ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

216
ጉዞ ፍታትና ማሳረጊያው ሐብረ፥ቅላጼ

Upload: hilinaberhanu

Post on 26-Dec-2015

177 views

Category:

Documents


1 download

DESCRIPTION

ጉዞ ፍታት ና ማሳረጊያው – ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ሙሉ ዕትም 2015)

TRANSCRIPT

Page 1: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

1

ጉዞ ፍታትና ማሳረጊያው

ሐብረ፥ቅላጼ

Page 2: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

2

የኛን ትውልድ መዓት አይቶ፣ አሁንም በእኛ ትውልድ (ኣስተሳሰብ) ተተበትቦ ገና በወጉ መወለድ ላቃተው ትውልድ ይሁን።

የጥንቱ የኤሜራልድ ሰሌዳ እንደሚለው፣ „የላይኛውም እንደታችኛው“ ፣ የታችኛው ካማረበት የላይኛውም ያምርበታል፣ የታችኛው ከበሰበሰም የላይኛውም ይበሰብሳል፣ የታችኛው ንጹህ ከሆነ የላይኛውም ንጹህ፣ ጤናማ ይሆናል። በስነ ሳይንስ፣ የሰው፣ የተፈጥሮን ወይንም የማህበረሰብን መላ ሰውነት ጤነነትም ሆነ ደዌ ለመረዳት፥ ለማወቅ የታቹን የስረመሰረቱን የደም ሴል፣ ወርዶ ወርዶ የታችኛዋን ንጥረ ነገር ማገናዘብ እንደሚያስፈልግ ሁሉ!

አንኳሩን ለማወቅ ደቂቁንም / ማክሮውን ለማወቅ ማይክሮውንም (Macro – micro) እንደሚባለው።

የበድሉንም የስነ ልቦና ትዕይንት(ሴኮ ድራማ/Psychodrama) እንደወረደ በጥሬው ሳያድበሰብሱ እዚህ ባደባባይ ማውጣቱ፣ የታቸኛውን ጨዋታ ስረመሰረት ተረድቶ ባቄላው ሲያደር፣ ሲሰነብት፣ ሲስስፋፋ እንደአጀማማሩ የት እንደሚደርስና የላይኛውን እንዴት ለደግም ለክፉም ፣ እንደሚያበቃው፣ ማሰብ ማሰላሰል ለሚፈልግ፣ እንደሚመራመርበት ነው። ከተንኮል ከሴራና ከሌላ ክፉ ዝባዝንኬ ሁሉ የላይኛውም እንደታችኛው የጸዳና ያማረበት እንዲሆን ! እንደመስታውት ግልጽ የሆነ /Transparent/ ነጻነት የሚተነፈስበት የሰላማዊና የሰብዓዊ ማህበረሰብ ባለቤት ለመሆን።

ከአእምሮ ስልጣኔ ጋር ከተገናኙ፣ 21ኛው ክፍለ ዘመን፣ እንዳለፉት ሆ ሲባል እንደከብት በጭፍን የሚነዱበት ሳይሆን፣ ስሩና መሰረቱን ተረድቶ ላመኑበት ደግ ዓላማ ከሌላው ጋር ተወዳድረው ኣሸንፈውም ሆነ ተሸንፈው ተቻችለው በጋራ የሚራመዱበት ነው የሚሆነው። ትላንትና ና ዛሬን የሚለየው የጊዜ ጉዳይ ነው! እስኪያልፍ ብቻ ትንሽ ያለፋ ይሆናል!

(ክንፈ ሚ/ ሃይሉ 22/01/2015)

(የመጀመሪያ ዕትም፥ ገና 2004 EthCal /X-Mas 2011)

ጉዞ ፍታትና ማሳረጊያው

ሕሊና ሲወለድ

2007 EC / 2015

Page 3: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

3

ጉዞ ፍታትና ማሳረጊያው

ሕሊና ሲወለድ

ከሕሊና ብርሃኑ

ጉዞ ፍታትና ማሳረጊያው

2007 EC / 2015

Page 4: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

4

Page 5: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

5

ጉዞ ፍታትን ለማስተናገድ…ማስታወሻ

“የምታውቀው ካለ ተናገረው፤ የማታውቀው ካለ አፈላልገው” /0

ፈላስፎች ይባላል፣ የሚመራመሩበት ቁሳቁስ ከራሳቸው ሰውነት የበለጠ ስለማያገኙ -

ከጠጉር ጫፋቸው እስከ ያለ የሌለ ሰውነታቸውና አእምሯቸው ፣ ሁሉንም አዳምጠው ምርምራቸውን ያስፋፋሉ።

ክንፈ ሚካኤል ሃይሉም የበድሉን የግል ልምድ፥ ወሳኝ የህይወትና የአእምሮ ሽግግር ልምድ ለምንባብ ሲያበቃው፣ ለተመራመረ፣ ለዕውቀት ማረጋገጫ ለተጠቀመበት፣ ከብዙ የዕውቀት ዘርፍ አንጻር፣ ስለማህበራዊ ሳይንስ ስረ መሰረትና ታሪካዊ ምንጭ፣ ስለ አእምሮና ስነልቦና፣ ስለ ሰው ተሰው ቡድናዊም ሆነ ግላዊ ግንኙነት ወዘተ የምርምር መነሻ የሚሆኑ ቁም፥ነገሮች እንዳሉበት በማመን ነው። ይህ ዕምነት

የተጠናከረው፣ በተለይም ስለማህበራዊ ባህላዊ ዕድገት ምንጭ/ ለምሳሌ ሬኔ ጊራርድ-

Rene Girard በተመራመረበት አቅጣጫ/ በድሉ ምንም አስቀድሞ የሚያውቀው ጉዳይ ባይኖርም፣ በግብር ያሳለፈውን ልምድ ብቻ ሲመዘግብ ያለውን እውነታ በማንጸባረቁ ነው። ማለትም፣ በማህበራዊ ተመራማሪዎች የተደገፈ መሆኑና፣ ሁኔታው ከተከሰተ ባኋላ ክንፈ በጥናት ስለደረሰበት ለእውነታው ማረጋገጫ ነው።

የኢትዮጵያን የፖለቲካ እንቅስቃሴ በተለይም ባለፉት 50 ዓመታት የተጠናወተውን

የሰፈር ብሄርተኝነትና ዕምነት አልባው የኮምኒስት ዶግማ/ቀኖና ያስከተሉትን ጥፋትና የዛሬውን ትውልድ ምን ያህል መላቅጥ እንዳሳጣው፣ የሚያውቅ ያውቀዋል። ገና ብዙ ታሪኮች ያስተርካል፤ ዛሬ ገና ዕውነተኛ ትረካዎች በበቂ ብቅ አላሉም። እውነተኛ ትረካዎች፣ ሰውን ወደ ግኡዝ እቃነት ሲያስተናገዱ ስለተመሰከረባቸው ተንኮሎችና

ልምዶች፣ የተጻፉ ሃተታዎች ከሳጥናቸው ገና አልወጡም! በተለይም አግባብ ያለው

መደምደሚያ ጭምር፣ የወደፊት ብርሃንን የሚያመለክት አጥጋቢ ቅንብር/ ሲንቴሲስ/

አንድም የለም ማለት ይቻላል። እንዳለ የኢትዮጵያ የፖለቲካ (ድምጹን ከፍ አድርጎ

የሚጮኽው!) መደብ ልበለው፣ የሥልጣን ባለቤት የሆነውም ሆነ የዚህ ተቀናቃኝ፣ እርስ በርሳቸው ሲሟገቱ ቢሰነብቱም፣ ሁሉም ከነበሩበትና ካሉበት አንድ ዓይነት

የፖለቲካ መንደር አልወጡም። ያንድ እናት ልጆች ናቸው!

የሚገርመው ይግረመው፤ ለራስ ዕውነተኛ ሆኖ መተቸት የፈራው ወይንም የተሳነው፣ ሁሉም፤ እውነት የሚያሳዝነው ከሆነ ይዘን፣ እኔ፣ የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ገና ከጥንስሱ ማንነቱንና የታሪክ ግፉን አስተውሎ በሰጠው ስም፣ የጉግ-ማን-ጉግ

መንደር እንድለው የተገደድኩበት ማህበራዊ ክፍል ነው። ይገርማል፣ አዎ የጉግ-ማን-ጉግ መንደር የሚለውን መለያ የበለጠ ያጠናከረልኝ፣ በቅርቡ አውሮፓ በሂትለርና በስታሊን መካከል በሚል ርዕስ ወጣቱ የታሪክ ተመራማሪ ቲሞቲ ስናይደር ያወጣውን፣ የሁለቱ መዓተኛ ሰዎችን፣ የየመንደራቸውን ሰውበላ እንቅስቃሴ ታሪክ

ለማንበብና ምንነታቸውን ስር በሰደደ ትንተና ለመረዳት ዕድል ካገኘሁበት ከ2014

ዓም በኋላ ነው። (Timothy Snyder, Bloodlands – Europe between

Hitler and Stalin) – በአውሮፓ ውስጥ 14 /አስራ አራት/ ሚሊዮን ህዝብ ያለቀበት ታሪክ፤ ስለ አይሁዶች የሂትለር ፍጅት ብቻ ሳይሆን፣ ስታሊን ሳይንሳዊ

ሶሽያሊዝም በሚለው ተረት በሶሽያሊዝም ስም፣ በአሰቃቂ፣ (በስታሊን ኮሚኒዝም

Page 6: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

6

ተከታዮችና ተቋማት አጋፋሪነት፣ ሰው የሰው ስጋ እስከመብላት የደረሰበት 1/ ) ረሃብ፣

በግድያ፣ በእሥርና በስደት የጨረሰው ሰባት ሚሊዮን ህዝብን ጨምሮ!!! የሰው

ልጅን ነጻ አወጣለሁ ተብሎ የተፎከረበት ቀኖና ምንነት የተጋለጠበት ሲሆን፣ የሚያሳዝነው የሚያስፈራውና የሚገርመው ግን፣ የሂትለር ወንጀል በዓለም አደባባይ ወጥቶ ፣ የክፋት መልክተኛ መሆኑ ሲወገዝና ሲኮነን፣ የስታሊን ወንጀል ግን ተድበስብሶ በአብዛኛው ተሸሸጎ ወይንም ከፍ ያለ ምሬት ሳያስከትል፣ እንዳውም

በብሄርተኛው መንደር የእውቀት ምንጭ እንደሆነ ሰው እየተጠቀሰ ! የዓለምን የነጻነት እንቅስቃሴ ሲያተራምስ እንደዋዛ ዛሬ ድረስ ከነ ሰው ዘር የማጥፋቱ ወንጀል ጋር ሰንብቷል። እንዲያውም ያንኑ ፈር ተከትሎ ፣ የኮሚኒስቱ መንደር እስከተበተነበት

እስከ ትላንቱ 1991 ድረስ በከፊል ሥራው እየተባለ ህይወቱ ይሞጋገስ ነበር። በዚህ የስታሊንን ወንጀል እሹሩሩ በሚል ተረት አንድ ተውልድ ሙሉ በዓለምም ሆነ በኢትዮጵያ የወጣት ምሁራንን አእምሮ አበልዞ ና አዙሮ የቀኖናው ተከታይ አድርጎ፣ ያውም እስከዛሬ ድረስ መታየቱና አሁንም በብሄርተኝነት መርዝ ስንት ዕልቂት መድረሱ፥ የሚያሳየው የሃገራችን ዓቢይ ችግር የህዝብ ድህነት ብቻ ሳይሆን፣ ከጥንት

ጀምሮ ሲጎተት የመጣብን የምሁራን (በተለይም የግራ ዘመሙ) ድንቁርናም ጭምር ነው።

ይህን ከሂትለር ያልተለየ መንደር የምጠራበት መለያ ስሙ ጉግ-ማን-ጉግ 2/ ነው ያልኩትም ለዚህ ነው። የዚህ ጉግ-ማን-ጉግ ዓባዜው ከሃገራችን መንደር ዛሬም ስላልወጣ፣ በዚሁ የተነሳ የፖለቲካ ሰላም ሳይኖረን ግማሽ ምዕተ ዓመት አሳልፈናል።

* በተለያዩ የሳይንስ ዘርፎች ውስጥ ምርምር ሲደረግ፣ እያንዳንዳቸው ዘርፎች የየራሳቸው መመራመሪያ ስረ፥መሰረታዊ መዋቅር አላቸው። ማለትም በስረ መሰረቱ ያለውን ምንነትና ግንኙነት ለመረዳት ንጥረ፥ነገሩንና መሰረታዊ መነሾውን ለመመርመር

የሚያስፈልግ ተቋም (Grundlagenforschung/ fundamental research)

አለ። ያንድን ነገር ክስተትና ውጤት ለመረዳት የመሰረታዊውን ክንውንን ማገላበጥና ማየት ያስፈልጋል። የበድሉም ልምድ የሚጠቅመው በዚሁ አኳያ የጉግ-ማን-ጉግን፣ ሰውን እንደ ዕቃ ለመንዳትና ለመግዛት የሚገለገልበትን ዘይቤ ታሪካዊ አነሳስና

አስተዳደግን ለማየት ይረዳል የሚል ዕምነት አለኝ 3/። የዘይቤውን አፋኝ ሰንሰለት

በጣጥሶ፣ ፍርሃትን አሸንፎ የራሱ ልዕልና/ ሶቨርይኒቲ/ ያለው ሰው ሆኖ ብቅ ለማለት!

– በዚህ ምዕተ ዓመት ውስጥ፣ መስዋዕት የሆኑ ስንት ዕጹብ ድንቅ ሃይልና ሰው ሊወጣቸው የሚችሉ ወዳጆቻችንም ሆኑ የዚህ መዘዝ የእሳት እራት የሆነው አንድ

ትውልድን ምርር እያልን እያሰብን ቢሆንም፣ ያለን ምርጫ የጉግማንጉጉን አባዜ እርግፍ አርገን ጥለን በንጹህ አእምሮና ህሊና ተክተን ከፍ ባለ እውነት ድንቁርናን

አሸንፎ ለዕውነት ቆመን፤ መራመድ ብቻ ነው።

*

ሀበሻ ዕድሜውን መሸሸግ ይወዳል ይባላል። ለምን ይሆን? 40 ሆኖ ምንአልባት እንደ

20 ስለሚያስብ? ….60 እንደ 20 ….70 እንደ 30 …..ለዚህ ትውልድ

ያጠያይቃል! በተለይም የዛሬው የኢትዮጵያ የፖለቲካ መደብ፣ በለፉት 50 ዓመታት የኢትዮጵያን ታሪክ አተረማምሶ ሃገራችንን መላቅጥ ያሳጣውና ህዝቦቿን ለስንት መዓት የዳረገውን የሚመለከት ነው። ዓለምን ሲያተራምስ የቆየው የኮምኒስቶች ዘመም ቀኖና

/የጉግ-ማን-ጉግ ያልኩት/ ውድቀት ዛሬ በመላው ዓለም ከዳርእስከ ዳር ግልጽ ሆኖ ሳለ፣ የኢትዮጵያው ፖለቲካ፣ ሥር ነቀል በሆነ መንገድ ከዚህ አደንቋሪ ጸረ ሰብ

Page 7: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

7

አስተሳሰብ አለመላቀቁ አስገራሚ ነው። ወይንም ከላይ የተባለውን /60 ሆኖ እንደ 20

ማሰብ/ ያረጋግጣል። የአእምሮው እድገት በወጣትነት አስተሳሰቡ ተቀጭቶ ጫጭቶ

የቀረ የአእምሮ በሽታም ይመስላል። ትላንት በልጅነቴ ከነምወዳቸው ወዳጆቼና

መስዋዕት ሆነው ካለቁ ወገኖቼ ጋር አስበው፥እከተለው የነበረ „ፍልስፍና“ ን ዛሬ ዓለም በተግባር ገበናውን ካወጣውና ካወረደው በኋላ፣ ዛሬ እኔ ተርፌ በእድሜና ባስተሳሰብ ከበሰልሁ በኋላ፣ መስዋዕት በሆኑ ወዳጆቼ ሰበብ በልጅነት አስተሳሰቤ ላይ ተቀምጬ፥ተጎልቼ መቅረት፣ ወይ የአእምሮ በሽታ ነው፤ ወይንም ነጻ የማያወጣ የአባዜ ፍርሃት፣ መሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ ለነዚያ በጉግማንጉጉ አስተሳሰብ ላለቁ ወገኖችና ወዳጆች ሁሉ መስዋዕትነታቸውን ከንቱ፣ ከከንቱም ከንቱ ማድረግ ነው። ስለሌላው ሃይማኖት አላውቅም፣ ኦሪትም በአዲስ ኪዳን የተተካው ያለመሰረታዊ

ምክንያት አልነበረም ፥ አይደለም።

ይህ ባለበት የመሄድ ሀቅ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ባንድ ጉዳይ ይገለጻል። የኢትዮጵያ ህዝብ ባለፉት ዓመታት የአፍሪቃም ሆነ ሌሎች ሀገሮች ውስጥ እንደታየው ሆ ብሎ ለምን አልተነሳም ተብሎ ቢጠየቅ፣ መልሱ ቀላል ነው። የሞራል ብቃት። በመግዛት ላይ ያለውም ሆነ ፣ ተቃዋሚ ተብለው ዛሬም ትላንትም የተደረደሩት ቡድኖች አንዳቸውም

የሞራል ብቃት የላቸውም (ከጉግ-ማን-ጉግ ነት በሰፈር ብሄርተኝነ አድርጎ እስከ ደርግና

የንጉሥ አገዛዝ ናፋቂዎች በመሆናቸው)። የሞራል ብቃቱ ስለሌላቸውም የማያሸማ

የህዝብ ሰፊ መሰረት ሊቀናጁ አልቻሉም። ለምን? መልሱ ቀላል ነው። ኣንዳቸውም በኢትዮጵያ ህዝብ ፊት ቀርበው፣ ሁሉም በየፊናቸው ለኢትዮጵያ ጉግ-ማን-ጉግ

መንስኤ ተጠያቂ መሆናቸውንና ለዚህም ላለፉት 50 ዓመታት ለተፈጠረው መተራመስ ተጠያቂ መሆናቸውን ባደባባይ አምነው፣ ህዝብን ይቅርታ ጠይቀው

የተሃድሶ እንቅስቃሴ፣ ባለማድረጋቸው የተነሳ ነው።

በታላቁ...የ2005ቱ ሰፊ ህዝባዊ እንቅስቃሴ እንኳን...የለውጥ ብርሃን ብልጭ ሲል መ

ልሶ ጨለማ የለበሰበትን ስረ መሰረታዊ ምክንያትን ከተመራመርንበት

በአንደኛ ደረጃ ይህ ተሃድሶ የጎደለው አመራር (ትንሽ ከረምሲል በየቦታው

የተሰነጣጠቀው….)..በየረድፉ ስለተሰገሰገበት ነው እንጂ የኢህአዲግ መንግሥት ህዝቡ

ላይ ባወረደው የጭቆና መዓት የተነሳ ብቻ አይደለም።

ህዝቡ ግን ባለበት አልሄደም! ይህ አለመሆኑ ዛሬ በማያሻማ መንገድ የሚገለጸው ከየትም ሃይማኖት መጣ አልመጣ በጠቅላላው ሁሉም ህዝብ በየጎራው በጣም

ሃይማኖተኛ መሆኑና ዕምነት በህዝቡ ዘንድ እጅግ በጣም ትልቅ እሴት ሆኖ ዛሬ

መታየቱ ነው። – በተቃራኒው ደግሞ በጉግማንጉጉ የተለከፈው ፖለቲከኛና ከዚህ ጋር

የተነካካው ሃይል እዛው የዕመነት አልባ ፍልስፍናውን እንደታቀፈ-

ቆይቷል፤ ወይንም ግፋ ቢል ለይስሙላ ብቻ እንደመጠለያ ሃይማኖትን ሊገለገል

ሲሞክር ይታያል! ይህ ሃቅ በህዝቡና በፖለቲካው መንደር መሃከል ያለውን ክፍተት

በጉልህ የሚያሳይ ጉዳይ ነው። ስለሆነም ባለፉት 30 ዓመታት በኢትዮጵያ መሰረታዊ

የፖለቲካ ለውጥ ባይመጣ በፍጹም አይደንቅም!!!

ህዝብ 1ኛ/ ሰዶ ማሳደድ ያላማረው ዶሮውን በቆቅ እንደማይቀይር ያውቃል።

ህዝብ 2ኛ/ ከማያውቁት መላክ የሚያውቁት ሰይጣን ብሎ ቢቸገር፣ የሚገርም አይደለም።

ህዝብ ያስባል። ስለሆነም ሌላ ያልጠገበ ሲቀልብ ሌላ 30 ዓመት ለማቃጠል

Page 8: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

8

ስለማይፈልግ፤ ተቃዋሚዎች የሞራል ብቃታቸውን እስቲያገኙ እየጠበቀ ነው። ይህ

ብቃት የሚገኘው የጉግ-ማን-ጉግን ቀኖና እርግፍ አደርጎ በመጣልና የሀገር በቀል

ብርሃንን በመጎናጸፍ ነው።

የጉግ-ማን-ጉግን ስረ መሰረታዊ የአሰራር ዘይቤ ለመተዋወቅ — እዚህ ውስጥ የቀረበውን የግል ሃተታ - - የበድሉን ጉዞ ፍታት ማንበብ ይጠቅማል። የክንፈ ማሳረጊያ-ንም ጠለቅ ብሎ ማየት ከእምነት አልባ ባዶ ነት ወደ ተስፋ ለመሸጋገር ና የራስ ብርሃንን ለማፈላለግም ይረዳ ይሆና ል !

ህዳር 2014፣ ክ. ሚ. ሃይሉ

0/ “If there is something you know, communicate it. If there is something you don’t

know, search for it.” An engraving from the 1772 edition of the Encyclopédie on

“Truth” More on: Age of Enlightenment

1/ http://www.theguardian.com/books/2010/oct/09/bloodlands-stalin-timothy-

snyder-review

2/ ጉግማንጉግ ትርጉሙ በትክክል ምን እንደሆነ ምንአልባት የኦርቶዶክስ ሃይማኖት አባቶች ሊነግሩን ይችላሉ፤ በደፈናው በሀገርና በህዝብ ላይ መዓት የሚያመጣ ዘመን መሆኑን አውቃለሁ። እኔ ደግሞ ከዚህ በላይ ስሙ የተስማማኝ ድንቁርናን የሚያመለክት መሆኑ ነው። ከሆሄሃቱ አጣጣል፣ ጉግ ማን ብሎ ቢጠየቅ መልሱ ጉግ ነው እንደሚል እንገነዘባለን፤ ከነተረቱ "ግም ለግም አብረህ አግዝም" እንደሚባለው ሁሉ፣ የሚያስተሳስራቸው ተቋምንና የኣሰራር ዘይቤያቸውን እራሳቸው - ግምገማ - (ኣማርኛውን ልብ በሉ!) ግ ም ፥ ገማ፣ ብለው ስም ኣውጥተውለት እስተዛሬ ድረስ በሰለጠነ ዓለም በር ዘግተው የሚገለገሉትን "የቆሻሾች ክምችትን " (ስለቆሸሹበት ጉዳይ የሬኔ ጂራርድን /Rene Girard 's Anthropology of violence/ጽንሰ ሃሳብ ተመልከት) የሚመለከት ሆኖ እገኘዋለሁ። (ቆሻሻ ለቆሻሻ ሲገጥምና ከቆሻሻው አንዱ ወይንም በርከት ያለው በጊዜ ብዛት፣ ቦታውንና ማንነቱን ስቶ ወደ „ግማት“ ሲለወጥ ቆሻሾች ስለማይወዱና ስለማይጠቅማቸው የሚገማ ገሙበትን ፥የሚግማሙበትን መድረክ ! ግምገማ /ግ ም ፥ ገማ፣

ይሉታል)። የጉግ-ማን- ጉግ ትርጉምም፣ ግም ለግም፣ ጉግ ለጉግ አብረህ አግዝም ይሉ፣እንደ ግኡዝ እቃ /ወይንም ሮቦት/ አንድ አይነት ፍጡሮ ች ስለሆ ኑ አንድ ቀን አብረው ከሃገር ይተናሉ ይጠፋሉ እንደማለትም እወስደዋለሁ!

3/ ሰሞኑን (10/2014) አቶ ኤርምያስ ለገሰ የሚባል የቀድሞ የኢህአዲግ ባለሥልጣን ላደባባይ ባወጣው መጽሃፉና

በሰጣቸው ቃለ መጠይቆች፣ ይህ አእምሮና ህሊና የሚሰለብበት ት/ቤትና ዘይቤ (የ -ዶንባስኮ -ው ት/ቤት) እንዴት እንደሚሰራ ያቀረበው ሃተታ፣ የኢትዮጵያ ግራ ዘመም ፖለቲክ በሰው ልጅ ላይ የሚፈጽመውንና የተፈጸመውን መዓት ያሳያል። ይህ እንደአጋጣሚ ይፋ ወጣ እንጂ እያንዳንዱ አክራሪ የነበረና ዛሬም በየተቃዋሚ ቡድኑ የበላይነት ያለው

አፈቀላጤ አማካይነት የሚገለገሉበት ዘይቤ ከዚህ የተለየ አልነበረም አይደለምም ብሎ መገመት ይቻላል፤ (ዴሞክራሲያዊ

ቁጥጥር በየትኛውም ሰፈር በሥራ ላይ ስለማይውል) ይህ ባይሆን በውጭ ሃገር በስደት ላይ ያለው በሚሊዮን የሚቆጠረው የኢትዮጵያ ተወላጅ እንደ አንድ ህዝባዊ ሃይል ሆኖ በደገፋቸው ነበር፣ እነርሱም በአንድ መድረክ የሚነቃነቁ

አንድ ትልቅ ሃገር ወዳድ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ በሆኑ ነበር! (እዚህ የተመለከተው አሰራር ዘየቤ የሚመለከተው የቀኙንም

አክራሪዎች እንደሆነ በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል፣ ሂትለርና ስታሊን አንድም መሰረታዊ ልዩነት የላቸውምና !)

Page 9: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

9

ይ ዘ ት / Content

ስለ ጉዞ ፍታት 11

የህሊና ትንሽ ማሳሰቢያ 13

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ፣ ክፍል አንድ 15

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ፣ ክፍል ሁለት 27

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ፣ ክፍል ሶስት 43

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ፣ ክፍል አራት 53

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ፣ ክፍል አምስት 59

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ፣ ማሳረጊያው 65

ድልድይ (የካፍካ) 68

ማስታወሻ፥ ስለምንባብ ግብዣዎች 71

***********************************************************************

************

Page 10: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

10

ከተመክሮና ስለተመክሮ

የተገኙ ማስታወሻዎች

ጉ ዞ አ ች ን 91

ሕብረ፥ቅላጼ ሲመረመር 99

ሕብረ፥ቅላጼ 125

Side The Source

Interpreting

The Harmony Model 133

The IDEA –The Harmony Model 155

The Synthesis 161 (The Wheel of Life & Knowledge)

ቆም በል ላንድ አፍታ (ትርጉም ኒቼ) 189 „Die Fröhliche Wissenschaft“

„The Happy Science“/Nietzsche __________

_______________

Page 11: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

11

ስለ ጉዞ ፍታት

(ብጣሽ ግንዛቤ)

አባቶቻችን ` የልጅ ነገር አንዱ ብስል አንዱ ጥሬ` ይሉ ነበር፤ ለነገሩማ `የጭንቅላት ነገር አንዱ ጥሬ አንዱ ብስል ` ማለታቸውም ነው።

ማስታወሻዎቼን ዕሩብ ምዕተ ዓመት(: ታቅፎ መቀመጥ ስለ ሰለቸኝና እኔ ሳነባቸው ባንድ ጭንቅላት

ውስጥ የታሰቡ ውነታዎች ስለ ሆኑና (ትክክል ሆኑ አልሆኑ) ገርመውኝ ሰለወደድኳቸው ፣

እስቲ ትንሽ` ሽብር` ልፍጠር ብዬ ሰሞኑን ላደባባይ እያዘጋጀኋቸው ነበር።

እቺ ብጣሽ ማስታወሻ ለበዓላችሁ ወሬም ልትሆንላችሁ ትችል ይሆናል። ለዓለም እንደሆን፣

በተለይማ ለወድያኛው (ብታምኑም ባታምኑም) ፣ እኛም ብጣሽ ነን ማስታወሻችንም ብጣሽ ናት።

ዕዳ ወይንም ዕድል ሆኖ እስክንለያት ግን ታበጣጥሰናለች ! በሀብትና ሳይንስ ወይንም በሃይማኖትና

ቀኖና፣እራሳችንን እንደዝሆን አሳብጠን እራሳችንን እያታላልን! አ ዎ ! አንድ ተልካሻ

ሱናሜ/Tsunami እንኳን በድንገት ደርሳ፣ ጀርመን እንደሚለው፣ ሳጥናችን ውስጥ እስክትከተን

ድረስ።

*

መቼም እቺ ሰውየ ያኔም ዛሬም ዞሮባታል ትሉ ይሆናል፤ አይበጠብጠኝም። ሌላው ቢቀር የካፍካን

/Kafka/ ድልድይ ወይንም ኮከቤን /የኒቼን/ Nietzsche/ እያሰብኩ!!!

ዞሮ ዞሮ እንደሁ ትንሽ ቆይታ ጀንበር መጥለቋ አይቀር።

በተጨማሪም መንግሥታት፣ ሃያሎቹም፣ ግልገሎቹም ሽብር ፈጣሪ እያሉ የሚያለቃቅሱበት ጊዜ

ስለሆነ፣ እኔምሽብር ብጤ በዚህ ከፈጠርኩባችሁ ለራሴ ደስታና እውቀት ስለሆነ፣ አይበጥብጣችሁ።

ሁሉም አንድ ቀን፣ ቀኑ ሲደርስ፣ አንድ `አዝማሪ` እንዳለው፣ `I did it my way! That's LIFE' - `

የኔውማ ጉዞ ይኸው ነው! ` ማለቱ አይቀርም።

እንዲም ሆነ እንዲያ በፈገግታ አዋህዳችሁ፣ ከተገቢው የራሰና የራስ በራስ ዕውቀት ጋር፤

ከፈለጋችሁ አገናዝቡት ካልሆነም ብጣሽ ግንዛቤ ወይንም`፣ `` ተባለ`` ብላችሁ ጣሏት።

የህሊና ማሳሰቢያው ውስጥ እንደ ተባለው ነው፣ ነገሩ። ካልሆነም አይመለከተኝም ድንቁርናም ሆነ

ዕውቀት ከራስ በላይ ማንንም አያስጠይቅምና። የግል ነው። ልገልገልበት ሲሉና

ውጤቱ ብቻ ነው ማህበራዊው። ስለሆነም ሥልጣነ ቢስ መሆንም መታደል ነው።

ባለ ሥልጣኑማ፣ አምባ ጓሮ ፈጥሮ፣ የተተራመሰውን ጭንቅላቱን ያዳነ መ ስሎት፣ በህሊናው ፈርዶ

(ህሊናው ከመወለዱ በፊት) አምባገነን ይሆንና ሃገርና ሰው ያተራምሳል።

ህሊና ያፈራ ባለሥልጣን ግን እንደ መስከረም ወፍ ይናፈቃል እንጂ በዋዛ አይገኝም፤ እስከዚያም

ጀንበር ብዙ ጊዜ ጠልቃ ትወጣለች። ከተሳካ ታሪክ ነው፤ ካልሆነም ተረት ይሉታል። እስከዚያው

ድንቁርናውንም ሆነ ዕውቀቱን በግል ተሸክሞ ለመኖር የሰው ልጅ ግን የተፈረደበት ቢመስልም፣

ክርስቲያን ተስፋ አይቆርጥም እንደሚባለው ሁሉ፣ አሜባም ይተነፍሳልና እተነፍሳለሁ። ትንፋሹ

እንደሆን ጊዜው ሲመጣ እንደዝሆን ላበጠውም ላሜባውም ያው የመጨረሻ ስንብት ነው። ከዚህ

ዓለም። ወዴት ሁላችንም አናውቅም፣ ወደ ማዶ የተሻገሩ ወዳጆቻችንም ሆኑ የዋህ መስዋዕታት

ከዚያ ሆነው አይነግሩንም። ደርሼ መጣሁ ያለው ሁሉ ባወናባጅነት ተይዟል ወይንም ከመቀሰፉ

Page 12: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

12

በፊት ይከሰሳል፤ማንም አያምነውም። እኔም ጭምር። ብጠየቅ ብቻ ግን መልሴ በርግጠኝነት

አ ላ ው ቅ ም ነው!

ከሁሉም በፊት ግን እማላምነው፣ ስለዚህም ስለ ወድያኛውም አ ው ቃ ለ ሁ የሚለውን ነው። ከኛ

ወዲያ፣ ከኔ ወዲያ የሚለውን። ከ አ ም ባ - ገ ነ ኑ ይህም በምን እንደሚለይ አ ላ ው ቅ ም ።

ከአምባው ባሻገር ማሰብ ስለማይፈልግ፣ እኔ ያላየሁትን አንተም አላየህም ስለሚለኝ።

አቢይ ግንዛቤው፦

ክንፈ ስለ በድሉ፣ እንዲታወቅ ያህል ብቻ፣ አንድ ሁለት ነገር ለግንዛቤ ላሳስብ ቢል፣ ሳይንዛዛ

የሚከተሉት ይበቃሉ፦

1. የበድሉን ማስታወሻ ላደባባይ ለማብቃት በተዘዋዋሪ አንዱም ያነሳሳው የግል ሥነ ልቦናዊ

ድርሰት ለመዘክዘክ ሳይሆን፣ በኛ ትውልድ ታሪክ ውስጥ እንደ ምሳሌ

` በድሉን` ብንወስደው፣ መጨረሻው ልክ በድሉ `እንደ ቃዠው` የተከናወነባቸው

መዓት ሁኔታዎች እንደነበሩና

ዛሬም እንዳሉ ሰለሚታወቅ ነው።

2. ይህም ዛሬ ቀስ በቀስም ቢሆን ባገራችን ብቻ ሳይሆን በዓለምም የአደባባይ

ዕውቀት እየሆነ መጥቷል።

3. የብዙ ቡድኖችም ሆነ ለሥልጣን የበቁት ታሪክና ዕውነታ እየወጣ፣ የበድሉን

ቅዠት ዕውነት የሆነ ስላደረገው፣ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አልፎ፣ እንደ

`በድሉ፣ `መንታ ወንድሙን - ክንፈን` - ለመገናኘት የታደለው በጣት የሚቆጠር ብቻ

መሆኑን መገመት ይቻላል ።

ይህንን ለመገመት ላንዳፍታ ያህል፣ በድሉ የገባበትን ትዕይንት፣ በታጠቁ ሃይሎች ውስጥ ቢሆን

ኖሮ ብሎ በዓይነ ህሊና ማገናዘብ ይበቃል።

እርግጥ፣ ጉዞ ፍታቱ በሌላ የ`ማርያም መንገድ` በሆነ ተብሎ ሊያስመኝም ይችላል፣ እንዳውም ተገቢ

ነው ።ህይወት ግን` የኮንሰርት ምርጫ ` ስላልሆነ አልሆነም።

ሆ ኖ ም ከእንድዚህ ዓይነት መዓት ግን፣ ወደ ፊት እንዲያወጣን ሌላው ቢቀር ለመጭው

ትውልድ የሰላሙን መንገድ መመኘት ያስፈልጋል (ትግሉን ወዘተ.. ... .. ለባለተረኛው ለመተው

ከተፈለገም)።

___________

ገና 2004 / X-MAS 2011

ተመሳሳይ ማስታወሻዋን ለማገላበጥ ጊዜ ያለው፣ የሚከተለው ድረ-ገጽ ውስጥ መንከራተት አለበት

(Guzofitat.wordpress.com)

Page 13: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

13

የህሊና ትንሽ ማሳሰቢያ

ሁሉም የሚያየው በራሱ በብሌኑ ዓይን ነው።

እኔ በእኔ ዓይን የማየውን

አንተ ባንተ ዓይን ካላየህልኝ ብሎ አምባ ጓሮ የሚፈጥር

ዓምባ ገነን ብቻ ነው።

እንኳን የሌላው ቀርቶ የራስም ዓይን ትላንት ካየው የዛሬው ይለያል ።

እንዳጋጣሚ ሆኖ ወይንም ፈልጎ፣ ያም፣ ይኽም የሚያዩት አንድ ከሆነ ይገጥማሉ።

ከልሆነም አልሆነም ሁሉም በየፊናቸው ይኼዳሉ ወይንም ይከንፋሉ።

ይህም ለተፈጥሮ ምንም የሚደንቅ አይደለም።

የተፈጥሮን መሰረት ወርዶ ወርዶ አንድ የሚያደርገው ልዩነቱ ነውና!

ይህ የሚደንቀው ሰው ካለ ድንቁርናን ዘመዱ ያደረገ ብቻ ነው።

እዚህ ማስተወሻ ውስጥ የተጫጫረው፣

የበድሉ ግንዛቤንም በዚሁ መንፈስ ለመመዝገብ እንጂ፣

ያንተ ዓይን እኔ ያየሁትን ካላየ ተብሎ፣

እንካ ሰላንትያ ለመክፈት እንዳልሆነ

ላንባቢ ማሳሰብ ይወደዳል።

ይልቅ፣ ሁሉም የራሱን ጉዞ ፍታት ቢያካፍል

ለራስም ለወገንም ለትውልድም

የሚጠቅም ከሆነ ይጠቅማል፣

ካልሆ ነም `ተ ባ ለ ` ተብሎ ይታለፋል።

ተባለም ጠቀመ ግን፣

ሁሉም የሁለመናችን

ዕጡብ ድንጋይ ሆኖ

ወደ ሚቀጥለው ያራምደናልና፣

ዞሮ ዞሮ ጥሩ ይሆናል !!! ይፀዳል!

ሕ. ብ. 14/12/2011

Page 14: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

14

Page 15: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

15

ክፍል አንድ

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ " እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ! " (ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ; ፍካሬ ዞራሳተር ፤ Incipit-Zarathustra) ሁሉም፤ የሚያነበውም የሚጻጽፈው፣ ለማንበብም ለመጻፍም የሚሻው፣ የጀግንነት ወይንም የድል ታሪክ ወይንም ተረት ነው። እዚህ ማሰታወሻ ውስጥ ግን የሚገኘው የሽንፈት ጉዞ ፍታት ነው። አዎ ጉዞ ፍታት ነው፤ ምክንያቱም፦ 1ኛ/ ረጅም ጊዜ ስለሚጠይቅ 2ኛ/ መጨረሻው ፍትሃት - ነጻነት ሰለሆነ። ለተመራመረና አምርሮ ለፈለገ፣ እውነት በዚህ በኩልም ሳትገኝ አትቀርም። ሁሉንም የያዘው ዓባዜው ግን፣ እውነትን ፍለጋ `የጀግንነቱን /የሚያንቀዠቅዠውን/ `መንገድ አስወሰዶ፣ አንድ ቀን እስኪደፋው ድረስ፣ ካላባዘነ አይለቀው ነገር፣ ይህን ትያትር ሁሌ ሲመላለስ እያየን ለመኖር የተፈረደብን ይመስላል።

Page 16: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

16

Page 17: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

17

" እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ!"

(ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ;፤ ፍካሬ ዞራሳተር/ incipit-zarathustra)

ጉዞ ፍታት - የሞኝ 1

(ሕሊና ሲወለድ)

ክፍል አንድ

(የግል ጀርባ)

ቢሆንም ባይሆንም፣ ቢጠቅምም ባይጠቅምም ቀስ በቀስ ጀንበር እየጠለቀች ሰለ ሆነ ማስታወሻን ማኖር ሰለሚጠይቅ ሁሉም የራሱን ጉዞ ፍታት ወርውሮ ቢሄድ አይከፋም በሚል እምነት የግል ማስታወሻዎች እዚህ ጊዜው እንደፈቀደ ይወጣሉ።

ሁሉም፣ የሚያነበውም የሚጻጽፈው፣ ለማንበብም ለመጻፍም የሚሻው፣ የጀግንነት ወይንም የድል ታሪክ ወይንም ተረት ነው። እዚህ ማሰታወሻ ውስጥ ግን የሚገኘው የሽንፈት ጉዞ ፍታት ነው።

አዎ ጉዞ ፍታት ነው፤ ምክንያቱም፦

1ኛ/ ረጅም ጊዜ ስለሚጠይቅ

2ኛ/ መጨረሻው ፍትሃት - ነጻነት ሰለሆነ።

ለተመራመረና አምርሮ ለፈለገ፣ እውነት በዚህ በኩልም ሳትገኝ አትቀርም። ሁሉንም የያዘው ዓባዜው ግን፣ እውነትን ፍለጋ ` የጀግንነቱን/የሚያንቀዠቅዠውን `መንገድ አስወሰዶ፣ አንድ ቀን እስኪደፋው ድረስ፣ ካላባዘነ አይለቀው ነገር፣ ይህን ትያትር ሁሌ ሲመላለስ እያየን ለመኖር የተፈረደብን ይመስላል።

ጉዞ ፍታቱ የሚተረከው የባለ ጉዳዩ / የበድሉ / መንታ ወንድም ክንፈ እንዳየው ይሆናል።

ክንፈ በአንዲት ኢምንት ሰኮንድ ቀድሞ፣ በልብ ወልድ ዘይቤ የሚወለደው መንታ ወንድሙ ነ ው።

ክንፈ በድሉ የሚያስበውና የሚሰማውን፣ ከኢምንት እስከ መኣት ድረስ ያለውን ሁሉ ያውቃል።

*

እንዲታወቅ ያህል፣ ከዚህ በታች ያለው መቅድም እራሱ፣ ማስታወሻ ደብተር ካገኘው /ይገርማል/ ዘጠኝ ዓመት አለፈው። በዚህ ጊዜ ውስጥ ክንፈም ባለበት አልሄደምና፤ የኒቼን የአይምሮ ሂደት አገላለጽ እንጠቀም ብንል እንኳን ፤ የህፃኑ አዕምሮ የዛኑ ያህል ጎርምሷል ማለት ይቻላል። ጎረምሳውም የሃገሩን ምድር ካንዴም ሶስቴ እንደገና ረግጦ2፣ ስሜትና ሃገር የመከራ ፍዳ ውስጥ እንደሚገኙ፣ የሚያሳዝኑ የራሱ ግንዛቤዎችን አድርጓል።

በተለይም ከ 8.12.2004 በኋላ ያለው ጊዜ ጉርምስናው ታልፎ ግንዛቤና ዕውቀት በአያሌው የተሰተናገደበት ወቅት ነው። ውጤቱ በመልክተ-ቅላጼ ዙሪያ፣ በድረ ገጽ ማስታወሻዎች የሰፈረው

1 ሞ ኝ የሚለው የአርእስቱ ቃል አመራረጥ ፈረንጆች „The Fool‘s Journey“ በሚለው ዙሪያ የሚያነሱትንም አንዳንድ ቁም ነገር

ለማመልከት ነው 2 የመጀመሪያው የሃገር ጉብኝት ያልተፈቀደው በስመ ሞክሼ ነው ተባለ!

Page 18: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

18

ነው። ይህም እራሱን የቻለ ቦታና ጊዜ ይጠይቃልና የሚከተለው ውሰጥ ያልተካተተ3 ለመሆኑ እዚህ ጋ ማሰታወስ ክንፈ ይፈልጋል እንበል!!

ሰኞ፤ 5.12.2011

መቅድም

ማስታወሻዬን መጻፍ አቁሜ ፤ ወደ አሥራ ዓራት ዓመታት ካለፈኝ በኋላ ሃገሬ ከባለቤቴ ና ከልጄ

ጋር ለመግባት ፈልጌ፤ የዘመኑ ባለተራዎች ሀገሬ መግባት ሲከለክሉኝ፤ የድሮ ህይወቴን ሰላስታወሱኝ

የድሮ ማስታወሻዎቼን በነዚህ ዕረፍት ቀናት ካስቀመጥኩባቸው አውጥቼ እንደገና አነበብኳቸው።

ለጡረታ ጊዜዬ መተከዣ ይሆኑኛል ብዬ ነበር ያቆየኋቸው፤ ወይንም ባለጉዳዮች አንድ ቀን የሁሉም

ህሊና ሲቀየር ከጠየቁኝ፤ ልሰጣቸው ወይንም ላጫውታቸው ነበር። ነበር! ነበር!!

የመንታ ወንድሜ፤ የበድሉ ህሊና ለውጥ ታሪክ፦ እኔ ክንፈ እንደተቀበልኩት የተወሰዱ

ማስታወሻዎች፤ እንዳውም የበድሉና የክንፈ ማስታወሻዎ ች ተፈራርቀው ሲቀርቡ ነውም ማ ለት

ይቻላል።

ነበር! ነበር!!

