሳሪያ ናቸው፡፡

የአንድንሀገርኢኮኖሚከጊዜወደጊዜበተለያዩየEconomycycel(InlationRe-cession,deflation)ወዘተማለፉስለማይቀርእነዚህን ሁኔታዎች ተቆጣጥሮ የኢኮኖሚመረጋጋትንለማረጋገጥFischalእናmon-teryPolicytoolsሥራላይማዋልተገቢነትአለው፡፡ከእነዚህመፍትሔዎችዋናዋናዎቹ፡-

1.የመንግሥትወጪንእንደወቅቱየኢኮኖሚመጨመርናመቀነስ

2.ከግብር የሚሰበሰበው ገንዘብ መጠንእንዲጨምርለማድረግየግብርከፋዩቁጥርእንዲጨምርማድረግ

3.በኢኮኖሚውውስጥያለውየገንዘብፍሰትእንደሁኔታውእንዲጨምርእናእንዲቀንስማድረግ

4.የባንኮች መጠባበቂያ Reserve Requir-mentእንዲጨምርወይምእንዲቀንስማድረግ

5.የባንኮችብድርእንዲጨምርወይምእንዲቀንስለማድረግወለድንመቀነሰወይምመጨመር

6.የወለድ መጠን እንዲጨምር ወይምእንዲቀንስማድረግ

7.የኢኮኖሚው ምርታማነት እንዲጨምርማድረግ

8.የባጀት Deficit እንዲቀንስ ማድረግ….

ወዘተናቸው፡፡

እነዚህንና እነዚህን የመሳሰሉመፍትሔዎችን በመጠቀም ኢኮኖሚውንለማረጋጋት የሚቻል ቢሆንም ከዚሁ ጋርእያንዳንዱ መፍትሔ የሚያስከትለውንጉዳትና ጥቅም ለይቶ ማስላት ካልተቻለከጥቅሙ ጉዳቱ ሊያመዝን ይችላል፡፤በኢትዮጵያኢኮኖሚዙሪያ ከምንሰማቸውናበጥቂቱምቢሆን ከምናነባቸውትንታኔዎችበመነሳትመንግስትፈጣንየኢኮኖሚእድገትንዋነኛ ስልቱ አድርጎ እንደተነሳና በዚህምፈጣንየኢኮኖሚእድገትምክንያትየሚከሰቱየኢኮኖሚ አለመረጋጋቶች ከቁምነገርያልቆጠራቸውመሆኑንለመገንዘብችለናል፡፡

ባለፉትአምስትአመታትመንግስትኢኮኖሚውንለማረጋጋትባንኮችየሚይዙትንየመጠባበቂያ ገንዘብ ከአምስት በመቶ ወደአስራ አምስት በመቶ ሲያሳድግ የባንክወለድመጠንንምከሶስትበመቶወደአራትበመቶማሳደጉንገልፃÚ*ል፡፡ሆኖምእነዚህእርምጃዎችበቂያለመሆናቸውንናመንግስትበተጨማሪ ኢኮኖሚውን ለማረጋጋትወጪውንመቀነስና የባንክ ወለድመጠንንከፍ ማድረግ እንዳለበት የገበያ ሁኔታዎችያመለከታሉ፡፡ አንዱና ዋነኛው የኢኮኖሚእድገት የሚገኘው ዜጎች በባንክ ሂሳብቁጠባ ነው፡፡ ዜጎች በባንክ የሚቆጥቡትንገንዘብ ባንኮች ለተለያዩ የኢንሸስትመንትሥራስለሚያበድሩየኢኮኖሚእድገቱሀገርበቀል እንዲሆን ትልቅ ሚና ይኖረዋል፡፡

በሀገራችን ተመዝግቧል የተባለውየኢኮኖሚ እድገት ከዜጎች የቁጠባ ባህልመዳበር ጋር የተያያዘ ነው ለማለትያስቸግራል፡፡ምክንያቱምለቁጠባየሚከፈለውወለድዝቅተኛመሆኑብቻ ሳይሆን ካለውየዋጋ ግሽበት አንጻር ዜጎች እንኳን በባንክሊቆጥቡይቅርናበሚያገኙትገቢከወርእስከወር መድረስና መሰረታዊ ፍላጎታቸውንምማሟላትአልቻሉም፡፡ስለዚህእድገቱከየትመጣ? እድገቱ በዋነኛነት የተገኘው የበጀትጉድለት (Budjet Deficit) እንዲጨምርበማድረግ ያላመረትነውን እየበላንመጪውትውልድ እዳውን እንዲከፍል በማድረግነው? ይሄ ተለይቶ ሊታወቅ ይገባል፡፡

በመጨረሻም የሀገር ኢኮኖሚጤናማ እድገት የሁሉንም ዜጎች ተሳትፎየሚጠይቅና ችግሩም በአንድ ገዥ ፓርቲእይታ ብቻ የሚፈታ ጉዳይ እንዳልሆነበፍጥነት መገንዘብ የመፍትሔው አካልመሆኑ ሊታሰብበት ይገባል፡፡ የኢትዮጵያኢኮኖሚእድገትአንዱንወገንየሚያስደስትሌላውን የሚያሳስብ ሳይሆን ጉዳዩየሁላችንም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይየተለያየ እይታያላቸውወገኖች ለኢኮኖሚእድገቱ መፍትሔ ይሆናሉ የሚሏቸውንሃሳቦች ሁሉ እንዲያቀርቡ መንግስትመድረኩን የማመቻቸት ኃላፊነት አለበት፡፡

አቶተመስገንዘውዴ

“የሚሊዮኖችድምጽ”ዝግጅትክፍልበእስርላይለምትገኘውጋዜጠኛርዕዮትአለሙመልካምልደትይመኛል፡፡