ትዝታው ለማልቀስና በወዲያኛው ቀን ለሁሉም እንደሥራው ለሚሰጠውና ፍርድ ለማያዛባው

ለእግዚአብሄር የፍቅር መግለጫ ሆኖልኝ፤ ልቤን እነዚህ ሰዎች/ባላገሮች/ ከማያውቁት የዛሬው ጋራ

ከፍታ ላይ አሰፈረውና የብዙ ደግ ሰዋችን ትዝታ እንደገና ቀሰቀሰብኝ። ከነዚህ ማስታወሻዎችም

ውስጥ አንዳንዱ የቀን ብርሃንንስ ቢያይ፤ በተለይም የታሪኩ አስራ አምስት ዓመት የዘገየ ሪፖርትስ

ቢሆን ብዬ አሰብኩ።

ይሁንናም፦ ይህ ማስታወሻ፤ ታሪኩን ይቅርታ ለመጠየቅ፦ በየነን ለመውቀሰ፦ አየለን ለመቀየም፦

ወይንም በለጠን ለምን እንደማነሳውም አላውቅም፤ አይደለም። ዛሬ እንደማምነውና

እንደሚባለው፦ „ ሁሉም የራሱን የኑሮ ብረት ነው፡ የሚቀጠቅጠው፣„ የራሱን መንገድ፤ እግዜር

ወይንም ለዕምነት ዓልባዎች ተፈጥሮ ፦ ያዘዘለትን ነው የሚሄደው። እግዜር ለሁሉም የራሱን

መንገድ ሲሰጠው የራሱ ምክንያት አለው። እኔም ምናልባት በዛሬው መንገድ ባልመጣ፤ እግዜርንም

እስከነጭራሹ ኣላገኘው ይሆን ነበር። ይህ ወሰንና አድማስ የሌለው እግዜርና፣ ወሰንና ምጥን

የማያውቀው ኣምላክ፣ ይህን ለምን እንደሚያደርግ ለእኛ ሰዎች፣ ወሰንና አድማስ ብቻ ለተካንን

ፍጡሮች አይገለጽልንም፤ ህሊናችንም ይህን ለመረዳት የተበጀ አይደለም ብዬ ነው የማምነው።

ሆኖም ሰው ሰለሆንኩ ህሊናዬን ሁሌ የሚገፋፋኝ ጉዳይ ነበር። ወደኋላ እየገፋሁትና በተለይም

ጊዜውን ይጠብቅ፦ ጊዜው ይምጣ እያልኩ፦ የራሴ የዕለት ተዕለት ኑሮ ውስጥ ብቆይም።

በልጅነት የተነሳ የሆነ ያልሆነ መጠሪያ ስም ተሰጠው እንጂ፤ በዚህም የተነሳ ስህተቶች እንደ ሌላው

የሰው ልጅ ሁሉ የኢትዮጵያም ልጆች ገጠማቸው እንጂ፤ ከሃያ ዓመታት በፊት የተካናወነው ሁሉ

የሃገር ፍቅር፣ የፍትህና የመብት ጥማት ትግል ነበር። በዚህ ትግል ውስጥ ካየኋቸውና

ከማከብራቸው ውስጥ፦ በከንቱ ይሁን አይሁን የሚያውቀው እግዜር ነው፤ መስዋዕት ሆነው

ያለፉት ብዙ ናቸው። በህይወት ከተረፉት ደግሞ ጥቂትም ቢሆኑ፦ አሁን ድረስ፦ በያኔው ትልቅ

ሰውነታቸው፦ በክፉ ጊዜ ማንነታቸውን አውቄ የማከብራቸውና የማስታውሳቸው አሉ። ከነዚህ

ውስጥ ልዩ ቦታ የምሰጠውና እጅግ የማደንቀው፤ ዛሬ ሰለ በድሉም ሆነ ስለ ሁሉም ጉዳይ እንዴት

አሰበ እንዴት አመነ ፦ በያኔው ጽናቱ፡ ልበ ሙሉነቱ ሁሌ የማስታውሰው ታሪኩን ነው። ግን

ለሁሉም የማያዛባ ፍርድ የሚሰጠው እግዜር ነው ብያለሁ።

ስለሆነም፣ በጊዜው በድሉ ክንፈን እያስመዘገበ ይባልና ማስታወሻውን ሲጽፍ፣ በመጀመሪያ ደረጃ

ከራሱ የህሊና ቀውስ ወጥቶ ለመኖር፣ ምናልባትም ዛሬ የሚያምንበትን የእግዜር ተዓምር ለማግኘት

3 በከፊል የመልክተ፥ቅላጼው ዋና ዋና ሀሳብ በተመክሮው ክፍል ውስጥ ታች ሰፍሯል! 31.03.2014

Page 19: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

19

ቢሆንም፣ አንድ ቀን ታሪኩም በተውኔቱ ቦታ አለነበረምና ይህን አገናዝቦ ` ኧ ሃ ` ሲል በሰው ልጅ

ያለው ዕምነት ጠፋም አልጠፋም፣ ወደኋላ መለስ ብሎ ለመገረም ከፈለገ፤ እንዴት እንደነበር

እንዲያውቀው ያደርጋል ብሎ በአዕምሮው በስተጀርባ ቢያምንም ነው።

ለማስታወሻው ያኔ በድሉ የሰጠው አርዕስት „ የአንድ ሰው የህሊና ቀውስ ማስታወሻዎ ች፤ ካንድ

የሞተ ሰው የተወሰደ ማስታወሻ“ የሚል ነበር። ዛሬ „ የአዕምሮ ሽግግር “ ወይንም „ህሊና ሲቀየር“

ይለው ነበር፤ ነ በ ር!

ክሬታ ፦ 15 – 08 - 2002

Page 20: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

20

Page 21: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

21

የአንድ ሰው የህሊና ቀውስ ማስታወሻዎች

እስከ 21.01.1985 የተጻፈ 4

መግቢያ

በድሉ ይህን ማስታወሻ እንደገና በየጊዜው ከወሰደው ማስታወሻ፦የሚገለብጠው

አልፎ አልፎም የሚያስታውሰውን ያህል፦ እያሻሻለ 5 ለመጻፍ የሚሞክረው፣

ለጽሁፍ የታደሉ አዋቂ የሥነ ጽሁፍ ሰዎች የሚሳካላቸውን ያህል፣ ትምህርት

ይቀሰምበት ይሆናል ብሎ በማሰብ አይደለም። ዛሬ በድሉ ከሞተ ሰው የሚለይበት

ነገር ቢኖር፣ ትንፋሹ አለመውጧቷ፣ ነፍስ የሚባል ነገር ካለ፣(ሰው የመሆኑን ያህል፣

ተጠራጣሪ ነውና) ነፍሱ ከሥጋው ሳላልተላቀቀችና፣ አሁንም ለብቻው ሆኖም ቢሆን፣

ከሰው ዓለም ተገንጥሎም ቢሆን እየተነፈሰ፣ እንደሰውም ሲጋራውን እያጨሰ፣ እህል

ውሃ እየቀመሰ በነፍሰ ሥጋው ስላለ ነው።

ይህን ማስታወሻ እንደገና አንድ ባንድ በንጹህ ለመገልበጥ የሚሞክረው፣ አልፎም

የተቻለውን ያህል፣ለማስታወስ የቻለውን ያህል የሚያሟላው፣ ምን አልባት ካለበት

ቀውስ የመውጫ ቀዳዳ ሊፈጥርለት ይችል እንደሆነ በማሰብ ነው። ይህንንም

የሚያደርገው እየፈራ እየቸረ ነው። ምክንያቱም፣ ምስጢር፣ የተፈጥሮን ህግ የተከተለ፣

መሆን የነበረበት ምስጢር ያወጣ እየመሰለው፣ ልቡ እየደነገጠ ነው።

ይሁንናም ደግሞ ፣ ከትግል ዓለም ውስጥ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ፣ በልበ ንጽህናና

በሀቀኝነት፣ ከመነጨበት ሃገር፣ ህብረተሰብ፣ ቤተሰብ የፈለቀ የፍትህ ፍላጎት

አስጨንቆት የታገለ በመሆኑ፣ ያቅሙን ያህል የደከመ፣ ያቅሙን ያህል ከደካማነቱ

ጋር፣ ከሰው ልጅ ተፈጥሮ፣ ከሰው ኣስተዳደግ፣ ከሰው የህብረተሰብ ክፍል አካባቢ

ሊፈልቅ የሚችል ደካማነት ጋር፤ የታገለውን ያህል፣ በዚህ መንገድ ሲጓዙ ያለቁ፣

ከዚያም ሆነ ከዚህ የፖለቲካ አዝማሚያ፣ የወደቁ ንጹህ ሰዎች አጥንትና ደም በፊቱ

እየተደቀነና እያዘነ ነው። ምርር ብሎ እየተጨነቀ ነው። ይህም ደምና አጥንት ከፊቱ

እየተደቀነ፣ ለሃቅ መሞትና ሃቅ፣ ምናልባትም ለመጪው ትውልድ፣ በተለይም

ከመጣበት ሃገር ለሚፈልቁ ታዳጊዎች ይበጅ ይሆናል፤ እያለ እያሰበ፣ አዎ ብሄራዊ

ስሜቱ እየገነፈለ ነው። ከዚህ ያለፈ ዓለም አቀፋዊነት ስሜት ካለ ደግሞ፣ ከዚህ ያለፈ

የሰውና የተፈጥሮ ምስጢር ካለ፣ ይህን ምስጢርና ዕውቀትን ለመቀበል፣ ወይንም

የነበረውን ያህል ለማከል፣ ለመጪው ትውልድ ይበጅ ይሆናል ብሎ በማሰብ ነው።

ማጋነን ነው! የራስን ዕውቀት፤ የራስን ሀ ሁ ዕውቀት መካብ ነው።

እንዳውም፣ የተሟላ የሰው ህሊና ይዘሃል ወይ? እያለ በድሉ ይህን ማስታወሻ ሲጽፍ

በራሱ ሁሉ ይልቅ እየተጠራጠረ ነው። ምክንያቱም፣ የሰውና የተፈጥሮ ትርጉም

ያስከተለው ይሁን አይሁን አያውቅም፣ በዚህ አቅጣጫ፣ ስለ ሃቅ አንድ የጽሁፍ

ዕርምጃ ለመውሰድ ሲሞክር፣ የሚያሰናክለው መዓት አጋጣሚና ሁኔታ

4 የማስታወሻዎቹ መሠረተ ዕውነታ/authenticity/ እንዲጠበቅ በማሰብ፣ የአንዳንድ ዓ/ ነገሮች አወቃቀር፣ ለመረዳት

ቢያደክምም፣ ያኔ እንደወረዱ ነው የተወሰዱት፤ አልተቀየሩም። ለጨውነት ያህል ብቻ የተዋናዮቹ ስም ተቀይሯል። 5 እስከ 21/01/1985 ማለት ነው

Page 22: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

22

ይከሰትበታል። ይህን መግቢያ እንኳን ለመጻፍ በሚደክምበት ወቅት፣ የሃገር ትዝታ

ይሰማው ዘንድ የሚያዳምጠው የሃገር ሙዚቃ እያቋረጠ ያስጨንቀዋል። ተፈጥሮ፣

የተፈጥሮ ተዓምር፣ ተ ው ፣ ብዙ እየዘከዘክ ነው፣ በዙ እየለፈለፍክ ነው፤ ላለህበት

ሁኔታ የበቃኸውም ብዙ በመለፍለፍ ና በመናገር ነው፤ `ባፍ ይጠፉ በለፈለፉ`

እንዲሉ ሲል ሲመክረው ይሆን? እያለ በማሰብ እየፈራ እየቸረ እየተጨነቀ ነው።

ሌላ ምርጫ ግን ያለው አይመስልም። ማስታወሻ ለሁሉም ይበጃል ሲል ይቀጥላል።

ምንም አያጋንንም። በመጀመሪያ ደረጃ ምናልባት ካለበት ቀውስ ሊያወጣውና

እንደገና ከሰው ማህረሰብ እንደሰው ለመደባለቅ ያስችለው እንደሆን ተስፋ በማድረግ

ነው። የሰውና የሰው ዓይነቱን ብቻ የሚለየው ማን ይሆን? ሰውና ሰው ደግሞ አለ።

መታጠፊያው ሲጠፋ፥ ያም ሆነ ይህ ይባላል፤ ያም ሆነ ይህ ሰው ከሰው ጋር

መደባለቅ አለበትና፣ ይህን የተራራ ጫፍ ለመልቀቅ ይበጀው እንደሆን፥ በማሰብ

ነው። ሰሞኑን ባለፉት ወራት ` ውረድ ውረድ` እያሉ የኣለበት ህብረተሰብ ሰዎች፣

ከህጻን አንስቶ እስተ አዋቂ ድረስ የጎተጎቱትን ያህል፣ በእርግጥ መውረጃው መንገድ

ምናልባት ይኸ ይሆን ወይ እያለ፥ ለመውረድ እየተመኘ ነው። ሌላው መውረጃ

ይሆናል ብሎ ያሰበው ዘዴ ሁሉ6 ስላልተሳካለት ይህን መንገድ፣ የማያውቅበትን የሥነ

ጽሁፍ መንገድ መሞከሩ ነው።

እንደ ባቲ መንገድ እንደ ውድያኛው

በወር አንድ ቀን ነው የምትገኚው

ሰው ሁሉ በሽታው ራስ ወገቡን ነው

የኔስ በሽታዬን ባጤን ባጤን ነው !

አዎ ! የኔን በሽታዬን በዚህ መንገድ ባጤን ነው ባጤን ነው። ምናልባት ቁልፍ

አገኝበት ይሆናል ብሎ የመጨረሻ ሙከራ በድሉ ማድረጉ ነው።

* * *

ዛሬ በድሉ ያለበት ቀውስ ውስጥ ለመግባት ከቻለበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ነው ከዚህ

በታች የማሰፍረው። ከዚያ በፊት፥ ከዚያ በፊት የነበረው እራሱን የቻለ ሌላ ታሪክ

ነው። አንድ የሰው፣ የመንገደኛ ባይተዋር የህይወት ታሪክ፣ የትግል ታሪክ ነው

የሚሆነው። ይሁንናም፣ አልፎ አልፎ በማስታወሻ ለመያዝ የሞከረውን ያህል፣ በዋና

ዋና ክፍል ለይቶ እዚህ ላይ ለማስታወሻው፣ ለሚከተለው ማስታወሻ ይበጅ ዘንድ

ለማስቀመጥ ይሞክራል፦

አንደኛ፣ ትውልድ፦ የሁለት ብሄረሰብ ቅይጥ 7፣ የትውልድ ቦታ፣ ባላገር ።

በአራት ዓመቱ ገደማ እናቱ8 ካባቱ ጋር ተጣልተው፣ ተለይተው ወደ ዋናው ከተማ

6 የሚያዳምጥ ወዳጅ መፈለጉ፤ የምትወድ ወዳጅ ላይ መጥገቡ፤ እሼሼ ገዳሜ እያሉ፣ በዋል ፈሰስ መሆኑ፤ በመንፈስ

መንኖ መቅረቱ ወዘተ 22/12/11 7 ሳር ቅጠሉ ሁሉ ዛሬ ጊዜ የዘሬን ብተው ይዘርዝረኝ ስላበዛ እንዳው በደፈናው እዚህ ተቷል፣ 20/12/11

8 እርሳቸውም ይኸንኑ ሰሞን፣ ይህ ማስታወሻ ላደባባይ ሲዘጋጅ፣ በምቾቱ ባይሆን ለጤንነቱና በዕድሜው ታድለው፣ በ

11/12/11 ከዚህ ዓለም ተገላግለዋል።

Page 23: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

23

አዲስ አበባ ይፈልሳሉ። ከድሮ ባለቤታቸው፣ ከመጀመሪያ ባለቤታቸው ጋር

ተጋብተው፣ በድሉ ስምንትና ዘጠኝ ዓመት እስኪሆነው ድረስ ይኖራሉ።

አባቱ የአባቱን፣ ማለትም የበድሉ አያትን ንብረት አባክኖ፣ `አብሾ አጠጥተውት`

ይባላል፣ ከሃገር አገር (ኢትዮጵያ) የአባቱ ንብረት ያለበት አካባቢ እየዞረ፣ አባ

እንደልቡ ሆኖ፣ እየጠጣ እየተጫወት እየሰከረ፣ ጊዜውን የገፋ ሰው ነው። አሁን ይኑር

አይኑር በድሉ አያውቀውም። በድሉ ይህን አባቱን የተዋወቀው፣ በ 14 ዓመቱ ነበር።

ስለርሱ እዚህ በሰፊው መጻፍ ቦታው አይደለም። ይሁንናም እጅግ ተጫዋችና አሁን

ዛሬ በድሉ ሲያስታውስ፣ ይህ ሃይሉ የሚባለው አባቱ ብዙ ነገር የተራዳ ደብተራ

ሳይሆን አይቀርም ብሎ ያስባል። `ተረረም ተረረም ባልነበር፣ ሃይሉ ኪዳኔ ፎቅ በሠራ

ነበር `፣ እያለ በዋል ፈሰስ ሆኖ ቀረ፣ እያሉ አክስቱ ያጫወቱት ትዝ ይለዋል።

ሁለተኛ፣ ከአራት እስከ ስምንት፥ዘጠኝ ዓመቱ ድረስ ከናቱ ጋር ያሳለፈውን

የልጅነት ጊዜ፣ በድሉ የሚያስታውሰውን ያህል፣ እዚህ ውስጥ ልዘርዝር ቢል፣ ስለ

አስተዳደግ ልዩ ትርጉም፣ የአስተዳደግ ተጽዕኖ በሰው ዕድገት ላይ ያለውን ሚና

አጉልቶ ሊያሳይ ይችላል። ይህም ግን እራሱን የቻለ ታሪክ ነው። የችግር ጊዜ፣ ብዙ

ከናቱ ጋር ያሳለፋቸው የመጀመሪያዎቹ ዓመታት ትዝ ይሉታል። ከናቱ ባል ሴት ልጅ

ጋር፣ ከእንጀራ እህቱ ጋር የነበረው የልጅነት ጨዋታ፣ አልፎም ወደ ሰባት ዓመት

ገደማ የነበረው የልጅነት የፍቅረ ሥጋ ጨዋታ፣ ትዝ ይለዋል። ከሁሉም ይበልጥ

ደግሞ፣ ለእናቱና ለአክስቱ የነበረው ፍቅር ልዩ ቦታ የሚሰጠው ነው። ውጭ ወጥተው

የሚመለሱ ስለማይመስለው፣ ጭንቀቱና፣ ካልተመለሱ፣ ምኞቱ ሞት ነበር።

እናቱና አክስቱ እጅግ ሃይማኖተኛ ስለነበሩ፣ በጥብቅ ሃይማኖተኝነት ማደጉ

(በኦርተዶክስ ተዋህዶ) ፥ እየጾመ እየጸለየ ማደጉ የሚታወስ ነው። ለእናቱና አክስቱ

ያለው ፍቅር እጅግ የከበደውን ያህል፣ ዘላለማዊ ምኞቱ፣ ለአቅመ አዳም ደርሶ፣ መቼ

እናቱንና አክስቱን ካሉበት የችግር ዓለም ለማላቀቅና ለመርዳት በቻልኩ የሚል የነበረ

መሆኑና፣ ይህም እጅግ ያስመረረው፣ የኋላ ኋላም፥ ከሃይማኖትና ከእግዚያብሄር ጋር

ያቆራረጠው ሃቅ መሆኑን ሊታወስ ይችላል። ለምን አምላክ `ጌታና ድሃ` ፈጠረ፤

ለምን አስተካክሎ ኣልፈጠረም። የፍትህ ጥማት፣ የዕኩልነት ጥማት፣ የብልጽግና ና

የተመቸ ኑሮ ጥማት መሆኑ ነው። ወደ ትግልም ዓለም ቆርጦ በድሉን ያስገባው ይህ

ጥማቱና ምሬቱ ነው።

ሦስተኛ፣ ለበድሉ አክስቱ በየጊዜው ስለአባቱና ስለ አባቱ ዘር

ያጫውቱት ነበር። በነገራችን ላይ እኚ አክስቱ አሳዳጊው ነበሩ። የመጀመሪያውን

ሰባት፥ ስምንት ዓመቱን አብዛኛውን ጊዜ ያሳለፈው ከርሳቸው ጋር ነው። የሁለት

እናት ልጅ ነኝ እያለ በየጊዜው እራሱ ይደነቅ ነበር።

በርሳቸው አማካይነት፣ ከአያቱ ጋር ተዋውቆ የልጃቸውን ልጅ እንዲረከቡና

እንዲያሳድጉት ለአያቱ በድሉ ተሰጥቶ ወደ ደቡብ ጠ/ግዛት ይሄድና የመጀመሪያ

ደረጃ ትምህርቱን ይጨርሳል። ከሌላ ልጃቸው ከወሰዱት የልጅ ልጃቸው ጋር

ያድጋል። በድሉ ሃይማኖተኝነቱን ጨብጦ፣ ይኅኛው እንደልቡ ሆኖ ያድጋሉ። በድሉ

በትምህርቱ ጎበዝ ነበር፤ የ አያት ` ወንድሙ`ን ዱካ እየተከተለ። የመጀመሪያ ደረጃ

ትምህርቱን በስድስት ዓመት፣ ከመጀመሪያዎቹ ሦስት አንዱ እየሆነ ነበር ያለፈው።

Page 24: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

24

አራተኛ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በሃገሩ በጊዜው አሉ ከሚባሉት

ትምህርት ቤቶች አንዱ ውሰጥ አዲስ አበባ ሲያከናውን፣ ከመጀመሪያ አምስት ጎበዝ

ተማሪዋች አንዱ እየሆነ ነበር። በየጊዜው በየዓመቱ ከሽልማት ጋር ያለፍ ጎበዝ ተማሪ

ነበር። የት/ቤቱ ነጻ አዳሪ ተማሪ ነበር። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን የጨረሰው

በከፍተኛ ማዕረግ ሲሆን፣ በጊዜው ከመጀመሪያዎቹ ሰባት የኢትዮጵያ ባለ ልዩ

ማዕረግ የት/ቤት መልቀቂያ ሃላፊ ነበር።

በነገራችን ላይ፣ እዚህ ት/ቤት ሲገባ፣ በድሉ ከአያቱ ጋር ተቆራርጦ ነበር። ምክንያቱም

አያቱ ከሌላው ልጅ ልጃቸው ጋር የሚያደርጉት አድልዎ አንገሽግሾት፣ `አባት የለኝም`

ብሎ የነጻ ትምህርት ዕድል አግኝቶ ስለነበር አያቱም ተቀይመውት ነበር። በዚህ ጊዜ

አያቱም በሞት ኣፋፍ ላይ ስለነበሩ፣ ከዛም ብዙም ሳያያቸው፣ እዚህ ት/ ቤት በገባ

በዓመቱ አርፈዋል። አያቱ መለስተኛ ባለባት ነበሩ ለማለት ይቻላል። ከሞላ ጎደል

ከፍተኛ ባለመሬት ከሚባለው መደብ ውስጥም ሊመደቡ ይችል ይሆናል። ሙያቸው

የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኝነት ነበር። ብዙ የማይናገሩ በጣም ጥብቅ ሰው ነበሩ።9

በልጆቻቸው ተማረው ነበር፣ የልጅ ልጆቻቸውን ማሳደግ የጀመሩት። በተለይም

በበድሉ አባት ላይ ከፍተኛ ተስፋ ያደርጉ ነበር ይባላል። ይህ ደግሞ፣ በጊዜው

አብረው የደበቁትን ማርትሬዛ ብር አውጥቶ ስላጨበጨበበት አይንህን ላፈር ብለው

ተቀይመውት አያስጠጉትም ነበር። 10

አምስተኛ፣ በድሉ በልዩ ማዕረግ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በመጨረሱ፣ የሃይለ

ሥላሴ ሽልማት ድርጅት ልዩ የወር ተቆራጭ ከሚደረግላቸው 11 ባለ ልዩ ማዕረግ

ተማሪዎች አንዱ ሆኖ፣ የመሃንዲስ ትምህርቱን ለሁለት ዓመታት ይቀጥላል። ከፍተኛ

የተማሪ እንቅስሴ ወቅት ነበር። ከ 1967 እስከ 1969 ዓ/ም የነበረው የተማሪ

እነቅስቃሴ ዘመን። በዚህ ውስጥ ከሌላው ያላነሰ፣ ጀማሪ ተሳታፊ ነበር። በተለይም፣

በ1968 በነበረው የተማሪ እንቅስቃሴ ውስጥ በዛ ያለ ተሳትፎ ነበረው። ሪስቶረርስ

(restorers) እና የዑዝዋ (USUAA) በሚባለው የተማሪ ክፍፍል ውስጥ የኋለኛውን

ወገን ይዞ ይታገል ነበር። በዚህ ዓመት በነበረው የተማሪ ማህበራት ምርጫ ውስጥ

አስመራጭ ኮሚቴ ውስጥ ተሳትፎ ነበረው። በትምህርት ማቋረጥ ሙከራ መዳከም

ወቅት በተለያዩ የአራትኪሎ የመሃንዲስ ተማሪዎች፣ የካምጳስ ኢንሽየቲቭ ውስጥ

በጠቅላላው የ1968/69 የትምህርት ማቆም አድማ እንዲሳካ፣ የራሱን ከሌላው ያላነሰ

ሚና ተጫውቷል። ይህንንም ሲያደርግ፣ የቤተሰቡን የኑሮ ሁኔታ አሳልፎ በመስጠት፣

በጊዜው ከሌላው ተማሪ ይበልጥ ያገኝ የነበረውን ጥቅም፣ ማለትም ከቀዳማዊ ኃይለ

ሥላሴ የሽልማት ድርጅት የሚሰጠውን አበል መስዋእት በማድረግ ነበር።

9 አንድ ጊዜ በድሉ ዓለምን እቀይራለሁ ብሎ መርካቶ ሲንከራተት፣ አንድ ድሮ የሳቸውን ቤት ተከራይቶ የኖረ አስተማሪ ስለርሳቸው ኮስታራነት

ሲያወራ፣ አንዴ ቤት ክራይ ለመቀበላቸው ፊርማቸውን ተጠራጥሮ ሲጠይቃቸው፣ ` ልጄ እንኳን ያንተን ሳንቲም የሞት ፍርድም ስሰጥ የምፈርመው

ይኅንኑ ነው` ሲሉ የመለሱለትን ከዓመታት በኋላ ኣስታውሶ ያጫወተው ክንፈ ትዝ ይለዋል። 8/12/11

10 በድሉም አባቱን ለመጀመሪያ ጊዜ የተዋወቀው አያቱ በታመሙበት ሰሞን ነበር። አባቱን ሊጠይቅ ወይንም የተመደበለትን ንብረት

ለማጣራት ሲመጣ ! 8/ 12 /11 11

ከነዚህ ውስጥ አንድ ዝምተኛ ጎበዝ ተማሪ፣ የትውልዱ ዕጣ ሆኖ በሌላ ቡድን ውስጥ ሆኖ ከደርግ ወታደር ጋር ተታኩሶ የሞተው ኖላዌ አበበን በተለይ በመገረም ክንፈ ሁሌ ያስታውሳል፣ እርሱም የ ቀኃሥ ሽልማት ድርጅት ተቀባይ ነበር። ሌላው ክመሃንዲስ ኮሌጅ ደግሞ የኋላ ኋላ በራሱ ቡድን የተገደለው የዚህ ጓደኛ ጌታቸው ማሩም እንዲሁ ትዝ ይለዋል፥ በደጉ ዘመን የተሻለ እያለሙ ከበድሉ ጋር አንድ ከፍል ውስጥ የዩኒቨርሲቲውን መደዳ ወንበር ነበር የሚጋሩት። 8/12/11

Page 25: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

25

ስድስተኛ፣ ወደ ውጭ ሃገር/ ባህርማዶ በነጻ ትምህርት መምጣትና

የመሃንዲስ ትመህርትን መጨረስ፣ በዚህ ወቅት ከመጀመሪያው ጀምሮ፣ በኢትዮጵያ

ተማሪ እንቅስቃሴ መንፈስ፣ በውጭ ሃገር የተማሪ ማህበር እንቅስቃሴ ተሳትፎ

መቀጠል። በዚህ በኩል፦

ሀ/ የመጀመሪያው የተበታተነ ተሳትፎ፣ የጥናት ወቅት

ለ/ የሁለተኛው የጥናት ክበብና ከዚያ በኋላ ያለው፤ ከፍተኛ ተሳትፎ፣ በሙሉ

ሙያተኛነት፣ የነጻ ትምህርት አበሉን እየተጠቀመ፣ ትምህርትን ትቶ፣ሙሉ በሙሉ

ለተማሪው እንቅስቃሴ የተደረገው መስዋዕትነት የሚታወስ ነው።

ሰባተኛ፣ በተማሪው እንቅስቃሴ መንፈስ፣ በድሉ፣ የ አንድ `ቡድን`

አባል ከሆነ በኋላ፣ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ (ከ11/1976) እስከ (8/) 1977 ድረስ

`በህጋዊ መድረክ` (እና ከዚያም) ያደረገው ትግልና ተሳትፎ ራሱን የቻለ ታሪክ 12

ነው። ለማስታወስ ያህል፦

ሀ/ የመጀመሪያው የማደራጀት ሙከራ

ለ/ የህቡዕው ዝግጅት

ሐ/ የህቡዕው ወቅትና የክህደት ዘመን 13

መ/ የእሥር ቤቱ ሁኔታ፣ ድክመትና ጥንካሬ14

ሠ/ ከእሥር ቤት ማምለጥ15

ረ/ ከውጭው አካል ጋር የነበረው ግንኙነት

ሰ/ ከሃገር ቤቱ የባላገር አካል ጋር የነበረው ግንኙነት

ሸ/ አየለ ከወጣ በኋላ የነበረው ግንኙነት

ቀ/ ከበየነና ታሪኩ ጋር የነበረው ሴራ /ኮንስፒራሲ/

በ/ ወደ ውጭ መሰደድ፣ ከተልዕኮ ጋር

ተ/ ውጭ የተደረገው የመጀመሪያ ሙከራ

ቸ/ በየነ ከወጣ በኋላ፣

ኅ/ በድሉ ከወጣ በኋላ፣ የመጀመሪያው የፖለቲካ ቡድኑ ሸንጎና ከዚያ የተከተለው የ

በ ድ ሉ ቀውስ።

12

የዓባዜ ታሪክም አያጣውም? 8/12/11 … (ከ 11/1976) … (8/) .... (እና ከዚያም) … 29.01.15 13

ዝርዝር ልምድና ማስታወሻ ክንፈ ወደፊት ይጽፋል፤15/08/02። አሁን እውነት ክንፈ ለዚህ ግዜ ያጠፋ እንደሆን አያውቅም፤ 8/12/11 14

እንደ 12 15

እንደ 12

Page 26: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

26

ዛሬ በድሉ ያለበት የቀውስ ወቅት ፣ የክህደት ቀውሰም ታሪክ አለው፤ ከዚህ

ይከተላል።

ከዚህ በኋላ ያለው ማስታወሻ፣ አንድ ባንድና የተቻለውን ያህል፣ በዝርዝር በየጊዜው

ከተወሰዱት ማስታወሻዎች የተወሰደ ነው።16 ዕድሜ ከሰጠ ይህን ማስፋፋት ይቻላል፤

ዕውቀት እስከዚያም የበለጠ ከተገበየ፣ የበለጠ ይተነተናል።17

16

ከዚህ በላይ ያለው ሁሉ በ 21/1/1985 እንደተጻፈው!ና ምኞቱም የያኔው ነው። ቀኖች በሙሉ እንደ ግሬጎሪያን አቆጣጠር ናቸው። 17

በ 1/1985 የነበረ ምኞትና ያኔ እንደተጻፈው! ልብ ቶሎ አይሞት! 8/ 12/11

Page 27: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

27

ክፍል ሁለት

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ " እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ! " (ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ; ፍካሬ ዞራሳተር ፤ Incipit-Zarathustra) ሁሉም፣ የሚያነበውም የሚጻጽፈው፣ ለማንበብም ለመጻፍም የሚሻው፣ የጀግንነት ወይንም የድል ታሪክ ወይንም ተረት ነው። እዚህ ማሰታወሻ ውስጥ ግን የሚገኘው የሽንፈት ጉዞ ፍታት ነው።

„ አንተ አንተ፣ ትንሽ፣ አፈር …

.. … እባብ፣ እዚህ ……. ነ ህ ! “

*

(ከጉዞ ፍታት ክፍል ሁለት)

Page 28: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

28

*

„8. ሲገፈፍ ቆዳዬ፣ ለሶስተኛ ጊዜ

እንደገና ደግም ቆዳዬ ዓቆብቁቧል ልወለድ እያለ ይጎተጉተኛል

የዋጠውን ሁሉ ዓይን አፈር አድርጓል እባቡ የኔነት ሌላ ምድር ይሻል፤

እ ና ም፣ እሽሎኮሎካለሁ፣ ድንጋይ ሳር ምሃከል።

በጠማማው ጉዞ ተርቤ ለመብላት

የእባብን ጣፊጥ፣ ሁሌ እንደለመድኩት፣

አዎ ፣ አ ን ተ ው፣ እራስህን መሬት ።“

* (ከፍሪድሪች ኒቼ ዓለማዊ ብልሃት፥ ብልሕነት፤ ተመክሮ ውስጥ ታች ተመልከቱ)

Page 29: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

29

" እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን

ልጅ!"

(ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ;፤ ፍካሬ ዞራሳተር/ incipit-zarathustra)

ጉዞ ፍታት - የሞኝ

(ሕሊና ሲወለድ)

ክፍል ሁለት

የስነ ልቦናው ሂደት እንቆቅልሽ እንዳይሆን ያህል ብቻ ትንሽ ማስታወሻ (ከክንፈ፣ 23/01/2015)፥

የበድሉ አመጣጥ ለነገሩማ የለውጥ ሃዋርያ ለመሆን ብጤ ነበር። የሀገር ቤቱ የበላይ ኣካል በጠላት ከተፈጀ በኋላ፣ ቢሉት ቢሉት ሰባት ዓመት ቢጠብቁትም ምንም የረባ ነገር አልወጣ ያለው፣ የበላይ ኣካል ይሁን የውጭ አካል ብቻ ለነበድሉ ያልተጨበጠውን ወገን፣ ሲሆን ከውስጥ ለማሻሻል ካልሆነም እርግፍ ኣርጎ ለመተው የታሰበ የለውጥ ሃዋርያነት። ድሮ ለበድሉ የበላይ ኣካል ማለት የምሁርነትና የእውቀት ክምችት፣ የስነምግባር አምሳል መለኮታዊ ሃይል ነበር፣ ቢሰውለት ቢደክሙለት ምንም ቅር የማያሰኝ። ይህም ሃገርቤት ከተመለሰ በኋላ ባንድ ትልቅ ሰው ተመስሎ ነበር ያገኘው። - ዶ ክ መ-- ። ኣረመኔዎች ከፊሉን እስካጨዱት የቀረውን ወህኒ እስታጎሩበት ጊዜ ድረስ። እነዚህ አልቀው፣ የተራረፈውን ወህኒ ትቶ ሃገር ለቆ መሄድን በድሉ ሰባት ዓመት ሙሉ አያስበውም ነበር። የዚያች የጎበዙ ማ. ቤት፣ አየለን አስተናግዳ የሸኘችው፣ የድርጅት ህልውና መግለጫ ይሆን ዘንድ የወረቀት ማታሚያችን ከተቀበረበት እንደሁኔታው እያወጣች አለሁ ስትለን የቆየችው፣ በየነን ፈረንጁን፣ በድሉን አቅፋ ክፉ ቀን ያለፈችው፣ ቤት እስካለች ድረስ ከወህኒ ቤት ካለው ግንኙነት ጭምር ጨለማው ድቅድቅ መሆኑ ኣይታወቅም ነበር። የቤቱን ጉዳጉድ የሚያውቀው ወጣት እጅ ሲሰጥ፣ ቤቱ ውስጥ የሚያጋግዘን ወጣት እኔም በቃኝ ብሎ ሲሸሸ፣ ቤቲቷን እርግፍ አርገው ትተው፣ ጎበዙን ከፈረንጁ ጋር ለስደት ልከው፣ ታሪኩ፣ በየነና በድሉ ይቀራሉ። ታሪኩ ህጋዊ መድረክ ላይ ስለሆነም ሃገር ቤት እንዲቆይ በጋራ ወስነው፣ የለውጥ ሃዋርያነቱን በትልቁ ሰው ስም- ዶ ከ መ - ብለው ሰይመው፣ የተረፉት ከወህኒ ከተፈቱ በኋላ፣ ያለፉትን ሰባት ዓመታት ሙሉ የረባ ነገር አልወጣውም ብለው ያሰቡትን የውጭ አካል ህይወት ለመስጠትም ይሁን፣ በከንቱ በየስርቻው ከተማ እየተንከራተቱ ጸሃይ እስቲወጣ በመጠበቅ ፈንታ (እስከ ትጥቅ ትግል ድረስ ሁሉ ይዘልቃል በለው ያሰቡትን ትግል ለማድረግ) ፣ በድሉ መጀመሪያ፣ ከዚያ በድሉ በሄደ ባመት ውስጥ በየነ ተቀላቅሎት ነው፣ ጉዞ ፍታቱ የሚጀምረው!

የበድሉ ማስታወሻዎች፣ በጊዜው እንደጻፈው

ከ 2/1/1985 እስከ 3/1/1985

ከአየለ ከበለጠና ከበየነ ጋር በድሉን ጨምሮ የተወጠረ ፎርማል/formal/

ውይይት ይደረጋል። ስለሚቀጥለው ሸንጎ መሆኑ ነው። ይህ ፎርማል ውይይት

የተወጠረ የሆነበት ምክንያት፣ እዚህ ውስጥ ለመግባት የማይቻልበት፣ በሃገር ቤቱና

በውጭው አካል መሃከል ያለው የሁለት መሥመር ልዩነት ነው። (ይህ የሁለት

መሥመር ልዩነት በርግጥ በአራቱ መሃከል፣ በበድሉ በበየነ እና በነበለጠና በአየለ

መሃከል አለ፤ ወይስ በድሉ በዚህ ትግል ውስጥ እንዲሁ አሻንጉሊት ነው ወይ? የሚል

Page 30: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

30

ጥያቄ አሁን ጊዜው ካለፈ በኋላ18 አጠያያቂ ሆኗል። ለዚህ በቂ ምክንያቶች አሉት

በድሉ፦ አንደኛ፣ በየነ በሆነ ኮንስፒራሲ/conspiracy/ ውስጥ ከሌሎቹ ጋር (የቆየ

ሴራ/ወይንም የትግል ዘዴ?) እንዳለው ስለተገነዘበ ነው። ሁለተኛ፣ ታሪኩም በዚሁ

ውስጥ ተሳትፎ ይኑረው አይኑረው አይታወቅም፤ ይሁንናም ወደዚሁ የሚያደላ

አስተያየት አለው በድሉ፤ አዎ ፀሃይ ወጥቶ ሁሉም እስቲጠያያቅ ድረስ፤ በድሉ

እስተዚያው ድረስ በህይወት ካለ። ይህን ለሁሉም ወደ ጎን ትቶ ወደ ማስታወሻው።

3/1/85 ማታ፣ ኢንፎርማል/informal/ የሆነ ውይይት ለሦስት ይደረጋል። በድሉ

አየለና በየነ። ይህም ውይይት የሚደረገው፣ በዕለቱ በነበረው ስብሰባ ላይ በተነሱት

ጥያቄዎችና ለመነሻ ከቀረቡት ሁለት ጽሁፎች (የሃገር ቤቱና የውጭው በአየለ

በተዘጋጀው ላይ) ላይ በመመርኮዝ ነበር፦

- ስለ ኢትዮጵያ መንግሥት ማህበራዊ መሠረት ውይይት፣ ጭቅጭቅና በአየለ

በኩል እንደ ተግሳፅ ሆኖ የሚቀርብ ማስፈራሪያ ሊባል ይችላል።

አየለ በተለመደው በሚያውቅበት ዴማጎ ጊ/demagogy/ ፣ ከውይይት አልፎ ወደ

ዘለፋ (character assassination) ተሻገረ፤ በይዘት ላይ የሚያውቀው ነገር ካለ፣

በዚህ አቅጣጫ በመከራከር ፈንታ ቀጥተኛ ዘለፋ አደረገው። በዚህ ሁኔታ በድሉ

በንዴት ከመንዘፍዘፍ ከማረር በስተቀር ምንም አይተነፍስም ነበር። የአየለ አቀራረብ

በቀጥታ በሰው ነፍስ ውስጥ ገብቶ ኣጥንት የሚቆርጥ ይዘት የለሽ አነጋገር ነበር።

በሰው ከፍተኛ ንቀት ላይ የተመሠረተ የፋሽስቶች ዴማጎጊ ነው፣ በድሉ ትዝ

የሚለው፣ የዚህን ዕለት ሁኔታ ሲያስታውስ። አየለ ይህን በሚያደርግበት ወቅት ባንድ

በኩል፣ በበየነና በበድሉ መሃከል የተወሰነ ገደልና ልዪነት፣ አለመተማመን ለመፍጠር፤

በሌላ በኩል ደግሞ በድሉ በራሱ ላይ ያለው ዕምነት ከሥረ መሠረቱ /shatter/

እንዲንኮታኮት ማድረግና በሚቀጥሉት ቀናት በሚደረገው ሸንጎ ላይ (ምን አልባትም

ከሃገር ቤት በመምጣቱ የተወሰነ የሞራል ኧውቶሪቲ/authority/ ያፈራ ይሆናል ብሎ

በመፍራት) በሙሉ ዕምነት እንዳይሳተፍ ይመስላል።

አየለ የሚያንገሸግሸውን፣ አዎ በድሉን ያንገሸገሸውን ባዶ ዲስኩር ካደረገ በኋላ፣ ወደ

ፀባይ ትንተና ይገባና በበድሉና በበየነ መሃከል ያለውን ልዩነትና አቀራረብ ይገልፃል።

- በድሉ ሳርካስቲክ /sarcastic/ እና አውቃለሁ ባይ ወዘተ

- በበየነ በኩል ለውይይትና ለአስተያየት ኢንቫይቲንግ /inviting/ እንደሆነ።

የአየለ ረጅም ባዶ ዲስኩር ወይንም ዓላማው ከላይ የተገለፀው ንግግር የሚመስለው

ይዘት ከሞላ ጎደል እንደሚከተለው ነው። በዚህም ወቅት በድሉ የነበረው ስሜትና

ወዘተ፥

በውሸት ይጀመራል፣ በውሸት የሚያልቀውን ያህል። በድሉ በየነ ወደሚኖርበት

ከተማ መሄዱን ቢያሰታውቅም፣ በዚች ተራ ውሸት ዴማጎጊው ይጀመራል። ከዚያ

ወደ ተራ ዘለፋ፣ ማሳነስ። /ዝርዝሩ ከታች ያለው ሲሆን ነው፤/ በዚህ ሁኔታ የበድሉ

ስሜት፦ ራስንና አካባቢን ጠቅላላ መጥላት ወይንም መፍራት፦ ህይወትን መጥላት

18

21/ 1/1985 ማለት ነው

Page 31: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

31

ነበር። ምክንያቱም፣ ባጭሩ ከሥሩ በንዴት የሚገነፍል ነገር፤ ግን ደግሞ በቃል

ሊገልፀው ያልቻለው የጥላቻ ወይንም የትግል ስሜት አለ።

ይህ ሲሆን በበየነና በአየለ መሃከል የሆነ ሴራ እንዳለ በድሉ ይሰማዋል። ምክንያቱም፣

ይህን ያህል ባዶ በሆነ ንግግር አየለ በድሉ ላይ ሲወርድበት በበየነ በኩል የነበረው

ተሳትፎና ወይንም ወገን ለይቶ ለመከራከር ያለው ሙከራ አይታይም ነበር።

ይሁንናም ደግሞ በሁለቱ መሃከል ልይነት ቢያንስ የአቀራረብ ልዩነት እንዳለ በድሉ

ያስተውላል።

ስለ አቋም፣ ብዙ ጥናት ማድረግ እንደሚያስፈልግ በድሉ በግልፅ እንደማያምንና

ለጥናት ነገሮችን ክፍት እንደማያደርግ፣ አየለ በሃይለ ቃልና በዛ ዴማጎጊው፣ ከገለፀው

ውስጥ የሚታወስ ነው። በዚህ ላይ ተመሥርቶ በየነ የሰጠው አጭር አስተያየት

ቢኖር፣ የአየለ አካሄድ ጥሩ እንዳልሆነ፣ ካራክተር አሳሲኔሽን/character

assassination/ እንደማይገባ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በድሉ ነገሮችን ለማጥናት ዝግጁ

መሆን እንዳለበት መግልፅ ነበር። እዚህ ላይ ነው፣ በድሉም የሆነ ሴራን፣ የቆየ ሴራን

ወይንም የትግል ዘዴ በሁለቱ ወይንም በብዙው ዘንድ፣ በድሉ ሳያውቅበት የኖረውን

ማሽተት የጀመረው።

ሌላ የተነሳ ነጥብ፦ በድሉ በሚኖርበት ሃገር ባሉት አባሎች መሃከል ስላለው ልዩነት

የሚመለከት ነበር። ቀደም ሲል በነበረው ውይይት በድሉ፣ የነበረውን መዘበራረቅና

ውጥንቅጥና ባለፈው ዓመት የተከታተለውን ያህል፣ በተለይም በአመራር በኩል

የተደረጉ የአያያዝ ስህተቶች እንዳሉ በፅኑ ያምን ስለነበር፣ ለዚህ መፍትሄ በመሻት

በኩል፣ ነገሩን ኢምፓርሽያሊ/impaartially/ ያለ ወገናዊነት ለመከታተል

እንደሚፈልግ አስተያየት ሰጥቶ ነበር። በዚች ላይ በመመርኮዝ የአየለ ባዶ ዲስኩርና

መንጎራደድ፣ በተራ ሃይለ ቃሎች የነበረውን ዘለፋ በድሉ ሲያስታውስ አሁን19 ድረ ስ

ያንገሸግሸዋል። እንኳን አብረውት ከታገሉት ሰው ቀርቶ ከለየለት ጠላትም

የማይጠበቅ አቀራረብ ነበር። አንድ ፊቱን ጥይት ይበጃል። ፋሽስታዊ ዘዴ ብቻ ነው፣

እንደዚህ ዓይነት አቀራረብ ሊሆን የሚችለው።/ The end justifies the means /

የሚል አባባል አለ። ግን ደግሞ ለሃቀኞች ይህ አባባል ቦታ ያለው አይመስለኝም። ሌላ

ጣጣ ውስጥ መግባቱ ቀርቶ፣ ወደ ማስታወሻው።

በዚህም አቀራረብ የነበረው ትርኢት፣ አቶ አየለ ወዲያና ወዲህ ይንጎራደዳል፣ አልፎ

አልፎ በትልቁ ወንበር ላይ፣ እንደ ትልቁ ዳኛ፣ ኣዎ፣ እንደ የሁሉም በላይ ዝቅ አድርጎ

ይመለከታል፤ በድሉ በመደዳ ወንበር ላይ ተቀምጦ ሌሊቱን ሲታደለው የነበረውን

የሃይለ ቃል ኪኒን እየተቀበለ ተኮማትሮ ተቀምጧል፤ አየለ የቀረውን ድንፋታ

ከጨረሰ በኋላ፣ `ኧረ ለመሆ ኑ አንተን ማን በዳኝነት ቦታ ላይ አስቀመጠህ?!! ` `

who put you on the place of the judge? ... who put you on the place of

the judge?`. ` ሲል ያጓራል። ሊትራሊ /litrally/ ያጓራል። እዚህ ላይ ነበር በድሉ

ያለቀለት። ያለቀለት ልበል። ኣይ ፊውዳሊዝም፣ ኣይ ዴሞክራሲ! ሲል የጮኸው፣

ኣዎ የጮኸው በልቡ ! ነዋ! በሃቅ በታገሉ፣ ትክክል የሚመስልን ነገር በገለፁ ይኸ

ሁሉ መዓት፣ ምን ኣልባትም ከማንም ያላነሰ ህይወትን መስዋዕት አድርጎ በታገሉ ይኸ

19

እንደ 17

Page 32: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

32

ሁሉ ። የለየለት ጠላት ቢሆን እንዴት እንደሚያደርጉት ይታወቃል፤ ከግማሽ ወዳጅ

ወይንም ወዳጅ ብሎ እስከ ሃገር ቤቱ ሴራ ድረስ፣ ከአሰቡት ሰው ይኸ ሲመጣ ምን

ይሰማል!? ከለየለት ጠላትም አይጠበቅም።

በዚህ አልበቃም፦ ` አንተ አንተ፣ ትንሽ፣ አፈር … .. … .እባብ፣ እዚህ (ወደ መሬት

እያሳየ፤ መልኣኩን የሚለየው ማን ይሆንና፣ አላውቅም) ነ ህ ! ` ሲል ይደመድማል -

አ የ ለ - ።

ከእንግዲህ፣ በ ድ ሉ በዚህ ሁኔታ ምን ዓይነት ስሜት ውስጥ ነበር?

ሁለት ነገሮች፣ ባንድ በኩል፣ ዕውነትም ትንሽነት፣ በውነትም እኔ ማን ነኝ ?

የሚለውን ይዞ ያመነዥጋል፤ ኣፉ እንደሆን ተሳስሯል፤ `Minute spirits/ /20 የትናንሽ

መናፍስት` ነገር፣ ሲል ያስባል፤ ዞሮበታል። ኣዎ በበየነ ዳኝነት፣ አየለ በበድሉ ላይ

እንዲጮህና እርሱን ኣፉን እንዲያሲይዘው የታዘዘ ነገር ያለ ይመስላል።

በሌላ በኩል ደግሞ፣ ያው፣ ዘዴ መሆኑ ነው፣ ሲል አሰበ፤ በትዕግስት ማሳለፍን

ያስባል፤ ግን ደግሞ ጠቅላላ በትግል ላይ ተስፋ ምቁረጥ ይሰማዋል፤ በሁለት ጫፍ

ላይ የተንጠለጠለ አሞራ፤ ኣዎ፥ በራስ ላይ ዕምነት ማጣት።

ከዚያ በኋላ ደግሞ፣ ምንአልባት ለማለዘብ መሆኑ ነው መሰል፣ በአየለ በኩል

የተደረገውን ማለስለሻ ረዥም ፣ መያዣና መጨበጫ የሌለውን ማሳረጊያ በድሉ

አያዳምጥም። ተንገሽግሿል፣ ዲስገስትድ/disgusted/ ሆኗል። በብዙ ነገር፥ ከራሱ

አንስቶ እስከ ኣካባቢው ድረስ፥ በድሉ ተሽሯል፣ ተሰርዟል፣ እንደ እንስሳ ወርዷል።

እንደገና በግማሽ ልቡ ማዳመጥና ማስጨረስ ይፈልጋል፤ በከፊልም አያዳምጥም፤

ባጭሩ ዞሮበታል፥ ግን ደግሞ ራሱን አልሳተም። ስለሆነም፣ እንዲሁ በደፈናው

በሁሉም ነገር ላይ ተስፋ ያጣል፣ በጠቅላላው የመክዳት፣ በግ የመሆን ሰሜት

ያድርበታል። በሁሉም ነገር ተስፋ ይቆርጣል። ተስፋ ቢስና ተስፋ የሌለው ነገር፣

ከንቱ ነው፤ ሁሉም ነገር ሲል ያስባል። ይረዳል። በውስጡ ደግሞ በተራ ፍርሃት

ይንዘፈዘፋል፤ ኣልፎ ደግሞ፣ በሆዱ ጠቅላላ ከአየለ ጋር፥ ሌላውን፣ የበየነን ነገር

ለወደፊት ትቶ፥ የታሪኩን ነገር እያሰበ፥ መቆራረጥን ይመርጣል። ማለትም ሁለት

አቅጣጫ የተባለውን ነገር ይደመድማል። ለአንድነት ያለው ዕምነት ያልቅለታል ማለት

ነው። ይህንንም ሲያስብ የሃገር ቤቱ በየወንዙ መማማል እየታሰበውና በዛ አቅጣጫ

ያለበትን ሃላፊነት ለመወጣት እያሰበ ነበር። የበየነ ነገር እያሳሰበው።

ለሁሉም፣ ወደ 10 ሰዓት ከምሽቱ እንካሰላንትያውና ዲስኩሩ ሁሉ አልቆ ወደ መኝታ፣

ሦስቱ ተዋናዮች ይበተናሉ። ወደ መኝታ? ሊተኛ ነዋ!

እንቅልፍ እንዲወስድ፣ ከሸንጎው ተሳታፊዎች፣ ከአንዱ የሩቅ ሃገር ተሳታፊ፣ አንድ

የሆነ መድሃኒት በድሉ ወስዶ ነበር። ይህ ከውስኪው ጋር ተደባልቆ ይሁን፣

ከውይይቱ ፥ ከዲስኩሩ የመጣ ባዶነት ይሁን፣ የነገሮችን ትርጉም፣ ምስጢር፥ የቆየ

ምስጢርና ሴራን ካለመረዳት ይሁን፣ ከራስ ደካማነትና ተራ ፈሪነት ይሁን፥ ከባዶ

ሃቀኝነት ይሁን፥ ከባዶ አላዋቂነት ይሁን፣ መሆን ከነበረበት የታሪክ ሂደት (የግለሰብ

20

የሌላ ቋንቋ ትርጉም 11/08/02

Page 33: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

33

በዚህ ሁኔታ) የመጣ ይሁን፤ በድሉ አያውቅም። ሌሊቱን ዕንቅልፍ የሚባል ነገር

በዓይኑም አልዞረ፣ ያስባል፥ ያወጣል፥ ያወርዳል፤ ለሁሉም ማሰሪያ ያጣበታል።

እንዲሁ ሲሽከረከር፣ በህሊናና በአካል ነጋበት። በድሉ።

5/01/1985 ፦

ነጋ፣ አካሉ ዝሏል፣ ህሊናው ደክሟል፤ በድሉ የድሮ በድሉ አይደለም። የድሮው

ቪገር /vigour/ ያለቀለት ይመስላል። የተሻረ፥ ሰውነቱ የተሻረ ይመስላል።

እንደዚሁ፣ አካል በድኑን ይዞ፣ የዕለቱ ስብሰባም ይጀምራል።

ከሥሩ፣ ከመሬቱ መቆሚያው ከድቶታል፤ ለቆበታል። የሚጨብጠውን የሚይዘውን

አጥቷል። በሌላ በኩል፣ አንጀቱ አሯል፣ በሽቋል። በማን ይሆን? በራሱ፣ በራሱ

መነፈሰ ደካማነት? በማን? በተፈጥሮው? በበየነ? ( ወገን ለይቶ ባለማገዙ ወይንም፣

ከላይ የተገለፀውን አስታውስና አንባቢ) ወይስ በአጠቃላይ በሰው ተፈጥሮ፣

በአጠቃላይ በተፈጥሮ ? በድሉ ትንሹ እንግዲህ፣ የሆዱን በሆዱ ይዞ በስብሰባው ላይ

ማዳመጥን ይመርጣል። ቀስ እያለ ነፍስ የዘራ ሲመስለው ደግሞ፣ ከሚያምነው፣

የሚያምነው ከነበረው (የማታውን ወደ ጎን ትቶ) ከበየነ በኩል የሚመጣውን

ይጠብቃል። ባንድ በኩል ይህን እያየ፣ በሌላ በኩል እየፈራ እየቸረ፣ እንደገና ደግሞ

የራሱ ስሜት፥ የራሱ ውስጣዊ ስሜት በሚያዘው መሠረት እየተገፋ፣ በስብሰባው ላይ

ለመሳተፍ ያስባል። ሆ ኖ ም፣ ባዶ ፤ ውስጣዊ ባዶነት ይሰማዋል። የሃላፊነት

ጭላንጭልም ይመጣበታል። የሃገር መሃላ! ልበለውና! ደግሞም የትንሽ ሰው

ሃላፊነት፤ ጉድ እኮ ነው! የማይችለው ሃላፊነት፣ ሰውነቱ ከተሻረ በኋላ፣ የማያውቀው

ሃላፊነት፣ ያልተረዳው ሃላፊነት፤ አወይ ዕውቀት ኣልባ ሃላፊነት፤ ወይንም ትንሽ

ዕውቀት፣ ትልቅ የመሰለው የዕውቀት ብጣሽ፤ ያነበበው፣ ላይ ላዩን ያወቀ የመሰለው (

በተለይም ዛሬ 21 ሁሉንም ወደ ኋላ ዞር ብሎ ሲመለከተው) ዕውቀት በሚያዘው፣

በሚነግረው ስሜት አስተያየቱን አልፎ አልፎ ይሰጣል። በስብሰባው መሳተፍ

ይጀምራል።

ሆኖም ደግሞ፣ አብዛኛውን ጊዜ ` እስቲ ላዳምጥ፣ ልከታተል` ሲል ይመርጣል።

በአጠቃላይ ግን፣ ከዚያ ውርጅብኝ በኋላ፣ አወቅሁ ብሎ ያሰበው የዕውቀት ቅንጣቢ

ሁሉ መሬቱ ስለተሰነጠቀበት፣ ሁሉም ነገር ተደባልቆበታል። አቤት የሰው ምስጢር!

ብሎ ማለፍ ነው።

ግልፅ ያልሆነ አጀንዳ ባንድ በኩል፣ በሌላ በኩል ቀደም ሲል አራቱ ካደረጉት

ውይይት የወጣ አጀንዳ ላይ ቴክኒካል/technical/ ውይይት ይደረጋል። እንዴት

እንቀጥል? - የአየለ ፅሁፍ አጀንዳ አለ። በድሉ የረሳው ወይንም፣ ማሠሪያ

ያልተሰጠው በአራቱ የተዘጋጀው አጀንዳ አለ። በድሉ ምኑንም ሊይዘው አልቻለም።

ግን ደግሞ የሁኔታውን ዕድገት እየያ ሲፈራ ሲቸር፣ የሰውን አስታያየት ዝንባሌ እያየ

ይከታተላል። በሁሉም፣ በራሱም ዕምነትና ተስፋ አጥቷል። አያውቅማ! ባዶ ነዋ!

ማንነቱ ተሰርዟል!

21

21/01/1985 ማለት ነው

Page 34: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

34

በዚህም በዚያ እየተባለ፣ ውይይቱ እየሰፋ ` እየደራ` - እየተንገዳገደም ቢሆን፣

ይገፋል። የማዕከላዊ ኮሚቴ ማቋቋምና አለመቋቋም ጉዳይ የመጀመሪያው ነው።

የተለያዩ አቋሞች ያሉ ይመስላሉ። ወይንም አንድ ይሁኑ አይታወቅም፤ ብቻ በበድሉ

በኩል፣ የአራቱንና፣ ከበየነ ጋር በተደረገው ስምምነት፣ በማዕከላዊ ኮሚቴ ፈንታ፣

አዘጋጅ ኮሚቴ ይቋቋም የሚለውን አስተያየት ይዞ፣ እየተንቀጠቀጠ፣ በውስጡ

እየዛለ፣ እንደምንም ሲል፣ ምንም፣ ማንንም ቅንጣት ያህል በማየረካ መንገድ ሃሳቡን

እየገለፀ፣ ውይይቱን ይከታተላል።

የነበሩት የአቋም አቅጣጫዎች፦ አዘጋጅ ኮሚቴ፣ ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ በነዚህ በሁለቱ

መሃከል የሚዋዥቅ። በነዚህ ላይ የተሰጡትን አስተያየቶችና፣ በቤቱ ውስጥ

የነበረውን የአቋም ዝንባሌ ወደ ጎን ብንተወው ወይንም ቢያንስ ያሉትን፣

የተወሰዱትን አስተያየቶች ብንመለከት፣ ለማስታወስ ያህል፣ ማን ማን? ምን ምን

አቋም እንዳለው ማስቀመጡ ይበቃል። ይህ ወደፊት ለሚደረገው ግምገማ ይጠቅም

ይሆናል።22

አየለ ማዕከላዊ ኮሚቴ ይቋቋም። በለጠ በሁለቱ መሃከል ይዋዥቃል፤ አዘጋጅ ኮሚቴ

የሚለውን ደግሞ አይቀበልም። ቢያንስ ሌላ ስም ይሰጠው፣ የሚል ክርክር

ያመጣል። አንዳንዴ ለተቃውሞ ያህል የሚያደርገውም ይመስላል። ይህ አዘጋጅ

ኮሚቴ የሚለው ሃሳብ ከበድሉና ከበየነ የተሰነዘረ አቋምም ስለነበረ። (አራቱ ባደረጉት

ስብሰባ ላይ ማሠሪያ ያልተሰጠው ጉዳይ ነበርና!!)

የቀረው ደግሞ፣ ከልቡ፣ በቅንነት በሁለቱ ሃሣቦች መሃከል የሚዋዥቅ ይመስላል። ሃ፣

ለምሳሌ በ፣ ለምሳሌ ፤ ለሁሉም ይህን ወደ ጎን ልተውና፣ እስቲ በበድሉ ውስጥ፣ ይህ

ማስታወሻ በሚፃፍበት ወቅት (ከሁለት - አራት ሳምንት በኋላ) የሚታወሰውን

ያህል፣ የነበረውን ስሜትና ዕድገት ልግለፅ - (ይላል)።

የተቀየረ ስሜት የ ለም። ይሁንናም፣ ጉዳዩ አከራካሪ መሆኑን፣ ምናልባትም ደጋፊ

ሊኖረው የሚችል አቋም መሆኑን በድሉ እያየ በመጣ ቁጥር፣ ከውስጥ ነፍሱ

እየዛለችም ቢሆን፣ በየነን ዱካውን እየተከተለ፣ በጎን እያስተዋለው፣(ዛሬ23 አይ

ውሻነት እያለ በድሉ ይፀፀታል)፣ ምን ልበል ? ሲል፣ በልቡ እየጠየቀው፤ በሌላ በኩል

ደግሞ፣ ዕምነት እያጣ፣ በራሱ እየገፋ፣ እየገነፈለ በስሜት ሃሳቡን ይገልፃል። አዘጋጅ

ኮሚቴ ይቋቋም ነው፣ ነገሩ።

በዚህ ዕድገት፣ የውይይቱ ተሳታፊ እየሰፋ ሲሄድ፣ የአመራሩ (የነአየለን ማለት ነው!)

አመራር ባንድ በኩል፣ በሌላ በኩል ደግሞ በሦስቱ፣ ማለትም በበየነ - በለጠ - አየለ

የሚሰጡትን አስተያየቶችና የክርክር ዘይቤ፣ የሃሳብ መቀባበል በድሉ እያስተዋለ

ይመጣል። ከዚያም፣ በሌላው፣ `በታቹ` (ልበለው1) ተሳታፊ በኩል፣ አንዴ በቅንነት፣

ሌላ ጊዜ ግራ በመጋባት፣ አልፎም መፍትሄ፣ ማሠሪያ ከመግለግ ፅኑ ስሜት፣ ሲተቹ፣

አቋም ሲሠነዝሩ ያስተውላል። ለማስተዋል ይቻል ነበር። የበድሉ ሥራ ይኸው ነበር።

22

ከትግል ዘዴ አንፃር፣ ከአደረጃጀት አልፎም ከዴሞክራሲያዊ አሠራር ዘዴ ጋር የሰውን አቋም ለመመርመር ይመስላል፤ በድሉ የሚመጡት ሁለት ዓመታት ከቀውስ ውስጥ / የህሊና ቀውስ/ አልወጣም፤ 10/08/02 23

21/01/85 ነው፤ ከዚህ በኋላ ሁሉ ጋ፤ በተለይ ካልተጦቆመ በስተቀር

Page 35: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

35

በዚህ ሁኔታ ማዳመጥ፣ የክርክሩን ሂደትና ምስጢር ማጥናት፣ አልፎ አልፎም እንደ

አቂሚቲ በፉክክሩ ውስጥ (የሥልጣን፣ ይህችም ሥልጣን ሆ ና!) መካፈል።

እንደዚህ እንደዚህ እያለ፣ ቀስ በቀስ በአመራር በኩል፣ የሆነ የሃሳብ ተንኮል

/ማኒፑሌሽን /manipulation ያለ ይመስለዋል። የነገሮች ምስጢር ጭላንጭል

ይታየዋል። የታየው ይመስለዋል።

ይህን ሃቅ እንዴት አድርጎ ለመግለጽ እንደሚቻል አላውቅም። ምክንያቱም፣ በዚህ

ሁኔታ፣ በውስጡ፣ በነፍሱ ልበለውና፣ በዚህ ውስጥ ምርር ያለ ንዴት፣ ብሽቀት፣

ደግሞም የራሱ የዋህነት፣ የሰው ልጅ የዋህነት፣ የሌላው ጭካኔ ፣ የሰው ልጅ የተፈጥሮ

ከባድነት፣ ደግሞም በድሉ በአቅሙም ባየው ትንሽ ታሪክ ውስጥ፣ ያለፉ፣ የወደቁ

ጓደኞችና፣ ወገኖች፣ ጓዶች፣ የድርጅት ሰዎች፤ ደግሞም በኢትዮጵያ አብዮት ውስጥ

የወደቀው የሰው ልጅ፣ ሺ በሺህ ፊቱ እየተደቀኑ ንዴትና ሃዘን ….. . . . ማንነትና

ምንነት ብዬ ባጠቃልለው፥ እየተሰማው ነው። ( የነርሱ አጥንትና ደ ም ሲወጋ ይሁን

አላውቅም፣ ጀርባዬን የቃጥለኛል፣ ይህን እንኳን ስፅፍ - ዛሬ - የነርሱ ደምና አጥንት

ሲያራውጣቸው ይሁን አላውቅም፣ እሳት አደጋው ውጭ ይንጫጫል፣ ሰው በየሽንት

ቤቱ በድሉ በሚኖርበት አካባቢ ይራወጣል፤ ወዘተ ወዘተ)።

ባጭሩ የተሰማው ስሜት፣ ያየው ያስተዋለው ዘዴ፣ የአመራር ዘዴ የሚከተለው ነበር።

አንደኛ፣ የውይይት ተሳታፊን መገፋፋት ማበረታት

ሁለተኛ፣ ከታች ተሳትፎው፣ ከልቦናው ሰዉ እየገፋ ሲሄድ የሆነ የሃሳብ ቅራኔዎችን

ማስተከልና፣እንዲወጡ ማድረግ ፣

ሦስተኛ፣ በዚህ ውስጥ፣ የመጨረሻውን ማሠሪያ ለመስጠት፣ በሦስቱ መሃከል ሽሚያ

ወይንም የተወሰነ ፉክክር ሲኖር፣ በዚህ ፉክክር ውስጥ ደግሞ በድሉ ቀስ በቀስ

ለመሳተፍ መሞከሩ። በምን ዓላማ እንደሆን አያውቅም፣ ወይንም ራሱን ከሆነ ሴራ

ለማዳን፣ የተወሰነ ኢንስቲንክት/instinct እየገፋፋው ይመስላል።

አራተኛ፣ በዚህ ሁኔታ፣ ማን ምን፣ ማን በምን አቋም እየተነሣ እንደሆን ማስተዋል

ይቻል ነበር።

ሀ/ በቅንነትና በሃቀኝነት በመገፋት፣

ለ/ በትንሽ ዕውቀት ላይ በመመሥረት፣

ሐ/ በተወሰነ ግብ ላይ ተመርኩዞ እዚህ ላይ ለመድረስ ፍላጎት፣ ሃሳብ መሰንዘር።

አምስተኛ፣ በጣም የሚገርም ስሜት - ትርጉምን መረዳት፤ አዎ! በትንሽ ዕውቀት

ላይ ተመሥርቶ አስተያየት የሚሰጠውን፣ ሆኖም በቅንነት በመነሳት አቋሙን ገፋ

አድርጎ የሚገፋውን፣ ወደ ፊት፥ ወደ ላይ ልበለውና ` ሃይ ሃይ` እያሉ (በተራ ቋንቋ)

ገፋ እንዲል ማድረግ፤ ሥራ ውስጥ እንዲሳተፍ መገፋፋት፣ መጎተት ። - በዚህ

የትግል ዘይቤ ላይ የፀና ተቃውሞ ስላለኝ ነው፣ ይህንን ሁሉ መዘክዘክ የምገደደው፤

ይህ ብቻ አይደለም፣ ለዚህ ቪክቲም/victim ከነበሩት ውስጥ የተረፍኩ `በግ`

Page 36: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

36

በመሆኔ፣ ወይንም አሁንም እዚሁ ውስጥ ያው ለዕርድ የቀረብኩ በግ ሆኜ በመቅረቴ

ነው። ዕውነት ደግሞ ከሃቀኞች ጋር እንደሆነች ያለኝ ዕምነት የፀና በመሆኑ፣ ነው።

ተራ ከፊውዳሊዝም የተወረሰ የትግል ዘይቤ ፣ ኢንትሪግ/ intrigue ፤ አብዮታውያን

ደግሞ በዚህ የተተበተቡ ከሆነ፣ ብስብሶች ሆነው፣ የተሰበሰቡበትም ድርጅት

ይበሰብሳል፥ ፋሽስታዊ ዘዴ ነው! ዕውነት ከኛ ጋር ነች፣ ተሸንፎም ቢወጡ፣

ሲያሸንፉም፣ የሚለው ሃቅ ትዝ ይለኛል።24

በዚህ ሁኔታ፣ ከየት እንዴት እንደሆነም በድሉ ሳያውቀው፣ ወይንም እንጃ

የክርስትያንነት ምንጩ፣ አስተዳደጉ፣ ይሆን ሌላ፣ ተገለፀለት! ያስተዋለው ባጭሩ

የሚከተለውን ነበር። ለመስዋዕትነት የሚቀርቡ ቅኖችን፣ ሃቀኞችን ማዘጋጀት፣ ባንድ

በኩል፤ በሌላ በኩል ደግሞ የዋሁን፥ ቅኑን ለሥራ መጋበዝ፣ መጎተት፣ - - - ይህ

የተፈጥሮ ህግ፣ ለከፍተኛ ዕውቀት የደገሰው ነው? አላውቅም፤ በድሉ አያውቅም።

ግን፣ እምቢ ማለትን ለዚህ ዘዴ ይመርጣል (ከላይ የተሰነዘረው አስተያየት ነው፣

ያለው!)።

ይሁንናም፣ እዚህ ላይ አንድ ጓደኛው አንዴ በተራ ማህበራዊ የከተሜ ግንኙነት ላይ

የሰነዘረው አስተያየት ትዝ ይለውና ፣ ያ የተፈጥሮ ህግ ፖለቲካ መሆኑ ነው። ከሆነ፣

በድሉ ባፍንጫዬ ይውጣ ብሎ፣ ተስፋን ይመርጣል። `Survival of the fittest `

ይሆን ? ወይ ጭካኔ! ሲል በድሉ አሰበ። ግን እራሱስ ቢሆን ካልጨከነ

ይጨከንበታል ና ጨካኝነት ሊሰማው ነው። አይ የሰው ልጅ ተፈጥሮ ውስብስብነትና

ቅራኔ፤ ከጨካኞች ጋ ር ሊደበለ፣ አብሮ ሊያቦካ፣ ሊ ሳ ተፍ ነው። አይ ተፈጥሮ !

እያለ እየመረረው፣ እያንገፈገው፣ ይኸው ነዋ የታዘዘው፣ ይኸው ነዋ መሆን ያለበት፣

ይህ ካልሆነ ሌላ አይሆንም እያለም ይደነቃል። ደግነቱ ከሌላው ደም ንፁህ ነው።

የሚጨንቀው ይጭነቀው።

ያም ሆ ነ ይህ፣ ይባላል፣ ሃሳብ ሲጠፋና ሲሸሽ፣ ተብሎ ተብሎ ማለቂያ ይሌለው

ግድገዳ ላይ፣ የሃሳብ ግድግዳ ላይ ሲደረስ፤ ያም ሆነ ይህ ብቻ እስቲ ከዚያ በኋላ

የሆነውን ልቀጥል።

(በነገራችን ላይ፣ የስብሰባው ውጤት ወይንም በየጊዜው በሚነሱት የውይይት ነጥቦች

ላይ የሚሰጡት ማሰሪያዎች፣ እዚህ ፅሁፍ ውስጥ የ ሁለተኛ ደረጃ ቦታ እየያዘ ነው።

በትክክል በቃለ ጉባኤ ከተያዘ፣ ከ ዚያ ሊገኙ መቻል አለባቸው። አልፎም በትክክል

ከሰፈሩ ከውሳኔው ሰነድ ይገኛሉ። ይልቁኑ እዚህ ላይ ቦታ የተሰጠው፣ መነሻውም

ይኸው ነውና፤ የአንድ ሰው የህሊና ቀውስን ለመከታተል ይረዳ ዘንድ የሚወሰድ -

የሚጫር ማስታወሻነቱ ነው።)

5/1/1985 - ማሠሪያ ሳይሰጠው (የኮሚቴው ጉዳይ) ይታለፋል። አንዳች ዓይነት

ኮሚቴ ይቋቋም ተብሎ፣ ብቻ ይወሰናል። ተግባሩና ሥራው ከሞላ ጎደል የማዕካላዊ

ኮሚቴ ያህል ይሆናል። ተብሎ እንደዚህ እየተባለ፣ በሚቀጥለው ውስጥ ተግባሩ

ወዘተ በተለመደው የፖለቲካ ጃርጎን/jargon ይዘረዘራል። ወደ ፖለቲካ ውይይት

መሻገር ይሆናል።

24

„ the undefeated in defeat “ የሚል የድሮ የአንድ ኮሪያ ታጋይ መጽሃፍ ውስጥ በድሉና ሌሎች ድሮ የሚወዱት ሃሳብ ነበር፤

Page 37: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

37

የጊዜው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ፦

ዝርዝር ውስጥ መግባቱ ቦታው አይደለም። የሞቀ ውይይት ነበር። ቅራኔዎችና

አስተያየቶች እየፈነዱ እየፈለቁ ይወጡ ጀመር።

I - ምን ዓይነት አገዛዝ? ስለ ገዢ መደብ ባህሪይ

- የማህበራዊ መሠረት ጉዳይ፣ የብሄረሰብ ጥያቄ

- የተለያዩ የኢት/ የፖለቲካ ድርጅቶች ጉዳይ - የ `ቡድኑ` ሥፍራ፣

- የጎረቤት ሃገሮች ሁኔታ - ዓለም አቀፋዊው ሁኔታ

II - የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ ዕድገት

- የመደላደል ጥያቄ

- የአብዮታዊ ፍንዳታ ጥያቄ

- የጦር ትግል ጥያቄ

* * *

ከሸንጎው በፊት ከሃገር የተላከው ፅሁፍም ለሸንጎው ተሳታፊዎች ይዳረስና አጥንተው

መጥተው ክርከር/ ውይይት / ይደረግበት በሚል በነበድሉ/ በየነና በነአየለ መሃከል

ጭቅጭቅ ነበር። አየለ በአንድ ለበድሉ በላከው ደብዳቤ እንዳለው፣ የሚያንገሸግሽ

ፅሁፍ (disgust የሚያደርገው) ስለሆነ፣ እንደማይስማማ ገልፆ ነበር። ይሁንናም፣

የመጨረሻ መጨረሻ `ሩቅ ሃገር ` የተላከው ደርሶ፣ ሌሎቹ ይህንን ፅሁፍ (የሸንጎ

ተሳታፊዎቹ) በተለይም የቅርቦቹ (ወኪሎች) አላገኙትም ነበር። የተላከው ተመልሶ

እንደመጣ በአየለ ተገልፆ፣ የፖለቲካ ውይይቱ በሁለቱ ፅሁፎች ላይ በመመርኮዝ

ቀጥሎ ነበር።

በዚህ ውይይት ውስጥ ከሞላ ጎደል አብዛኛው ወደ ሃገር ቤቱ አቋም እየተጠጋ

ሲመጣ፣ ውይይቱና ክርክሩ ቀደም ብሎ በተገለፀው መንገድ እየከረረ መጣ። የበድሉ

ተሳትፎ በመጠኑ ከፍ ብሎ በተገለፀው መንገድ እየሰፋ ይመጣል። ያው በንዴትና

በአንዳች ዓይነት ብሽቀት እየተንሰፈሰፈ የሚሰጥ አስተያየት ነበር።

በዚህ ይህ እንዳለ፣ ከ `ሩቅ ሃገር ` የመጡት ተሳታፊዎች የተወከሉበት አቋም

እንዳለና፣ ይህንንም ለስብሰባው ለመግለፅ እንደሚፈልጉ አብራርተው ገለፁ። ይገለፅ

- ይነበብ - አይነበብ - በሚል ክርክር ተደርጎ ፣ አብዛኛው ወደዚህ ስላደላ፣

እንዲያነቡት ተደረጉ።

ባጭሩ፣ በነርሱ አካል ዘንድ የማይኖሪቲ/minority አቋም እንዳለ፣ ይህም አቋም ቃል

በቃል ከሃገር ቤት የተላከውን የ ` አለሚቱን `25 አቋም የተከተለ ነበር። ዴሞክራቲክ

ድርጅት ይቋቋም ወዘተ - - ወዘተ - -

25

የሰፊ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት/ ፍትህ/ የሚል ጋዜጣ ወጥቶ ነበር። አለሚቱ የስውር ስም ነበር፤ የታሪኩ ሃሳብ። 11/08/02

Page 38: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

38

ይህ ሲገለፅ በበድሉ ሁኔታ ዘንድ አንዳች ዓይነት „ተዓምር „ – „ የህሊና ተዓምር“

ተፈጠረ። በጣም መገረም፣ ግራ መጋባት፣ እንዴት የነገሮች ሂደት ይህን ሊያስከትል

ቻለ ? በምን ተዓምር ይህን አቋም ይዘው የሚታገሉ ሃይሎች፣ ያለ አንዳች የተደራጀ

ሙከራ በነበድሉ በኩል፣ ሊሆን ቻለ የሚል ጥያቄ አዘል መደነቅ ተፈጠረበት።

ከደስታና ከህሊና ፈንጠዚያ ጋር የተደባለቀ መደነቅና በተለይም በዴሞክራሲያዊ

አሠራር ዘዴ ጥያቄ ላይ ከፍተኛ ማውጣትና ማውረድ ውስጥ ህሊናው ገባ። ብዙ

ጥያቄዎች መጡበት፦

ከፍ ያለ የተደራጅ ነገር አለ ወይ ?

ወይስ በአንዳች ዓይነት የትግል ሂደት አጋጣሚ የተፈጠረ ነው ወይ ?

ወይስ የታሪኩ የተለየ ምስጢር፣ ከሃቀኝነት የመነጨ አርቆ አስተዋይነት ያስከተለው

ነ ው ?

ወይስ በነአየለና በነታሪኩ በኩል በድሉ ባይተዋር ሆኖ የቆየበት አንዳች ዓይነት

የአሠራር ዘዴ፣ ቅንብር አለ ወይ ?

ወይስ በራሱ በ `ቡድኑ ` ውስጥ የነበረ ልዩ ዕውነተኛ፣ በትክክል የሰውን፣

የአባሎችን ቆራጥ ዴሞክራትነት ለመፈተኛና ለመቃኛ ` ዴሞክራሲያዊ የሁለት

መሥመር ትግል` ማካሄጃ ዘዴ ነው ?

በድሉ በነዚህ ጥያቄዎች ተወጥሮ ሳለ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በዚህ ሁኔታ ያለአንዳች

ፍርሃትና መወላወል ለቆመለት መሥመር መታገል እንዳለበት በማመን፣ ለዚህ አቋም

መከራከሩን እየቀጠለ መጣ፤ በውይይቱ ግለት ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ

የመጨራሻውን ቦታ እየያዘ መጣ።26 አብዛኛው የሸንጎው ተሳታፊም ወደዚህ አቋም

እያደሉ መጡ።

በዚህ ክርክር ውስጥም፣ በርግጥ ዴሞክራቱንና፣ ድፍን አብሮ ተጓዡን፣ የሰውን `

ያውቃል ብሎ የሚያምናቸውን ዱካ ብቻ እየተከተለ ሃሣብ የሚሰጠውን የሰው

ዓይነት ለመለየት ይቻል ነበር።

በዚህ ሁኔታ ነበር፣ አንድ ዓይነት መሠረታዊ የአሠራር ዘዴ፣ ( ብዙ ጊዜ ላይ ላዩን

ብቻ ሲነበብ፣ ነገር ግን ሳይጨበጥ የኖረ) መሠረታዊ አብዮታዊ አሠራር የተገለፀለት

የመሰለው በድሉ። ይህም የፖለቲካ ትግል በመሠረቱ፦

ቅራኔን ማየት፣ ይህ ቅራኔ እንዲብላላ ማድረግ፣ አስፈላጊ ትክክለኛ ሃሳብ ላይ

ለመድረስ አስፈላጊም ሲሆን መፍጠር፣ ይህን ቅራኔ ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ

(without any hypocrisy ከሚሰጡ አስተያየቶች በመነሳት) ለመያዝና ወደ መፍትሄ

እንዲራመድ ማድረግ።

በዚህ የህሊና ዕድገት፣ ከፍተኛ ሞመንት/ moment ወቅት በድሉ ባጭሩ የወሰደው

ማስታወሻ፦

26

ስለዚህ ጉዳይ፣ ይገርማል ከስንት ዓመት በኋላ፣ አሁን በዚህ ሁኔታ emergence - መከሰት የሚለው ሃሳብ ትዝ አለኝ፤ የሲስተም ግጭትና ልዩነት/systemic conflict/ difference ጉዳይ ነው ነገሩን ሁሉ የሚገልጸው። 13/12/11

Page 39: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

39

Contradictions ማየት፣ መፍጠር ፦ handle ማድረግ፣ የሚለው ብዙ ነገር

ይገልፃል።

ይህ ደግሞ የቆየ የታሪክ ውጤት ነው ወይ ? እያለ በዚህ አቅጣጫ በጣም እየገባ፣

እየጠለቀ በሃሳብ ሲሄድ፣ በተለየ የህሊና ሁኔታ፣ የዕድገት ጫፍ ውስጥ የደረሰ

መሰለው፤ ዕንባ ተናነቀው፣ወደ ውጭ ስብሰባውን ጥሎ መሄድና ማረፍ አማረው፤

በሌላ በኩል እንዴት ? ራስህን መቆጣጠር አለብህ ሲል፣ራሱን ቆጠበ፣

HUMAN ! ሰው ! NATURE ! NATIONALITY - ህዝብ– UNIVERSE SPACE

TIME CONTRADICTION

በድሉ የወሰዳቸው (የጫራቸው) ማስታወሻዎች ነበሩ። ከላይ በተገለፀው የከፍተኛ /የ

Meditation (ልበለው) Moment / የህሊና ዕድገት ጫፍ ወቅት፣ በነዚህ ፅንሰ

ሃሳቦች አካባቢ እንዴት ሊታሰብ እንደሚችል፣ የሚያውቀው፣ የደረሰበት ሊገምት

ይችላል። ይወጣል ፥ ይወጣል፣ ከፍ ይባላል፣ እንዲህ እንዲህ እያለ አንዳች ዓይነት

አብሶሉት/ absolute/ ፍጹም ነገር ላይ ከመደረሱ በፊት ተሸንፎ ፣ ብዙ የተፈጥሮ

ነገር ምስጢር/ mystery-ሚስትሪ ሆኖበት ተረብሾ፣ ይወርዳል። ምን ማለት ነው ?

የሚያውቅ ያውቀዋል፤ ካለፈ በኋላ ደግሞ ይህን በፅሁፍ ማስቀመጥ አስቸጋሪ ይሆንና

(ለአላዋቂ ወይንም ለትንሽ አዋቂ) ማጥናትን መርጦ፣ ታክቶት - አረፍ ይላል። ይህም

ነበር ያኔ የበድሉ ሁኔታ - ።

ከዚህ በኋላ በነበረው የውይይት አርእስት ውስጥ ተሳትፎው አስፈላጊና እጅግ ወሳኝ

በሆነ ጉዳይ ላይ ብቻ ነበር። ከደረሰበት የህሊና ምርምር ደረጃ፣ በከፍተኛ ደረጃ

ትርጉም ያላቸው ጉዳዮች ላይ።

* * *

ከ `ሩቅ ሃገር ` ተወካዮች የቀረቡ ሃሳቦች ፍሬ ነገር፦

-> ሂስ አድርጎ ከሌሎች ጋር አብሮ የመሥራት ዕድል ሞልቷል

-> የሂሶች ነጥቦች ከማይኖሪቲው /Minority የቀረበ ሃሳብ፣

-> ` ቡድናችንም ` በራሱ - ሰፊ ዴሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ለምን አይፈጥርም ?

ነበሩ።

በድሉ ከዚህ በኋላ በተደረጉት ውይይቶች ውስጥ የነበረው ተሳትፎ የተወሰነ ሲሆን፣

ይበልጡን ማዳመጥና በወሳኝ ወቅት ጣልቃ መግባት፣ አቋምን / አንዳንዴም በመ

ገንፈል/ መግለፅ ነበር።

ስለ ሰላም፣ ሰለከፍተኛ ዓላማ አቋሙን ከፖለቲካው ውይይት ዕድገት ጋር፣ የገለፀው

የሚታወስ ነው።

Page 40: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

40

በዚህን ወቅት በድሉ ያለበትን ሁኔታ ሦስት ሰዎች፣ ምን አልባትም ሌሎቹም

ተሳታፊውች የተገነዘቡ ይመስላል። ይህን ሃ ቅ ወይ አልፈውት በድሉን ለዚህም ለደግ

ሊያበቁ ይሞክራሉ:። ወይንም በድሉ በዚህ ሂደት ውስጥ ` አሻንጉሊት ` ሆኗል።

አላውቅም! ያም ሆነ ይህ፣ በድሉ ከዚህ በኋላ ውይይቱ በጣም

ሞኖቶነስ/monotonous ይሆንበታል። የስብሰባው ተሳታፊዎች ማሠሪያ አጥተው፣

ቋንቋ ጠፍቷቸው የሚቸገሩ ተዋንያኖች ይመስሉታል። ወይንም በድሉ

የሚያዳምጠው፣ ቀድሞ በውይይቱ ግለት የተገለጹትን ብቻ ነው።

ብዙ ነገር ይደጋገማል፣ ውንብድብዱ የወጣ ሁኔታ ያለ ይምስለዋል። በዚህ ውስጥ

ማሠሪያ ሊወጣቸው አይችልም። ወይስ አውቀው ኮንሽየስሊ/consciously

የሚያደርጉት ማወናበድ ነው ? በድሉ እንደሆን በዚህ ወቅት በሙሉ ህሊናው ነው።

ከዚህ ህሊና ሁኔታ ለማውጣት - አዎ ለማውረድ የሚደረግ ጥረት ይሆን ? ዝምታን

መርጦ ዝም ዝም ይሆናል።

ከሁሉም የገረመው ነገር ቢኖር ደግሞ፣ ከ ሁሉም ይበልጥ ያምነው የነበረው በየነም

በዚህ ትዕይንት፣ ትያትር ውስጥ አብሮ ተሳታፊና ተዋናይ መሆኑ ነው። ይህን

ከማስተዋሉ በፊት ግን አንድ የሆነ ሁኔታን መግለጽ እዚህ ላይ ያስፈልጋል።

በድሉ ከፍ ብሎ የተገለጸው፣ የህሊና ዕድገት ጫፍ ላይ በደረሰበት ወቅት፣ ባንድ

በኩል ከፍተኛ መደነቅ፣ ከዚህ ጋር ተያይዞ ደግሞ ልዩ ደስታ፣ Moment of

revelation ለማለት ይቻላል፤ ይቻል ይሆናል፣ ልዩ ልምድ እንደገጠመው፣ አንድ

ለሚያምነው ሰው መግለፅ ቸኩሎ ነበር። ምክንያቱ ቀላል ነው። ለበድሉ ፍፁም ልዩ

ነገር ነው። ይህን ምስጢር፣ የዚህን ትርጉም ሊያብራራለት ለሚችል ማማከር

ነበረበት።

ስብሰባው ከተበተነ በኋላ፣ በድሉ በየነን እየተከተለ፣ ጡል ጡል እያለ፣ ምክር - ምን

እናድርግ ? ወዘተ እያለ ለማሴር ወድ ውጭ ለሽርሽር ይወጣ ነበር። ያ ` ልዩ ልምድ `

ከመከሰቱ በፊት በበድሉና በበየነ መሃከል የነበረው ግንኙነት የተወጠረና በዕኩልነት (

በተለይም በበድሉ በኩል) ላይ የተመሠረተ፣ አልነበረም። በተራ ሙሉ ዕምነትና

በአንዳች ዓይነት ፍርሃት የተወጠረ ነበር። ምክንያቱ ብዙ ነው። ከ ` ልዩ ልምዱ`

በኋላ ግን ሌላ ነበር፤ በልበ ሙሉነትና በዕምነት ላይ የተመሠረተ ሆኖ፣ ከፍርሃትም

ከመጨነቅም ነፃ የወጣ ግንኙነት ነበር።

በድሉ በሆነው ሁኔታ በመደነቅ፣ ሁኔታውን ወድ ውጭ ለሽርሽር ወጥተን

ካልነገርኩህ ይለዋል። በየነ በዚህ ዕውቀት ብዙም የሚደነቅ ኣይመስልም፤ ለማወቅም

የሚፈልግ ኣይመስልም። ሽርሽር ወጥተው ሁኔታውን ባጭሩ ገለፀለት። በየነ የሰጠው

አስተያየት ቢኖር በዚህ ወቅት፣ ` ሌሎቹም ያወቁ - ያስነቃህ መሰለኝ ` የሚል ነበር።

በድሉ ግራ ገባው፣ ምንድን ነው የሚያስነቃው፣ ምንድን ነው ያጋለጠው ? ያም ሆነ

ይህ `እስቲ በዝርዝር በኋላ እንጫወታለን ` ብሎ ብቻ በየነ አለፈው። ሌሎች

በአካባቢው ሰለነበሩና ወደ ምግብም የመሄጃው ጊዜ እየተቃረበ ሰለመጣ።27

27

ምሳ ላይ በድሉ ከተፈጠረ ተሰምቶት የማያውቀው ፣ ከተፈጥሮ ና ሰው ጋር በደፈናው በነፃነት የመስተጋበርና ግርም በሚል፣ በሚፈስ የመኖር ሰሜት ወሰጥ ነበር;; የኋላ ኋላ ይህን ስሜት እንዴት መረዳት እንደሚቻል ክንፈ ተመራምሮ ደርሶበታል 14/12/11

Page 41: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

41

5/1/1985 - ማታ - ስብሰባው አልቀጠለም። ሁሉም በየፊናው የኮሪደር ውይይት

ያደርጋል። አየለ የተኛ ይመስለኛል፤ ወይንም ለዕረፍት ወደ ሌላ ቦታ የሄደ። በለጠ፣

አንዱ ` የሩቅ ሃገር ` ተወካዩ ና በየነ እንዲሁ ስለ ፖለቲካ፣ ስለ ተወከለበት ሃገር

ሁኔታ፣ ስለ ዓለም አቀፍ ሁኔታ፣ ስለተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ወዘተ ውይይት

ያደርጋሉ። ስለ ሰው፣ ስለ ተፈጥሮ ወዘተ፤ በዚህ ውይይት ውስጥ ከከፍተኛ የልብ

ሰላም ጋር እንዲሁ ብቻ አርፎ በድሉ ያዳምጣል። በድሉ ለመሳተፍ ሲቃጣው፣ በየነ

ከዚህ ተሳትፎ የሚጋርደው፣ ` ተው ` የሚለው እየመሰለው ይደነቃል። ለምን እያለ

(በሆዱ) ይገረማል።

በድሉ በዕለቱ ያለበት ሁኔታ፣ በንድ በኩል እየደነቀው፣ በሌላ በኩል ደግሞ የተቀሩት

ቢያንስ ሦስቱ አንድ የሚግባቡበት ምስጢር ያለ እየመሰለው ይደነቃል። ከዚህ በኋላ

ነው ! ካለበት የልብ ሰላም እየተላቀቀ፣ አንድ የሆነ የህሊና ቀውስ ውስጥ ቀስ በቀስ

በድሉ የሚገባ የሚመስለው። ይህም ሁኔታ ውስጥ እንደገባ፣ ቀስ በቀስ ሌሎቹ

የሚያሤሩ ይመስለዋል። በየነ ` ሰው ማህበራዊ እንሰሳ ነው ` ሲል በውይይታቸው

ጣልቃ የሰጠው አስተያየት አጥንቱ ውስጥ ዘልቆ ይገባል። ከዚህ በኋላ፣ በድሉ የግድ

ያለበትን፣ የገባበትን ሁኔታ ለበየነ ገልፆ መረዳት ስለፈለገ፣ ቀድሞ እየሸሸገ ከበየነ ጋር

ለመወያየት እንደሚያደርገው ሳይሆን፣ ከንግዲህ፣ ለብቻው (በድሉ) ከተነጠለ በኋላና

የሆነ ኮንስፒራሲ ቪክቲም /conspiracy victim/ ከሆነ በኋላ ` ምን ልዩነት ያመጣል

? ` ሲል አስቦ፣ ወደነአየለ መኝታ ክፍል ገብተው ቀን የጀመሩትን ውይይትና ጉዳይ

እንዲጨርሱ ይጠይቀዋል።

ኣልጋው ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ፤ በድሉ ሁሉንም ነገር ዝክዝክ አድርጎ ይነግረዋል።

ከአንድ ጉዳይ በስተቀር። ይህም፣ በውስጡ ሲፀፅተው የኖረውን፣ እሥር ቤት

በነበረበት ወቅት ያሳየውን ደካማነትና፣ በተለይም፣ አንድ የተበላ መዋቅር28 ብጤ

ለሰዎቹ ሠርቶ እንደሰጣቸውና መስጠት እንደተገደደን የሚመለከት ነው። ይህችን

በውስጡ ይዞ የቀረውን ይገልፅለታል። በየነ መሬት መሬት እያየ፣ የጥርጣሬና

ያለማመን ስሜት ያሳያል፤ አልፎም ለማስጨረስ አይፈልግም። በሌላ በኩል ደግሞ

አግረሲቭ/ aggressive መሆን ሁሉ ይቃጣዋል። በድሉ መደንገጥ ይጀምራል። ዘ ላ ፣

ያች ` ሰው ማህበራዊ እንስሳ ነው ` ሲል (በየነ) የሰጣት አስተያየትና የሌሎቹ ሁኔታ

እየገረመው መደናገጥ ይጀምራል። ` እንዴ ይህ ሰው እዚሁ ሊያንቀኝ ነው ` ሲል

ያስባል። ዘሎ፣ በድሉ ከክፍሉ ይወጣና ለመቀጠል እንደማይፈልግ በሁኔታው

ያሳያል፤ በየነም እየተጣራ ይወጣል። ሌሎቹም በክፍል ውስጥ ያሉት መደባደብ

የጀመሩ መስሏቸው ይደናገጣሉ። እንደ ምንም መረጋጋት ይመጣና ይመሻል።

28

የተበላ ማለት፣ ከክዱ ሰዎች እራሳቸው አስቀድመው የሚያውቁትንና በድሉ ከመታሠሩ በፊት ደርግ የገደላቸውን አባሎች ያካተተና የህጋዊ መድረኩን ተከትሎ የተዘረጋ መዋቅር ነው፤ በዚህም የተነሳ ማንም አደጋ ላይ አልወደቀም። በድሉ ላይ ግቢ `ወፌ ይላላውን` ተቀብሎ፣ አንድ ሌላ ቀበሌ (የራሱ ቡድን ከዳተኞች ቀበሌ/ የነኤልያስ ከፍተኛ)ካደረ በኋላ፣ በማያውቀው ምክንያት ከፍ ወዳአለ እስርቤት በመወሰድ ፈንታ ወደ አንድ ሌላ የቡድን የቀበሌ ከፈተኛ እስርቤት/ ከፍተኛ 12፣የሰለሞን ቀበሌ/ ፣ በቡድን ሽሚያ ብጤ ተቀይሮ፣ ይህ ቡድን እራሱ በደርግ ሲመታና የከፍተኛው መሪ ሲታሠር ፣ ክበድሉ ጋር ከነበረ አንድ ጎበዝ የራሱ ቡድን አባል ጋር ግንኙነት ወደ ውጭ፣ ከበየነና ታሪኩ ጋር ተፈጥሮ፣ በድሉ እሥረኞች ወደ ከርቸሌ የሚወሰዱበት ዕለት በግርግር አምልጦ፣ በጊዜ ድጋፍ፣ ተጨማሪ ምርመራም ሳይገጥመው ሰለ ቀረ፣ ከሌላም መዘዝ እራሱም ሌሎችም ተርፈዋል:: ይሁንናም፣ በመጀመሪያው ዙር ምርመራ፣ በድሉ ሁሉንም ያውቃል የሚል ዕምነታቸውን ውድቅ ለማድረግ፣ የበላይ አካሉ በየነ ነው ብሎ ስለዋሸና በየነ ከመጀመሪያው የተሰወረ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ለበድሉ የጊዜ ፋታ ሰጥቶት ነበር። የበድሉንና የበየነንም ግንኙነት አንዱ የተወጠር ያደረገው ይህ ነው ለማለት ይቻላል። ብዙ ጥናት ውስጥ ገብቶ እዚህ ማተራመስ ቦታው አይደለም። ይሁንናም፣ ሰለዚህ ታሪክ፣ ክንፈ ዛሬ የሚለው ነገር ቢኖር ` ኑሪ ያላት ነፍስ የምትኖርበት ሁኔታም ይቀነበርላታል` ነ ው ! 4/12/11 ።

Page 42: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

42

በድሉ ከሰሞኑ ይታኘበት የነበረው ሳሎን ውስጥ ነበር። ለበየነ ደግሞ አየለ አልጋውን

ለቆለት፣ መኝታ ክፍል ነበር። ምክንያቱ ባልተገለፀለት ሁኔታ፣ በየነ በድሉን መኝታ

ቤት እንዲተኛ ያስገድደዋል። እርሱም እዚያው እንደሚያድር ይገልፅለታል። በድሉ

እጅግ ይደናገጣል፣ በዚህ ዕለት ምሽት በሁለቱ መሃከል፣ በድሉ የገጠመውን ሁኔታ

ሲያስረዳው የነበረው ` ምጓተት` እንዳለ ሆኖ፣ እንደገና እዚህ እንዲተኛ ሲጋብዘው

በሰው ህሊና ውስጥ ሊፈጠር የሚችልን፣ -ፍርሃት፣ ግራ መጋባት፣ ለምን፣ ወይ

ሌሊቱን አንቆ ሊገድለኝ ይሆን፣ ወይስ በሌላ ነገር ብላክሜይል/blackmail ሊያደርገኝ

ነው፣ (ያ የሆነ ምሥጢር እንዳይወጣ) ወዘተ ሲል እያሰበ፣ ሌላ ምርጫ ባንድ በኩል

ስላጣ፣ በሌላ በኩል ደግሞ የት ይደርሳል ! እስቲ የዚህን ቲያትር መጨረሻ፣ የዚህን

ዕንቆቅልሽ ማሠሪያ ማየት ነው ` በማለት አልጋው ላይ ገደም ይላል። በየነ የአንዱን

ጫፍ ይዞ፣ በድሉ ሌላውን ይዞ ይተኛሉ። በበድሉ ዘንድ ዕንቅልፍ የሚባል ነገር ዞር

ሳይልበት፣ እንዲሁ ሲገላበጥ፣ አልፎ አልፎ ሸለብ ሲያደርገው፣ መላ ቅጡ የጠፋ

ቅዠት እያባነነው፣ ልቡ እንደታንቡር እየደለቀ ይነጋጋል።

`ደህና አደርክ ወይ? ` ሲል በየነ ይጠይቀዋል፤ ` ብዙም አልተኛሁም ` ብሎ ነገሩን

በሰላም መጨረስን በድሉ ይመርጣል።

Page 43: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

43

ክፍል ሶስት

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ " እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ! " (ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ; ፍካሬ ዞራሳተር ፤ Incipit-Zarathustra) ሁሉም፣ የሚያነበውም የሚጻጽፈው፣ ለማንበብም ለመጻፍም የሚሻው፣ የጀግንነት ወይንም የድል ታሪክ ወይንም ተረት ነው። እዚህ ማሰታወሻ ውስጥ ግን የሚገኘው የሽንፈት ጉዞ ፍታት ነው።

„ አብዮት ለመሆኑ በሰው ተፈጥሮ

ውስጥ ምን ማለት ነው …… ምን

ይሆን ይህ በሰው ህሊና ውስጥ

የሚከሰት አብዮት ? - የቆየ ምስጢር

ያለው፣ የታሪክ ምስጢር ይሆን ?

…… !“

*

(ከጉዞ ፍታት ክፍል ሶስት)

Page 44: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

44

*

“3. ተስፋ አይቆርጤ

ከቆምክበት ቦርብር ተመራመር ምንጩ ነው እዛው ስር።

ጨለምተኛውን ሰዉ፣ ይጯጯኽው ተወው፣

ቁም ነገር አትበለው፣ „ገሃነም ገሃነም“፣ ይበል እዚያ ታች ነው! “

*

(ከፍሪድሪች ኒቼ ዓለማዊ ብልሃት፥ ብልሕነት፤ ተመክሮ ውስጥ ታች ተመልከቱ)

Page 45: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

45

" እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን

ልጅ!"

(ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ;፤ ፍካሬ ዞራሳተር/ incipit-zarathustra)

ጉዞ ፍታት - የሞኝ (ሕሊና ሲወለድ)

ክፍል ሦስት

የበድሉ ማስታወሻዎች፣ በጊዜው እንደጻፈው

6/1/1985 - የሸንጎው የመጨረሻ ዕለትና ትዕይንት (ለበድሉ)

በዚህ ዕለትም እንደ ትላንቱ ውይይቱ ቀጠለ። ከፖለቲካው ውይይት አልፎ ወደ

ተጨባጭ ተግባሮች መተለም ተሸጋግሮ ነበር። በዚህ ውይይት ወቅት በድሉ አሁንም

` ጭው ` እንዳለበት ነው። የስብሰባው ተሳታፊዎች ቋንቋ ጠፍቷቸው፣ አንድ ባንድ

ወደ ኋላ ተመልሰው የተናገሩትን፣ የተነገረውን ሁሉ የሚደግሙና ወደ መነሻቸው

ለመመለስ የሚጥሩ ይመስለው ነበር። በዚህ ውስጥ ምንም ዓይነት ተሳትፎ ሊያሳይ

አልቻለም። እንዳው በድኑን ይዞ፣ እንደ ትዕይንት ተዋንያኖቹን ኣንድ ባንድ

እየተከታተለ ያዳምጣቸው ነበር።

በተለይ ደግሞ የበየነን ሁኔታ ይከታተል ነበር። በምን ዓይነት መንገድ

እንደሚሳተፍና፣ በተለይም በሦስቱ ሰዎች መሃከል ያለው፣ አንዳች ዓይነት የሰውነት

መወጣጠርና በንግግራቸው ሂደት ውስጥ አንዳች ዓይነት ቅደም ተከተል ለመያዝ

የመቸገር ነገር ይታይባቸው ነበር። በዚህ ውስጥ ከሁሉም የደነቀው ነገር፣ የበየነ ሚና

ሲሆን፣ ሂደቱን፥ ትዕይንቱን ለመምራት የሚጥር ይመስል ነበር። በጣም የሚያሳዝን

ሁኔታ፣ አንዳች ዓይነት የ አውቶሪቲ/authority ሰንሰለት ያለ ይመስል ነበር። በዚህ

ሰንሰለት አማካይነት፣ አንዱ አንዱን እየተከተለ፣ አንዱ የአንዱን እንቅስቃሴ፣

የሌላውን ዕርምጃ እያየ ካልተራመደ የሆነ ነገር የሚበተን ይመስል ነበር። አሳዛኝ

የእንስሳ ጨዋታ ይመስል ነበር። ይህን ካስተዋለ በኋላ በድሉ፣ እጅግ የመረረ ሃዘን

ባንድ በኩል ተሰማው፤ በሰው ተፈጥሮ ይሆን፣ በጠቅላላው ይህን ሁኔታ ባስከተለው

የታሪክ እንቅስቃሴ፣ (የፖለቲካ) ወይንም በተጨባጭ ሰሞኑን የሆነው ሁኔታ። ለዚህ

ሁሉ ተጠያቂ ማንነው?

ይህ ሲሆን ደግሞ የሚገርመው ነገር፣ ይህን አስቀያሚ ሃቅ ለመሸፈን፣ ለመሸሸግ

የሚደረገው ሙከራ ያንገሸግሽ ነበር። ለዚህ ሁሉ በድሉ ተጠያቂ ይሆን፣ የማይገባ

የዕድገት አቅጣጫን፣ በመሰለው ሃቅ ተራምዶ፣ ` ስለ ሰላም፣ ሰለ አንዳች ከፍተኛ ነገር

` እያለ፣ በአለፈው ዕለት የተገለፀለት ነገር፣ የወረደበት ` ብርሃን ` ?

Page 46: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

46

አብዮት ለመሆኑ በሰው ተፈጥሮ ውስጥ ምን ማለት ነው ? ይህን ጥያቄ ያስታወሰኝ፣

አየለ በድሉ በዛ በተወሰነ ` ብርሃን ` ውስጥ በገባበት ወቅት፣ የሰጠው አስተያየት

ነው። ` እዚህ አብዮት እየተካሄደ ነው`። ምንድን ይሆን ይህ በሰው ህሊና ውስጥ

የሚከሰት አብዮት ? - የቆየ ምስጢር ያለው፣ የታሪክ ምስጢር ይሆን ? -----

አላውቅም።

ይሁንናም በድሉ ያስተዋለው ትዕይንት፣ ባንድ በኩል ያስፈራው ነበር፤ በሌላ በኩል

ደግሞ ያሳስበው ነበር። ያስፈራውና ያሳሰበው፣ እንደዚህ ማሠሪያ አጥተው ሲቸገሩ፣29

እስከመቼ ይህን ` ዕንቆቅልሽ፣ እንክያሰላንቲያቸውን ` ይቀጥላሉ። ምን ማሠሪያ አለው

? በድሉ ባንድ በኩል ለዚህ ሁሉ ተጠያቂ እሆን ይሆን እያለ እያሰበ፣ እንዴት አድርጌ

ማሠሪያ ልሰጠው እችላለሁ ? እያለ ይጨነቃል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ በተለያዩ ተሪክ

አጋጣሚዎች፣ በተለይ በኢት/ ተማሪዋች እንቅስቃሴ ውስጥ ` ራሳቸውን ገደሉ `

እየተባለ የተነገረባቸው ሰዎች ታሪክ ትዝ ብሎት፣ በተመሳሳይ ችግር ውስጥ ገብተው፣

ይህን መሰል መወጠር ሲከተል ለመስዋዕትነት፣ ለዕርድ ቀርበው፣ ይሆን ? የኔም

ዕጣ፣ ሰዎቹ ከዚህ ችግራቸው ለመዳን፣ እኔን መስዋዕት ማድረግ፣ አዎ ለዕርድ

ማቅረብና፣ ከተከሰተባቸው ውጥረት ለመዳን ይሞክሩ ይሆን ? ` ሲል፣ ከፍተኛ

የፍርሃትና የጭንቀት መዓት ውስጥ እየሰጠመ ይሄዳል፤ በድሉ። አዎ - ከሁሉም

የበለጠ የበየነ ሁኔታ ይገርመዋል።

በዚህ ትዕይንት ውስጥ የ ` አኒማል ፋርም ` /Animal farm ድርሰት ትዝ ይለዋል።

የታሪክ ውጤት ነው ? ወይስ፣ አንዴ ታሪክ በዚህ አቅጣጫ መሄድ ጀምራለችና፣

ይህን አስቀያሚ ታሪክ ለመሻር፣ በተቃራኒው መንገድ መሄድ አስፈልጎ፣ ተቃራኒውን

ሽሮ ተቃራኒው ላይ ለመድረስ ነው፣ እንደዚህ የሆነው። ( ራሱን የቻለ ክኋላ

ምርምር በኋላ የመጣ ጉዳይ ነው። ይህን ትክክል ነው፤ ማለትና አለማለት ብዙ ጥያቄ

ውስጥ ያገባልና!)...

በድሉ፣ አልፎም የትግል እንቅስቃሴው ትርጉምም ባንድ በኩል የገባው መሰለው!

ከአ/አበባው ዪኒቨርሲቲው የ ` ኣዞ ` ቡድን አንስቶ30፣ በነፃ አውጭ የኤርትራ

ግንባሮች አድርጎ፣ ወደ መኢሶን - ኢህአፓ - ከዚያም እስከ ደርግ ድረስ ያለው

የእንቅስቃሴ ውጤትና ሰንሰለት። ከዚህ መሠረታዊ ሃሳብ (ከ ሜተድ/ Methode/

አንፃር ትክክል ይሁን አይሁን ወደ ጎን ትቶ) ላይ ከደረሰ በኋላ፣ አንድ ባንድ የራሱን

አቋም መመርመር እንዳለበት፣ ጠቅላላ ርእዮት ዓለም ብሎ ይከተል የነበረውን

መመርመር እንዳለበት፣ - አልፎ ም ደግሞ የሃይማኖት ሚና - የተፈጥሮ ትርጉም -

ከዚህ በስተጀርባ የታሪክ ጅምር ላይ ያለውን ምስጢር ሁሉ ማጥናት እንዳለበት

እያስተዋለ መጣ።

29

ዕውቀት ነክ ነገር ይዞ ይህን ማስታወ ሻ መተንተን እንኳን እዚህ ቦታው አይደለም፣ ግን እዚህና መሰል ነጥቦች ላይ፣ የኋላ ኋላ ክንፈ የተዋውቀውን የሬኔ ጂራርድን ፅንሰ ሃሳብ / Rene Girard’s theory/ የግድ ማገናዘብ ይፈልጋል፤ ጥሩ የምርምር ምግብ/ material ይሆን ነበር። 16/12/11 30

ከ 30 ዓመት በኋላ ክንፈ ታሪኩን አግኝቶ ያጫወተው፣ ታሪኩ ከነገርማሜ ነዋይ ጋር በተያያዘ ጉዳይ በተማሪነት ጊዜው ከፍ ዝቅ ተደርጎ በኣስተዳደሪው ተዘለፎ ከሃረር ወደ አ/አበባ ከተባረረ በኋላ፣ የኣዞውን ቡደን ገና ከጥንስሱ ሲጀመር ተቀላቅሎት ሳለ፣ በአሰራር ዘይቤያቸው ወዲያውኑ ሳይስማማ እንደተሰናበታቸው፣ ሲጨመርበት፣ በማህበረሰብ ውስጥ፣ በራሳቸው መንገድ ለክፉ መጨረሻም ሆነ ወደ ደግ ለመረማመጃ የሚሄዱ ሰንሰለቶች እንዳሉ፣ በእርግጥም እዚህ መገንዘብ ይቻላል። የበድሉም መላ ምት በዛች ሰዓት እንዳሰበው „ከዚህ በስተጀርባ የታሪክ ጅምር ላይ ያለውን ምስጢር ሁሉ ማጥናት እንዳለበት „ መረዳቱም ትክክል ነበር! (ክንፈ ሚ/ ሃይሉ 20/01/2015)

Page 47: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

47

በዚህ ዕለት በተጨባጭ የሚያሰላስለው ነገር ባንድ በኩል፣ የተፈጠረው አሳዛኝ

ትዕይንት፤ በሌላ በኩል፣ የራሱ ህይወት ማለቂያና ማሠሪያ፣ አልፎም ሁሉም ነገር

ትርጉም የሌለው አስቀያሚ ሪያሊቲ/reality መሆኑ ነበር።

በበየነ ላይ ያለው ዕምነት አበቃ፤ ዶልቶ የነበረው ጉዳይ በባዶ ጀርባ ላይና፣ አስቀድሞ

በተባለው አስቀያሚ ሪያሊቲ/ reality ከተሳሰረ ሰው ጋር መሆኑን አስተዋለ።

ጠቅላላ ተስፋ መቁረጥና ሰላማዊ ሞትን መምረጥ የተገደደበት የህሊና ውዥንብር

ውስጥ ገባ። በድሉ።

ለዚህ አቋሙ፣ ለዚህ ሁኔታ የመጨረሻ ማረጋገጫ የሆነለት፣ ስለተግባሮችና ስለጋዜጣ

ውይይት በሚደረግበት ወቅት፣ የጋዜጣ ስም በመሰየም በኩል ሃሣቦች ሲሰነዘሩ፣ ያም

ይህም የጋዜጣ ስም ሲሰይም፣ በመጨረሻ በየነ የሚያቀርበው ሃሳብ ፀድቆ፣ የዚህ

ጋዜጣ ስም ` ይኸ` ይባል የሚለው ሲፀድቅ ሲያስተውል ነው። ጉድ እኮ ነው! በምን

ተዓምር በየነ እዚህ ላይ ሊደርስ ቻለ ? አልፎም ደግሞ፣ ይህንኑ ስም የያዘ የጋዜጣ

ሌይ-አውት/layout ገለጥ ተደርጎ ለስብሰባው ይቀርባል። ባማረ ሁኔታ የተዘጋጀ

ሌይ-አውት/layout ! ይህ ሊሆን አይችልም። በየነ ከሰዎቹ ጋር ሲመክር እንደነበር፣

በድሉ በዚህ ትዕይንት ውስጥ እራሱን አሻንጉሊት አድርጎ፣ መጫወቻ ሆኖ እንደኖረ

ባንድ በኩል ይገነዘባል። ስለሆነም፣ ዕምነቱ ይሰባበራል። በሌላ በኩል ደግሞ፣

ሰለጠቅላላው የትግል ዘዴው ምስጢር እንደመደነቅም ይቃጣዋል። ባጭሩ ግራ

ይጋባና በሁሉም ነገር ተስፋ ይቆርጣል። ትርጉም የለሽ ትያትር ነው ሲል፣

ይደመድማል። እርሱም ያለቀለት ይመስለዋል። በሰው ላይ ያለው ዕምነት ሁሉ

ይሟሽሻል ! እንኳን ባልንጀራ ልብ የማይታመንበት የአውሬ ዘመን ! ይላል በልቡ !

እንደገና ደግሞ የማድነቅ ጎኑ ሲበረታ ትልቅነት ይሰማዋል። እንዲህ እንዲህ እያለ

ጠቅላላ ውዥንብር ውስጥ ይገባል። - ነገር ዓለሙን ትቶ፣ ማሰላሰሉን በድሉ

ይቀጥላል። ከራሱ ያለፈ የሚያምነው ህይወት ያጣል።

ስብሰባው ወደ መዝጊያው ይቃረብና፣ መ/ ኮሚቴ ተቋቋመ ይባላል። ቀደሞ ማሠሪያ

ሳይሰጣቸው የቀሩ ጉዳዮች ሁሉ እንዳው በደፈናው ይተዉና፣ ሁሉም ያለጭቅጭቅ፣

ያለክርክር በአንድ ድምጽ ይስማማል። ማሠሪያ ያልተሰጣቸውን ጉዳዮች ሁሉ

ረስተውት ነው ? ወይስ የትግል ዘዴ መሆኑ ነው ወይ ? ይህ ከዴሞክራሲያዊ አሠራር

ዘዴ ጋር ምን የሚያገናኘው ነገር አለ ? እንዴት እዚህ ላይ አንድም ተቃውሞ

የሚያነሳና የሚታገል ሰው የጠፋል ? ሲል በድሉ ይገርመዋል። መቃወምና ማሠሪያ

ያልተሰጣቸው ጉዳዮች እንዳሉ ድምፁን ለማሰማት ይቃጣዋል፤ ግን ደግሞ በነገሩ

ሂደት ሁሉ ትርጉም ያጣና፣ በተስፋ መቁረጥ ተቃውሞውን ለማሳየት ይሞክራል።

ከ ዚ ያ

በዕለቱ የተበተኑት ፅሁፎች፣ በተለይም በአየለ የተነደፈው ፅሁፍ፣ ይሰበሰባል። ሁሉም

የስብሰባው ተሳታፊ የሆዱን በሆዱ ይዞ ይሁን ደንግጦ ፣ ግራ ተጋብቶ፣ ወይስ አብሮ

ቀድሞ አሢሮ፣ ወይስ ይህን የትግል ዘዴ አምኖ ተቀብሎ፣ በድሉ አያውቅም፣ ሰዎቹ

ሁሉ በታዘዙት መሠረት ሰነዶቹን ሲመልሱ ያስተውላል። በየነም ጭምር። በድሉ፣

ባንድ በኩል እንደሌሎቹ ይህን ሰነድ መልሶ ማረፍን ይመርጣል፤ በሌላ በኩል ደግሞ

ይህ በፍፁም ህሊናው የማይፈቅድለት ጉዳይ፣ ራስን እንደማታለል አድርጎ፣

Page 48: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

48

ይቆጥረዋል። የሚያሳዝንና የሚያስቅ የሰው ሁኔታ - የሰው ህሊና ሁኔታ በእንደዚህ

ዓይነት ወሳኝ ወቅት እንዴት እንደሚሆን የሚያመለክት ትዕይንት ነበር። በድሉ

ሰነዶቹን ለመመለስ አንዴ፣እጁን ዘርጋ ያደርግና ለአየለ ለመስጠት ይሞክራል፤ አየለ

እጁን ይዘረጋል። በድሉ እንደገና መለስ ያደርግና ሰነዶቹን ይይዝና በሃሣብ ዓለም

ውስጥ እየዋዠቀ - ትርጉም የለውም ሁሉም ነገር፤ ውሸት ነው፤ ማጭበርበር ነው፤

ትክክለኛ አሠራር አይደለም! ደግሞስ ሰነዶቹ ለምን ይመለሳሉ፣ ሲል በሃሳብ ዓለም

ውስጥ ይዋጣል። የስብሰባው ተሳታፊዎች እንደ ተዓምር ` ጉድ ` የሚመለከቱት

ይመስለዋል። በድሉ በመጨረሻ፣ ወዲያ ወዲህ ወዲያ ወዲህ፣ የልጆች ጨዋታ

ይመስል፣ ራቅ ብሎ ለሚመለከተው፣ ከሰነዱ ጋር ዕጆቹን ከዘረጋ በኋላ፣ ` ስለ ራሱ፣

ስለ መሰለው ነገር ከራሱ ሌላ ማን ሊወስንልኝ ነው ? ` ሲል አስቦ ፣ ሰነዶቹን በዕጆቹ

ይዞ ይቀርና፤ በሃዘንና በመጨነቅ የታመቀ የሃሣብ ዓለም ውስጥ ገብቶ ቁጭ ይላል።

አየለ ለመጨረሻ ጊዜ ` ያላስረከበ አለ ወይ ? ` ሲል ይጠይቃል፤ መልስ ከተሳታፊዎች

ያጣል፤ በድሉ ነገር ዓለሙን ትቶ ጥያቄውን ከቁም ነገርም አልቆጠረውም።

በድንጋጤ፣ በመገረም፣በሃዘን፣ በመጨነቅ፣ ምርር ብሎ ግራ በመጋባት ዓለም ውስጥ

ነው።

ስብሰባው ተበተነ፤ በየነ በድሉን ጎተት እያደረግ፣ ` ና እንሂድ ` የለዋል። `ወዴት `

ሲል፣ በድሉ የጠይቃል፤ ` ና እኮ ` እያለ ይጎትተዋል። ሌሎቹም የስብሰባው

ተሳታፊዎች፣ አንድ የተጋለጠ ሰው ያገኙ ይመስል፣ - እየሳቁ . . - ` ሂድ እኮ ` እያሉ

ይገላምጡታል። የሚገላምጡት ይመስለዋል። በድሉ ይገረማል፤ በትክክል ባሰበና፣

በመሰለው መንገድ የራሱን ዕርምጃ በወሰደ ይህ ሁሉ መዓት ምንድን ይሆን ሲል

እያሰበ ይደናገጣል። ለመሆኑ እንዚህ በአካባቢው ያሉት ሰዎች ሁሉ፣ የሚያውቃቸው

በርግጥም ከርሱ ጋር ተማምለው ሲታገሉ የቆዩ ወይንም የሚታገሉ ሰዎች ናቸው

ወይስ ምንድን ነው፣ ጉዱ ? . . . እያለ ይጨነቃል።

`አዎ በመጨረሻ፣ ነገሩ ገባኝ፤ ይኸው ነው ምስጢሩ፤ እነዚህ ሰዎች፣ ራሳቸውን

በህይወት ለማቆየት ሲሉ፣ የግድ እኔን መስዋዕት ማድረግ አለባቸው! ሌላ ምርጫ

የላቸውም፤ አዎ፣ ሊያርዱኝ ነው፤ ሊገድሉኝ ነው፤ የሌሎች ዕጣ ሊገጥመኝ ነው

ማለት ነው፤ አንድ ፊቱን መገላገል ነው፤ ከዚህ ሁሉ አስቀያሚ የሰው ልጅ ትዕይንት።

` ` ብቻ፣ ሞ ቴ ን ስቃይ ያልተመላበት ባደረጉት ብቻ `፣ ሲል በድሉ ምስጢሩ ላይ

የደረሰበት ይመስለዋል። `አንድ ፊቱን አቦ ግልግል ነው! ` `ቆራርጠው ብቻ እንደ

አውሬ እንዳይጥሉኝ . . . . . . . ` እንዲህ እያለ በተመሳሳይ ውዥንብር ውስጥ በድሉ

ይገባል።

በድሉና በየነ እየተጓተቱ፣ የኋለኛው የፊተኛውን እየጎተተ ወደ መኝታ ቤት ይገባሉ።

በ ድ ሉ ` አዎ፣ እንዲገድለው ትዕዛዝ ተሰጥቶት ሊፈጽም ነው። ሁኔታዎች

ያስገደዱት፣ መሆን ያለበት ድርጊት መ ሆ ኑ ነ ው! ብቻ እንዴት አድርጎ ሊገድለኝ

ይሆን ? አንቆ፣ በጩቤ ወጋግቶ፣ ወይንም ሁሉም በአንድነት ተባብረው፣ ከመስኮት

ሊጥሉኝ ነው፤ አንቀው ከገደሉኝ በኋላ፣ አንድ የሆነ ቦታ ወስደው ሬሳዬን ሊወሽቁት

ነው፤ ብቻ ቶ ሎ የሚያደርጉትን አድርገውኝ፣ ከዚህ ጭቅጭቅ፣ የህይወት አስቀያሚ

ጭቅጭቅ ባረፍኩ፤ ብላ . . . . ብላ . . . ዘ . . . . ዘ ` እያለ፣ የበድሉ ህሊና፣ አንጎሉ

ይንከረተታል፣ ይሽከረከራል። ይዞራል።

Page 49: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

49

በድሉ፣ `ሞ ት ነ ው ` ፣ በል እንግዲህ ` ይለዋል፤ በየነን።

‚ ‚ ለሁሉም እስቲ ከመሞቴ በፊት የመጨረሻውን ሙከራ ላድርግ፣ ከንግዲህ

እንደሆን ምንም ልዩነት አያመጣም፤ በሆዴ ውስጥ የቀበርኩትን ሁሉ አውጥቼ

ልዘርዝር፤ ልዩነት አያመጣም፣ ካስፈለገም፣ በሌሎች ፊት ሁሉንም አውጥቼ ልናዘዝ፤

ከልብ የሚሰማኝን - ሁሉም ፊት አውጥቼ ሂስ ላቅርብ። ምን ያህል ያቅሜን ያህል፣

እንደታገልኩ፣ እንደደከምኩ፣ - ምን ያህል ደግሞ እንደደከምኩ፣ የሰው ደካማነት

በተፈጥሮ ያለ ነውና ምን ያህል በኔም ዘንድ፣ ይህ ደካማነት እስር ቤት31 በነበርኩበት

ወቅት እንደተከሰት፣ ሆኖም ደግሞ በምን ዓይነት ሎጂክ/logic የተቻለኝን ያህል፣

ሰዎችን ለማዳን እንደሞከርኩ ላስረዳ ` ሲል፣ በድሉ ከበየነ ጋር፣ ` በል እንጂ -

ታድያስ - ምን ታስባለህ ?` እያለ በአጫጭር መልዕክት ከአፋጠጠው በኋላ፣

ከተጨቃጨቁ በኋላ፣ ያስባል። ` ሞት ነው፣ በ … እያለ ያንድ ሰው ስም ይጠራል፣ 32

. - . - . . . . . . . ` በድሉ፤ በየነ ` ይህ አይደለም ` ፣ እያለ፤ በድሉ አልፎ አልፎ

የሚያወጣቸው ቃሎችን በየነ ይሽራል።

` እንዳው ነ ው፣ ትርጉም የለውም፣ ለመግደል ከፈለጋችሁ፣ ቶሎ ግደሉኝና ልረፈው `

ሲል ይቀጥላል። ከ ዚያ፣ ማቆሚያ በሌላው የሃሳብና የኑዛዜ ዓይነት ሰንሰለት ውስጥ

ይገባል። የሆነውን ሁሉ፣ ምንም ሳይፈራ በልበ ሙሉነት ይገልጽለታል።

በስብሰባው ላይ የሆነውን፣ የአየውን `ተዓምር ` ፣ በ ራሱ ህሊና ውስጥ የተፈጠረውን

ከፍተኛ የዕድገት ስሜት፣ የ ትግል ትርጉም፣ ስለወደቁ ጓዶች፣ ስለሚያስታውሳቸው

ሰዎች፣ ሰለ ዕናቱ፣ ወደ ትግል ዓለም ውስጥ ስለአስገባው የቤተሰብ ኑሮ መራራነት፤

ሰለነብርሃነ መስቀል ትግል፣ በተማሪ እንቅስቃሴ ውስጥ፤ በኋላ እንዴት ወደ ውጭ

ሃገር መጥቶ - ቀስ በቀስ በአየለ አማካይነት ወደ ውጭ ሃገር ተማሪዎች እንቅስቃሴ

እንደተሳበ፤ በመሰለው መንገድ እንዴት ያቅሙን እንደታገለ፣ ከዚህ ሁሉ ትግል ጀርባ

አንዳች ዓይነት የተስፋ ምስጢር እንዳለ፤ ሰለ እሥር ቤቱ ኤክስፒርየንስ/experience/

፣ ሰለደረሰበት መጠነኛ ስቃይ፣ በዚህ ስቃይ ላይ ያሳያው ደካማነት፣ .. .. .. 33 ቃል

በቃል ለማስታወስ ቢቻል፣ በድሉ በዚህ ሁኔታ የተናገረውን፣ መልካም ነበር። አሁን

ትምህርት ይሆነው ነበር። ያለ አንዳች ፍርሃትና መጨነቅ፣ ከዚህ በላይ፣ ከሞት በላይ

ምን ይደርሳል ሲል፣ .. . . .. በስሜት እየተዋጠ፣ ዕንባ እየ ተናነቀው፣ ሰውነቱ እየዛለ፣

እጆቹን ወደ ላይ፣ ሁለት እጆቹን ወደ ሰማይ እየዘረጋ፣ እየማለ፤ በድሉ ይናገራል፤

ይናገራል። በየነ ፊት ለፊት እያየ፣ አልፎ አልፎ ወደ መሬት አንገቱን እንደማቀርቀርና

እንደመደነቅ እያለ፤ በንግግሩ ስሜት እየተዋጠ፣ እየተመሰጠ ሲሄድ፤ በድሉ ይናገራል፤

ይናገራል።

` መሆን የነበረበት የትግል ዘዴ ነው። አላውቅም። በንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ

ሰው ሲገባ፣ ብዙ ነገር ይገለፅለታል። ምናልባት እናንተ የምታውቁት ጉዳይ ነው፤

ያያችሁት ጉዳይ ነው። አላውቅም፣ ማን ማን ይህን ሁኔታ ኤክስፒርየንስ/experience/

31

ማብራሪያ ከፍ ብሎ ቁ 27 ውስጥ ተመልከቷል፣ / በተለይ ከአዲሱ ዕውቀት ጋር/ የማልታ ዕውቀት ጋር አገናዝብ፤ 18/08/02። 32

ከስብሰባው ውስጥ ያንድ ሰው ስም ነው፣ የሚገርመው ደግሞ፣ ከሁሉ ይበልጥ ሳያስመስል ከልቡ በየዋህነት የተከራከረውን፣ ስሟ ማምለጫ ነገር መሆ ኗ ነው፣ በድሉ እራሱን ብቻ የሚመለከት፣ ሌላም ሌላም ተቀባጥሯል! ውጪ ነፍስ ግቢ ነፍስ አይደል! 20/12/11 33

እንደ ቁ27

Page 50: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

50

አድርጎ እንደሆን አላውቅም። ብቻ በዚህ ሁኔታ ብዙ ነገር፣ ብዙ ዕውቀት ላይ

ለመድረስ ይቻላል፤ የብዙ የትግልም ሆነ የተፈጥሮ፣ የማህበራዊ ሳይንስም ሆ ነ

የተፈጥሮ ሳይንስ ምርምር ውስጥ ገብቶ ብዙ ፍሬ ነገሮች፣ የዕውቀት ምንጮች ላይ

መድረስ ይቻላል። አላውቅም .. .. .. .. ` እያለ በድሉ ሲናገር፣ በየነ አንዳንዴም እንባ

እየተናነቀው ዝም ብሎ ያዳምጣል። መረዳቱን ይገልፃል። ያስባል፤ ያዝናል።

ምክንያቱን፣ የሁሉንም ሂደት የተረዳ ይመስላል። በድሉ አልፎ ገፍቶ ሊጠይቀው

አይፈልግም። እንዳው በርሱ በኩል ያለውን ተናግሮ መወጣት ብቻ ይፈልጋል። አልፎ

መመራመር አይፈልግም። ከዚህ በኋላ የሚሆነው ጉዳዩም አይደለም።

የኢት/ ታሪክ፣ የኢት/ አብዮት ታሪክ፣ የሚያሳዝን ታሪክ ብቻ መሆኑን እያሰበ፣

(ከወደቁ ጓዶች - ቆንጂት አንዴ ያለችው - ወደ ማርክሲዝም ባልመጣ ስዊሳይድ

ኮሚት /suicide commit/ አደርግ ነበር፣ ያለችው ትዝ ብሎት) ይኸ ሁሉ ለደግና

ለሰላም መጨረሻ ብቻ በሆነ -ሲል ይቀጥላል።

በድሉና በየነ ከ ዚ ህ በኋላ ሃሣብ ለሀሳብ የተግባቡ ይመስላሉ። (የሆነውን

ያልሆነውን ሁሉ ማስታወስ አይቻልም!) የተፈጥሮ ህግ ጉዳይና ህይወት ይኸው

ሳይሆን አይቀርም።34

ከዚህ በኋላ፣ ይህን ዲያሎግ/dialog 35 ልበለውና፣ ከጨረሱ በኋላ በድሉ ከ አንዳች

ዓይነት ከባድ ሸክም የተገላገለ ስሜት፣ በጭንቅላቱ፣ በልቡ፣ በሰውነቱ ይሰማዋል።

ሌሎቹ ወደ ተሰበሰቡበት ክፍል ይወጣሉ። የታደነ አውሬ ለመቃረጥ የሚጠብቁ

ሰዎች ይመስል፣ አፍጠው ይጠብቃሉ። በድሉ እንደገና ግራ ይጋባል። ያዝናል። የራት

ሰዓት ነው።

መጠጥ፣ ዕርጥብ ሥጋ፣ ሽንኩርት ሽንኩርት ይመስል ተከትፎ፣ ጠረፔዛው ላይ በዘርፍ

በዘርፍ ለሁሉም ተቀምጧል። ግማሹ ይህን ያዘጋጃል፤ ሌላው ከጓደኛው፣ አጠገቡ

ካለው ጋር ያንሾኳሽካል፤ ምግቡን ለመብላት የቸኮለውም ወደ ጠረጴዛው ጠጋ ጠጋ

ይላል። ጥብስ ለሚፈልግ የሚያዘጋጁ ሰዎች - ወደ ኩሽናው አንዳንድ ነገር

ያተራምሳሉ። ይስቃሉ፣ ይጫወታሉ። የዕለቱ ጭቅጭቅ ሁሉ ተረስቶ፣ ሰላም ሰፍኖ

ሁሉም በትህትና የሆነ ሥነ ስርዓትን በተከተለ መንገድ ይግባባሉ።

ለዕራት ተቀመጥን። በድሉ ተደባልቆ አንድ ጥግ ይዞ ይቀመጣል። የውስጥ ብቸኝነት

ይሰማዋል። ዕርጥብ ሥጋ ሲበላ፣ አንድ አሰቃቂ ሃሣብ ይጠናወተዋል። ` የሰው ሥጋ

`፤ ሰውና እንስሳ ምን ልዩነት አለው? ግራ ይጋባል። ጥርጣሬና ሃዘን፣ የውስጥ

ብቸኝነት፣ ደግሞ የልብ ኩራት፣ ከሆነ ሸክም የተገላገለ ስለመሰለው። በማወቅና

ባለማወቅ ያለ ልዩነትን ያሰላስላል። የሰው ዓይነት ዓይነት አለው እንዴ ሲል

ይጨነቃል። ኦ ! መውጫ የሌለው አዙሪት ነውና ተወው ይልና በሆዱ፣ ወደ ምግቡ፣

ወደ ተጨባጭ ህይወት መውረድን ይመርጣል።

ብዙም አይበላለት፣ ለሰው፣ ከዚህ አድካሚ የህሊና የሃሣብና የመካራ ጉዞ በኋላ፣

በተለይማ ዕርጥብ ሥጋ መሆኑ ትንሽ ሳያንገሸግሽ አይቀርም።

34

ምን ለማመልከት እንደሆን አላውቅም፤ 14/08/2002 35

ቁ 32 ይህን ለማለት ነው መሰለኝ፤ 14/08/02

Page 51: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

51

ከእራት በኋላ - (የ አዲሱ ቋንቋ ትዕይንት ልበለው)

በድሉ ሁሉም በዚሁ ያለቀለት መስሎታል። ለካስ ይህ ገና መግቢያው ነው። የ ሆነው

ትያትር። ሰዎቹ የደገሱለት ብዙ ነው። ከራት በኋላ፣ ነፃ ውይይት የሚመስል ነገር

ሰዎቹ ይጀምራሉ። በድሉ ከመሃል ተቀምጦ ያዳምጣል፤ በየነ በምን ምክንያት ይሁን

፣ በመሸሸግ፤ ወደ ጓዳ ወይንም ሌላ ቦታ ሄዷል፤ በበድሉ ላይ፣ የማስፈራራት፣ የወሬ፣

የኣግቦ፣ የሃሜት በትራቸውን እየተቀባበሉ፣ እነዚያ ሁሉ የሚያውቃቸው ሰዎች፣

ይወርዱበታል።

` እኛ ሰው ኣገኘን ብለን፣ እንዳው ነው ላካ ስናስተናግድ የቆየነው `

` ገና ላገና የትግራዩ 36ያሸንፋል ብላ እኮ ነው፣ ዳር ዳር ያለችው`

` ስደተኛ ኮሚቴ _ _ ረሃብ ትላለች _ _ ለካ ለዚህ ነው። `

` ቆይ ታገኘው የለ ከጎኗ `

` የሚቀርላት መስሏታል _ _ _ ደግሞ እርሷ ብላ _ _ _`

የዚህ ዓይነት ጭቃ ይቀጥላል። አልፎ አልፎም ፖለቲካ አዘል ሃሜት ደብለቅ

ይላል።

በዚህ ዘመቻ ላይ፣ በለጠ ( አየለ የለም፣ እንደ በየነ) ፈረሰኛው ይመስል፤ አንድ ነገር

ወርወር ያደርጋል፤ ሌሎቹ እንደ ገደል ማሚቶ እየተቀባበሉ፣ በሰንሰለት ላይ ሰንሰለት፣

የቋንቋ ሰንሰለት፣ ደግሞም የማይያያዝ፣ ግራ የሚያጋባ፣ ያወርዱበታል። ይህ ሁሉ

ሲሆን በድሉ አንድ ሁለት እያለ ያዳምጣል። በመነሻው ላይ እንዳው ነፃ ውይይት

መስሎት ረጋ ብሎ ለመከታተል ይሞክራል። ነገር ግን ሌላ እንደሆን ቀስ በቀስ

ይገባዋል። የገባው ይመስለዋል። ወሳኙን ሁኔታ የፈጠረው ` ገና ለገና የትግራዩ

ያሸንፋል ብላ እኮ ነው` የሚለው ጦር ሲሰነዘር ነው። ኣይ ለካስ እንዳው ነበር፣

ስዶልት የኖርኩት፣ ለካስ አሻንጉሊት ነበርኩ በዚህ ሁሉ ትያትር ውስጥ። ለካስ በየነ

በጎ ን ከቆየ ጀምሮ የያዘው ሌላ የማልርዳው ዱለታ ነበር። ` ዘዴ፣ የትግል ዘዴ ነ

ው ? ወይስ ምን? ` ሲል እያሰበ ይሽከረከራል። ልቡ ይደልቅ ገባ። ልክ ቀደም ሲል፣

ከዕራት በፊት፣ በየነ በድሉን ከስብሰባው ክፍል ጎትቶ የ ወሰደው ወቅት የተሰማው

ዓይነት ስሜት፣ የሞት ስሜት - የጭካ ኔ ስሜት፣ በአውሬ መንጋ ውስጥ ሆኖ

የመንገላታት ስሜት፣ .. .. .. ግራ ገባው እንደገና፣ በድሉ ህሊናውን ወደ ማሳትና

የጠለቀ ጭንቀት ውስጥ እየገባ ይሄድ ጀመር። በድሉን የፈለጉት ሁኔታ ውስጥ

አስገቡት፣ መልሰው ዶሉት ማለት ነው። በድሉ እዚህ የህሊና ጭንቀት ውስጥ ከገባ

በኋላ፣ በተን በተን፣ ጎርደድ ጎርደድ ማለት ጀመሩ። የቀሩት፣ ቁጣ ቁጣ፣ ፉከራ ፉከራ

፣ ዱላ ዱላ ያማራቸው ይመስላሉ። ዓይናቸውን እያንጎራጡ፣ አንዳንዴም እየሳቁ፣

እያፌዙ፣ እያለገጡ።

36

ይህ በምን መልክ በዚህ መልክ እንደተነሳ እስከዛሬ አይገባኝም፤ የማልታው ` ዕውቀት ` ምንአልባት 14/08/02። ሰሞኑን ከስንት ዓመት ባኋላ ለምን እንደተነሳ ተረዳሁ፤ ለካስ ሳያውቁት ትንቢትና ማህበራዊ ፅንሰ ሃሳብ ነው የተናገሩት፤ 19/12/2011 ።

Page 52: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

52

አንድ ባንድ እየተያያዙ፣ ሌላ ቤት የሚያድሩት ተሳታፊዎች እየዶለቱ መሄድ ጀመሩ።

ሁሉም እዚህኛው ቤት የሚያድሩት፣ በየነ፣ አየለና ሁለቱ ከ ` ሩቅ ሃገር` የመጡት

ብቻ ቀሩ። ሌሎቹን በለጠ እየነዳ ይዞ ሄደ ! እየነዳ ልበለውና በድሉም የመሰለው

ይኸው ነበር። በየነ ካለበት ወደ ሳሎን ገባ። በድሉን ብቻውን ከዚያ አዙሪት ከያዘው

ጭንቅላቱ ጋር፣ ከዚያ እንደ አንዳች ከበሮ ከሚደልቀው ልቡ ጋር ጥለውት፣ ተቀምጦ

ያወጣል ያወርዳል። ` አይ እንግዲህ አሁን ሁሉም ሊያልቅለት ነው። ሰዎቹ

ከመሃከላቸው ባለመኪናዎችም ሁለት ሰለነበሩ፦ የለም አንደኛው ከ` ሩቅ` ከተማ

የመጣው ነው ያያዘው፦ ቦታ፣ የበድሉ ሬሳ የሚሸሸግበትን ቦታ ለማዘጋጀት

መውጣታቸው ነው። እነዚህ የቀሩት አራቱ በተሰጣቸው ትዕዛዝና፣ በዱለታቸው

መሠረት በድሉን ያጠፉታል። ` ` ነገሩ ይኸው ነው፣ ቶ ሎ ቶ ሎ ወዲያው በጨረሱኝ

`፤ ሲል አስቦ በድሉ ቆየ።

በየነ እንደገባ፣ ጥያቄውም በድሉ ይኸው ነበር። ትንሽም ቢሆን ከጥርጣሬም ጋር

ቢሆን ቀርቦ ፥ ወረድ ብሎ ለምክር የሚጠይቀው ይኸው የሃገር ቤቱ ሴረኛው

ነውና። `ምንድን ነው ነገሩ፣ ግራ ገብቶኛል `፣ ይላል በድሉ። በየነ ክቁም ነገርም

አልቆጠረው፤ ባንድ በኩል የመናቅና የማበሻቀጥ ፊት ያሳየዋል፤ በሌላ በኩል

የተጨነቀም ይመስላል። የገዳይ ሁኔታ ይኸው ነው ሲል በድሉ ያስባል። አጥብቆ

ማብራሪያ ይጠይቀዋል። በየነ ወጣ ይላል፣ ከሳሎን።

በነገራችን ላይ፣ ከ `አዲሱ ቋንቋ ` ልበለውና ፣ ከአዲሱ የሃሜት ቋንቋ ትዕይንት፣

በድሉ እዚህ አሁን ያለበት ሁኔታ ውስጥ ከመግባቱ በፊት፣ አንድ ሁለት ሌላ

ትዕይንት ነበር። በድሉ፣ ቀድሞ የኑዛዜ ትዕይንቱን ከበየነ ጋር ከጨረሰ በኋላ፣ አየለን

ጠርቶ፣ ወደ መኝታ ክፍል ሄደው፣መነጋገር ጀምረው ነበር። በድሉ ከኑዛዜው በኋላ፣

አንዳች ዓይነት የአሸናፊነት ስሜት ተናውጦት ሰለነበር፤ ከአየለ ጋር ሲነጋገር የሆነ

የበላይነት ስሜት ተሰምቶት ነበር። የሆነ የልብ ዕፎይታም ዓይነት የተመላበት ስሜት

ነበር። በዚህ ሁኔታ፣ ከአየለ ደግሞ በፊናው ያጠፋው ነገር ካለ እንዲናገር

ይጠይቀዋል። ስለ ገንዘብ፣ ስለ ድሮ የመጽሄት ቦ ር ድ ሥራ፣ አልፎም ስለ አየለ

ዕውቀት፣ ይህን ፖቴንሽያሉን/potential ግን ለመጠቀም እንዳልቻለ፣ (የሆነ የውስጥ

የማድነቅ ስሜትም እየተሰማው፤ ምክንያቱም በድሉ ለዚህ ደስታ ያበቃውን ሂደት

እያስታወሰ ፥ በዛች ግማሽ ሰዓት ያህል፣ ማለት ነው)። አየለ በለሰለሰ አንደበት፣

ሁሉንም፣ ` ኧረ የለም፣ ምን አጠፋሁ፣ ምን አደረግሁ፣ ምንስ ገንዘብ አለኝ፣

የምተዳደረው እኮ በነዚህ ሴቶች ብቻ ነው፤ ስለ መጽሄት ቦርድ 37 ደግሞ ምን የሆነ

ነገር አለ፤ ኧረ የማውቀው ነገር የለም ` ሲባባሉ፣ በድሉና አየለ መግባባት

ያቅታቸውል። ` እስቲ እንምከር` ይልና በድሉ በየነን ይጠራዋል። ለሦስት በተመሳሳይ

አቅጣጫ ይነጋገራሉ። ውይይቱ ብዙም ሳይገፋ፣ በየነ በድሉ በማያውቀው ምክንያት

መሬት መሬት እያየ፣ እያቀረቀረ፣ ፊቱን እያሻሸ፣ ` ሌላ ጊዜ እንወያይበታለን፣ ` ሲል

ይዘጋዋል። ይበተናሉ። ከዚህ በኋላ ነበር፣ ከፍ ብሎ የታየው ትያትርም የቀጠለው።

ይህንኑ ትያትር ልቀጥል።

37

አንዱ የመጽሄት ቦርድ አባልን አስመልክቶ በድሉ በዚያ የ ` ብርሃን ` ስሜት፣ ሌባ ነው``፣ የሚል ዓይነት መልዕክት የሰማ ስለመሰለው ነው። 15/08/2002 (የማታላው ዕውቀት/በከፊል ከ „complexity theory“ ወይንም ማን ያውቃል ክcomplicity ጋር የተያያዘ ግምት ነው)፤ አየለ ሁላችንም እኮ የመጽሄት ቦርድ አባል ነበርን እኮ!! ማለቱ በድሉ ትዝ ይለዋል።

Page 53: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

53

ክፍል አራት

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ " እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ! " (ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ; ፍካሬ ዞራሳተር ፤ Incipit-Zarathustra) ሁሉም፣ የሚያነበውም የሚጻጽፈው፣ ለማንበብም ለመጻፍም የሚሻው፣ የጀግንነት ወይንም የድል ታሪክ ወይንም ተረት ነው። እዚህ ማሰታወሻ ውስጥ ግን የሚገኘው የሽንፈት ጉዞ ፍታት ነው።

*

„ ….ያ ወይ አ ይ ፈ ነ ዳ ነ ገ ር፣

ወይ አ ይ ሰ በ ር ነገር፣

ወይ አስጨንቆ አያልቅለት ነገር፣ ወይ

መምታቱን አያቆምና አይገላግለው

ነገር፣ እንዲሁ

ያ ልቡ ይበራል፤ ይሰልቃል፤

እየሰለቀ፣ እየነረተ፣ ………. „

*

(ከጉዞ ፍታት ክፍል አራት)

Page 54: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

54

*

„28. አይዞኝ ለጀማሪ

ምስኪኑ ልጅ፣ ባሳማ ተከቦ ይድሃል ከማልቀስ ሌላ አያውቅ፣ ዘላለም እሪሪ ይላል፣

ኧረ ለመሆኑ ቆሞስ ይራመዳል?

አይዞኝ ነው! ግድ የለም፣ ረጋ በል ይሆናል አምናለሁ በቅርቡ ፣ ዳንሱንም ይለዋል!

በሁለት እገሮቹ መቆም ሲችል፣

ይታያል ገና፣ በራሱ፣ ግልብጥ ሲል።“ *

(ከፍሪድሪች ኒቼ ዓለማዊ ብልሃት፥ ብልሕነት፤ ተመክሮ ውስጥ ታች ተመልከቱ)

Page 55: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

55

" እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን

ልጅ!"

(ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ;፤ ፍካሬ ዞራሳተር/ incipit-zarathustra)

ጉዞ ፍታት - የሞኝ

(ሕሊና ሲወለድ)

ክፍል አራት

የበድሉ ማስታወሻዎች፣ በጊዜው እንደጻፈው

የ 6/1/1985 - የማይፈነዳ ልብ

አዎ ! የቀሩት ተዋናዮችን በለጠ እየነዳ ልበለውና፣ ተያይዘው ሄደው፣ አራቱ፣ ከበድሉ

ጋር አምስት ቀርተዋል። አየለ ተኝቷል። ሌሊት ነው። በድሉ ከትላንትናው አልጋ

ወርዶ፣ የሳሎኑን ሶፍ ይዞ ለመተኛት ይሰናዳል። ዞሮበታል፣ ህሊናው ይሽከረከራል፣

ልቡ እንደ ታምቡር ይመታል። ያች ሰዓት እየተቃረበች መጣች ሲል ያስባል። ` ያችን

ፍርድ ልቀበል ነው ! ` ይላል፤ በሆ ዱ። ወደ ውጭ ወጥቶ መብረር ያምረዋል፤

በመስኮት ልዝለልና ልቅደማቸው ሲል ያስባል፤ ያን የዕንቅልፍ መድሃኒት እራሴ

ልውሰድና ልገላገል፤ እነርሱ ቆራርጠው ለውሻ ከሚሰጡኝ፣ .. … … … … … ያስባል፣

ያስባል፤ ምን የቀረ ነገር አለ ? ያችን ምስጢር 38 (የሃገር ቤቷን) እንደማወጣና

እንደማላወጣ መፈተናቸው ነው። ማለትም በየነም ሆ ነ ታሪኩ ከነአየለ ጋር የዶለቱት

ጉዳይ ሆ ኖ እኔ ጉዳዩን ሳላውቅ፣ ምን ያህል በዛች ላይ እንደምፀና ለማየት ነው።

ወይስ ምንድን ነው ? ` ሲል በድሉ ያስባል። የፈቀደው ይሁን፣ ይህን አስመልክቶ

እንደሆን፣ ለአየለም ለሌሎችም መናገር ትልቅ ቅሌት ነው ሲል፣ አስቦ፣ ሶፋው ላይ

ከብለል ይላል። ወይ ት ያ ት ር ! ለ መ ሆ ኑ የዚህ ሁሉ አቀናባሪ ማን ይ

ሆ ን ! ` አየለ ይህን ስሜት ያሳያል።

ቀደም ሲል ለመጓጓዣ ብሎ አንድ ሁለት መቶ ብር፣ ለበድሉ አየለ ሰጥቶታል።

ይህችም መተያያ መሆኗ ነው፤ ያን ሁሉ ያየው በድሉ በዚች ትዝብት ውስጥ ሊወድቅ

ነው ? ወይስ ምንድን ምን ነው ?? የአካል ስቃይ ሺ በሽህ 39 ብዙ ይመረጣል።

ከህሊና ሰቃይ፤ የበድሉ ልብ በምን ፍጥነት እንደምትበር መለካት ነበር! ል ት ፈ ነ ዳ

ነው። የሆነ ፕሪሚቲቭ/primitive የሃይማኖት ሪችዋል/ritual ውስጥ የገባ

ይመስለዋል። ሌሎቹ ለመዳን፣ራሳቸውን ለማዳን በማለት፣ ሌላውን የግድ ለአውሬ

መስጠት ወይንም ቅርጫ - መስዋዕት ማድረግ ያለባቸው የሰው፣ የአውሬዎች ፌስታ

38

ድርጅት ለማሻሻል የተጠነሰሰውን ለማመልከት መሆኑ ነው። 20/12/11 39

እሥር ቤት ትዝ ብሎት ነው፤ ያኔ ከተስፋ ጋር የነበረው ልበ ሙሉነት፣ በተለይ የመጀመሪያው ላይ፣ የኋላው ` ዘዴና ድክመት ` እንዳለ ሆኖ፣ በድሉ የራሴ ልምድ የሚለው ዝርዝር ሌላ ቦ ታ፤ 15/08/02። (የያኔው ሃሳብ ነው 20/12/11) ማህበራው ብቸኝነትም ከባድ መዓት ነው፣ የደረሰበት ብቻ ነው የሚያውቀው፤ 20/12/11

Page 56: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

56

ውስጥ ያለ ይመስለዋል። 40 ሞት እኮ ትልቅ ሲሳይ ነው፤ ትልቅ ዕረፍት ነው። በድሉ

ሃይማኖተኛ ነበርና፣ የሲኦል ፈተና ይታየዋል። ብረር ብረር ይለዋል፤ እንዴት አድርጎ

ሊያመልጥ። በርሮ ባቡር ውስጥ እንደ ` ኪዳን ንጋቱ`፣ እንደ አና ካሬኒን 41 / Anna

Karennin መግባት - ኣንገቱን መስጠት ያምረዋል። ሮጦ የሚበር መኪና ውስጥ

መግባት ያምረዋል። በርሮ ወጥቶ ጨርቁን ጥሎ ከተማውን መዞር ያምረዋል።

አብዷል - እብደት ይኸው ነው። ይኸ ሁሉ ለመሆኑ በምን የተነሣ፣ ምን በአጠፋ፣

የአቅሙን በታገለ ፥ በደከመ፣ በሃቅ ሁሉንም ወጊድ ብሎ፣ አጎቴ ዘመዴ ወገኔ ሳይል፣

ለአብዮት በደከመ፤ የለም ትልቁን ሴራ ስላወቅሁባቸው ነው፤ ስለታወቀባቸው ነው።

እንግዲህ ማየት ነው፣ ብሎ በድሉ ሃሣቡን ያቆምና በየነን ይጠይቀዋል።

በየነ መሬት ሳሎን ተኝቷል ። ` ኧረ እኔ አልገባኝም ` ይላል። በድሉ፣ በልቡ፣ በየነ

እዚህ የተኛው፣ በድሉ እስቲተኛ ጠብቆ ፣ ሲተኛ አንቆ ሊገድለው የተሰየመ ዘበኛ

እንደሆነ እያሰበ። 42 በድሉ ዓይኑን አፍጦ ይገላበጣል፤ ሶፋው ላይ፤ እንቅልፍ የሚባል

ባዓይኑም አይዞርም። አንድ `የሩቅ ሃገሩ ሰው ` የዕንቅልፍ መድሃኒቱን ይዞ፣ በኩሽና

አድርጎ አጋድሞ የሚሰልል ይመስላል። ` አዎ ` ይላል በድሉ፣ ` የተረጋገጠ ` ያለቀለት

ጉዳይ ነው። `

በየነ ` ዝም ብለህ ተኛ - ለመተኛት ሞክር ` ሲል እንድቁጣና ተግሣፅ ይሞክረዋል።

` ለመተኛት አልቻልሁም፣ ንፋስ ልቀበል፤ ወይንም አንድላይ ለሽርሽር እስቲ

እንውጣ፣ ` ሲል በድሉ ይመልሳል፤ የ ማ ይ ፈ ነ ዳ ልቡን ታቅፎ።

በየነ ` ተኛ ነው የምልህ ባክህ ` ይላል።

` አዎ ! ሞኝህን ፈልግ - ተዋውቀናል ` ሲል ያስባል በድሉ፤ ጣራ ጣራ ይመለከታል፤

በጎኑ በጀርባው ሰውነቱን ዕጥፍጥፍ .. .. .. እጥፍ ያደርጋል። እናት ሆዱ ውስጥ

ተመልሶ አይገባ። ልቡ ይነርታል፤ ይነርታል። አይ ፍዳ፣ የሰው ልጅ ፍ ዳ ው ፤ አይ

ፖለቲካ፤ ኧ ረ የሃይማኖት ያለህ ! የእ ግ ዜ ር ያለህ፣ ምንድን ነው ? ! የሞተ

አረፈ፤ ከተስፋ ጋር፣ ከዕምነት ጋር በትግል የሞተ የታደለ ነው። ምነው ` በነዚያ ሁሉ

አጋጣሚዎች በአረፍኩት - ያች ጥይት፣ እሥር ቤት፣ በመርካቶው ስደት - ኧረ

በቀሩት ሁሉ ሞቼ በአረፍኩት ` የበድሉ ሃሳብ ይሽከረከራል። እያንዳንዷ ሰኮንድ

ከሰዓት የበለጠ እያዘገመች የምትሄድበት የስቃይ የመከራ ጊዜ - ጠላትም

አላደረገው፣ ለጠላትም የማይመኙት መከራ ፍዳ ነው። የአውሬ ዘመን፣ የጨለማ

ዘመን ! !

በድሉ በመጨረሻ የሚለው ቢጠፋው፣ አገላብጦ አገላብጦ መላው ቢጠፋው፤ የዚህ

ሁሉ ትዕይንት ቁልፍ፣ አየለ ሳይሆን አይቀርም፤ ትዕይንቱን የጀመረው፣ በዛ

የመጀመሪያው ዕለት ድንፋታ፣ - እርሱ የመሆኑን ያህል፣ ሲል አስቦ፣ አየለ አንድ

40

በድሉ ከተፈጠረ እንደ Rene Girard ዓይነት ጽንሰ ሃሳብ ተዋውቆም አያውቅም። ይህ በዚህ መልክ መነሳቱ ለነገሩ ምርምር የሚጠይቅ ነው፤ 20/12/11 / በሳይንስ የተደረሰበት ለማስተወሻ የተበጀ የgenetics ምልክትም ሊሆን ይቻላል 31/03/14! 41

የአንድ ጎበዝ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ አሟሟት ነበር፣ በድሉ የተማረበትና የሚያውቀው፤ የልዮ ቶልስቶይ ድርሰት/Leo Tolstoy novel 42

ይገርማል፤ በዚህ ጊዜ ይሁን አይሁን እንጃ፣ ተቃዋሚዎች እተኙበት በሰሜን ኢትየጵያ የፖለቲካ ቡድኖ ች ውስጥ ይገደሉ ነበር፣ የኋላ ኋላ እንደተጋለጠው። 20/12/11

Page 57: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

57

ሁለት መቶ ብር ለመጓጓዣ ብሎ ሰጥቶት ነበር፤ ልመልስለትና ወደ ውጭ ንፋስ ሄጄ

ልቀበል ` ብሎ በየነን ይጠይቀዋል። የማምለጫና እራስን በራስ ለማጥፋት፣ ወይንም

እንደ አበደ ውሻ በከተማው ውስጥ ለመክነፍ የፈጠራት ዘዴ መሆኗ ነው። ወይንም፣

በየነን የነገሩን ምስጢር እንዲነገረውና እንዲያናገረው መክፈቻ መሆኑ ነው። ፍንክች

ያባ ቢለዋ ልጅ! በየነ ጉዳዩም አይደል። ወለሉ ላይ ተኝቶ ` አ ቦ ዝ ም ብለህ ተኛ !

` ሲል ትዕግስት በአለቀበት አንደበት ይነግረዋል።

በድሉ ተስፋ ቆርጦ፣ ሰዓቱን አሥሬ እያየ መንከባለሉን ይቀጥላል። እንዲህ እንዲህ

እያለ፣ ያ ወይ አ ይ ፈ ነ ዳ ነ ገ ር፣ ወይ አ ይ ሰ በ ር ነገር፣ ወይ አስጨንቆ

አያልቅለት ነገር፣ ወይ መምታቱን አያቆምና አይገላግለው ነገር፣ እንዲሁ ያ ልቡ

ይበራል፤ ይሰልቃል፤ እየሰለቀ ፣ እየነረተ፣ ቀስ በቀስ ነ ጋ ። እንቅልፍ የሚባል ነገር

በዓይኑም ሳይዞር፤ ` ለካስ ያች የዕንቅልፍ መድሃኒት ተብላ በ ` ሩቅ ሃገሩ ሰው `

የተሰጠችው ሥራዋ በተቃራኒው ነበር! ` ሲል እንዳሰበ ይነጋል። ሲነጋጋ፣ ሰውነቱ

ጠቅልሎ ዝሏል። ልቡም ትንሽ ትንሽ ረጋ ብላለች። ሊያምንም አልቻለ፤ ምንም

ሳይሆን፣ ምንም ሳያደርጉት በመንጋቱ።

አንድ የትግል ዘዴ ጭላንጭልም የተገለፀለት መሰለው። ይኸ ሁሉ፣ የህይወትን

አሳሺነት፣ የህይወትን ክቡርነት፣ የህይወትን ትልቅነት በራስ ህይወት የሰው ልጅ

እንዲገነዘብ ይሆን ? ሊሆ ን ይችላል። ይኽ ሁሉ ዙሪያ ጥበብ ለዚህ ነው ? !

መቼ በነጋልኝ ሲል የተጨነቀው በድሉ ነጋለት፤ እንደነጋ ጠዋት፣ ሌላ ቦታ ያደሩት

ጭፍሮች እየተንጋጉ ቤት ገቡ። በድሉ ባንድ በኩል ለብቻው በባቡር መሄዱን

ይመኛል፤ በሌላ በኩል ደግሞ ከነርሱስ ጋር ብሄድ የት ይደርሳሉ ። የቀን ግብግብ

ይሻላል፤ ከሌሊቱ፣ ከዚያ ከመከረኛ ቤት ከወጣሁ! ደግሞም እነርሱን መቻል

አያቅተኝ ይሆን ይሆናል። ትንሽም ቢሆን ከነርሱ የበለጠ ልምድ ሳይኖረኝ አይቀርም፣

ሲል አስቦ፣ ከነርሱ ጋር ሊሄድ ይወስናል።

07/01/ 1985

እነርሱ እንዳለፈው ዕለት መገለማመጣቸውን፣ ትንሽ ማፌዝ በተቀላቀለበት ሁኔታና

አንደበት፣ አልተዉትም፤ ማስፈራራቱም ይቃጣቸዋል።

የበድሉ ውሳኔ ከነጋ በኋላ፣ ፍርሃትን አውልቆ ከአካል ሰዉነቱ ማጣልና ልበ ሙሉ

መሆን ነበር። `የህይወትን ትርጉም፣ በራስ ህይወት ጉጉት መረዳት ` የመሬት- የዓለም

ትርጉሙ ነው። የሰማዩ ን አላውቅም። የሃይማኖት - የሁሉም በላይ ትርጉም

የሚገለጸው፣ በዚሁ መንገድ ሲራመዱ ብቻ መሆኑ ነው፣ ሲል እያሰበ፣ ህሊናው

መለስ ይልለታል። የልብ ደስታ ብጤም ይሰማዋል። ከጥርጣሬ ጋር የተደባለቀ፣ ለነገ

ለምርምር መዓት የተተዉ ጥያቄዎችን፣ በሆዱ ወደ ጎን አስቀምጦ።

መጀመሪያ በየነን፣ ምንም ቢሆን ምንም ተመሳሳይ ልምድ አላቸውና፣ ይሰናበታል።

ከዚያ አየለ - በለጠ ይኑር አይኑር አያስታውስም። ከ ` ቅርብ ከተማ ` ሶስት፣ ከ

`ምዕራብ` አንዱ ሆነው፣ በድሉን ይዘው፣ መንገዳቸውን ወደ መጡበት ተያያዙት።

Page 58: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

58

የመንገዱ ማሳረጊያ ትያትር፦

ያለቀበት የመጨረሺያ ሙከራ ነበር። ቀዝቃዛው የከረምቱ ወር ጥሩ ነው። በረዶው

እንደ መዓት ወርዶ መንገዱን ሁሉ ሸፍኖታል። ሁለቱ ተጓዦች ፊት ፣ በድሉ

ከለይኩን ጋር ኋላ ተቀመጡ። ያለፈው ያ - ተራ የባይረዋር ማስፈራራታቸውን

ቀጠሉ። መንገድ ላይ አንድ አደጋ ለማድረስ በበድሉ ላይ የቆረጡ ይመስላሉ፣

ያስመስላሉ። የሆነ ያልሆነው ቦታ መኪናዋን እያቆሙ፣ አንዳች ነገር፣ መሣሪያ

ምናምን የሚፈልጉ ይመስላሉ፤ በረዶውን እየዛቁ መኪናው ላይ ይንዱታል። በድሉ

እንዲሰማው ነው። የሆነ ያልሆነውን ይናገራሉ፣ ፍቅር፣ የወንድ ብልት የመሳሰሉት

በስማቸው ይጠራሉ። የህፃን ጨዋታ ይመስላል። በድሉ ወደ ኋላ ሆኖ፣ እያፌዘም፣

ምርር እያለ እየተኮሳተረም ያየውን፣ በማይገባቸው አቀራረብ፣ ` አይገባችሁም፣

ትርጉሙ ሌላ ነው፤ እጅግ ከፍ ያለ ነገር ነው፤ እዚህ ላይ መድረስ ከባድ ነው፤ ` እያለ

ይነግራቸዋል፤ ፍርሃትንም በዚህ ከአንጀቱ እያወጣ ይጥላል። ለይኩን ነገሩ ከሁሉም

የበለጠ የገባው ይመስላል። ግን ደግሞ በድሉ ይኸንንም ቢሆን በሙሉ አያምነውም።

ሆኖም ደግሞ በከፍተኛ ህሊናዊ ውይይት ውስጥ ይህን ሰው ለማስገባት እንደሚቻል

እያመነ፣ ሌላ ጊዜ ብዙ ነገር እንጫወታለን፤ እያለ ያልፈዋል።

ከሁሉም፣ ከዚህ መጠነኛ ትያትር ውስጥ፣ ያ የ `ደቡቡ` ሰው ግራ የተጋባ ይመስላል።

በመጨረሻ ትንሽ መታጠፊያው ግራ ገባው (?) ፤ የሰው ልጅ እድገት ሤራው ይሆን ?

አንድ ` የምዕራብ ሃገር ከተማ ` ደረስን፤ ምሳ በላን፤ ` የደቡቡ ሰው` ወደ ከተማው

በባቡር ሄደ፤ ሌሎቹ ሶስታችን ወደ ሰሜን ቀጠልን። ከመሸ ገባን። ጀርጀራ እንዳያየን

ተባብለው፣ በድሉን ቤቱ አደረሱት። ብድሉ ቤቱ ገባ፤ የአሸናፊነትም፣ የተሸናፊነትም

ስሜት እየተሰማው፣ ያች መከረኛ፣ ለረዥም ጊዜ ወደፊት ከስቃይና ከደስታ፣

ከዕውቀትና ከግራ መጋባት ጋር ሊቆራኛት የተሰናዳችለትን ክፍሉን ሊታቀፍ ገባ።

ተኛ። ን ፁ ህ - መ ኝ ታ - ነ በ ር ። ያለፉት አምስት ቀኖች ተጠራቅመው

ቆይተዋልና።

Page 59: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

59

ክፍል አምስት

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ " እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ! " (ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ; ፍካሬ ዞራሳተር ፤ Incipit-Zarathustra) ሁሉም፣ የሚያነበውም የሚጻጽፈው፣ ለማንበብም ለመጻፍም የሚሻው፣ የጀግንነት ወይንም የድል ታሪክ ወይንም ተረት ነው። እዚህ ማሰታወሻ ውስጥ ግን የሚገኘው የሽንፈት ጉዞ ፍታት ነው።

*„…. ጅምር ብቻ ነው። ጭ ን

ቅ ላ ቱ በነዚህ ጥ ያ ቄ ዎ ች

እየተወጠረ ሊ ፈ ነ ዳ ሲል፣

ወደ ተስፋው ይሄዳል።

ለነገ ለምርምር ይተዋቸዋል ።

የ ደ ስ ታ ም ን ጭ ፍለጋ

፣ የ ሰ ላ ም ም ን ጭ

ፍለጋ ። ….“

*

(ከጉዞ ፍታት ክፍል ኣምስት)

Page 60: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

60

*

„2. መልካም እድሌ

ፍለጋ ሲደክመኝ ማግኘትን ተማርኩኝ

ንፋስ ሲያንገላታኝ

እኔው ንፋስ ሆንኩኝ!“

*

(ከፍሪድሪች ኒቼ ዓለማዊ ብልሃት፥ ብልሕነት፤ ተመክሮ ውስጥ ታች ተመልከቱ)

Page 61: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

61

" እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው

ህጻን ልጅ!"

ጉዞ ፍታት - የሞኝ

(ሕሊና ሲወለድ)

ክፍል አምስት

የበድሉ ማስታወሻዎች፣ በጊዜው እንደጻፈው

የ 8/1/1985 - የህሊና ጉዞ - ማለቂያ ያጣው ( የከተማው

ጉዞ ከፍል )

ማንነትን ማወቅና መነጽሩ

በዚህ ዕለት ወደ ትምህርት ቤት43

ለመሄድ፣ በድሉ አልቻለም። አልፈለገም።

ይሁንናም፣ ያለችግር ሊቀጥል፣ ትምህርቱን እንደሚችል ይሰማው ነበር። ከ አንዳች

የህሊና ዕረፍት ጋር፣ የህሊና ሰላም ጋር - መስሎት ነበር። የተደገሰለት ሌላ ነበር።

በዚህ ድግስ ውስጥ ግን፣ አዳዲስ ክስተቶችን እያስተዋለ መምጣት ነበረበት።

አንዳች ዓይነት የማየት ችሎታ የተከሰተለት መሰለው። ሰዉን በቀጥታ ሲመለከት፣

አንዳች ዓይነት በሰው ዘንድ መቸገር ና መደሰትን ያስተውላል። የሃሳብ መተላለፍ

በህሊና - በዓይን አድርጎ፣ ይሆን ሲል በመደነቅ ይከታተላል። ከዚህ ለመውጣት

ባንድ በኩል፣ በሌላ በኩል ደግሞ ይህንንም ገፀ-በረከት ላለማጣት ያስባል። ሀሳቡ ግን

በዚህ አካባቢ ብቻ ረዘም ላለ ጊዜ ሲሽከረከር ሊኖር የተመደበ መሰለው።

የተወሰኑ የሰዎች ክፍል ለዚህ መነጽር ምላሽ ይሰጣሉ፤ ይደሰቱበታል። ከፊሎቹ

ይርበደበዱበታል። ሴት ሴቱ እንደምሽቆጥቆጥና እንደመደሰት ይቃጣዋል።

ከአንዳንዶቹ የተወሰነ የደስታ ስሜት ይቆረጥበታል። ም ን ድ ን ነው ? ግራ

እየተጋባ ይሄዳል፣ ይደሰታል፣ ይጨነቃል በድሉ፤ በዚህ የጉዞ ጅምር ላይ። ደግሞም

በማንኛቸውም ሁኔታ ድፍረት ይሰማዋል።

09/01/1985 ፥ የዩኒቨርሲቲ ሴሚናር/seminar ላይ ለመገኘት -

ትምህርቱን ሊቀጥል ነዋ። የጀመረው ጉዞ የዋዛ መስሎት።

43

ዓለም ለመቀየር ያኔ ካሥር ዓመት በፊት ከነ ነፃ አበሉ ያቋረጠውን ከፍተኛ ትምህርት ለመቀጠል የተመዘገበበትን ለማለት ነው፤ 22/12/11

Page 62: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

62

እንደ ወትሮው ለመሳተፍ ይቃጣል። ወድያውኑ የሆነ የሰው እንቅስቃሴ ፣ መተሳሰርን

ያስተውላል። በሁሉም ዘንድ አይደለም። በጥቂቶቹ ዘንድ ነው። የዚህን ትርጉም

የተረዱት፣ ማዶ ለማዶ በወፍ ቋንቋም እየተነጋገሩ በአግቦ የሚቀላለዱ፣ ዝቅም እያሉ

በዘዴ መልዕክታቸውን ለበድሉ ያስተላልፋሉ። ይመስለዋል። ለዚህ ባይተዋር

የሆነው፣ እንዲሁ ነገሩን በደፈናው ብቻ ይመለከታል።

ይህ ሁኔታ በድሉን ይበልጥ እየረበሸው ይመጣ ጀመር፤ ሃሳቡ በዚሁ የተፈጥሮ

ትርጉምና ምንነት ላይ የበለጠ መመራመርን፥ ማሰላሰልን፣ ምስጢሩን ለመረዳት

የመፈለግ ጥረት ላይ ማተኮርን ይመርጥና፣ ከዕውነተኛው ዓለም፣ ማለትም

ከትምህርቱ ርዪል/ real ይዘት እየተራራቀ ይመጣል። ባንድ በኩል የዚህን ምስጢረ

ሥላሴ ለመፍታት ህሊናው ይሽከረከራል፤ በሌላ በኩል ደግሞ ትምህርቱን

ለመከታተል ይጥራል። በድሉ በዚህ የተከፈለ ህሊና ውስጥ ሲኖር ደግሞ ፣

የትምህርቱ ውይይት በአንዳች ተዓምር ተወጥሮ አስፈላጊውን እድገትና ግለት ሳያሳይ

ሲቀር ይጨነቃል። እስከ መ ቼ እንደዚህ። የ በድሉ መከረኛ ህሊና ደግሞ ከጥንት

ጀምሮ፣ አንድ እንቆቅልሽ ያጋጠመው እንደሆን፣ ይህን ካልፈታ ሞቼ እገኛለሁ

ባይነው። መከራ ነው። ልዩ ውሳኔን ሊጠይቅ ነው ማለት ነው።

ወይ በቀላሉ ከዚህ ታሪከኛ መነጽር መላቀቅ ወይም ማሰብ ማቆም፣ ወይንም ከዚሁ

ጋር እየኖሩ ማለቂያ ማሠሪያ የሌለውን ምርምር መቀጠል። ...... .... ......

10/01/1985 የስደተኞች ምክር ቤት ሰብሰባ ላይ

በአለው ቀጠሮ መሰረት፣ ዕርዳታ ጥያቄ በድሉ ከዚህ ሰብሰባ ላይ ይገኛል። ምን

ዓይነት ስሜት ተሰማው? ከሰሞኑ ሰብሰባ በኋላ፣ ሁለተኛው የስብሰባ፣ የሰው

ክምችት ያለበት ላይ መገኘቱ ነው። አነድ ` የሰብዓው መብት ማህበር ` 44 ውስጥ

ከምትሰራ ሰው፣ ሚሲስ ራቪ /Mrs Ravi ጋር በድሉ ቀጠሮ ነበረው።

በድሉ ስለ አለበት ችግርና ጉዳይ ማብራራት ነበረበት። በሰብሰባው ላይ እንደዚህ

ዓይነት ልበ-ሙሉነት ባንድ በኩል፣ በሌላ በኩል ደግሞ በአንዳች ዓይነት የተደባለቅ

ዕብሪት የተሰማው ጊዜ የለም። ልበ-ሙሉነት፣ በሙሉ ህሊና ሆኖ ሳይርበተበቱ ፥

ሳይጨነቁ የሚፈልጉትን መናገር ነበር። ሁኔታውን በድሉ አብራራ። ምክራቸው ባዶ

ነበር። በዕርዳታ በኩል ምንም ውጤት የማይኖረው ምክር ከአንዳንዶቹ ተሰነዘረ። ሺ

ጊዜ የሰማው ጉዳይ ነበር። ይልቅ ስለስሜቱና ፣ ሰለሰዎቹ የተሰማውና ያስተዋለው

ምን ነበር። በወንዶች ላይ፣ በተለይም አለሁ አለሁ በሚሉት ዓይነት ላይ አንዳች

ዓይነት የንቀት መንፈስና የተወሰነ ሃይለኝነት/Aggression ይጠናወተዋል። ትክክል

ለማይመስለው አስተያየት፣ ትዕግሥት የማጣት ስሜት ይታየዋል። በሴቶቹ ዘንድ፣

ዓይን ለዓይን ሲጋጩ፣ የተወሰነ የደስታና የሰላም ስሜት ይሰማዋል። የተወሰነ

የመግባባት ስሜት ይጠናወተዋል። በስብሰባውም ላይ ሁለቱም ፆታዎች ስለነበሩ

ይህን ነበር ያስተዋለው። አልፎም ድሮ በሴቶች ላይ የነበረበት ዓይነ ጥላ የተገፈፈለት

ይመስለዋል። በወንዶችም ዘንድ የተወሰነ የበላይነት ስሜት የሚያሳዩት ላይ

44

የማህበሩን ስም ላለመጥራት ነው፣ እንደዚሁ በደፈናው የተጠቀሰው፤ 23/12/11

Page 63: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

63

`መግባባት ` ያለ ይመስለዋል። የፈገግታን ትርጉም መረዳት የጀመረበት ሰዓት መሆኑ

ነው መሰለኝ።

ከስብሰባው በኋላ በጀመረው ምርምር መቀጠልና ወደ ሃዘን እያመራ ይሄዳል። እንዴ

! ጠቅላላ ይህን ዓመተ-ዘመን በሙሉ ሲታገልለት የቆየው ጉዳይ፣ ለዚች መናኛ የሰው

ግንኙነት ኖሯል እንዴ ? እዚች ዕውቀት ላይ ለመድረስ ኖ ሯል እንዴ፣ የስንት መዓት

ህይወት የወደቀው ?? የተፈጥሮ ትርጉም ይኸ ብቻ ነው እንዴ ? የማይመጡ፣ ሃዘንና

ጭንቀት፣ እየተደባለቁ የሚያሳስቡ፣ ለምርምር የሚጋብዙ፣ ደግሞም ዕርር የሚያደርጉ

ሃሳቦች ይመጡበታል።

ከሁሉም በዚህ ምርምር ላይ፣ - የሃይማኖት ጀርባው ከፍተኛ ተፅእኖ እያሳደረበት

ይመጣል። ይህ ጫፍ ላይ የደረሰው፣ `ፓሪስ ቴክሳስ/ Paris – Texas .... `

የሚለውን ፊልም ከተመለከተ በኋላ ነው። ብዙውን ነገር በክርስትና ሃይማኖት -

በተለይም በኦርቶዶክስ መነፅር መመልከት ይጀምራል። የራሱን ህይወት፣ ዕድገቱን፣

ትግሉን ወዘተ ወደ ኋላ እየዞረ መመርመር ይጀምራል። ከሁሉም ይበልጥ ታላቅ

ዕውቀት ራስን ማወቅ ነው። ማነኝ ? ምን ዓይነት ሰው ነኝ ? ለመሆኑ የትግል ፅንሰ

መነሻዬ ምን ነበር? ምንድን ነው ጀርባዬ ? እናት - አባት - አያት - ዘመድ፣

የኢትዮጵያ ህብረተሰብ፣ የዓለም ህብረተሰብ፣ የዓለም ህዝቦች ትግል፤ --- ሰ ው ?

ተፈጥሮ ፣ የሰው ተፈጥሮ፤ የሚያስጨንቁት የሚሽከረከርባቸው መዓት ጥያቄዎች

እየተደረደሩ ዕረፍት እየነሱት መጡ። በትንሽ ዕውቀት ላይ ይህ ሁሉ ጥያቄን ማዘል

የተገደደ ህሊና እንዴት ይሆናል ? ? ?

ያነበበውን ያጠናውን ሁሉ መከለስ ሊኖርበት ነው። በሌላ ዓይን መመልከት

ሊኖርበት ነው።

* *

ዓርብ ዕለት የነበረው፣ የኢትዮጵያውያን ማህበራዊ ስብሰባ፤ ይህን አጠናክሮ

ሊያወጣው ነው። ሆ ን ተብሎ የተፀነሰ ፣ ከበድሉ በፊት የታወቀ ዕውቀት። በድሉ

ሁሉንም ጉዳይ ነጭና ጥቁር እያደረገ ማየት፣ በዚህ መልክ ሁሉንም ጉዳይ የፈተና

ጉዳይ እያደረገው መጣ፤ ከከፍተኛ ዕልህና ንዴት ጋርም፣ ይህ ሁሉ እየተደባለቀ

መጣ።

11/12/ 01/1985

በዚህ ህሊና ውስጥ ያለ ሰው የሙዚቃን ትርጉም መረዳት ይጀምራል። ባህላዊ

እድገትን መረዳት ይጀምራል። ታላቁ ባህል ምንድን ነው ?? የክላሲካል/classical

ሙዚቃ ትርጉም ለመጀመሪያ ጊዜ ህይወት ሆኖ፣ ሃዘንና ለቅሶን ይጋብዘዋል። ከዚህ

ጊዜ ጀምሮ ሌላ ሰው መሆን ይጀምራል። ሁለቱን ቀናት ቤቱን ዘግቶ ፣ የፈሰሰው

ደምና ያየው ስንት መዓት መከራ፣ የወደቁጓዶቹ፣ ያለቁት ወጣቶች፣ ባየው ትግል

ውስጥ ሁሉም እየታወሰው፣ ሲያለቅስ ያድራል። ለቅሶና ሃዘንብቻ። ትርጉሙን

መረዳት እየተሳነው ወድ ተስፋ ያዘነብላል። በሃይማኖት መነፅር፣ ከዚህ ዓመት

መጀመሪያ ጀምሮ የደረሰበትን፣ ያስቀምጣል። ሲኦልና ገነት። ተፈጥሮና አንዳች የበላይ

Page 64: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

64

ሃይል። የፈተና ጊዜ ነው። ሞ ት የ ለ ም። ብሎም ማመን ይጀምራል። ግራም

ይጋባል። ተስፋ ግን ያደርጋል። ወይስ እያወቁ አለቁ ነው። ብዙ ብዙ ጥያቄዎች ----

ስለ ሰው ልጅ ዕድገት

ስለ ኢቮ ሉሽን/ Evolution

ስለ ህብረተሰብ ዕድገት

ስለ ማርክሲዝም ፅንሰ ሃሳቦች

ሰለ ናሽናሊዝም/Nationalism/ ና ስለ ፋሺዝም/ መንግሥት የመንግሥት ጥያቄ፤

ስለ ተፈጥሮ፣ ሰለሰው ዓይነት፣ ሰለ ሰው ህሊና፣ ሰለ ኢትዮጵያ አብዮ ት እድገት።

እንዴት ነበር ? አጋጣሚ ወይስ እንቅስቃሴ - የታሰበ ወይስ አጋጣሚ፣ ስለ ነፃነት፣

የሰው ልጅና የህብረተሰብ ነፃነት፣ ስለ አስተዳደግና ዕውቀት፣ ስለ ባህላዊ ዕድገትና

ሙዚቃ፤ ሰለ ፊውዳሊዝምና ሰለካፒታሊስት ካልቸር/ Feudalism & Capitalist

culture ፣ ሰለ ቅይጡ፣ ሰለ ሰው ለሰው ግንኙነት ስለ አልየኔሽን/Alienation እና

ቋንቋ፣ ስለ ስነልቦና psychology/conscious / sub-consciousness ፤ ደግሞስ

የፈረንጁ ህብረተሰብ፣ ኧረ ምን ዓይነቱ - እንዴት ዓይነት ቅይጡ ነው ? ? የማያልቁ

ጥያቄዎችን በህሊናው ሲያስብና ሲያወጣ ሲያወርድ ሊቆይ ነው።

ጅምር ብቻ ነው። ጭ ን ቅ ላ ቱ በ ነዚህ ጥ ያ ቄ ዎ ች እየተወጠረ ሊ ፈ ነ ዳ

ሲል፣ ወደ ተስፋው ይሄዳል። ለነገ ለምርምር ይተዋቸዋል ።

የ ደ ስ ታ ም ን ጭ ፍለጋ ፣ የ ሰ ላ ም ም ን ጭ ፍለጋ ።

Page 65: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

65

ማሳረጊያው

ጉ ዞ ፍ ታ ት - የሞኝ

" እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ! " (ፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ; ፍካሬ ዞራሳተር ፤ Incipit-Zarathustra)

*

„…..ፍልስፍናውና የዕውቀት

ክምችቱ እንደሆን መፈንጠዥያ

እንጂ ማለቂያም የለውም፤ ……..

ማንንም ቢቀርቡት ሃሳብ

አያስፈራም፤ ፍሬን ከገለባ ዛፍን

ከቅጠሉ፣ ወይራና ውስጡን፣

ህሊና ሲከሰት መለየት ያስችላል

.. .. .. ገና ይቀጥላል .. .. .. ..

27/12/11) .. .. ..“

(ከጉዞ ፍታት ማሳራጊያዝው)

Page 66: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

66

*

„33. ብቸኛው ይጣላኛል እኔን መከተልም መምራት

መታዘዝም እምቢ፣ እምቢኝም ለመግዛት ራሱ እማይሸበር፣ መችስ ሊሆንለት ሌላስ ለማሸበር፤

አሸባሪው ብቻ፣ ይችላል ለመስጠት ለሌላው አመራር።

የገዛ ራሴንም፣ ይጣላኛል መምራት

እኔስ እወዳለሁ፣ መሆን ወዲያውኑ፣ባህር፥ዱር አራዊት፤

ህሊናዬን ትንሸ እንደመሳት ብዬ

በችግር በልፋት ስንከራተት ውዬ፣

ከራሴው በራሴ፣ ዳግም ወደ ራሴ፣

ቤቴ፣ ከዚያ ማዶ ፣ በናፍቆት ሲጠራኝ

ወደ ቤቴ ማምራት፣ አ ቤ ት! እንዴት ሲያምረኝ።“

*

(ከፍሪድሪች ኒቼ ዓለማዊ ብልሃት፥ ብልሕነት፤ ተመክሮ ውስጥ ታች ተመልከቱ)

Page 67: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

67

„እንደ የላይኛው የታችኛውም“

(ከሄርመስ ኤመራልድ ሰሌዳ)

*

ከ ሀ ያ ዓመታት ``ዕረፍት`` በኋላ ፍለጋው45

``ይቆማል``

ከ ``መልክተ ቅላጼ``46 መደምደሚያ ሀሳብ ጋር ።

በድሉ ትዝታና፣ ለክንፈ የህሊናው እድገት የትምህርት

ምግብና መሠረት ሆኖ ይከስማል። ክንፈ ይረከባል እንበል።

25/12/2011

-------

11/09/2005 ፦ የሰላም ምንጭ ፍለጋ፣ የደሳታ ምንጭ ፍለጋ፣ ብዙ ምርምር

ያስፈልጋል ብሎ ነበር፣ በድሉ ማስታወሻውን ከሃያ ዓመት በፊት ያቆመው።

እኔም እግዚአብሄር ፈቃዱ ሆ ኖ ይህን የሰላምና የደስታ ምንጭ ፍላጋዬን

አቁሜያለሁ። ለምን ?

የደስታና የሰላም ምንጭ የት እንደሆን፣ በእግዚአብሄር ፍቃድ ሰለአገኘሁ፣ እነሆ

በተለይም ከ 8/12/2004 ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ስለ ፍልስፍና የማውቅ ሃይሌ እጅግ

ከፍተኛ ሆኖ፣ ብዙ የዕውቀት ምንጭ ለሰው ልጅ ለማበርከት ሙከራ ያደረጉ

ፈላስፎች፣ ከግሪክ ጀምሮ እስክዘመኑ ገብሬል ማርሴል/ Gabriel Marcel ድረስ

ለመተዋወቅ ብዙ ሙከራ ሳደርግ ወራቶችን በደስታና በፈንጠዚያ - የእውቀት

ፈንጠዚያ አሳልፌያለሁ። ከ ጀርመን ፈላስፎች - ከነፊችተ/ Fichte ከነሄገል/Hegel

ከነ ኸርሰል/Husserl (ከ ሃይደገር/Heidegger ሁሉ ሳይቀር) - ሌሎች ከነ 45

ይህ ፍለጋ ግን ብዙ ውጣ ውረድና መዓት የተመላበት የህይወት ጉዞ ነበር። መዓት የህሊና ቀውስ ያስተናገደ፣ መንፈሳዊ ይሁን የአይምሮ ሽብር፣ ልዩ ልዩ ትዝታ፣ ልምድና ተመክሮ ወይንም ግንዛቤ ያዘለ፣ መጽሃፍ ሊደረስበት የሚችል የእውነት መፈለጊያ ጉዞ ነበር። በአራት ተከታታይ ክፍሎች ሊታይ የሚችል የሕይወት ጉዞ! 1ኛ/ መንፈሳዊ የሕሊና የቀውስ ደረጃ፣ 2ኛ/የማገገሚያ የተመዛዘነ የማሰቢያ የሕይወት ክፍል፣ 3ኛ የማሰቢያና የመመራመሪያ የእይታ፣ ሁለተኛው ዙር፣ የእድገትና የብርሃን ጉዞ፤ በ8/12/2004 ማሳረጊያ ያገኘው! ከዚያም፣ 4ኛው/ የ ከፍተኛ ትምሕርት፣ ማለቂያ የሌለው የዕውቀትና የጥበብ መገብያ፣ ምንጊዜም ወደፊት የሚቀጥል ጉዞ፣ ና ቸ ው። በእርግጥም ብድሉ የከሰመውና እንደገና የተፈጠረው፣ ክንፈ የተረከበው፣ እመርታ የተደረገውና ማንነት ላይ የተደረሰው፣ ከሶስተኛው ወደ አራተኛው መንፈሳዊ የህይወት ምእራፍ፣ ከህሊና ቀውስ ጋር የታጀበ ሽግግር ሲከናወን ነው። የዕውቀት ጉዞ! ማለዊያ የሌለው ለፍጹማዊነት የሚደረግ የእውቀት ፈንጠዚያ መንገድ ነው ! 46

The Quintessence of Life በሚለው ድር ገጽ አካባቢ የተነደፈው ሃሳብን ለማመልከት ነው፤ በተጨማሪ ታች ይመልከቱ 12/2012

Page 68: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

68

ስፒኖዛ/Spinoza - ኪርከጋርድ/Kierkegaard ሁሉ የመነጩ ፍሬነገሮችን ለማውጣት

ችያለሁ። ሰለካንት/Kant ብዙ አላወራም - ስለሾፐንሃወር/Shopenhauer – ደግሞስ

ስለ ካፍካ/Kafka ምን ልበል፣ 98 ፍሬ ነገር ብሎ ያወጣቸውን በኪሴ ይዤ

እዞራለሁ። እኔ ከ 1985 ጀምሮ እስከ 1988 የሰበሰብኳቸው የህይወት መመሪያዎችም

ከሞላ ጎደል መደምደሚያቸውን አግኝተዋል። የ ጎተ ፋውስት/ goethe Faust ገባኝ።

ከ ሆልደርሊን/ Holderlin ጋር ፍቅር ይዞኛል፤ የዕውቀት ፍቅር፣ የሺለር ቴዪሶፊ/

Schiller`s Theosophy ፣ የስነ ጥበብና የሙዚቃ መልዕክቶችን፣ አዋቂዎች

መልእክቱን የሚያዩበት መነጽር ከምንጊዜም የበለጠ ተገልፆልኛል። ለእግዜር እኔ

መኖር እጀምር ዘንድ ፈቃድህ ስለ ሆነ አመሰግናለሁ፤ (ለማለትም ይቃጣኛል።

አይገባም፣ ምክንያቱም ይኽ ምኑም አይደል። እንደ መኖር፣ ዝም ብሎ መኖርን

የመሰለ ትልቅ ዕውነት የለምና። አባት እናትን ስለወለዳችሁኝ አመሰግናለሁ ተብሎ

ይታውቅ ይሆን ??? ይልቅ፣ ካወቅንበትና ከገባን ትልቁ ነገር ፈሪሃ እግአብሄርነት

ይስጠን ወይንም ከህሊና ቢስነት ያውጣን ነው። ፍልስፍናውና የዕውቀት ክምችቱ

እንደሆን መፈንጠዥያ እንጂ ማለቂያም የለውም፤ በነ ደሎይዝ/Deleuze እና ረቂቅ

ፅንሠ-ሃሳብ/ complexity theory አድርጎ እነ ኒቼን/Nietzsche/ ይዞ ይገለባበጣል፤

ማንንም ቢቀርቡት ሃሳብ አያስፈራም፤ ፍሬን ከገለባ ዛፍን ከቅጠሉ፣ ወይራና

ውስጡን፣ህሊና ሲከሰት መለየት ያስችላል .. .. .. ገና ይቀጥላል .. .. .. .. 27/12/11) ..

.. ..

ይቀጥላል! ይቀጥል ይሆናል!

*

እራሱ ካፍካን የሚያክል ሰ ው መረዳት ምን ያምጣ!!

እናም፣ እስከዚያው የካፍካን ድልድይ ትርጉም ተጋበዙ፦

ድ ል ድ ይ1)

(ከፍራንስ ካፍካ, 1916)

*

ቀጥ ያልኩና ቀዝቃዛ ነበርኩ፤ በገደል ላይ የተጋደምኩ ድ ል ድ ይ። በዚህ በኩል የግሬ ጣቶች፡ በወድያኛው እጆቼ በተሰባበረው ካብ ውስጥ ሆነው፤ ጠበቅ ኣድርጌ እራሴን ተክያለሁ። የልብሴ ዘርፎች ግራና ቀኝ ሰላምታ ይሰጣሉ።ገደሉ ስር ያለው የበረዶ ወንዙ ያደነቁራል። ማንም ሃገር-ጎብኝ/ቱሪስት ወደ ዚህ ማለፊያ የሌለው ከፍታ ላይ ዞር ብሎም ኣያውቅ። ድልድዩም በየትኛውም ካርታ ላይ እስካሁን ተገልጾ ኣያውቅም። ስለሆነም ዕጣ ክፍሌ ተዘርግቶ መቆየት ነው፤ ዝም ብዬ መጠበቅ ነበረብኝ። ካልተደረመሰ ኣንዴ የተዘረጋ ድልድይ፦ ድልድይ መሆንን ከቶም ሊያቆም ኣይችልም።

አንድ ግዜ ታድያ፤ መሸት ሲል፦ የመጀመሪያው ይሁን እንድ ሺኛው፦ ያልታወቀ ነገር፤ ኣላውቅም፦ ሃሳቤ መላ ቅጡ ጠፍቶት ዙሪያውን ይሽከረከራል፤ ኣንድ ነገር ተከሰተ። በበጋ ወራት ነው፤ መሸት ሲል፦ የገደሉ ወንዝ ጭለማውን እያንጎዳጎደው ሳለ፦ የአንድ ሰው የርምጃ ኮቴ ሰማሁኝ።

Page 69: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

69

ወደኔ ወደእኔ ይምጡ፤ ድልድይ ሆይ እራስህን ዘርጋ፡ ተዘጋጅ፦ ድጋፍ የለሽ ማዕዘንህን አጥናው፤ የድጋፍ ኣደራህን ለመወጣት የተሰጠህን መንገደኛ ተሸከም! የመንገደኛው እርምጃ ኣስተማማኝ ካልመሰለህ በዘዴ አስተካክለው፤ እንዲያም ሆ ኖ ከተንገዳገደብህ፡ ኣይዞህ ብለህ እንደተራራው እግዜር ሆነህ ወደ ማዶው መሬት ኣሽቀንጥረህ አኑረው።

እንግዳው መጣ፤ በብረት ምርኩዙ ጫፍ ጎነታተለኝ፤ የልብሴን ዘርፎች በምርኩዙ ብድግ አደረጋቸውና ወደ ገላዬ አስተካከላቸው። በጥቅጥቁ ጸጉሬ ውስጥ የምርኩዙን ጫፍ ከቶ፦ አካባቢውን በመረበሽ እየተቃኘ ይመሰላል፤ እዛው ለረዥም ጊዜ ተወው። ከዚያ ወዲያ ግን፦ እኔም ኣብሬ ከርሱ ጋር፦ ጋራና ገደሉን እያለምኩ ሳለ፤ በሁለቱም እግሩ የሰውነቴ መሃል ላይ ቆሞ ይዘልብኝ ገባ።

እኔም ምኑም ሳይገባኝ፦ የሚያሳብድ ህመም ሁለመናዬን ወረረኝ። ኧረ የማን ያለህ! ልጅ ትባላለህ ህልም፦መንገደኛ ወይስ ራሱን የሚገድል፤ አሳሳች ወይስ አውዳሚ? እናም ይህን ጉድ ለማየት ዞር እንደማለት ኣልኩኝ። ጉድ ነው! ድልድይ ሲዞር! ገና ዞር ከማለቴ መደፋቴ፦ ተደፋሁ፤ ወዲያው ከመበጣጠሴ፦ ከበታቼ ሁሌ ሰላማዊ መስለው፦ከሚነጉደው የወንዝ ውሃ ሥር አፍጠው ሲያዩኝ የኖሩት፦ የተሳሉት ድንጋዮች በጣጥቀውኝ መለያየታቸው።

* 1) የሁላችንም የሆነችው ኢ ት ዮ ጵ ያ ሃገራችን ወደ አዲሱ የ ሰላምና የብልጽግና መንደር ና ዘመን ለመሸጋገር በምታደርገው ጉዞ ላይ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ የተዘረጋላት ድልድይ ያለ ይመስለኛል:: በእግዜር ይሁን በተፈጥሮ ለባለ ጉዳይ እንተወው:: በዚህ ድልድይ፦ ዕጣ ክፍሏ ሆኖ፦ ዛሬ በሆነ ባልሆነው በማይሆን እየዘለለ፤ ድልድዪን መከራ የማያበላ የፖለቲካ ወገን ያለ አይመስልም። እንዲያውም ይባስ ብሎ እድሜ ልኳን ያልተለያት ረሃብና ችጋር ከድሮው ባላነሰ መጠኑ እንደገና ሰሞኑን እየጎበኛት ነው። ስለሆነም፡ እንዳው ኣረፍ ብሎ ለሁላችንም ለማሰላሰል ይበጅ ይሆናል በማለት፡ በኣርቆ ኣሳቢነቱ በሁሉም ሰው ዘንድ የተወደደውን የታዋቂዊውን የኣውሮፓ ያለፈው ክፍለ ዘመን ባለ ቅኔ፦ ፍራንስ ካፍካ፦ ኣጭር መልክት ወደ ኣማርኛ ለቀቅ ባለ መልኩ ለመተርጎም

ሞክሬያለሁ። „The Bridge“ – „Die Brücke“ ድልድይ፦ ይባላል (ከፍራንስ ካፍካ, 1916). ስለ ድልድዪ መልክት ማሰታወሻ ድልድይ እንደ መሬት ታግሶ እንደ ሰማይ ረቆ ሁሉንም ሊያስታናግድ ሲገባው፦ ቀና ብሎ አስቸጋሪ እንግዳውን ለይቶ ለማስቀረት ከተመለከተ፤ እንግዳው መንገደኛ ደግሞ ድልድዩን እንዳይኑ ብሌን ጠብቆ በንክብካቤ ከልተገለገለበት፤ ለሁሉም አይበጅም፤ መጥፊያቸው ነው ማለት ነው !!! የኢትዮጵያ ድልድያችን ዕጣም ይህ እንዳይሆን ሁሉም ማስተዋል ኣለበት!

-

The Bridge

I was stiff and cold, I was a bridge, I lay over a ravine. My toes on one side, my

fingers clutching the other, I had clamped myself fast into the crumbling clay. The

tails of my coat fluttered at my sides. Far below brawled the icy trout stream. No

tourist strayed to this impassable height, the bridge was not yet traced on any map.

So I lay and waited; I could only wait. Without falling, no bridge, once spanned, can

cease to be a bridge.It was toward evening one day- was it the first, was it the

thousandth? I cannot tell- my thoughts were always in confusion and perpetually

moving in a circle. It was toward evening in summer, the roar of the stream had

grown deeper, when I heard the sound of a human step! To me, to me. Straighten

yourself, bridge, make ready, railless beams, to hold up the passenger entrusted to

you. If his steps are uncertain, steady them unobtrusively, but if he stumbles show

what you are made of and like a mountain god hurl him across to land.

Page 70: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

70

He came, he tapped me with the iron point of his stick, then he lifted my coattails

with it and put them in order upon me. He plunged the point of his stick into my

bushy hair and let it lie there for a long time, forgetting me no doubt while he wildly

gazed around him. But then – I was just following him in thought over mountain

and valley – he jumped with both feet on the middle of my body. I shuddered with

wild pain, not

knowing what was happening. Who was it? A child? A dream? A wayfarer? A

suicide? A tempter? A destroyer? And I turned so as to see him. A bridge to turn

around! I had not yet turned quiet around when I already began to fall, I fell and in a

moment I was torn and transpierced by the sharp rocks which had always gazed up

at me so peacefully from the rushing water.

Translated by Willa and Edwin Muir

Written by Franz Kafka http://www.scribd.com/doc/6366575/The-Bridge

http://guzoliyu.wordpress.com/?s=kafka

Page 71: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

71

ማስታወሻ፥ ቀድመው ስለተደረጉ ጥቂት የምንባብ

ግብዣዎች

ክንፈ የደረሰበት ህብረ ቅላጼያዊው አመለካከት ስለ አድማሶች የሚከተለውን ይጠቁማል :-

የሕይወት ትርጉሙ / ፍሬ፥ነገሩ :-

ሕይወት ማለት፣ የእግዚአብሄርን፣ ማለትም የፈጣሪነትን ብቃት፣ በሁሉም የተፈጥሮ ጉዳይ

ውስጥ እየቀሰቀስ፣ሰብዓዊ፣ ሁለንተናዊ ና የሰው፥ዘር ኪነ፥ውበታዊ ተፈጥሮን የሚያድስ፣ አያሌ ዘርፍ ያለው የተወሳሰበ የተፈጥሮ ሂደት ነው። የዚህም ማሳረጊያ ግቡ፣ብዙ ትውልድን እያሸጋገረ በህብራዊነት የሚካነውን የሰው ልጅ መፍጠር ነው። የሕይወት ፍሬ ነገር የሚገኘው፣

1ኛ፣ በማህበራዊ መስክ 2ኛ፣ በባህላዊ መስክ 3ኛ፣ በቁስ፥አካላዊ መስክ 4ኛ፣ በመንፈሳዊ መስክ

ውስጥ ሲሆን፤ እነዚህን የሚያዋስኑ መለኮታዊ ድንበሮች ደግም አሉ፥ ክእነዚህ መስኮች አብራክ ወጥቶ የሚከሰተው፣

5ኛ፣ የሰው፣ ልጅ መስክ እና

ከሁሉም መስኮች ጋር ተዛምዶ የሚስተጋበረው፣ 6ኛ፣ ሁለንተናዊ መስክ።

(መስኮች፣ በሚያያዙ ማስተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ (Planes: “the conjunctive syntheses”/2)) ለእነዚህ መስኮች፣ እንደ ጀርባ ምሶሶ ሆነው የሚቆሙና የሚያገለግሉ ስምንት አድማሶች ወይንም መለኪያውች አሉ። ( አድማሶች፣ በሚያያይዙ ማስተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ፣(Dimensions: “the connective syntheses”))

1ኛ፣ ስነ፥መንግሥትና ሕግ 2ኛ፣ ማህበረሰብ ና ስነ፣ምግባር 3 ኛ፣ ቤተሰብና ፍቅር 4ኛ፣ የሰው፥ልጅ ና ተስፋ፥ብርሃኑ 5ኛ፣ የሰው፥ዘርና ሕሊና 6ኛ፣ ስነ፥ፍጥረትና ሃይማኖት 7ኛ፣ ሰማያታትና ዕምነት 8ኛ፣ እግዚአብሄር/ ሁለንተናዊነት ና ምሕረት

Page 72: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

72

በነዚህ አድማሳት መሃከል አያሌ የሚያወራረሱና የሚያጠላለፉ አገናኝ ከፍሎች ሲኖሩ፣ እየተቀባበሉ እርስበርስ የሚያነቃቁ መስተጋብሮችም አሉ። (ተወራራሽ ፥ ክፍሎች፣ በሚስተያዩ/ በሚመዛዘኑ ማስተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ፣(Cross‐sections: reflective syntheses)) እነዚህ አድማሶች የየራሳቸው ማዕከላዊ ምሶሶ / የሚስቡ፣ የሚወደዱ ልዩ ቁም ነገሮች/ አሏቸው። (ማዕካላዊ ምሶሶዎች፣ በሚያለያዩ ማሰተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ፣ (Axes: “the disjunctive Syntheses” ))

1ኛ፣ ሰብዓዊነት (ሰ) 2ኛ፣ ስነ፥አይምሮ/ ንቃተ፥ሕሊና (ሕ) 3ኛ፣ ኪነት (ኪ) 4ኛ፣ መድረሻ፥ግብ (ግ) 5ኛ፣ ቁሳቁስ (ቁ/m) 6ኛ፣ ስነ፥ሃይል (ሃ/E) 7ኛ፣ ብርሃን (ብ/c) 8ኛ፣ ምንጩ (ም)

እንዳጋጣሚ ሆኖ ክንፈ የበድሉን ጉዞ ፍታት እንዲያገናዝቡት ለምንባብ የጋበዛቸውን ሰባት ከቀውጢው ጉዞ

የተረፉ ጓደኞቹን ሲያስተውል፣ ህይወት ባጠቃላዩ ብቻ ሳይሆን በግል ህይወትም ሰባት አድማሶች አሉት

ያሰኛል። በመሆኑም ምንአልባትም ቁም ነገሩ ፣ ሁሉም፣ ከሰውም ሰው ሆኖ፣ በዛም አነሰ፣ የራሱ ማህበራዊ

ግንኙነት ከሚፈጥርለት አድማሳቱ ጋር ሰብዓዊ መስተጋብር ውስጥ መገኘቱ ላይ ይመስላል፤ ይህ እስቲሆን

ጀንበር ካልጠለቀች።

ስለሆነም እንዳጋጣሚም ሆኖ ካመት በኋላ ይህን በማስተዋል፣ እንዳው ለዕውቀቱም ያህል ሆነ አንዳንድ ፍሬ

ነገሮችን ለመመዝገብ ያህል፣ ለምንባብ ግብዣ፣ አብረው የተላኩትን አባሪ ደብዳቤዎች፣ ክንፈ እንደየራሱ

አድማስ የተመላከተ በመሰለው መንገድ እንዳየው፣ ከጉዞ ፍታቱ ጋር፣ እገሌ ከገሌ ሳይባል እዚህ ተደምሮ

ወጥቷል። በተጨማሪ በዚህ ዓመት፣ የ„ህብረ ቅላጼው ሃሳብ“/ the Harmony Model/ በአማርኛ

ተተርጉሞ ከነማብራሪያው ጋር፣ እንዲሁም አንዳንድ የትርጉም ሙከራዎች፣ እዚህ ስብስብ ውስጥ

ታክለዋል። ሌላ ተጨማሪ ወይንም ተወራራሽ ማስታወሻና ሃሳብ: -

http://guzoliyu.wordpress.com/ - ድረ፥ገጽ ላይ ይገኛል።

አድማሶቹ እላይ እንደተዘረዘሩት የሚከተሉት ናቸው፡/

1ኛ፣ ስነ፥መንግሥትና ሕግ 2ኛ፣ ማህበረሰብ ና ስነ፣ምግባር

Page 73: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

73

3 ኛ፣ ቤተሰብና ፍቅር 4ኛ፣ የሰው፥ልጅ ና ተስፋ፥ብርሃኑ 5ኛ፣ የሰው፥ዘርና ሕሊና 6ኛ፣ ስነ፥ፍጥረትና ሃይማኖት 7ኛ፣ ሰማያታትና ዕምነት 8ኛ፣ እግዚአብሄር/ ሁለንተናዊነት ና ምሕረት

ስምንተኛው አድማስ መቼም፣ በኪነ ጥበቡ ያንብበው ከማለት ሌላ የሚጨመር ነገር የለም፤ አራተኛው ግን፣

ሁኔታው ባይፈቅድለት ይሁን ወይንም ከልቡ ከሰውም ሰው ስለሆነ ፣ እርሱ ይህን አነበበ አላነበበ ፣

የተፈጥሮ እርምጃ ልዪነት አያመጣም ማለቱ ይሆን አይታወቅም፣ እስካሁን ለምንባቡ አልበቃም። (**

በነገራችን ላይ ጉዞ ፍታት የዛሬ ዓመት ሲወጣ ፣ እንደዋዛ መግቢያው ላይ የሚከተለው ተብሎ ነበር፥

„ባለ ሥልጣኑማ፣ አምባ ጓሮ ፈጥሮ፣ የተተራመሰውን ጭንቅላቱን ያዳነ መስሎት፣ በህሊናው ፈርዶ

(ህሊናው ከመወለዱ በፊት) አምባገነን ይሆንና ሃገርና ሰው ያተራምሳል። “

ይህች ጉዳይ፣ ግቢ ነፍስ ውጪ ነፍስ በምትሆንበትም ሰዓት እንዲሁ ሆና ቀርታ እንደሆን

የሚታወቀው በወዲያኛው ዓለም ነው!!

ያም ሆነ ይህ ግን፣ ባመቱ ያካባቢው ሰዎችና ነገሮችም እንደተገለባበጡ፣ የለም እንደተሸጋሸጉ እንበል፣ ልብ

ማለትም ያሻል! አዎ! ትንሽም ቢሆን ይገርማል፤ „ከጉዞ ፍታቱ ማስታወሻ“ አርስት ጋር

„/የሚያንቀዠቅዠውን/ `መንገድ አስወሰዶ፣ አንድ ቀን እስኪደፋው ድረስ፣ ካላባዘነ አይለቀው ነገር፣“

እንደ ተባለው ነው የሆነው። እንዲም ሆነ እንዲያ፣ እግዜሩ ሁላችንንም ይቅር ይበለንና!

ህ . ብ 12/2012 / ገና 2013

(** ያ ሁሉ አልፎ በ8/2015 በኣካል ለመገናኘትና ብዙ ተመሳሳይፍሬ ነገሮችን ለመንጋር ተችሏል፣ ብከጉዞ ፍታት ግብዣ ጭምር

Page 74: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

74

ለሰባቱም አድማሳት የተላለፈው መልዕክት (***

የምንባብ ግብዣ፦ ገና 2012

_______________________________________________________________________________

ለእያንዳንዱ የተላከው የተለየው ማስታወሻ በኢታሊክስ ከፍ የተደረገው ነው _______________________________________________________________________________

ለአንደኛው አድማስ

ሰላም እንደምን ሰነበትህ ?

ዓመት ባመት እየተፈራረቀ ፣ አንድ ገና ሌላውን ሲተካ፣ መቼም እች እስትንፋስ እስተቆየች ድረስ ግዜው በተጫነው ፈረሱ ሲጋልብ ወደርም የለውም። አሰስ ገሰሱንም ፣ ውቡንና ደጉንም ተሸክሞ፣ ልዩነትን ከቁም ነገር ሳይቆጥር፣ ህይወት ይኸው ነዋ ብሎ፣ ሲኖጉድ ሲንጎዳጎድ፣በተለይም ነገር ካገናዘቡ በኋላ፣ የረባ ቁም ነገርም ለማከናወን ፋታ ሳይሰጥ፣ መሄዱ ትንሽ ቅር ያሰኛል።

ይገርማል፣ እስቲ ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል! እኔም፣ ሰሞኑን ሁሌ በህይወቴ ውስጥ ቀላል ሚና ያልተጫወተውን የተወሰነ ጊዜ በሚመለከት ማስተወሻዎቼን ከጫጫርኩ፣ጉዳዮቹ እራሳቸው የተከሰቱበትን የራሴን የያኔውን ዕድሜዬን ሊሞላ ምንም አልቀረውም። በመሆኑም መጫጭሮቹ ጨለማ ውስጥ ሳጥን

ከሚያሞቁ፣ ለምን እንዳው እንደወረዱ ለባለ ጉዳዮችና ፣ ከሆነም፣ ነገርና ቁም-ነገር ለሚገባቸው- ቢወዱትም

ቢጠሉት - ለምንባብና ለግንዛቤ አላቀርብላቸውም ብዬ ለድረ ገጽ ዕትምት/ ለጊዜው ለግል ንባብ ብቻ/ ሰሞኑን እያዘጋጀኋቸው ነበር። ታቅፌያቸው፣ የኔም ጀንበር ከምትጠልቅ በፊትና ፣ መብራቱ፣ አንጸባረቀ ጭላንጭል ሆነ፣ የጋን መብራት ሆኖ እንዳይቀር።

………

ነ ገ ር ግ ን፣ ይህን ከማድረጌ በፊት፣ ለልምዴ መሰረት ሆኖ ያዘጋጀኝን ወሳኙን ጊዜ፣ ምን ጊዜም ከማልረሳው

ከብዙ የክፉ ቀን ትዝታ ጋር ያሳለፍኩት ፣ በያኔው ማንነቱ ምንጊዜም ከማከብረው ከ ``ታሪኩ`` ጋር ስለሆ ነ፣

(ዛሬ ስለኔም ሆነ ስለፈለገው የፈለገውን ቢያስብም) ፣እንዳው ለጨውነትም ሆነ፣ በትዕይንቱ ውስጥ የተጠቀሰ

ባለ ጉዳይ በመሆኑ፣ ይህን ማስታወሻ እንዲያነበው ሲሆ ን ከማንም በፊት ልጋብዘው በወደድኩ ነበር። ከ

``ታሪኩ`` ጋር አድራሻም ሆነ ግንኙነት ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ሰለሌለኝ ግን፣ እንዴት እንደማደርሰው ለጊዜው

አላውቅም። ያለው ኢትዮጵያም ሰለሆነና የሃገራችን የነፃነት ንፋስም አሁንም ከድሮው ባላነሰ /ረቀቅ አለ እንጂ/ የታፈነ ሰለሆነም ትንሽ ያሳስበኛል። ያም ሆነ ይህ፣ ምናልባት አድራሻው ባንተ በኩል የሚገኝ ከሆነ፣ ወይ ብታስታውቀኝ ወይንም በዕርግጠኝነት፣ ለማንበብ ፈቃደኛ ከሆነ ብትሰጠው ወይንም ድረ ገጹን ብታመለክተው ደስ ይለኛል። እንዳውም ሳስታውስ፣ የሚፈጠረውን ክስተት ይተነብይ ይመስል፣ እንዳው እንደጨዋታም ይሁን በአንክሮ፣ የነገሮችን ማስታውሻ ዎች በተከሠቱበት በዛው ወቅት፣ ሳይነፍስባቸው ከወረቀት ጋር ማገናኘት ሲያልፍ ትምህርት አዘል ለመሆኑ፣ የምክሩ ባለቤት እርሱ ነው፣ ለማለት እችላለሁ።

ሌላው ባለጉዳይ `` በየነ`` ስለሆነና፣ለ እርሱም ያለኝ አክብሮ ት ከ `` ታሪኩ`` ያላነሰ በመሆኑም ብቻ ሳይሆን፣ በተፈጠረው የጊዜው ስንልቦናዊ ትዕይንት ውስጥ ዓይነተኛ ቦታ ስለነበረው፣ በሰፊው በስልክ ካጫወትኩት ባኋላ እንዲያነበው ልኬለታለሁ። ያለበት የጤንነቱ ሁኔታ ግን ስላሰሰበኝ፣ ያለፈ የህሊና ክንውን ውስጥ ገብቶ ማተራመሱ በጤንነቱ ላይ፣ በተለይም ስነ ልቦናዊ ተፅዕኖ እንደማይኖረው ካረጋገጥኩ በኋላ ና ፈቃደኝነቱን ደጋግሜ በመጠየቅ ምንም ችግር በዚህ አኳያ እንደሌለበት ከአስታወቀኝ በኋላ ነው፣ የላኩለት።

በተረፈ የማስታወሻዎቹን ይዘትና በአብዛኛው ስነ ልቦናዊ ጉዳዩን በሚመለከት ` ብጣሽ ግንዛቤ ` ና ` የህሊና

ማሳሰቢያ ` ብየ ከሰነዘርኩት ሃሳብ ሌላ ብዙም ለመጨመር አልፈልግም። ባጠቃላይ ብቻ፣ ምናልባትም የሆነ

ቦታ ወይንም በየአጋጣሚው በተለይም ከ 2004 መጨረሻ ጀምሮ፣ ለእኔ፦ ህይወት ማለት፦ ፍልስፍናና ዕውቀት ብቻ መሆኑን እዚህም ለማመልከት እችላለሁ። ይኸ፣ ሁሉንም የሚያተራምሰው ጭንቅላት፣ ለመሸከም እስከቻለው አቅምና ጊዜ ድረስ።

Page 75: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

75

ከዚህ ሌላ፣ ዋናው ነገር፣ በዚህ አንጻር በፖለቲካ ስነ ልቦናዊው ጎን፣ይህ በእርግጠኝነት- በ``በድሉ`` ስነ ልቦናዊ

ሂደት ውስጥ ስለሆ ነው ክስተት፣ ለተመራመረበት ፣ ዛሬ ላለንበት የፖለቲካ ማጥ ሁሉ ሳይቀር፣ አንዳንድ ቁም ነገር ይገኝበት ይሆናል ብዬ ማመኔ ነው ። እንዲህም ሆኖ፣ ስሜታዊነት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድናውን ይቀንስ እንደ ሆን እንጂ ፣ ለይቶለት ስለማይሰናበት፣ የማናችሁንም ስሜት በዚህ ምንባብ ሳቢያ ከነካካሁ፤

ለስሜታዊነቱ፣ ወይ እኔው እጠየቅበታለሁ ወይንም ህሊናቸው የሚያናግራቸው ሌላ ከሆ ነ፣ ጉዳዩን፣ ከ `

እለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ እንደዚህ ዞሮበት ነበረ ` ብለው እንድያልፉት በተለይ ባለጉዳዮቹን በሙሉ

እጠይቃለሁ። እኔ ለማስታወሻው የምሰጠው የሚበልጠው ዋጋ/ value ከተዋናዮቹ ስሜታዊ ማንነት ይልቅ፣

ትውልዳችንን ላተራመሰው ለክንውኑ ማህበራው ጉዳት ነው፤ /ኢትየጵያ ብቻ ሳይሆን/።

ባጭሩ፣

` ብጣሽ ግንዛቤ ` ውስጥ እንደሚከተለው ለማመልከት እንደሞከርኩት ነው፦

ክንፈ ስለ በድሉ፣ እንዲታወቅ ያህል ብቻ፣ አንድ ሁለት ነገር ለግንዛቤ ላሳስብ ቢል፣ ሳይንዛዛ የሚከተሉት ይበቃሉ፦

1. የበድሉን ማስታወሻ ላደባባይ ለማብቃት በተዘዋዋሪ አንዱም ያነሳሳው የግል ሥነ ልቦናዊ ድርሰት

ለመዘክዘክ ሳይሆን፣ በኛ ትውልድ ታሪክ ውስጥ እንደ ምሳሌ ` በድሉን` ብንወስደው፣ መጨረሻው ልክ በድሉ

`እንደ ቃዠው` የተከናወነባቸው መዓት ሁኔታዎች እንደነበሩና

ዛሬም እንዳሉ ሰለሚታወቅ ነው።

2. ይህም ዛሬ ቀስ በቀስም ቢሆን ባገራችን ብቻ ሳይሆን በዓለምም የአደባባይ ዕውቀት እየሆነ መጥቷል።

3. የብዙ ቡድኖችም ሆነ ለሥልጣን የበቁት ታሪክና ዕውነታ እየወጣ፣ የበድሉን ቅዠት ዕውነት የሆነ

ስላደረገው፣ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አልፎ፣ እንደ `በድሉ፣ `መንታ ወንድሙን - ክንፈን` - ለመገናኘት

የታደለው በጣት የሚቆጠር ብቻ መሆኑን መገመት ይቻላል ።

ይህንን ለመገመት ላንዳፍታ ያህል፣ በድሉ የገባበትን ትዕይንት በታጠቁ ሃይሎች ውስጥ ቢሆን ኖሮ ብሎ በዓይነ ህሊና ማገናዘብ ይበቃል።

እርግጥ፣ ጉዞ ፍታቱ በሌላ የ `ማርያም መንገድ` በሆነ ተብሎ ሊያስመኝም ይችላል፣ እንዳውም ተገቢ ነው ።

ህይወት ግን` የኮንሰርት ምርጫ ` ስላልሆነ አልሆነም።

ሆ ኖ ም ከእንድዚህ ዓይነት መዓት ግን፣ ወደ ፊት እንዲያወጣን ሌላው ቢቀር ለመጭው ትውልድ የሰላሙን

መንገድ መመኘት ያስፈልጋል (ትግሉን ወዘተ.. ... .. ለባለተረኛው ለመተው ከተፈለገም) ።

መልካም በዓልና ጊዜ !

ከልባዊ ሰላምታ ጋር

_______________________________________________________________

PS. ማስታወሻውን ከዚህ ጋር አባሪ፣ አድርጌልሃለሁ። ያገናዝባሉ ብዬ በምገምትበት ሰው ዘንድ በድረ ገጽ አደባባይ ከማውጣቴ በፊት ላንተ ምንባብ ብቻ እንዲሆን እጠይቅሃለሁ። ባለፉት ዓመታት በጋራ መልክትና

ዜና ለምንቀያየራቸው ወዳጆች፣ ማለትም፣ ተመሳሳይ የ `ምንባብ ግብዣዬ` ን ግን ልኬላቸዋለሁ።

---------------------------------------------------------------------------------------------------------

------

Page 76: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

76

ለሁለተኛው አድማስ

ሰላም እንደምን ሰነበትህ ?

ዓመት ባመት እየተፈራረቀ ፣ አንድ ገና ሌላውን ሲተካ፣ መቼም እች እስትንፋስ እስተቆየች ድረስ ግዜው በተጫነው ፈረሱ ሲጋልብ ወደርም የለውም። አሰስ ገሰሱንም ፣ ውቡንና ደጉንም ተሸክሞ፣ ልዩነትን ከቁም ነገር ሳይቆጥር፣ ህይወት ይኸው ነዋ ብሎ፣ ሲኖጉድ ሲንጎዳጎድ፣በተለይም ነገር ካገናዘቡ በኋላ፣ የረባ ቁም ነገርም ለማከናወን ፋታ ሳይሰጥ፣ መሄዱ ትንሽ ቅር ያሰኛል።

ይገርማል፣ እስቲ ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል! እኔም፣ ሰሞኑን ሁሌ በህይወቴ ውስጥ ቀላል ሚና ያልተጫወተውን የተወሰነ ጊዜ በሚመለከት ማስተወሻዎቼን ከጫጫርኩ፣ጉዳዮቹ እራሳቸው የተከሰቱበትን የራሴን የያኔውን ዕድሜዬን ሊሞላ ምንም አልቀረውም። በመሆኑም መጫጭሮቹ ጨለማ ውስጥ ሳጥን

ከሚያሞቁ፣ ለምን እንዳው እንደወረዱ ለባለ ጉዳዮችና ፣ ከሆነም፣ ነገርና ቁም-ነገር ለሚገባቸው- ቢወዱትም

ቢጠሉት - ለምንባብና ለግንዛቤ አላቀርብላቸውም ብዬ ለድረ ገጽ ዕትምት/ ለጊዜው ለግል ንባብ ብቻ/ ሰሞኑን እያዘጋጀኋቸው ነበር። ታቅፌያቸው፣ የኔም ጀንበር ከምትጠልቅ በፊትና ፣ መብራቱ፣ አንጸባረቀ ጭላንጭል ሆነ፣ የጋን መብራት ሆኖ እንዳይቀር።

መቼም ምን ታደርገዋለህ፣ በአንጻሩ ጊዜው ያስከተለውም ቢሆን፣ ከሰህተት ሙሉ በሙሉ ነጻ ካልሆነ፣ ከብዙ የጋለ የጋራ የወጣትነት የትግል ትዝታ ጋር፣ ዓለምን በጉልበት እንቀይራለን ብለን በምንድክምበት ጊዜ፣ ወደር በማላገኝለት የማደራጀት ጥበብ ኢትዮጵያ ተመልሰህ ማንን አግኝተህ፣ ማንን ታደንቃለህ ብባል ካንተ በላይ በውነት የምጠራው ያለኝ አይመስለኝም። ከሃገር ቤት ከተሰደድን በኋላም፣ ይህን ከዚህ ጋር አባሪ

የማደርግልህን ``ማሰታወሻዎቼን`` ልክ በምጭርበት የግል ቀውጢ ሰሞን፣ የላክልኝ `` የእናደራጅ ጥሪ `` ደብዳቤዎች ይዘት ሁሉ፣ አንድ ባንድ ዛሬ ድረስ ሃይላቸው ትዝ ይለኛል። ትዝታው ብቻ ሳይሆን ፣ ከማንም

የበለጠ አንተን ``እምቢ`` ለማለት የነበረኝም የያኔው የህሊና ትግል እጅግ ከባድ እንደነበረና ነፍሴን

እንዳስጨነቃት አሁን ድረስ ይሰማኛል። ለምን ቢባል `ክርስቶስ ለሥጋው አደላ` እንደሚባለው ብቻ ሳይሆን፣

እዚህ ማስታወሻ ውስጥ ትረዳዋለህ ብዬ እንደማምነው፣ ከሁሉም በላይ ከተፈጠረብኝ ክስተት በኋላ

በሁለመናዬ ባላመንኩበት ጉዳይና ዓለማዊ አገነዛዘብ /World outlook/ Weltanschauung / ፣ ሳልቀበለው፣ እያስመሰልኩ፣ የህይወት ትዕይንት ውስጥ ማተራመስ ህሊናዬ አለመቀበሉ ዋናው ነበር። ከዚህ

በላይም፣ የራሴንም ` መንፈሳዊ` ማንነት ገና በማተራመስ ላይ እንደነበርኩና፣ ያንድ ሰው እድሜ በመሃል ቢያልፍም፣ የእምቢታዬን ምክንያት ያኔ አጥጋቢ ሆኖ ባታገኘውም፣ ዛሬ ፣ ቢያንስ ለኋሊት ማገናዘቢያ ማስታወሻው ያገለግልሃል ብዬ አምናለሁ። እንደዚያም ስለሆ ነ፣ እኔም እያዘንኩ ፣ ከይቅርታ ጋር፣ በግል አንተን ያኔ እንዳሳዘንኩ ባውቅም፣ በእኔ ዓይን የኋላ ኋላ ብዙውን ነገር፣ የዓለም ለውጥም ተጨምሮበት፣ ግልፅ ስላደረገልኝ፣ በዛ አቅጣጫ በመወሰኔ ቅር አይለኝም። እንግዲህ፣ እንደሚባለው፣ ውሃው በድልድዩ ሥር በዚህም ፈሰሰ፣ በዛኛው፤ በህይወት ትግል ውስጥ ከተዋወቅኋቸው ውስጥ፣ ከፍተኛ አክብሮት ካሉኝ ውስጥ አንዱ ሰለሆንክ፣ ለግል ምንባብም ቢሆ ን፣ ለማንበብ ለሚፈልጉና መሠረት ሃሳቡ ይገባቸው ይሆናል ብዬ ለማምናቸው በድረገፅ ላይ ከመልቀቄ በፊት፣ እንዳው ድንገት አይተኸው እንዳትገረም፣ ለጨውነት ያህል እንድታየው መላኬ ነው።

በተረፈ የማስታወሻዎቹን ይዘትና በአብዛኛው ስነ ልቦናዊ ጉዳዩን በሚመለከት ` ብጣሽ ግንዛቤ ` ና ` የህሊና

ማሳሰቢያ ` ብየ ከሰነዘርኩት ሃሳብ ሌላ ብዙም ለመጨመር አልፈልግም። ባጠቃላይ ብቻ፣ ምናልባትም የሆነ

ቦታ ወይንም በየአጋጣሚው በተለይም ከ 2004 መጨረሻ ጀምሮ፣ ለእኔ፦ ህይወት ማለት፦ ፍልስፍናና

ዕውቀት ብቻ መሆኑን እዚህም ለማመልከት እችላለሁ። ይኸ፣ ሁሉንም የሚያተራምሰው ጭንቅላት፣ ለመሸከም እስከቻለው አቅምና ጊዜ ድረስ።

ከዚህ ሌላ፣ ዋናው ነገር፣ በዚህ አንጻር በፖለቲካ ስነ ልቦናዊው ጎን፣ይህ በእርግጠኝነት- በ``በድሉ`` ስነ ልቦናዊ ሂደት ውስጥ ስለሆ ነው ክስተት፣ ለተመራመረበት ፣ ዛሬ ላለንበት የፖለቲካ ማጥ ሁሉ ሳይቀር፣ አንዳንድ ቁም ነገር ይገኝበት ይሆናል ብዬ ማመኔ ነው ። እንዲህም ሆኖ፣ ስሜታዊነት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድናውን ይቀንስ እንደ ሆን እንጂ ፣ ለይቶለት ስለማይሰናበት፣ የማናችሁንም ስሜት በዚህ ምንባብ ሳቢያ ከነካካሁ፤

ለስሜታዊነቱ፣ ወይ እኔው እጠየቅበታለሁ ወይንም ህሊናቸው የሚያናግራቸው ሌላ ከሆ ነ፣ ጉዳዩን፣ ከ `

እለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ እንደዚህ ዞሮበት ነበረ ` ብለው እንድያልፉት በተለይ ባለጉዳዮቹን በሙሉ

Page 77: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

77

እጠይቃለሁ። እኔ ለማስታወሻው የምሰጠው የሚበልጠው ዋጋ/ value ከተዋናዮቹ ስሜታዊ ማንነት ይልቅ፣

ትውልዳችንን ላተራመሰው ለክንውኑ ማህበራው ጉዳት ነው፤ /ኢትየጵያ ብቻ ሳይሆን/።

ባጭሩ፣

` ብጣሽ ግንዛቤ ` ውስጥ እንደሚከተለው ለማመልከት እንደሞከርኩት ነው፦

ክንፈ ስለ በድሉ፣ እንዲታወቅ ያህል ብቻ፣ አንድ ሁለት ነገር ለግንዛቤ ላሳስብ ቢል፣ ሳይንዛዛ የሚከተሉት ይበቃሉ፦

1. የበድሉን ማስታወሻ ላደባባይ ለማብቃት በተዘዋዋሪ አንዱም ያነሳሳው የግል ሥነ ልቦናዊ ድርሰት

ለመዘክዘክ ሳይሆን፣ በኛ ትውልድ ታሪክ ውስጥ እንደ ምሳሌ ` በድሉን` ብንወስደው፣ መጨረሻው ልክ በድሉ

`እንደ ቃዠው` የተከናወነባቸው መዓት ሁኔታዎች እንደነበሩና

ዛሬም እንዳሉ ሰለሚታወቅ ነው።

2. ይህም ዛሬ ቀስ በቀስም ቢሆን ባገራችን ብቻ ሳይሆን በዓለምም የአደባባይ ዕውቀት እየሆነ መጥቷል።

3. የብዙ ቡድኖችም ሆነ ለሥልጣን የበቁት ታሪክና ዕውነታ እየወጣ፣ የበድሉን ቅዠት ዕውነት የሆነ

ስላደረገው፣ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አልፎ፣ እንደ `በድሉ፣ `መንታ ወንድሙን - ክንፈን` - ለመገናኘት

የታደለው በጣት የሚቆጠር ብቻ መሆኑን መገመት ይቻላል ።

ይህንን ለመገመት ላንዳፍታ ያህል፣ በድሉ የገባበትን ትዕይንት በታጠቁ ሃይሎች ውስጥ ቢሆን ኖሮ ብሎ በዓይነ ህሊና ማገናዘብ ይበቃል።

እርግጥ፣ ጉዞ ፍታቱ በሌላ የ `ማርያም መንገድ` በሆነ ተብሎ ሊያስመኝም ይችላል፣ እንዳውም ተገቢ ነው ።

ህይወት ግን` የኮንሰርት ምርጫ ` ስላልሆነ አልሆነም።

ሆ ኖ ም ከእንድዚህ ዓይነት መዓት ግን፣ ወደ ፊት እንዲያወጣን ሌላው ቢቀር ለመጭው ትውልድ የሰላሙን

መንገድ መመኘት ያስፈልጋል (ትግሉን ወዘተ.. ... .. ለባለተረኛው ለመተው ከተፈለገም) ።

መልካም በዓልና ጊዜ !

ከልባዊ ሰላምታ ጋር

_______________________________________________________________

PS. ማስታወሻውን ከዚህ ጋር አባሪ፣ አድርጌልሃለሁ። ያገናዝባሉ ብዬ በምገምትበት ሰው ዘንድ በድረ ገጽ አደባባይ ከማውጣቴ በፊት ላንተ ምንባብ ብቻ እንዲሆን እጠይቅሃለሁ። ባለፉት ዓመታት በጋራ መልክትና

ዜና ለምንቀያየራቸው ወዳጆች፣ ማለትም፣ ተመሳሳይ የ `ምንባብ ግብዣዬ` ን ግን ልኬላቸዋለሁ።

---------------------------------------------------------------------------------------------------------

------

ለሶስተኛው አድማስ

ሰላም እንደምን ሰነበትህ ?

ዓመት ባመት እየተፈራረቀ ፣ አንድ ገና ሌላውን ሲተካ፣ መቼም እች እስትንፋስ እስተቆየች ድረስ ግዜው በተጫነው ፈረሱ ሲጋልብ ወደርም የለውም። አሰስ ገሰሱንም ፣ ውቡንና ደጉንም ተሸክሞ፣ ልዩነትን ከቁም ነገር ሳይቆጥር፣ ህይወት ይኸው ነዋ ብሎ፣ ሲኖጉድ ሲንጎዳጎድ፣በተለይም ነገር ካገናዘቡ በኋላ፣ የረባ ቁም ነገርም ለማከናወን ፋታ ሳይሰጥ፣ መሄዱ ትንሽ ቅር ያሰኛል።

Page 78: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

78

ይገርማል፣ እስቲ ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል! እኔም፣ ሰሞኑን ሁሌ በህይወቴ ውስጥ ቀላል ሚና

ያልተጫወተውን የተወሰነ ጊዜ በሚመለከት ማስተወሻዎቼን ከጫጫርኩ፣ጉዳዮቹ እራሳቸው የተከሰቱበትን የራሴን የያኔውን ዕድሜዬን ሊሞላ ምንም አልቀረውም። በመሆኑም መጫጭሮቹ ጨለማ ውስጥ ሳጥን

ከሚያሞቁ፣ ለምን እንዳው እንደወረዱ ለባለ ጉዳዮችና ፣ ከሆነም፣ ነገርና ቁም-ነገር ለሚገባቸው- ቢወዱትም

ቢጠሉት - ለምንባብና ለግንዛቤ አላቀርብላቸውም ብዬ ለድረ ገጽ ዕትምት/ ለጊዜው ለግል ንባብ ብቻ/ ሰሞኑን እያዘጋጀኋቸው ነበር። ታቅፌያቸው፣ የኔም ጀንበር ከምትጠልቅ በፊትና ፣ መብራቱ፣ አንጸባረቀ ጭላንጭል ሆነ፣ የጋን መብራት ሆኖ እንዳይቀር።

ማስታወሻዬን በዚህች መልዕክት አማካይነት፣ ከክፉ ቀን ትዝታ ጋር፣ በተለይም ለጽናትህ ከፍተኛ አክብሮት ስላለኝ ላንተም ይኸው እንግዲህ ፣ ለግል ምንባብም ቢሆ ን፣ ለማንበብ ለሚፈልጉና መሠረት ሃሳቡ ይገባቸው ይሆናል ብዬ ላማምናቸው በድረገጹ ላይ ከመልቀቄ በፊት፣ እንዳው ድንገት አይተኸው እንዳትገረም፣ ለጨውነት ያህል እንድታየው መላኬ ነው። በተረፈ አንድ ላ ይ ባሳለፍነው አጭርም ብትሆን ትንሽ የምታንከራትት ጊዜ፣ እኔ ያኔ ምሁርነቱ ባይነካካኝም እንኳን፣ መስለውም ይሁን ፥ ሆነው፣ ምሁርነት የሚያንጽባርቁትን ቢያንስ መለየት ስላላቃተኝ፣ ያንተ ደግሞ ገና ከመሰረትህ የምሁር ንጥረ ነገር ባለቤትነትህ ሰለማይሸሸግ ያኔውኑ የምመኝልህ ምሁራዊ እድገት ዛሬ ተሳክቶልህ ሳይ እንደራሴ ጉዳይ መደሰት ብቻ ሳይሆን፣ የወጣትነት ህልማችን እንዲም ሆነ እንዲያ በከንቱ አልነበረም ያሰኘኛል። ምክንያቱም የማሰቡን ችሎታ ለገሶን ሄዷልና። ለ ሁሉም ባይሆን ለአንዳንድ እንደ አንተ ዓይነቱ ብል ማጋነኔ አይደለም።

በተረፈ የማስታወሻዎቹን ይዘትና በአብዛኛው ስነ ልቦናዊ ጉዳዩን በሚመለከት ` ብጣሽ ግንዛቤ ` ና ` የህሊና

ማሳሰቢያ ` ብየ ከሰነዘርኩት ሃሳብ ሌላ ብዙም ለመጨመር አልፈልግም። ባጠቃላይ ብቻ፣ ምናልባትም የሆነ

ቦታ ወይንም በየአጋጣሚው በተለይም ከ 2004 መጨረሻ ጀምሮ፣ ለእኔ፦ ህይወት ማለት፦ ፍልስፍናና ዕውቀት ብቻ መሆኑን እዚህም ለማመልከት እችላለሁ። ይኸ፣ ሁሉንም የሚያተራምሰው ጭንቅላት፣ ለመሸከም እስከቻለው አቅምና ጊዜ ድረስ።

ከዚህ ሌላ፣ ዋናው ነገር፣ በዚህ አንጻር በፖለቲካ ስነ ልቦናዊው ጎን፣ይህ በእርግጠኝነት- በ``በድሉ`` ስነ ልቦናዊ ሂደት ውስጥ ስለሆ ነው ክስተት፣ ለተመራመረበት ፣ ዛሬ ላለንበት የፖለቲካ ማጥ ሁሉ ሳይቀር፣ አንዳንድ ቁም ነገር ይገኝበት ይሆናል ብዬ ማመኔ ነው ። እንዲህም ሆኖ፣ ስሜታዊነት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድናውን ይቀንስ እንደ ሆን እንጂ ፣ ለይቶለት ስለማይሰናበት፣ የማናችሁንም ስሜት በዚህ ምንባብ ሳቢያ ከነካካሁ፤

ለስሜታዊነቱ፣ ወይ እኔው እጠየቅበታለሁ ወይንም ህሊናቸው የሚያናግራቸው ሌላ ከሆ ነ፣ ጉዳዩን፣ ከ `

እለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ እንደዚህ ዞሮበት ነበረ ` ብለው እንድያልፉት በተለይ ባለጉዳዮቹን በሙሉ

እጠይቃለሁ። እኔ ለማስታወሻው የምሰጠው የሚበልጠው ዋጋ/ value ከተዋናዮቹ ስሜታዊ ማንነት ይልቅ፣

ትውልዳችንን ላተራመሰው ለክንውኑ ማህበራው ጉዳት ነው፤ /ኢትየጵያ ብቻ ሳይሆን/።

ባጭሩ፣

` ብጣሽ ግንዛቤ ` ውስጥ እንደሚከተለው ለማመልከት እንደሞከርኩት ነው፦

ክንፈ ስለ በድሉ፣ እንዲታወቅ ያህል ብቻ፣ አንድ ሁለት ነገር ለግንዛቤ ላሳስብ ቢል፣ ሳይንዛዛ የሚከተሉት ይበቃሉ፦

1. የበድሉን ማስታወሻ ላደባባይ ለማብቃት በተዘዋዋሪ አንዱም ያነሳሳው የግል ሥነ ልቦናዊ ድርሰት

ለመዘክዘክ ሳይሆን፣ በኛ ትውልድ ታሪክ ውስጥ እንደ ምሳሌ ` በድሉን` ብንወስደው፣ መጨረሻው ልክ በድሉ

`እንደ ቃዠው` የተከናወነባቸው መዓት ሁኔታዎች እንደነበሩና

ዛሬም እንዳሉ ሰለሚታወቅ ነው።

2. ይህም ዛሬ ቀስ በቀስም ቢሆን ባገራችን ብቻ ሳይሆን በዓለምም የአደባባይ ዕውቀት እየሆነ መጥቷል።

3. የብዙ ቡድኖችም ሆነ ለሥልጣን የበቁት ታሪክና ዕውነታ እየወጣ፣ የበድሉን ቅዠት ዕውነት የሆነ

ስላደረገው፣ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አልፎ፣ እንደ `በድሉ፣ `መንታ ወንድሙን - ክንፈን` - ለመገናኘት የታደለው በጣት የሚቆጠር ብቻ መሆኑን መገመት ይቻላል ።

Page 79: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

79

ይህንን ለመገመት ላንዳፍታ ያህል፣ በድሉ የገባበትን ትዕይንት በታጠቁ ሃይሎች ውስጥ ቢሆን ኖሮ ብሎ በዓይነ ህሊና ማገናዘብ ይበቃል።

እርግጥ፣ ጉዞ ፍታቱ በሌላ የ `ማርያም መንገድ` በሆነ ተብሎ ሊያስመኝም ይችላል፣ እንዳውም ተገቢ ነው ።

ህይወት ግን` የኮንሰርት ምርጫ ` ስላልሆነ አልሆነም።

ሆ ኖ ም ከእንድዚህ ዓይነት መዓት ግን፣ ወደ ፊት እንዲያወጣን ሌላው ቢቀር ለመጭው ትውልድ የሰላሙን

መንገድ መመኘት ያስፈልጋል (ትግሉን ወዘተ.. ... .. ለባለተረኛው ለመተው ከተፈለገም) ።

መልካም በዓልና ጊዜ !

ከልባዊ ሰላምታ ጋር

_______________________________________________________________

PS. ማስታወሻውን ከዚህ ጋር አባሪ፣ አድርጌልሃለሁ። ያገናዝባሉ ብዬ በምገምትበት ሰው ዘንድ በድረ ገጽ አደባባይ ከማውጣቴ በፊት ላንተ ምንባብ ብቻ እንዲሆን እጠይቅሃለሁ። ባለፉት ዓመታት በጋራ መልክትና

ዜና ለምንቀያየራቸው ወዳጆች፣ ማለትም፣ ተመሳሳይ የ `ምንባብ ግብዣዬ` ን ግን ልኬላቸዋለሁ።

---------------------------------------------------------------------------------------------------------

------

ለአራተኛው አድማስ

ሰላም! ሰላም! ለውድ „ ታሪኩ“ ?

ከብዙ የክፉ ቀን ትዝታ ጋር ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት በሙሉ ምንጊዜም ከህሊናዬ ያልጠፋኽው ወንድሜ ! እንደምን እንደምን አለህ? ጊዜው እንደ ደራሽ ውሃ ስለሚነጉድ እንዳው እንደምን ሰነበትህ ብል ብቻ ይበጃል መሰለኝ?

ዓይነት ከበዛው ከዚህ ጊዜ ሁሉ ወዲህ አንተን በትላንትናው በኢትዮጵያ የገና ዕለት አግኝቼ በስልክ ድምጽህን ስለሰማሁየተሰማኝን ደስታ መቼም በቃላትና በአሃዝ ባልገልጸው ይሻለኛል፤ ወይንም እንዳው በደፈናው ወድ ማዶ ከተሻገሩ ወዳጆቻችን ውስጥ አንዱን ያገኘሁም ነው የመሰለኝ ብዬ ባጠቃልለው ይሻላል።(**

ዓመት ባመት እየተፈራረቀ ፣ አንድ ገና ሌላውን ሲተካ፣ መቼም እች እስትንፋስ እስተቆየች ድረስ ጌዜው በተጫነው ፈረሱ ሲጋልብ ወደርም የለውም። አሰስ ገሰሱንም ፣ ውቡንና ደጉንም ተሸክሞ፣ ልዩነትን ከቁም ነገር ሳይቆጥር፣ ህይወት ይኸው ነዋ ብሎ፣ ሲኖጉድ ሲንጎዳጎድ፣በተለይም ነገር ካገናዘቡ በኋላ፣ የረባ ቁም ነገርም ለማከናወን ፋታ ሳይሰጥ፣ መሄዱ ትንሽ ቅር ማሰኘቱ አይቀርም።

ይገርማል፣ እስቲ ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል! እኔም፣ ሁሌ በህይወቴ ውስጥ ቀላል ሚና ያልተጫወተውን የተወሰነ ጊዜ በሚመለከት ማስተወሻዎቼን ከጫጫርኩ፣ጉዳዮቹ እራሳቸው የተከሰቱበትን የራሴን የያኔውን ዕድሜዬን ሊሞላ ምንም አልቀረውም። በመሆኑም መጫጭሮቹ ጨለማ ውስጥ ሳጥን ከሚያሞቁ፣ ለምን

እንዳው እንደወረዱ ለባለ ጉዳዮችና ፣ ከሆነም፣ ነገርና ቁም-ነገር ለሚገባቸው- ቢወዱትም ቢጠሉት -

ለምንባብና ለግንዛቤ አላቀርብላቸውም ብዬ ለድረ ገጽ ዕትምት/ ለጊዜው ለግል ንባብ ብቻ/ ሰሞኑን

እያዘጋጀኋቸው ነበር። ታቅፌያቸው፣ የኔም ጀንበር ከምትጠልቅ በፊትና ፣ መብራቱ፣ አንጸባረቀ ጭላንጭል ሆነ፣ የጋን መብራት ሆኖ እንዳይቀር።

ነገር ግን፣ ይህን ከማድረጌ በፊት፣ ለልምዴ መሰረት ሆኖ ያዘጋጀኝን ወሳኙን ጊዜ፣ ምን ጌዜም ከማልረሳው ከብዙ የክፉ ቀን ትዝታ ጋር ያሳለፍኩት፣ በያኔው ማንነትህ ምንጊዜም ከማከብርህ በመጀመሪያ ደረጃ ካንተ

Page 80: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

80

/ከ ታሪኩ/ ጋር ሰለሆነ፣ (ዛሬ ስለኔም ሆነ ስለፈለገው ጉዳይ የፈለገውን ዓይነት የአመለካከት ዝንባሌ ወይንም ግምት ማስተናገድ ብትፈለግ ያንተው ፈቃድ እንዳለ ሆኖ )፣ እንዳው ለጨውነትም ሆነ፣ በትዕይንቱ ውስጠም በቦታው ባትገኝም፣ በፍሬ ነገሩ የተመለከትህ ባለ ጉዳይ በመሆንህ፣ ይህን ማስታወሻ (ስነልቦናዊ ዝባዝንኬ ቢሆንም መጠነኛ ማህበራዊ መዘዝ ለመጠቆም በመሆኑ)፣ ሲሆን ከማንም በፊት ታነብ ዘንድ ለመስጠት በወደድኩ ነበር። ከአንተ ጋር አድራሻም ሆ ነ ግንኙነት ግን ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ስለሌለኝ እንዴት እንደማደርስህ ቸግሮኝ እነሆ ባሁኑ በኩል ላገኝህ መብቃቴና በስልክ ከአጫወትኩህ ወዲህ ለዚህ ምንባብ ስጋብዝህ እጅግ ደስ እያለኝ ነው። ይልቅም፣ ነዋሪነትህ ኢትዮጵያ ስለሆነና የሃገራችን የነጻነት ንፋስም አሁንም ከድሮው ባላነሰ / ረቀቅ አለ እንጂ/ የታፈነ ስለሆነም አሳስቦኝ ዛሬ እንኳን ባይሳካ አንድ ቀን ወደፊት ትደርስበት ይሆናል ብቻ በማለት ነበር ተስፋ የማደርገው።

እንደውነቱም ከሆነ ደግሞ ፣ በርግጠኝነት ለማንበብ ፈቃደኛ መሆንህንም ባለማወቄ እንዳው ድረ ገጹን የሚያገኝህ ሰውም እንዲያመለክትህ ብቻ ምኞቴም ነበር። በነገራችን ላይ፣ ታስታውስ እንደሆን፣ የሚፈጠረውን ክስተት ትተነብይ ይመስል፣ እንዳው እንደጨዋታም ይሁን በአንክሮ፣ የነገሮችን ማስታወሻዎች በተከሰቱበት በዛው ወቅት፣ ሳይነፍስባቸው ከወረቀት ጋር ማገናኘት ሲያልፍ ትምህርት አዘል ለመሆኑ፣ የምክሩ ባለቤት አንተ ስለነበርክ፣ ይህንን ማስታወሻ አንተም አይተህ መገረመህን ወይንም ባንተ ቋንቃ *ጉድ እኮ ነው* እንድትል ጽኑ ፍላጎት ከነበረኝ ብዙ ዓመታት አልፈዋል፣ ለማለት እችላለሁ። ሁሉም ነገር ግን ጊዜ አለው፣ እንደሚባለው። ግዜና ህይወት ሃላፊ ሆኖ ነው እንጂ፣ የዚህ ዓይነቱን ስንልቦናዊ ዝባዝንኬ ና ትርምስማ፣ ትላንት ላስታወስከው፣ እንደ ብርቅ እቆጥረው ለነበረው፣ በጊዜው በነበረው ማህበራዊ ማጥ ውስጥ ሰጥመው ከተለዪን ብዙ ወዳጆች መሃከል አንዱ ወጣት ፈላስፋችን፣ ለዮሃንስ ላደባባይ ከመዳረጌ በፊት በፈላስፋ መነጽሩ እንዲመረምርልኝ በሰጠሁት ነበር።

ሌላው ባለጉዳይ *በየነ* ስለሆነና፣ ለእርሱም ያለኝ አክብሮት ከአንተ ያላነሰ በመሆ ኑም ብቻ ሳይሆን፣ በተፈጠረው የጊዜው ስነልቦናዊ ትዕይንት ውስጥ ዓይነተኛ ቦታ ሰለነበረው፣ በሰፊው በስልክ ካጫወትኩት በኋላ እንዲያነበው ልኬለታለሁ። ያለበት የጤንነቱ ሁኔታ ግን ስላሳሰበኝ፣ ያለፈ የህሊና ክንውን ውስጥ ገብቶ ማተራመሱ በጤንነቱ ላይ፣ በተለይም ስነ ልቦናዊ ተጽኖ እንደማይኖረው ካረጋገጥኩ በኋላ ና ፈቃደኝነቱን ደጋግሜ በመጠየቅ ምንም ችግር በዚህ አኳያ እንደሌለበት ከአስታወቀኝ በኋላ ነው፣ የላኩለት።

በተጨማሪ፣ በተለይም እንደ ባለሙያም ባይሆን፣ ከብዙ የእውቀት ፈንጠዝያ ከተመላበት ጥናት ጋር፣ ነገሮችን ከበዙ አድማስ አኳያ ማገናዘብ የቻልኩ ከመሰለኝ ጊዜ፣ ከ 2004 መጨረሻ ገደማ ጀምሮ ፣ አንዳንድ ዜናና የዕውቀት ምንጭ ለምለዋወጣቸው፣ አንተመ በከፊል ለምታውቃቸው ፣ አድራሻህን ከሰጠኝ ከ *አየለ* ጭምር ይህን ማስታወሻ ልኬላቸዋለሁ።***

_በተረፈ የማስታወሻዎቹን ይዘትና በአብዛኛው ስነ ልቦናዊ ጉዳዩን በሚመለከት ` ብጣሽ ግንዛቤ ` ና ` የህሊና

ማሳሰቢያ ` ብየ ከሰነዘርኩት ሃሳብ ሌላ ብዙም ለመጨመር አልፈልግም። ባጠቃላይ ብቻ፣ ምናልባትም የሆነ

ቦታ ወይንም በየአጋጣሚው በተለይም ከ 2004 መጨረሻ ጀምሮ፣ ለእኔ፦ ህይወት ማለት፦ ፍልስፍናና

ዕውቀት ብቻ መሆኑን እዚህም ለማመልከት እችላለሁ። ይኸ፣ ሁሉንም የሚያተራምሰው ጭንቅላት፣ ለመሸከም እስከቻለው አቅምና ጊዜ ድረስ።

ከዚህ ሌላ፣ ዋናው ነገር፣ በዚህ አንጻር በፖለቲካ ስነ ልቦናዊው ጎን፣ይህ በእርግጠኝነት- በ``በድሉ`` ስነ ልቦናዊ ሂደት ውስጥ ስለሆ ነው ክስተት፣ ለተመራመረበት ፣ ዛሬ ላለንበት የፖለቲካ ማጥ ሁሉ ሳይቀር፣ አንዳንድ ቁም ነገር ይገኝበት ይሆናል ብዬ ማመኔ ነው ። እንዲህም ሆኖ፣ ስሜታዊነት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድናውን ይቀንስ እንደ ሆን እንጂ ፣ ለይቶለት ስለማይሰናበት፣ የማናችሁንም ስሜት በዚህ ምንባብ ሳቢያ ከነካካሁ፤

ለስሜታዊነቱ፣ ወይ እኔው እጠየቅበታለሁ ወይንም ህሊናቸው የሚያናግራቸው ሌላ ከሆ ነ፣ ጉዳዩን፣ ከ `

እለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ እንደዚህ ዞሮበት ነበረ ` ብለው እንድያልፉት በተለይ ባለጉዳዮቹን በሙሉ

እጠይቃለሁ። እኔ ለማስታወሻው የምሰጠው የሚበልጠው ዋጋ/ value ከተዋናዮቹ ስሜታዊ ማንነት ይልቅ፣

ትውልዳችንን ላተራመሰው ለክንውኑ ማህበራው ጉዳት ነው፤ /ኢትየጵያ ብቻ ሳይሆን/።

ባጭሩ፣

` ብጣሽ ግንዛቤ ` ውስጥ እንደሚከተለው ለማመልከት እንደሞከርኩት ነው፦

ክንፈ ስለ በድሉ፣ እንዲታወቅ ያህል ብቻ፣ አንድ ሁለት ነገር ለግንዛቤ ላሳስብ ቢል፣ ሳይንዛዛ የሚከተሉት ይበቃሉ፦

Page 81: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

81

1. የበድሉን ማስታወሻ ላደባባይ ለማብቃት በተዘዋዋሪ አንዱም ያነሳሳው የግል ሥነ ልቦናዊ ድርሰት

ለመዘክዘክ ሳይሆን፣ በኛ ትውልድ ታሪክ ውስጥ እንደ ምሳሌ ` በድሉን` ብንወስደው፣ መጨረሻው ልክ በድሉ

`እንደ ቃዠው` የተከናወነባቸው መዓት ሁኔታዎች እንደነበሩና

ዛሬም እንዳሉ ሰለሚታወቅ ነው።

2. ይህም ዛሬ ቀስ በቀስም ቢሆን ባገራችን ብቻ ሳይሆን በዓለምም የአደባባይ ዕውቀት እየሆነ መጥቷል።

3. የብዙ ቡድኖችም ሆነ ለሥልጣን የበቁት ታሪክና ዕውነታ እየወጣ፣ የበድሉን ቅዠት ዕውነት የሆነ

ስላደረገው፣ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አልፎ፣ እንደ `በድሉ፣ `መንታ ወንድሙን - ክንፈን` - ለመገናኘት የታደለው በጣት የሚቆጠር ብቻ መሆኑን መገመት ይቻላል ።

ይህንን ለመገመት ላንዳፍታ ያህል፣ በድሉ የገባበትን ትዕይንት በታጠቁ ሃይሎች ውስጥ ቢሆን ኖሮ ብሎ በዓይነ ህሊና ማገናዘብ ይበቃል።

እርግጥ፣ ጉዞ ፍታቱ በሌላ የ `ማርያም መንገድ` በሆነ ተብሎ ሊያስመኝም ይችላል፣ እንዳውም ተገቢ ነው ።

ህይወት ግን` የኮንሰርት ምርጫ ` ስላልሆነ አልሆነም። ሆ ኖ ም ከእንድዚህ ዓይነት መዓት ግን፣ ወደ ፊት እንዲያወጣን ሌላው ቢቀር ለመጭው ትውልድ የሰላሙን

መንገድ መመኘት ያስፈልጋል (ትግሉን ወዘተ.. ... .. ለባለተረኛው ለመተው ከተፈለገም) ።

መልካም በዓልና ጊዜ !

ከልባዊ ሰላምታ ጋር

_______________________________________________________________

PS. ማስታወሻውን ከዚህ ጋር አባሪ፣ አድርጌልሃለሁ። ያገናዝባሉ ብዬ በምገምትበት ሰው ዘንድ በድረ ገጽ

አደባባይ ከማውጣቴ በፊት ላንተ ምንባብ ብቻ እንዲሆን እጠይቅሃለሁ። ባለፉት ዓመታት በጋራ መልክትና

ዜና ለምንቀያየራቸው ወዳጆች፣ ማለትም፣ ተመሳሳይ የ `ምንባብ ግብዣዬ` ን ግን ልኬላቸዋለሁ።

PS. ማስታወሻውን ከዚህ ጋር አባሪ፣ አድርጌልሃለሁ። ያገናዝባሉ ብዬ በምገምትበት ሰው ዘንድ በድረ ገጽ አደባባይ ከማውጣቴ በፊት ላንተ ምንባብ ብቻ እንዲሆን እጠይቅሃለሁ። ባለፉት ዓመታት በጋራ መልክትና ዜና ለምንቀያየራቸው ወዳጆችም፣ ይህን ልኬያለሁ። ይህን ስልክላቸው ግን፣ ከስሜታዊነት ይተርፉ ዘንድም፣ ባለጉዳይ ላልሆኑት፣ እገሌ ከእገሌ ሳይሉ (ትርጉም ሰለሌለው) ክንውኑን እንደዚሁ በደፈናው እንዲያገናዝቡት በማሰብ ነው።

ዋናው ነገር እራስን በራስ ማወቅና ማህበራዊ ትርጉሙን አወራርዶ መዘዙን መረዳት ነው፤ በተለይም ለኔ ከፍ ያለ ትርጉም ያለው ከዚህ የሚያልፈው የተፈጥሮ ሰብዓዊ ለውጡ ነው። የሰው ልጅ ጣጣውና የብስለት ጎዳናው ግልጽ ከሆነ!!

(** ያ ሁሉ አልፎ ከ 30 ዓመት በኋላ በ8/2015 በኣካል ለመገናኘትና ብዙ ተመሳሳይ ፍሬ ነገሮችን ለመነጋገር ተችሏል፣ ከጉዞ ፍታት ግብዣ ጭምር፤ ግርጌ ማስታወሻ ቁ 30 ላይ ተመልከት!

ለአምስተኛው አድማስ

ሰላም እንደምን ሰነበትህ ?

ዓመት ባመት እየተፈራረቀ ፣ አንድ ገና ሌላውን ሲተካ፣ መቼም እች እስትንፋስ እስተቆየች ድረስ ግዜው በተጫነው ፈረሱ ሲጋልብ ወደርም የለውም። አሰስ ገሰሱንም ፣ ውቡንና ደጉንም ተሸክሞ፣ ልዩነትን ከቁም ነገር ሳይቆጥር፣ ህይወት ይኸው ነዋ ብሎ፣ ሲኖጉድ ሲንጎዳጎድ፣በተለይም ነገር ካገናዘቡ በኋላ፣ የረባ ቁም ነገርም ለማከናወን ፋታ ሳይሰጥ፣ መሄዱ ትንሽ ቅር ያሰኛል።

ይገርማል፣ እስቲ ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል! እኔም፣ ሰሞኑን ሁሌ በህይወቴ ውስጥ ቀላል ሚና ያልተጫወተውን የተወሰነ ጊዜ በሚመለከት ማስተወሻዎቼን ከጫጫርኩ፣ጉዳዮቹ እራሳቸው የተከሰቱበትን የራሴን የያኔውን ዕድሜዬን ሊሞላ ምንም አልቀረውም። በመሆኑም መጫጭሮቹ ጨለማ ውስጥ ሳጥን

ከሚያሞቁ፣ ለምን እንዳው እንደወረዱ ለባለ ጉዳዮችና ፣ ከሆነም፣ ነገርና ቁም-ነገር ለሚገባቸው- ቢወዱትም

Page 82: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

82

ቢጠሉት - ለምንባብና ለግንዛቤ አላቀርብላቸውም ብዬ ለድረ ገጽ ዕትምት/ ለጊዜው ለግል ንባብ ብቻ/ ሰሞኑን

እያዘጋጀኋቸው ነበር። ታቅፌያቸው፣ የኔም ጀንበር ከምትጠልቅ በፊትና ፣ መብራቱ፣ አንጸባረቀ ጭላንጭል ሆነ፣ የጋን መብራት ሆኖ እንዳይቀር።

ዓለምን እንዳው ከሥረ መሰረቱ ለመቀየር ከነበረን ከወጣትነት ህልምና ትዝታ ጋር፣ እንደምገምተው ስነ ልቦናዊ /ባንተ አመለካከ/ ዝባዝንኬ ውስጥ ገብተህ ምንዓልባት ማተራመስ ባይጥምህም፣ እኔ ግን በጓደኝነት እንደምታውቀኝ ` መንፈሳዊ ትርታም ` ህይወት ይገባታል ሰለምል፣ ለግል ምንባብም ቢሆን፣ ለማንበብ ለሚፈልጉና መሠረተ ሃሳቡ ይገባቸው ይሆናል ብዬ ለማምናቸው በድረገጹ ላይ ከመልቀቄ በፊት፣ እንዳው ድንገት አይተኸው እንዳትገረም፣ ለጨውነት ያህል እንድታየው፣ በዚህች መልዕክት አማካይነት፣ አባሪ የሆነውን የግል ማስታወሻ ለአንተም፣ መላኬ ነው። በነገራችን ላይ እምነተ ዓልባም ሆኖ ከባዶነት ጋር ይህን ህይወት መግፋትም፣ የተለየ ድፍረት ስለሚጠይቅ መቼም በትንሹም ቢሆን ማድነቅ ብቻ ሳይሆን፣ እንዳውም፣ ካንዳንድ ` መንፋሳዊነትን` እንድቀኖና ሳይመራመሩ ከሚከተሉም ሆነ ከሚያስከትሉ፣ አብረው እንደመስኖ ውሃ በተቀደደላቸው ቦይ ብቻ ከሚሄዱት ትሻለኛለህ። ይኸ ደግሞ ለጓደኝነት የማዳላት ጉዳይ ሳይሆን፣ በምሁርነትህ ብለኸው ብለኸው፣ አንተም አንድ ቦታ እንዳልከው፣ ከ Albert Camus `ህይወት መላ ቅጥ የለውም/Life is absurd ` አስተሳሰብ ስላልተሻገርክ እንጂ፣ ወደህ አንዳልሆነ አውቀዋለሁ። እኔም የማሰቢያ ቅሌ፣ ይኸ ተሸክሜ የምዞረው ጭንቅላት ብቻ ቢሆን፣ ካንተ አልለይ ይሆን ነበር። በህይወትና በተለያዩ አጋጣሚዎች በሚፈጠሩ ሁኔታዎች ግን፣ይኸው ጭንቅላታችን ከተለመደው አድማሱ አልፎ አንዴ ብልጭ ካለለት፣ ዕድሜ ልክ ያንን ደስ የሚል ማህተቡን ጥሎ ስለሚሄድ፣ ለህይወት የፍልስፍና ፈንጠዚያ፣ ያገኛትን መንፈሳዊ መታደልን ማንም ሰው ለመልቀቅ አይፈልግም። ነገር እና ጣጣ፣ የመጣውና የሚመጣው፣ በሰው ልጅ ዕድገትም እንደምናውቀው፣ ሰው ለራሱ የግል ፍልስፍና መንፈሳዊ መነሻና የእውቀት ምግብ ማስተናገጃ በማድረግ ፈንታ፣ ማህበራዊ ግልጋሎት አሸክሞት፣ ለህሊና ማዳበሪያ ሳይሆ ን፣ ያም ይህም ተነስቶ የሥልጣንና የአገዛዝ መሣሪያ አድርጎ የዋህ ተፈጥሮዎችን ሲያንጋጋበት ነው።

በል እንግዴህ እኔም የሆነ ያልሆነውን ዘባርቄ አንተንም ከማንጋጋቴ በፊት ምንባቡን እጋብዝሃለሁ። የኔን ዝባዝንኬ፣ በነገራችን ላይ እንደ ብርቅ የምቆጥረው የድሮው ወጣት ፈላስፋችን፣ ጆኒ ቢኖር ኖሮ ለማንም ላደባባይ ከመዳረጌ በፊት፣በል እስቲ ይህን የህይወት ቁሳ ቁስ በፍልስፍና መነጽር ዘክዝከው ብዬ የምሰጠው ለእርሱ ነበር። ይህንንም ሰል ሁሌ ያኔ አንተና እርሱ አንዳንዴም በማልረዳው የመርቀቅ ደረጃ ስትነታረኩ ይገርመኝ ነበርና፣ አሁን ድረስ በየፊናችሁ የምታሳዩትን፣ምሁራዊ አልሸነፍም ባይነታችሁን አያሰታወስሁ፣ አወይ ዛሬ በሆነ እያልኩ እየተመኘሁ ነው። በነበር ብቻ አይኖርም! በበቂ የማልረዳው (እንደ ኮምፒተር ኤክስፐርት ላቅርበው ካልኩ) በእኔ በኩል ያኔ የነበሩኝ፣ የህሊና መስተጋብሮች ገና ባለመከፈታቸው ሊሆን ይችላል፤ ያለምንም ማጋነን ዛሬ ግን ሰርተው የማይሰላቻቸው፣ ለተገኘው የአዲስ እውቀትና ምርምር ፈንጠዚያ የሚሰማቸው ቢሆኑም፣ የጊደሯንና የሽመሉን ያገራችን ተረት ከማስታወስ ወዲያ ብዙም አይሻገሩም። ደግሞም፣ ጊዜ ሁኔታና አቅም እየተገተረ ያሰቡትን ከማከናወን ያሸግራል። ለሁሉም ጊዜ ስላለው ግን፣ ሲሆን ይሆናል።

በተረፈ የማስታወሻዎቹን ይዘትና በአብዛኛው ስነ ልቦናዊ ጉዳዩን በሚመለከት ` ብጣሽ ግንዛቤ ` ና ` የህሊና

ማሳሰቢያ ` ብየ ከሰነዘርኩት ሃሳብ ሌላ ብዙም ለመጨመር አልፈልግም። ባጠቃላይ ብቻ፣ ምናልባትም የሆነ

ቦታ ወይንም በየአጋጣሚው በተለይም ከ 2004 መጨረሻ ጀምሮ፣ ለእኔ፦ ህይወት ማለት፦ ፍልስፍናና ዕውቀት ብቻ መሆኑን እዚህም ለማመልከት እችላለሁ። ይኸ፣ ሁሉንም የሚያተራምሰው ጭንቅላት፣ ለመሸከም እስከቻለው አቅምና ጊዜ ድረስ።

ከዚህ ሌላ፣ ዋናው ነገር፣ በዚህ አንጻር በፖለቲካ ስነ ልቦናዊው ጎን፣ይህ በእርግጠኝነት- በ``በድሉ`` ስነ ልቦናዊ

ሂደት ውስጥ ስለሆ ነው ክስተት፣ ለተመራመረበት ፣ ዛሬ ላለንበት የፖለቲካ ማጥ ሁሉ ሳይቀር፣ አንዳንድ ቁም ነገር ይገኝበት ይሆናል ብዬ ማመኔ ነው ። እንዲህም ሆኖ፣ ስሜታዊነት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድናውን ይቀንስ እንደ ሆን እንጂ ፣ ለይቶለት ስለማይሰናበት፣ የማናችሁንም ስሜት በዚህ ምንባብ ሳቢያ ከነካካሁ፤

ለስሜታዊነቱ፣ ወይ እኔው እጠየቅበታለሁ ወይንም ህሊናቸው የሚያናግራቸው ሌላ ከሆ ነ፣ ጉዳዩን፣ ከ `

እለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ እንደዚህ ዞሮበት ነበረ ` ብለው እንድያልፉት በተለይ ባለጉዳዮቹን በሙሉ

እጠይቃለሁ። እኔ ለማስታወሻው የምሰጠው የሚበልጠው ዋጋ/ value ከተዋናዮቹ ስሜታዊ ማንነት ይልቅ፣

ትውልዳችንን ላተራመሰው ለክንውኑ ማህበራው ጉዳት ነው፤ /ኢትየጵያ ብቻ ሳይሆን/።

Page 83: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

83

ባጭሩ፣

` ብጣሽ ግንዛቤ ` ውስጥ እንደሚከተለው ለማመልከት እንደሞከርኩት ነው፦

ክንፈ ስለ በድሉ፣ እንዲታወቅ ያህል ብቻ፣ አንድ ሁለት ነገር ለግንዛቤ ላሳስብ ቢል፣ ሳይንዛዛ የሚከተሉት ይበቃሉ፦

1. የበድሉን ማስታወሻ ላደባባይ ለማብቃት በተዘዋዋሪ አንዱም ያነሳሳው የግል ሥነ ልቦናዊ ድርሰት

ለመዘክዘክ ሳይሆን፣ በኛ ትውልድ ታሪክ ውስጥ እንደ ምሳሌ ` በድሉን` ብንወስደው፣ መጨረሻው ልክ በድሉ

`እንደ ቃዠው` የተከናወነባቸው መዓት ሁኔታዎች እንደነበሩና

ዛሬም እንዳሉ ሰለሚታወቅ ነው።

2. ይህም ዛሬ ቀስ በቀስም ቢሆን ባገራችን ብቻ ሳይሆን በዓለምም የአደባባይ ዕውቀት እየሆነ መጥቷል።

3. የብዙ ቡድኖችም ሆነ ለሥልጣን የበቁት ታሪክና ዕውነታ እየወጣ፣ የበድሉን ቅዠት ዕውነት የሆነ

ስላደረገው፣ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አልፎ፣ እንደ `በድሉ፣ `መንታ ወንድሙን - ክንፈን` - ለመገናኘት የታደለው በጣት የሚቆጠር ብቻ መሆኑን መገመት ይቻላል ።

ይህንን ለመገመት ላንዳፍታ ያህል፣ በድሉ የገባበትን ትዕይንት በታጠቁ ሃይሎች ውስጥ ቢሆን ኖሮ ብሎ በዓይነ ህሊና ማገናዘብ ይበቃል።

እርግጥ፣ ጉዞ ፍታቱ በሌላ የ `ማርያም መንገድ` በሆነ ተብሎ ሊያስመኝም ይችላል፣ እንዳውም ተገቢ ነው ።

ህይወት ግን` የኮንሰርት ምርጫ ` ስላልሆነ አልሆነም።

ሆ ኖ ም ከእንድዚህ ዓይነት መዓት ግን፣ ወደ ፊት እንዲያወጣን ሌላው ቢቀር ለመጭው ትውልድ የሰላሙን

መንገድ መመኘት ያስፈልጋል (ትግሉን ወዘተ.. ... .. ለባለተረኛው ለመተው ከተፈለገም) ።

መልካም በዓልና ጊዜ !

ከልባዊ ሰላምታ ጋር

_______________________________________________________________

PS. ማስታወሻውን ከዚህ ጋር አባሪ፣ አድርጌልሃለሁ። ያገናዝባሉ ብዬ በምገምትበት ሰው ዘንድ በድረ ገጽ

አደባባይ ከማውጣቴ በፊት ላንተ ምንባብ ብቻ እንዲሆን እጠይቅሃለሁ። ባለፉት ዓመታት በጋራ መልክትና

ዜና ለምንቀያየራቸው ወዳጆች፣ ማለትም፣ ተመሳሳይ የ `ምንባብ ግብዣዬ` ን ግን ልኬላቸዋለሁ።

_________________

ለስድስተኛው አድማስ

ሰላም እንደምን ሰነበትህ ?

ዓመት ባመት እየተፈራረቀ ፣ አንድ ገና ሌላውን ሲተካ፣ መቼም እች እስትንፋስ እስተቆየች ድረስ ግዜው በተጫነው ፈረሱ ሲጋልብ ወደርም የለውም። አሰስ ገሰሱንም ፣ ውቡንና ደጉንም ተሸክሞ፣ ልዩነትን ከቁም ነገር ሳይቆጥር፣ ህይወት ይኸው ነዋ ብሎ፣ ሲኖጉድ ሲንጎዳጎድ፣በተለይም ነገር ካገናዘቡ በኋላ፣ የረባ ቁም ነገርም ለማከናወን ፋታ ሳይሰጥ፣ መሄዱ ትንሽ ቅር ያሰኛል።

ይገርማል፣ እስቲ ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል! እኔም፣ ሰሞኑን ሁሌ በህይወቴ ውስጥ ቀላል ሚና ያልተጫወተውን የተወሰነ ጊዜ በሚመለከት ማስተወሻዎቼን ከጫጫርኩ፣ጉዳዮቹ እራሳቸው የተከሰቱበትን የራሴን የያኔውን ዕድሜዬን ሊሞላ ምንም አልቀረውም። በመሆኑም መጫጭሮቹ ጨለማ ውስጥ ሳጥን

Page 84: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

84

ከሚያሞቁ፣ ለምን እንዳው እንደወረዱ ለባለ ጉዳዮችና ፣ ከሆነም፣ ነገርና ቁም-ነገር ለሚገባቸው- ቢወዱትም

ቢጠሉት - ለምንባብና ለግንዛቤ አላቀርብላቸውም ብዬ ለድረ ገጽ ዕትምት/ ለጊዜው ለግል ንባብ ብቻ/ ሰሞኑን እያዘጋጀኋቸው ነበር። ታቅፌያቸው፣ የኔም ጀንበር ከምትጠልቅ በፊትና ፣ መብራቱ፣ አንጸባረቀ ጭላንጭል ሆነ፣ የጋን መብራት ሆኖ እንዳይቀር።

ማስታወሻዬን በዚህች መልዕክት አማካይነት፣ ከክፉ ቀን ትዝታ ጋር፣ በተለይም ለጽናትህ ከፍተኛ አክብሮት ስላለኝ ላንተም ይኸው እንግዲህ ፣ ለግል ምንባብም ቢሆ ን፣ ለማንበብ ለሚፈልጉና መሠረት ሃሳቡ ይገባቸው ይሆናል ብዬ ላማምናቸው በድረገጹ ላይ ከመልቀቄ በፊት፣ እንዳው ድንገት አይተኸው እንዳትገረም፣ ለጨውነት ያህል እንድታየው መላኬ ነው።

ላንተና ለታሪኩ መቼም ያለኝን አክብሮት ልዩ ቦታ ነው የምሰጠው። በተፈጠረው የጊዜው ስነልቦናዊ ትዕይንት ውስጥ ዓይነተኛ ቦታ ስላለህና፣ በሰፊው በስልክ ካጫወትኩህ በኋላ፣ ለማንም ከመላኬ በፊት እንድታየው ያህል እነሆ ላንተ ልኬልሃለሁ። ያለህበት የጤንነትህ ሁኔታ ግን ስላሳሰበኝ፣ ያለፈ የህሊና ክንውን ውስጥ ገብቶ ማተራመሱ በጤንነትህ ላይ፣ በተለይም ስነ ልቦናዊ ተጽኖ እንደማይኖረው ተስፋ በማድረግና ፈቃደኝነትህን በመጠየቅ ምንም ችግር እንደሌለበህ ስለገለጽክልኝ ነው የላኩልህ። የታሪኩን አድራሻ ባገኝና ከማንም በፊት ልኬለት፣ እርሱም ቢያየው እንደዚሁ በወደድሁ። **

በተጨማሪ፣ በተለይም እንደ ባለሙያም ባይሆን፣ ከብዙ የእውቀት ፈንጠዝያ ከተመላበት ጥናት ጋር፣ ነገሮችን ከበዙ አድማስ አኳያ ማገናዘብ የቻልኩ ከመሰለኝ ጊዜ፣ ከ 2004 መጨረሻ ገደማ ጀምሮ ፣ አንዳንድ ዜናና የዕውቀት ምንጭ ለምለዋወጣቸው፣ አንተመ በከፊል ለምታውቃቸው ፣ ለ*አየለ* ጭምር ይህን ማስታወሻ እልክላቸዋለሁ።

** የዛሬ ዓመት የላኩት ደብዳቤ (በ ኢሜይል ስላልሆነ) ኮ ፒ ውን ስላጣሁ፣ እዚህ ላይ በቃልእንዳስታወስኩት ነው፣የሰፈረው።

---------------------------------------------------------------------------------------------------------

------

ለሰባተኛው አድማስ

ሰላም እንደምን ሰነበትህ ?

ዓመት ባመት እየተፈራረቀ ፣ አንድ ገና ሌላውን ሲተካ፣ መቼም እች እስትንፋስ እስተቆየች ድረስ ግዜው በተጫነው ፈረሱ ሲጋልብ ወደርም የለውም። አሰስ ገሰሱንም ፣ ውቡንና ደጉንም ተሸክሞ፣ ልዩነትን ከቁም ነገር ሳይቆጥር፣ ህይወት ይኸው ነዋ ብሎ፣ ሲኖጉድ ሲንጎዳጎድ፣በተለይም ነገር ካገናዘቡ በኋላ፣ የረባ ቁም ነገርም ለማከናወን ፋታ ሳይሰጥ፣ መሄዱ ትንሽ ቅር ያሰኛል።

ይገርማል፣ እስቲ ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል! እኔም፣ ሰሞኑን ሁሌ በህይወቴ ውስጥ ቀላል ሚና ያልተጫወተውን የተወሰነ ጊዜ በሚመለከት ማስተወሻዎቼን ከጫጫርኩ፣ጉዳዮቹ እራሳቸው የተከሰቱበትን የራሴን የያኔውን ዕድሜዬን ሊሞላ ምንም አልቀረውም። በመሆኑም መጫጭሮቹ ጨለማ ውስጥ ሳጥን

ከሚያሞቁ፣ ለምን እንዳው እንደወረዱ ለባለ ጉዳዮችና ፣ ከሆነም፣ ነገርና ቁም-ነገር ለሚገባቸው- ቢወዱትም

ቢጠሉት - ለምንባብና ለግንዛቤ አላቀርብላቸውም ብዬ ለድረ ገጽ ዕትምት/ ለጊዜው ለግል ንባብ ብቻ/ ሰሞኑን እያዘጋጀኋቸው ነበር። ታቅፌያቸው፣ የኔም ጀንበር ከምትጠልቅ በፊትና ፣ መብራቱ፣ አንጸባረቀ ጭላንጭል ሆነ፣ የጋን መብራት ሆኖ እንዳይቀር።

ስለሆነም፣ ማስታወሻዬን በዚህች መልዕክት አማካይነት ስልክ፣ ከአንተ ጋርማ ከ ሁሉ ዓይነት ትዝታ ጋር ነው። ከየዋሁ ድንግል ልጅነቱ፣ ካባሬ ከተመላው ጨዋታህ ጋር በብዙ፣ ከክፉዋም ቀን በትንሹ ፣ በተለይም ስንቱ አወቅሁ ረቀቅሁ ብሎ ቆብ ካልቀድድሁ የሚለው ሁሉ ሲንሸራተት፣ በዛ በቀውጢ የሃገር ቤት ጊዜ ላስተዋልኩት ጽናትህ ከፍተኛ አክብሮት ስላለኝ ፣ ላንተም ይኸው እንግዲህ ፣ ለግል ምንባብም ቢሆ ን፣ ለማንበብ ለሚፈልጉና መሠረት ሃሳቡ ይገባቸው ይሆናል ብዬ ላማምናቸው በድረገጹ ላይ ከመልቀቄ በፊት፣ እንዳው ድንገት አይተኸው እንዳትገረም፣ ለጨውነት ያህል እንድታየው ማስታወሻዬን እነሆ መላኬ ነው።

Page 85: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

85

በተረፈ እዚህ ውስጥ የሚተረከውን በሚመለከት፣ ውጭ ደግሞ እኔ ``በፈቃድ ስህተት`` (ኤፍሬም፣ ወጣት ኪነ

ጠበቡ እንደሚለው) የድሮ ዓለሜን ከተሰናበትሁ በኋላ ምን ያህል የራስህን ግንዛቤ እስከ 2004 እንዳደረግህ፣ ባላውቅም፣ ከዚያ በኋላ ያደርግነው ነጻ የሃሳብ ልውውጥ ግን እንዳው በተፈጥሮ ህሊናህ የምትሰጠው ትንታኔ ብዙ መርምረን ረቀናል ከሚሉት ያስንቅም ነበር፣ብል ማጋነን አይደለም። እንዳውም ከየት

ያመጣኸው፣ በአንተ አባባል ``ጥንቆላ`` ም እንደሆን ባይገለጽልኝ፣ በዛም አርጎ በዚህ ክማህበራዊ ሳይንስ ጋር ገጥሞ ሳየው፣ አንዳንዴም እስካሁን ይገርመኛል። ከልብ ካለቀሱ ዕንባ አይገድም እንደሚባለው፣ ከልብ ካሰቡ ምሁርነትም ከራስ ህሊና ይበልጡን እንደሚመጣ ካንተ ተረድቻለሁ። ካልመጣ፣የገደል ማሚቶነት እንጂ ዕውቀት እንዳልሆነ በተለይ አነተ ሰለ ዛሬዎ ቹ የፖለቲክ ተዋናዮች በየጊዜው የምትጠቁመኝ አስተያየት ትምህርት አሁን ድረስ ይሰጠኛል፣ ከምኝታም ይቀሰቅሰኛል ማለት ይቻላል። እዚህ ላይ ግን መልእክተ ውዳሴውን ካልተውኩ፣ አንተም እኔም ሰው ነንና ዝሆንነት አምሮን ሜዳችንን ከመልቀቃችን በፊት ማሰተወሻዬን ልጋብዝህ። አንዳንዱን ትዕይንት ትዝ ብሎህ፣ ከደረስክበት እንዳትገረም ብቻ ካሁኑ ልብህን ሰፋ አድርገው እላለሁ። ሌላው በመጨረሽያ የምለው ነገር ካለ፣ ወጣም ወረደ፣ ለብዙዎችም ባይሆን ለጥቂቶች፣ የትግል ልምዳችን የማሰብ ችሎታችንን ከፍ ያደረገው ይመስለኛል፤ በተለይም የተጨባጭ የሀገርቤቱ ልምዳችን። ይህን የምለው፣ ከቀን በኋላ እዚህ ዕድሜ ልካቸውን ሲንደፋደፉ የሰነበቱ አንዳንድ ጥንታዊያን፣ አሁንም እንደ ድሮ ው ግራና ቀኝ ማሰብ ተስኗቸው፣ ድሮ ግራ ብቻ ታይቷቸው እንደሁ፣ ዛሬ ቀኙ ብቻ ሲታያቸው፣ ወይንም በተዘዋዋሪው እያስተዋልኩ ሰለምደነቅ ነ ው። ሆቸ ጉድ እኔም እዚሁ ጉልቻ ሆኜ ብሰነብት፣ እንደነዚሁ አስብ ነበር እኮ፣ እያልኩ ፈጣሪዬን እንኳን ከዚህ ድንቁርና አወጣኸኝ ብዬም

አመሰግነዋለሁ። እውነት ለመናገር እንዳውም ቀልድ ብጤ ያምረኝና፣ ምነው ያ ፥ሰውዬ፥ ``ጥንቆላ`` ባስተማራቸው ብዬ አስባለሁ።

በተረፈ የማስታወሻዎቹን ይዘትና በአብዛኛው ስነ ልቦናዊ ጉዳዩን በሚመለከት ` ብጣሽ ግንዛቤ ` ና ` የህሊና

ማሳሰቢያ ` ብየ ከሰነዘርኩት ሃሳብ ሌላ ብዙም ለመጨመር አልፈልግም። ባጠቃላይ ብቻ፣ ምናልባትም የሆነ

ቦታ ወይንም በየአጋጣሚው በተለይም ከ 2004 መጨረሻ ጀምሮ፣ ለእኔ፦ ህይወት ማለት፦ ፍልስፍናና

ዕውቀት ብቻ መሆኑን እዚህም ለማመልከት እችላለሁ። ይኸ፣ ሁሉንም የሚያተራምሰው ጭንቅላት፣ ለመሸከም እስከቻለው አቅምና ጊዜ ድረስ።

ከዚህ ሌላ፣ ዋናው ነገር፣ በዚህ አንጻር በፖለቲካ ስነ ልቦናዊው ጎን፣ይህ በእርግጠኝነት- በ``በድሉ`` ስነ ልቦናዊ

ሂደት ውስጥ ስለሆ ነው ክስተት፣ ለተመራመረበት ፣ ዛሬ ላለንበት የፖለቲካ ማጥ ሁሉ ሳይቀር፣ አንዳንድ ቁም ነገር ይገኝበት ይሆናል ብዬ ማመኔ ነው ። እንዲህም ሆኖ፣ ስሜታዊነት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድናውን ይቀንስ እንደ ሆን እንጂ ፣ ለይቶለት ስለማይሰናበት፣ የማናችሁንም ስሜት በዚህ ምንባብ ሳቢያ ከነካካሁ፤

ለስሜታዊነቱ፣ ወይ እኔው እጠየቅበታለሁ ወይንም ህሊናቸው የሚያናግራቸው ሌላ ከሆ ነ፣ ጉዳዩን፣ ከ `

እለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ እንደዚህ ዞሮበት ነበረ ` ብለው እንድያልፉት በተለይ ባለጉዳዮቹን በሙሉ

እጠይቃለሁ። እኔ ለማስታወሻው የምሰጠው የሚበልጠው ዋጋ/ value ከተዋናዮቹ ስሜታዊ ማንነት ይልቅ፣

ትውልዳችንን ላተራመሰው ለክንውኑ ማህበራው ጉዳት ነው፤ /ኢትየጵያ ብቻ ሳይሆን/። ባጭሩ፣

` ብጣሽ ግንዛቤ ` ውስጥ እንደሚከተለው ለማመልከት እንደሞከርኩት ነው፦

ክንፈ ስለ በድሉ፣ እንዲታወቅ ያህል ብቻ፣ አንድ ሁለት ነገር ለግንዛቤ ላሳስብ ቢል፣ ሳይንዛዛ የሚከተሉት ይበቃሉ፦

1. የበድሉን ማስታወሻ ላደባባይ ለማብቃት በተዘዋዋሪ አንዱም ያነሳሳው የግል ሥነ ልቦናዊ ድርሰት

ለመዘክዘክ ሳይሆን፣ በኛ ትውልድ ታሪክ ውስጥ እንደ ምሳሌ ` በድሉን` ብንወስደው፣ መጨረሻው ልክ በድሉ

`እንደ ቃዠው` የተከናወነባቸው መዓት ሁኔታዎች እንደነበሩና ዛሬም እንዳሉ ሰለሚታወቅ ነው።

2. ይህም ዛሬ ቀስ በቀስም ቢሆን ባገራችን ብቻ ሳይሆን በዓለምም የአደባባይ ዕውቀት እየሆነ መጥቷል።

3. የብዙ ቡድኖችም ሆነ ለሥልጣን የበቁት ታሪክና ዕውነታ እየወጣ፣ የበድሉን ቅዠት ዕውነት የሆነ

ስላደረገው፣ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አልፎ፣ እንደ `በድሉ፣ `መንታ ወንድሙን - ክንፈን` - ለመገናኘት

የታደለው በጣት የሚቆጠር ብቻ መሆኑን መገመት ይቻላል ። ይህንን ለመገመት ላንዳፍታ ያህል፣ በድሉ የገባበትን ትዕይንት በታጠቁ ሃይሎች ውስጥ ቢሆን ኖሮ ብሎ በዓይነ ህሊና ማገናዘብ ይበቃል።

Page 86: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

86

እርግጥ፣ ጉዞ ፍታቱ በሌላ የ `ማርያም መንገድ` በሆነ ተብሎ ሊያስመኝም ይችላል፣ እንዳውም ተገቢ ነው ።

ህይወት ግን` የኮንሰርት ምርጫ ` ስላልሆነ አልሆነም። ሆ ኖ ም ከእንድዚህ ዓይነት መዓት ግን፣ ወደ ፊት እንዲያወጣን ሌላው ቢቀር ለመጭው ትውልድ የሰላሙን

መንገድ መመኘት ያስፈልጋል (ትግሉን ወዘተ.. ... .. ለባለተረኛው ለመተው ከተፈለገም) ።

መልካም በዓልና ጊዜ ! ከልባዊ ሰላምታ ጋር

_______________________________________________________________

PS. ማስታወሻውን ከዚህ ጋር አባሪ፣ አድርጌልሃለሁ። ያገናዝባሉ ብዬ በምገምትበት ሰው ዘንድ በድረ ገጽ አደባባይ ከማውጣቴ በፊት ላንተ ምንባብ ብቻ እንዲሆን እጠይቅሃለሁ። ባለፉት ዓመታት በጋራ መልክትና

ዜና ለምንቀያየራቸው ወዳጆች፣ ማለትም፣ ተመሳሳይ የ `ምንባብ ግብዣዬ` ን ግን ልኬላቸዋለሁ።

(*** ከሶስት ዓመት በኋላ (2015)፣ እንዳው ለትዝብቱ ያህል ሁሉም እንደ ኣድማሱ ሆኖ ነው የተገኘው፣ ከ ምስጋና ጋር ለሶስተኛውና ለሰባተኛው አድማሳት!!)

Page 87: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

87

Page 88: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

88

Page 89: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

89

ሐብረ፥ቅላጼ

Page 90: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

90

Page 91: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

91

ትላንትና ና ዛሬን የሚለየው የጊዜ ጉዳይ ነው! እስኪያልፍ ብቻ ትንሽ ያለፋ ይሆናል!

(ከየጉዞ ፍታቱ በኋላ)

ጉ ዞ አ ች ን

ትልቁ የዘመናችን ተመራማሪ፣ ኣይንስታይን የሚባሉት፣

“ነገሩን ቀላል አድርግ፣ ከዚህ በታች ብቻ ግን አታቅለው” አሉ ይባላል።

“Make it simple but not less simpler” /Einstein

የኛንም ጉዳይ እስቲ ቀላል አርገን እንየው፥

>> ወገናዊነታችን ለምንጩ <<

ሥራችን

ሕብራዊነት፣

መጠሪያችን

ሕብራውያን፣

ከሕብረት ሌላ የምንሻው ነገር የለምና።

*

ዓላማችን

ሰብዓዊነትና ኢትዮጵያዊነት።

*

Page 92: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

92

መመሪያችን

ወዳጅ ብቻ ማፍራት፣ እንደፈጣሪያችን ጠላት የለንምና!

እና ም፣

ወዳጃችን

ወዳጃችን ነው፤ የትም አይሄድብንም፤

ጠላታችን

ግን ወዳጃችን ይሆናል።

*

ጉዞአችን

ጠላታችንን ወዳጅ ለማድረግ፣

ሰው

ለማድረግ ነውና።

መጽሀፉም፣ ታላቁ መምህራችንም፣ ጠላትህን ውደድ ሲል፣ነው፣የምናውቀው።

ስለሆነም

ጠላት፣

የለንም።

Page 93: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

93

ታሞም ይሁን ተሳስቶ ጠላት ልሁንላችሁ፣ ሲል የሚቀባጥረውን

ሃሳቡን

ግን

አንወድለትም፤

ሰው እስኪሆን ድረስ፣

በትዕግስትም፣በምሬትም፣ በርጋታም፣ በማስተማርም፣ በትጋት እንነግረዋለን።

ጠላት ስለሌለን፣

ፍርሃትንም

አናውቅም!

*

ወገናዊነታችን

ለምንጩ፣

ለቃል፣ ለሃሳቡ፣

ሕብረ፥ቅላጼ

ለሆነው!

*

መሳሪያችን

ድምጻችን፣

ለዕውነት፣ ለቁም፥ነገር የቆመው ሃሳባችን።

Page 94: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

94

*

ዘዴያችን ግልጽ ነው!

ሰብዓዊነት ና ኢትዮጵያዊነት

ሲነካብን፣

ድምጻችንን

ሳይሸሽጉ ከፍ አርጎ ማሰማት።

*

አጋራችን

እራሳችን ፣ በራሳችን መተማመናችን፣ ሸኝ ቤት አያስገባ ነውና።

*

ቤታችን፣

ኢትዮጵያ

መርኅችን፣

ሕብረ፥ቅላጼ

*

Page 95: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

95

ያም ሲቀልስ፣ ይህም ሲቅልስ፤ ያም ይህም ሲቀላልስ ሕብራዊነትን ተክነን፣

ክብራችንን

ዛሬ ካላስመለስን ነገ የሚጠብቅን አዲሱ ባርነት ብቻ ነውና!

እስካሁን፣

ቄሱም ዝም፣ ሼኩም ዝም፣ ሊቁም ዝም፣ ቄሳሩም ዝም ዝም ሆነና የሁሉንም መለዮ ጠቅልለን እንነሳለን።

ሃገርም ህዝብም

መዘረፍ ከጀመረ እነሆ ሰንብቶ አድሯል። ማደሪያ ጠፍቷል፣ የሚላስ የሚቀመስ አሯል።

*

ማ ነ ን ?!

ለእህል ሳይሆን፣ ለትእግስት፤ ሆደ፥ሰፊው፤ ዝምተኛው ሰፊው አብዛኛው ሰው የምንባለው።

አውሎ ንፋስ ሲመጣ እንደሰንበሌጥ ትኝት የምንለው፣ ቀባጣሪም ያዙኝ ልቀቁኝ ሲል፣ እስቲ ይሁና ብለን በትእግስት የምናልፈው፣

ጊዜያችን የመጣ ዕለት ግን፣ እንደ አንድ ሰው ሆነን፣

መሬት የምናንቀጠቅጠው፣ሃገር፥ምድር የምንደባልቀው፣ ሕዝበ፥መሬት የምንባለው፣ነን።

አባሪያችን፣ ወገናችን፣ አባላችን፣ ሁሉም ነው።

ዘር አይመርጥ፣ ሃይማኖት አይለይ፣ ሥልጣን አይል፣ ታዛዥ አይል፣ ወጣት አይል አዛውንት አይል።

Page 96: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

96

!!! ያኔ ሁሉንም ነን !!!

! ሕብረ፥ቅላጼዋ ሙልት

የምትልበት ዕለት !

ዕውቀት፣ ጥበብ፣ ነጻነት፣

በምሥጢረ፥ስላሴያቸው ርቀት

ተስፋ፥ብርሃን

ታይቷቸው፣

ቤተ፥ሰላማቸው

ሲጋጠሙ፣

የሚሰውባት፥የሚሰውላት፣

መከራና የሕይወት መስዋዕት የሚከፈልላት፣

የሚከፈልባት ሳይሆን፣

Page 97: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

97

ሕይወት የሚወደድባት፣ደስታና

ልዑላዊነት የሚነግሥባት፣

የሚሞትባትና የሚሞትላት

ሳይሆን፣

ሕይወት ለሰው ልጅ እንደገና የሚመለስባት፣

የሰው ልጅ የሕይወት አክሊሉን መልሶ

የሚጎናጸፍባት ዕለት ናት!!!

*

ብቃቱ

ወገናዊነቱ ለምንጩ፣

ማንነቱ፣ ኢትዮጵያዊነቱ ና

ሰብዓዊነቱ ብቻ!!!

***

Page 98: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

98

ሕብረ፥ቅላጼ

ሕብረ፥ቅላሴ ሲመረመር

Page 99: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

99

ሕብረ፥ቅላጼ ሲመረመር 1)

ቃ ል፤

ሀሳቡ፣ ማለትም ምንጩ ፣ ሰላምና

ፍጹማዊነትን በሰፊው ያቀርባል፤

የማይጨበጠውና የማይገረሰሰው

የወድያኛው ዓለም በእርግጠኝነት በነዚህ

የተሞላ መሆን ሰለአለበት።

Page 100: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

100

VI.

ሁለንተናዊ

ቤተ፥ሰላም

ዕውቀት

II.

ባህላዊ

I.

ማህበራዊ

ተስፋ፥ብርሃን

V.

የሰው ልጅ

III.

ቁስ፥ አካላዊ

IV.

መንፈሳዊ

ነጻነት

ምሕረት

ጥበብ

Page 101: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

101

„ወገናዊነት ለምንጩ“

ከየት ? _ ህዝብ፣ ዓለም፣ ሰው ለዘመናት የተራኮተው፣ የተተራመሰው፣ አሁንም በከፊል የሚራኮተውና

የሚተራመሰው አራት ትላልቅ ቁምነገሮች ላይ የሚያደርሰው ብቃት ለማግኘት ነው። የሰው ልጅ ሰላም ይፈልጋል፣ ለብልጽግና ይደክማል፣ ለሰብዓዊ የባህል ዕድገት ይታገላል፣ መንፈሱን የሚያረጋጋበት ዕምነት ይሻል። ሰላም፣ ብልጽግና፣ ባህልና ዕምነት ናቸው፣ የሰውን ልጅ በዓለም፣ በየሀገሩና፣ በየጎራው እያሰለፉ የየራሱን ራዕይ የሚያስፈጥሩት።

ትልቁና መሰረታዊው ቁም፥ነገር፥ ማለትም፣ አቢይ ፍሬ፥ነገሩ ደግሞ፣ እነዚህ አራቱ ትላልቅ ግቦች፣ እየተደጋገፉ እንዲስተጋበሩና አንድ የጋራ ህብረ፥ፍሬ የሚሰጡበትን እውቀትና፣ ጥበብ፤ ሰብዓዊ ባህልንና ሰላማዊ መንፈስን መካን ነው።

ይህ እንዲሳካ፣ ሰው፣ ህዝብ፣ ከሁሉም በላይ ደግሞ በአንድ ሀገር ውስጥ፣ በታሪኩ ወጣም ወረደ፣

እየተዛመደ ሲወርድ ሲዋረድ በአንድነት የኖረ ህዝብ፣ በነዚህ ቁም ነገሮች ምሃከል ያለውን

ግንኙነትና መስተጋብር ከስረ መሰረቱ መጨበት ይኖርበታል። ይህን የተረዱና ይህ ፍሬ ነገር

የሆነላቸው፣ ህዝቦችና ሰው ሁሉ፣ ምናልባት የሌላውን ህዝብና ሰው፣ አዎ እራሳቸውን ለመጠበቅም

ይሆናል፤ ያተራምሱና ያምሱ ይሆናል እንጂ፣ የየራሳቸውን ሰላምና ብልጽግና ባህላዊ ዕድገትና

ዕምነታቸውን አግኝተው፣ አዎ እናውቃለን፣ ይኖሩታል። ለውድ ሀገራችን፣ ከዳር እስከዳር

የሁላችንም ለሆነችውና በዚህም ሆነ በዚያ፣ እናት አባቶቻችን እየደከሙና እየታገሉ እየተሳሳቱም

ሆነ እያለሙ እስክዛሬ ድረስ በነጻነትና በህብረት፣ ላቆይልን ኢትዮጵያ ሀገራችን ህልውና ይሆን

ዘንድ፣ የጋራውን ህብረ ፥ፍሬ ለመካን፣ ዘመናችንና ትውልዳችን በሚፈቅደውና በደረሰበት የዕውቀት

መሰረት ከስረ መሰረቱ መመራመር አለብን። ኢትዮጵያ ሁሉንም የሚያቅፍ ሁለንተናዊ ራዕይ

ያስፈልጋታል። ያለን ምርጫ ወይ መኖር ወይ መጥፋት ነው። መኖርን፣ ሕይወትን ነው

የምንመርጠው። ለኢትዮጵያ የምንመርጠው።

ስለሆነም፣ ኢትዮጵያ ለዘላለም እንድትኖር፣ ለርዕዮተ፥ኢትዮጵያ የሚሆን ሁለገብ አስተሳሰብ፣ ይህ

„ወገናዊነት ለምንጩ“ የሚል የሕብረ ቅላጼ መሰረተ ሀሳብ ፣ ከብዙ የሕይወት ወጣ፥ገባና ተሞክሮ

እንዲሁም የፍልስፍና ግንዛቤና ጥናት በኋላ የተነደፈ ሀ ሳ ብ እዚህ ይቀርባል።

„ወገናዊነት ለምንጩ“፣ ለምን?

1ኛ/ ምርምሩ፣ ከቆየ መንፈሳዊ ግንዛቤም በኋላ የተገኘና መንፈሳዊ ገጽታ ያለው መሆኑ ብቻ

ሳይሆን፣ ወገናዊነቱ ከየትም ሆነ ከምን፣ ለሳይንስም ሆነ ለዕምነት፣ ክፍት ክስተት መሆኑን

ለማመልከት ነው።

2ኛ/ ና ዋናው ግን ከሁሉም በላይ የሆነ አንድ፥ አንዳች ምንጭ፣ ሕይወት እንዳላት ለማመልከት

ሲሆን፣ ለማይዳሰሰውና ለማይጨበጠው፣ ከግንዛቤ አድማስ ውጭ ለሆነው አንድ አምላክና፥

ሁሉን አቀፍ፣ አዎ ! ከሃይማኖት በላይ ለሆነ ዕምነት፣ ለዚህ ወይንም ለዚያ ቀኖናዊ ሃይማኖታዊነት

ሳይሆን፤ ለምንጩ ብቻ ወገናዊነት የሚሰማው፣ የአንድነት መልዕክት መሆኑን ለማሳየት ነው።

ወዴት ?

ከየት ና ወዴት ዓቢይ የሰው ልጅ ጥያቄዎች ናቸው። በነዚህ መሃከል በሳይንስም ተመረመረ፣ በዕምነትም ታሰበ፣ የሰው ልጅ ዝንተ ዓለም እስቆጥሯል። እዚያ ማዶ ሳንሄድ፣ እዚህኛው ጠረፍ እስከቆየንና፣ ሰው እስከሆን ድረስ ደግሞ፣ ፍጹም የሆነ የመደምደሚያ መልሳቸውን

Page 102: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

102

አናገኝላቸውም። ተገኝቷል፣ የለም አውቃለሁ የሚለን ካለ፣ ትላንትም አባይ ነበር፣ ዛሬም አላዋቂ ነው። ጉዞው በነዚህ ማሀከል (ከየትና ወዴት) ግን ከፋም ለማም ሁሌ ወደ

ሕብረ፥ቅላጼ እንደነበር እናውቃለን፤ ነውም!

ሕብረ፥ቅላጼ ምን ማለት ነው?

ሕይወት ማለትም ሕልውና በአራት ዋና ዋና መስኮች ትገለጻለች፣ ትስተጋበራለች።

1ኛ/ በማህበራዊ መስክ፣ 2ኛ/ በባህላዊ መስክ፣ 3ኛ/ በቁስ፥አካላዊ መስክና፣ 4ኛ/ በመንፈሳዊ

መስክ።

እነዚህ መስኮች የየራሳቸው ዓቢይ መድረሻ ግብ፣ የሚጓጉላቸውና የሚስቧቸው ቁም፥ነገሮች

አሏቸው።

1ኛ/ ማህበራዊ መስክ ለሰላም፣ 2ኛ/ ባህላዊ መስክ ለሰብዓዊ ባህል ፣ 3ኛ/ ቁስ፥አካላዊ መስክ

ለብልጽግና፣ እንዲሁም 4ኛ/ መንፈሳዊ መስክ ለዕምነት፣ ለረቀቀ ዕምነት።

ለእነዚህ መድረሻ ግቦች የሰው፥ልጅ የሚደክመው፣ ለየራስ ቁም ነገርነታቸው ብቻ ሳይሆን፣ የኋላ

ኋላ ትውልድ ትውልድን ሲተካ በሚያስመዘግበው የዕድገትና የርቀት ጉዞው፣ 1ኛ/ ቤተ፥ሰላሙን

ለማግኘት፣ 2ኛ/ ሙሉ ሰብዓዊ ነጻነት ለመቀናጀት፣ 3ኛ/ ወደ ፍጹማዊነት የሚያመራ ሳይንሳዊ

ዕውቀት ላይ ለመድረስ፣ እና እንዲሁም 4ኛ/ በመሎኮታዊ ጥበብ ለመካን ይችል ዘንድ ነው።

ሕብረ፥ቅላጼ፣ እነዚህን በሙሉ ይመለከታል።

ሕብረ፥ቅላጼ፣ እነዚህን ቁም፥ነገሮችንና መድረሻ፥ግቦችን በየገጽታቸውና በህብራዊነታቸው ሊስተጋበሩና ሊቀናጁ የሚችሉበትን ሕይወት፣ በረቀቀ አእምሮ ማስተናገድ፣ ማሳናድትና መፍጠር ማለት ነው።

ይህ ሕብረ፥ቅላጼ ሲመረመር ምንድን ነው?

Page 103: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

103

ሕብረ፥ቅላጼ ሲመረመር 1)

ቃ ል፤

ሀሳቡ፣ ማለትም ምንጩ ፣ ሰላምና ፍጹማዊነትን በሰፊው ያቀርባል፤

የማይጨበጠውና የማይገረሰሰው የወድያኛው ዓለም በእርግጠኝነት በነዚህ

የተሞላ መሆን ሰለአለበት።

Page 104: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

104

„እንደ የላይኛው የታችኛውም“

ከሄርመስ ኤመራልድ ሰሌዳ

Page 105: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

105

አንዱ ምንጭ

ለኢትዮጵያ ሀገራችን ደህንነት

Page 106: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

106

Page 107: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

107

አንዱ ምንጭ

ሰላምና ፍጹማዊነትን በሰፊው ያቀርባል፤ የማይጨበጠውና የማይገረሰሰው የወድያኛው ዓለም በእርግጠኝነት በነዚህ የተሞላ መሆን ሰለአለበት።

ሰላምና ፍጹማዊነት ግን የሰማይ መና ሳይሆኑ በታሪክና በምርምር የሚኮተኮቱ መድረሻ ግቦች ናቸው።

የሰው ልጅ ከፍ ያለው መድረሻ፥ዓላማውን ተክኖ ከምንጩ ጋር ይገናኝ ዘንድ።

የሰው ልጅ የአራቱን ሕብረ፥ዜማ /ሰላምና ፍጹማዊነት፤ ባህልና ዕምነትን/ የሚቀላቀለው የባህልና የዕምነት ግቦች ባለቤትና ባለጉዳይ በመሆን፣ እነዚህን ወደ ፍጹማዊነት ለማድረስ በጊዜናቦታ እየገሰገሰና ባህላዊ እድገትን ሲያስመዘግብ ነው።

Page 108: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

108

„መልካም ነገሮች ሁሌ ሶስት ሶስት እየሆኑ ነው የሚመጡት“ ይባላል

ማህበራዊ መስክ ሰላም ለሰው ልጅ፣ እንደ ማሳረጊያ ብርቅ ጉዳይ ተዋቅራ የምትከበበው

በ ስነ፥መንግሥት፣ በማህበረ፥ሰብ ና በቤተ፥ሰብ ማእከል ውስጥ ነው።

ማህበራዊ መስክ

የሰነ፥መንግሥት፣ የማህበረ፥ሰብና የቤተ፥ሰብ መስተጋብር ሰላምን ከፍ ባለው ቤተ፥ሰላም

አያዋቀረ የሚየቀርብልን የታሪክ እርምጃ ነው።

*

Page 109: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

109

ሰብዓዊ መስክና ሁለንተናዊ መስክ ቤተ፥ሰላም ተብሎ የተሰየመው ፍሬ ነገር፣ የሕብረ፥ቅላጼው ማዕከል፣ ወይንም

የፈጣሪነት አስኳሉ የመጀመሪያው የሚቀያየር መለያው (variable) ሲሆን፤ ይህም፣

የሰው ልጅ የተስፋ ፍንጣቂ ነጸብራቅ በሆነው፣ በመንፈሳዊ የምሕረት ግንኙነት

ተወሳሰቦ የተዘረጋ ነው።

ቤተ፥ሰላም ማለት ዕውቀትና ርቀት፣ጥበብና ነጻነት ገንኖ የሚገኝበት፣ በሀሳብ

የሚታለም፣ ከፍ ያለ የሰው ልጅ ማህበራዊ የሰላም ሰፈር ነው።

- ከፍ ብሎ የሚታሰብ፣ መንፈሳዊ ተፈጥሮ ያለው ማህበራዊ ና ነጻ ክልል !

መንፈሳዊ ምሕረት

ሰብዓዊ ተስፋ

• ዕምነት

• የመንፈሳዊ

መስክ ግብ

• ባህል

• የባህላዊ መስክ

ግብ

• ፍጹማዊነት

• የቁስ፥አካላዊ

መስክ ግብ

• ሰላም

• የማህበራዊው

መስክ ግብ

ቤተ፥ሰላም ዕውቀት

ጥበብ ነጻነት

Page 110: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

110

ቁስ፥አካላዊ መስክ መድረሻው ሀብት የሚሆነው ፍጹማዊነት እየረቀቀ፣ የፈጣሪነት ችሎታ የሚዳብረው፣ ምንጩ

በሰው ልጅ እራሱን ሲከስት ነው። ምርምርና ሳይንስ እየገሰገሰ ሲራመድ፣ በሰው፣ በፍጥረትና በሰማያት ጉዳዮች ላይ የሚከናወነው የረቀቀ ጥናት ወደ ማሳረጊያው የዕውቀት ማዕከል

እያደረሰ ይመጣል። ዕውቀትም የፈጣሪነት ማዕከሉ ሁለተኛው የሚቀያየር መለያው ነው።

ቁስ፥አካላዊ መስክ

*

Page 111: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

111

ባህላዊው መስክ

ባህል የሰው ልጅ የሰላማዊ ሕብረ ግንኙነት መሰረት ሲሆን፣ ይህም የሚከሰተው በስነ መንግሥት ህግና ደንቦች፣ በማህበረሰቡ ስነ ምግባርና በቤተ፥ሰባዊ የፍቅር መሰረት ነው።

በሰው ልጅ ሰብዓዊ ባህል ዕድገት አማካይነት፣ ነጻነት ላይ ይደረሳል፣ ነጻነትም ፣ የፈጣሪነት ማዕከሉ ውስጥ ሶስተኛው የሚቀያየር መለያው ነው።

ባህላዊው መስክ

Page 112: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

112

መንፈሳዊ መስክ ዕምነት ከፍጹማዊነት ሀብት ጋር እጅ ለእጅ የሚደጋገፍ፣ የፈጣሪነት ቀስቃሽ ክስተት ነው።

እምነት፣ ሃይማኖትና ህሊና በቤተ፥ሰላም ክልል ውስጥ እርስ በርሳቸው ሲስተጋበሩ፣ ለሰው ልጅ የዕምነት ግቡን ያበጁለታል። ይህ ግብ ጥበባዊነት ሲሆን፤

ጥበብም የፈጣሪነቱ ማዕከል ውስጥ፣ አራተኛው የሚቀያየር መለያ ው ይሆናል።

መንፈሳዊው መስክ

Page 113: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

113

ተስፋ ለሰው ልጅ፣ የሕይወቱ መርህ የሚሆነውን ያህል፣ ለፈጣሪነት ማዕከሉም አምስተኛው ተቀያያሪ መለያው ነው። ይህም ምንጩ ለሰው ልጅ የሚያስመለክተው መድረሻ፥ግቡ፤

ማለትም፣ የሕይወት ስረ፥መንስኤው እንዳለ ሆኖ ነው።

በሕይወት ውስጥ አንዳችም ጉዳይና ነገር፤

በሕብረ ቅላጼ(1

ውስጥ የማይጠቃለል የለም።

ባጭሩ፥ I. – ሰላም እንደ ሚደረስ ግብና ድንበር፤ ወይንም፣ ቤተ፥ሰላም ማዕከሉ ውስጥ የሚታለም ጉዳይ

ሆኖ ሳለ፣ ስነ መንግሥት፣ ማህበረ ሰብ፣እና ቤተ፥ሰብ የማህበራዊ መስኩን መዋቅራዊ ተፈጥሮ ያበጃሉ።

II. – ባህል እየተኮተኮተ የሚያድግ ዳር ድንበር፤ ወይንም ነጻነት ማዕከሉ ዘንድ ሊደረስበት የሚቻል ክስተት ሲሆን፤ ሕገመንግሥት፣ ግብረ ፥ገብ እና ፍቅር የሰው ልጅ ንቁ የባህል መስኩን ይገልጻሉ። እነዚህ ማህበራዊ ና ባህላዊ መስኮች ስነ፥ አእምሮን (intelligence) የሰው ልጅ ለሆነው ከፊል፥ዓለም፣ እንደ ዋነኛው የማዕከሉ ምሰሶና ተፈላጊ (attractor) ቁም ነገር አድርገው ያቀርቡለታል።

III. – ሀብት፣ ፈጠሪነትን ፍጹም ለማድረግ ሊደረስበት የሚቻል ዳርድንበር ሲሆን፤ ወይንም ዕውቀት፣ ማዕከሉ ዘንድ ፍጹማዊነት እንዲያገኝ፣ ሰማያት (universe)፣ተፈጥሮና የሰው፥ዘር የቁስ፥ አካላዊው መስክ ዋነኛ የጥናት ሰረ መሰረት ይሆናሉ።

IV. – ዕምነት እንደ ሰው ልጅ መድረሻ ግብ / ዳር ድንበር፤ ወይንም ጥበብ በማዕከሉ ዘንድ ታልሞ ተመርምሮ ሊደረስበት የሚቻል ሲሆን፤ እምነት ሃይማኖትና ሕሊና ሲዛመድ፣ የሰው ልጅ የንቃት ሀያልነት በመንፈሳዊ መስክ ተጠቅልሎ ይታያል። ቁስ፥አካላዊ ና መንፈሳዊ መስኮቹ ስነ፥ሀይልን (energy) እንደ መሠረታዊ ተፈላጊ ቁም ነገርና ለአምላካዊው /ከሰውልጅ ለተለየው/ ከፊል ዓለም፣ እንደ ዋነኛው ምስሶ አድርገው ያዛምዱታል።

V. – አምስተኛው፣ የሰው ልጅ መለኮታዊው (transcendental) መስክ መድረሻ፥ግቡ ና አንድ ምንጩ ላይ ለመድረስ፣ ተሰፋ፥ብርሃንን የሕይወቱ መርህ አድርጎ ሲደክም፣ በሁሉም ረድፍ ከአራቱም መስኮች ጋር እየተዋሃደ ይስተጋበራል። ማለትም፣የሰው ልጅ፣ በማህበራዊው፣ በቁስ፥አካላዊው፣ በባህላዊው እና እንዲሁም በመንፈሳዊው መስኮች ውስጥ ሁሉ ይስተጋበራል፣ ይስተናገዳል ማለት ነው።

VI. - ስድስተኛው፣ መለኮታዊው የሁለንተናዊነት /የእግዚአ፥ብሄር/ መስክ፣ አንዱ ምንጭ የመጨረሻውን የመሃሪነት መርሁን የሰውን ልጅ ለማዳን አንግቦ፣ ባሉት ረድፎች በሙሉ፣ ከሁሉም፣ከአምስቱም መስኮች ጋር፣ በሰው ልጅ መለኮታዊው መስክ አማካይነት ይስተጋበራል። ማለትም፣ የሁለንተናዊነት /የእግዚአ፥ብሄር/ መስኩ፣ ከሰውልጅ መለኮታዊው መስክ ጋር እየተስተጋበረ በውስጣው ግንኙነት ይዘማመደዋል ማለት ነው።

Page 114: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

114

Page 115: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

115

የሚፈለጉት ቁም፥ነገሮች(ግብ) (Attractors of Meanings)

በሕብረ፥ቅላጼው መድረኮች ውስጥ ያሉት እያንዳንዳቸው፣ ንዑስ፥ክፍሎች

የየራሳቸው

ተፈላጊ ቁም፥ነገር አለቸው። እነዚህም የሰው ልጅ የሚከተላቸው ክፍ ያሉ ግቦቹ

(ግብ) ናቸው።

I. ማህበራዊው መስክ የህዝብ አገዛዝ

ብልጽግና ማህበራዊ ሀብት

II. ባህላዊው መስክ ለህግ መገዛት (የህግ በላይነት) ማህበራዊ ፍትህ ልቦና

III. ቁስ፥አካላዊው መስክ ሰው መሆን፤ ሰብዓዊ ነት

ንቃተ ፥ሕይወት የፍጥረት ምንጭና ምስጢረ፥ፍጥረት

IV. መንፈሳዊው መስክ ንቃተ፥ህሊና

የዕውነት ፍለጋ/ምስጢረ፥ስላሴ

ራዕይ ና የሕይወት ፍሬ፥ነገር

Page 116: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

116

I. የማህበራዊው መስክ ነዑስ ክፍሎች(ግብ)

1. ስነ፥መንግሥት

1. ሕግ ፥አውጪ ጉባኤ

2. ሕግ፥አስፈጻሚ አካል

3. ሕግ፥መወሰኛ አካል

4. የህዝብ አገዛዝ

*

2. ማህበረ፥ሰብ

1. ትምህርት

2. ምርት

3. ስርጭትና ማህበራዊ ገቢያ

4. ብልጽግና

*

Page 117: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

117

3. ቤተ፥ሰብ

1. ሰብአዊ ስነ፥አእምሮ

2. የሥራ ሀይልና አገልግሎት

3. ገቢ ና ፍላጎት

4. ማህበራዊ ሀብት

***

II. የባህላዊው መስክ ንዑስ ክፍሎች(ግብ) 1. ሕግ

1. ሰብዓዊ መሠረታዊ ህግ

2. ፍትሃ፥ብሄርና የተዛመዱ ህጎሽ

3. ወንጀለኝ መቅጫና የተዛመዱ ህጎች

4. ለህግ መገዛት (የህግ በላይነት)

Page 118: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

118

2. ስነ፥ምግባር

1. ማህበራዊ

2. ባህላዊ

3. ተለምዶ፥ታሪካዊ

4. ማህበራዊ ፍትህ

*

3. ሰብዓዊ ፍቅር

1. መንፈሳዊ

2. አካላዊ

3. ባህላዊ

4. ልቦና

***

Page 119: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

119

III. የቁስ፥አካላዊው መስክ ንዑስ ክፍሎች (ግብ) 1. የሰው፥ዘር

1. ሰብዓዊ ስነ፥አፈጣጠር ና የተዛመደ ዕውቀት

2. ስነ ሰብዓዊ ዘር ማንዘር ና የተዛመደ ዕውቀት

3. ስነ ሰብዓዊ ሕይወት ና የተዛመደ ዕውቀት

4. ሰው መሆን፤ ሰብዓዊነት *

2. ስነ፥ፍ ጥ ረ ት

1. ስነ ክልለ፥ተፈጥሮ ና የተዛመደ ዕውቀት

2. መልክዓ ምድር ና የተዛመደ ዕውቀት

3. መልክዓ ማድን ና የተዛመደ ዕውቀት

4. ንቃተ፥ሕይወት

Page 120: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

120

3. ሰ ማ ያ ት

1. ሰና መሠረታዊ አፈጣጠር ና የተዛመደ ዕውቀት

2. ኮከበ፥ ምርመራ ና የተዛመደ ዕውቀት

3. የስነ፥ሰማያት ምርምር ና የተዛመደ ዕውቀት

4. የፍጥረት ምንጭና ምስጢረ፥ፍጥረት

***

IV. የመንፈሳዊው መስክ ንዑስ

ክፍሎች(ግብ)

1. ህ ሊ ና

1. ሰብዓዊ

2. ግላዊ

3. ማህበራዊ

4. ንቃተ፥ህሊና

*

Page 121: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

121

2. ሃይማኖት

1. ስነ፥ፍልስፍናዊ

2. ሃይማኖታዊ

3. ባህላዊ

4. ዕውነት ፍለጋ/ምስጢረ፥ፍጥረት

*

3. ዕ ም ነ ት

1. ብርሃነ፥ዕውቀት

2. ሰነ ፍልስፍናዊ ዕምነት

3. ምሁራዊ ዕምነት

4. ራዕይ ና የሕይወት ፍሬ፥ነገር

***

Page 122: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

122

ሁሉም ቁም ነገር ሲሰበሰብ

በህዝብ አንደበት፣ „መልካም ነገሮች ሁሌ ሶስት ሶስት እየሆኑ ነው የሚመጡት“ ይባላል።

በየመስኩ ያሉት ሶስት ሶስት ግቦች ደግም ባንድነት እየተቀላጠፉና እየተቀማመሩ ከፍ ያለ መልካም ነገር ይወጣቸዋል። (የሕይወት „ምስጢረ፥ስላሴው“ ሲገለጥ!)

አንደኛ፣ ለሰላም

1. የህዝብ አገዛዝ

2. ብልጽግና 3. ማህበራዊ ሀብት

ሁለተኛ፣ ለሰብዓዊ ባህል

1. ለህግ መገዛት (የህግ በላይነት) 2. ማህበራው ፍትህ

3. ልቦና

ሶስተኛ፣ ለፍጹማዊነት/ ሀብት

1. ሰው መሆን፤ ሰብዓዊነት

2. ንቃተ፥ሕይወት 3. የፍጥረት ምንጭና ምስጢረ፥ፍጥረት

አራተኛ፣ ለዕምነት

1. ንቃተ፥ህሊና

2. የዕውነት ፍለጋ/ምስጢረ፥ፍጥረት 3. ራዕይና የሕይወት ፍሬ ነገር

Page 123: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

123

አዎ! እነዚህ ሁሉንም ሰው የሚያምሩና የሚስቡ ዝርዝር ቁም ነገሮች፣ ማለትም ከፍ ያሉ ግቦች ፣

በመላው የሰው ልጅ የሚታለሙ ትላልቅ ዓላማዎች፣ በህብረ፥ቅላጼው አራት ከፍተኛ ግቦች፣ ተጠቃለውና ተጠራቅመው የሚገኙት ናቸው።

አንደኛ፣

ሰ ላ ም

ሁለተኛ፣

ሰ ብ ዓ ዊ ባ ህ ል

ሶስተኛ፣

ፍ ጹ ማ ዊ ነ ት

አራተኛ፣

ዕ ም ነ ት *

የሰው፥ልጅ ተስፋ፥ብርሃኑ ከቀረበውና የሁለንተናዊው ፈቃደ፥ምሕረት

ከተጨመረበት ደግሞ ሕይወት ዞራ ከምንጩ ዘንድ እየገጠመች ነው፣ ለማለት

ይቻላል።

የሰው፥ልጅ ራዕዩ፣ መድረሻ ግቡ ነው።

Page 124: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

124

VI.

ሁለንተናዊ

ቤተ፥ሰላም

ዕውቀት

II. ባህላዊ

ሰብዓዊ

ባህል

I. ማህበራዊ

ሰላም

ተስፋ፥ብርሃን

V.

የሰው ልጅ

III. ቁስ፥ አካላዊ

ፍጹማዊነት

IV. መንፈሳዊ

ዕምነት

ነጻነት

ምሕረት

ጥበብ

Page 125: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

125

ሕብረ፥ቅላጼ የሕይወት ትርጉሙ / ፍሬ፥ነገሩ

ሕይወት ማለት፣ የእግዚአብሄርን፣ ማለትም የፈጣሪነትን ብቃት፣ በሁሉም የተፈጥሮ ጉዳይ ውስጥ እየቀሰቀስ፣ሰብዓዊ፣ ሁለንተናዊ

ና የሰው፥ዘር ኪነ፥ውበታዊ ተፈጥሮን የሚያድስ፣ አያሌ ዘርፍ ያለው የተወሳሰበ የተፈጥሮ ሂደት ነው።

የዚህም ማሳረጊያ ግቡ፣ብዙ ትውልድን እያሸጋገረ በህብራዊነት የሚካነውን የሰው ልጅ መፍጠር ነው።/1

የሕይወት ፍሬ ነገር የሚገኘው፣

1ኛ፣ በማህበራዊ መስክ 2ኛ፣ በባህላዊ መስክ 3ኛ፣ በቁስ፥አካላዊ መስክ 4ኛ፣ በመንፈሳዊ መስክ

ውስጥ ሲሆን፤ እነዚህን የሚያዋስኑ መለኮታዊ ድንበሮች ደግም አሉ፥

ክእነዚህ መስኮች አብራክ ወጥቶ የሚከሰተው፣

5ኛ፣ የሰው፣ ልጅ መስክ እና

ከሁሉም መስኮች ጋር ተዛምዶ የሚስተጋበረው፣ 6ኛ፣ ሁለንተናዊ መስክ።

(መስኮች፣ በሚያያዙ ማስተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ (Planes: “the conjunctive syntheses”/2))

ለእነዚህ መስኮች፣ እንደ ጀርባ ምሶሶ ሆነው የሚቆሙና የሚያገለግሉ ስምንት አድማሶች ወይንም መለኪያውች

አሉ። ( አድማሶች፣ በሚያያይዙ ማስተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ፣(Dimensions: “the connective syntheses”/2))

1ኛ፣ ስነ፥መንግሥትና ሕግ 2ኛ፣ ማህበረሰብ ና ስነ፣ምግባር 3 ኛ፣ ቤተሰብና ፍቅር 4ኛ፣ የሰው፥ልጅ ና ተስፋ፥ብርሃኑ 5ኛ፣ የሰው፥ዘርና ሕሊና 6ኛ፣ ስነ፥ፍጥረትና ሃይማኖት 7ኛ፣ ሰማያታትና ዕምነት 8ኛ፣ እግዚአብሄር/ ሁለንተናዊነት ና ምሕረት

በነዚህ አድማሳት መሃከል አያሌ የሚያወራረሱና የሚያጠላለፉ አገናኝ ከፍሎች ሲኖሩ፣

እየተቀባበሉ እርስበርስ የሚያነቃቁ መስተጋብሮችም አሉ። (ተወራራሽ ፥ ክፍሎች፣ በሚስተያዩ/ በሚመዛዘኑ ማስተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ፣(Cross‐sections: reflective syntheses))

Page 126: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

126

እነዚህ አድማሶች የየራሳቸው ማዕከላዊ ምሶሶ / የሚስቡ፣ የሚወደዱ ልዩ ቁም ነገሮች/ አሏቸው። (ማዕካላዊ ምሶሶዎች፣ በሚያለያዩ ማሰተሳሰሪያዎች ይቀላጠፋሉ፣(Axes: “the disjunctive Syntheses” /2))

1ኛ፣ ሰብዓዊነት (ሰ) 2ኛ፣ ስነ፥አእምሮ/ ንቃተ፥ሕሊና (ሕ) 3ኛ፣ ኪነት (ኪ) 4ኛ፣ መድረሻ፥ግብ (ግ) 5ኛ፣ ቁሳቁስ (ቁ/m) 6ኛ፣ ስነ፥ሀይል (ሃ/E) 7ኛ፣ ብርሃን (ብ/c) 8ኛ፣ ምንጩ (ም)

ተመራማሪው አይንስታይን ስለ ስነ፥ሀይል፣ብርሃንና ቁሳቁስ ያገኘውን ማመዛዛኛ/ ፎርሙላ/፣

ባንድ በኩል፣ (በእግዚአብሄሩ ከፊለ፥ዓለም ውስጥ ብለን ለምንሰይመው) ለቁስ፥አካላዊውና ለመንፈሳዊው መስኮች ማመላከቻ አድርገን ብንወስደው፤

E=mc2 ; Energy = Mass x (Speed of Light)2

ቁሳቁስ፣በብርሃን ፍጥነት እጥፍ ጊዜ ቢባዛ፤ ስነ፥ሀይል ን ያክላል ብሎ መመዘን ይቻላል ማለት ነው። ሀ = ቁ *ብ *ብ

በሌላ በኩል ደግሞ ፣ ለማህበራዊው ስነ፥ፍጥረ ት መገንዘቢያ ይሆን ዘንድ ፣ (የሰው፥ልጅ ሌላው ከፊለ፥ ዓለም ብለን

በምንጠራው) ለማህበራዊውና ለባህላዊው መስኮች፣ ተመሳሳይ ማመዛዘኛ ማስቀመጥ ይቻል ይሆናል።

I= hq2 ; Intelligence = Humanity x (Quality of Music)2 አንድ የሆነ፣ ሰብዓዊ የህሊና፥መመዘኛ (ሰ)፣ በስነ፥ ኪነት ረቂቅነት(ኪ) እጥፍ ጊዜ ቢባዛ ወይንም ቢገናኝ፤

ለስነ፥አእምሮ (ሕ) ከብርና ክብደት ማለካኪያ ይሆን ይሆናል ለማለት ነው። ሕ = ሰ* ኪ* ኪ

በዚህ የአመለካከት ዘይቤ/ (model/ሞዴል)፣ የሕይወት ትርጉሙ፣

በአራቱ መስኮች መሃከልና በየራሳቸው በየመስኮዎቹ ውስጥ ሕብራዊነትን/ ሕብረ፥ቅላጼን እያስተናገዱ፣ በየመስክ፥ዘርፉ ያሉት ከፍተኛ የሰው ልጅ ዓላማዎች ላይ መድረስ ነው።

እነዚህም፥

ሰላም፣ ሰብዓዊ ባህል፣ ፍጹማዊነት/ሀብት እና፣ ዕምነት

ናቸው። እነዚህ ዓላማዎች የሚሳኩትን ያህል፣ ሕብረ፥ቅላጼውም፣ መለኮታዊው የሰው ልጅ ላይ፥ ማለትም መድረሻ፥ግቡ ላይ ደርሶ፣

ከምንጩ ጋር ለመግጠም ዝግጁ እንዲሆን ያደርገዋል። ዛሬ ያለንበት ዘመን ግን፣ አሳዛኝና እንዳውም፣ ጭራሹኑ፣ በፀረ፣ሕብራዊነቱ የተሞላ ነው። ይህ የዛሬው ዘመን የሚያሳዝን የሆነው፣ ፀረ፣ሕብራዊነቱ፣ በሕይወት መስኮቹ

መሃከልም ሆነ በራሳቸው በየመስኮዎቹ ውስጥም ስለገነነ ነው።

1).Reformulated after an encounter with .complexity theory...and further philosophical survey (cf. Original intuition, 1/2006).2) .Connective, conjunctive and disjunctive syntheses. Concepts from Kant, whitehead and Deleuze, as interpreted by Steven Shaviro, http://www.shaviro.com; and my fourth one, what I call reflective syntheses...

Page 127: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

127

Page 128: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

128

ይሰምርለት ይሆን ሳይንስ ፍጹምነት በአዲሱ አድማስ፣ ባየር፥ቦታ ሰዓት ባህል እየሆነ ንፁህ ሰብዓዊነት፤

ታሪክ ሲገሰግስ፣ ላንድ አፍታ ቆም ሲል? ለሰላም ነፃነት፣ ለአዲሱ ባህል!

ሕይወት እኮ ዕምነት ነው፣ ዕምነትም በሕይወት

ዝንተ፥ዘላለሙን፣ ከሰማይ፥ሰማያት፥ በሕብረ፥ቅላጼ ወደ ድለ፥ፋንታ፣ ዕፁብን ለማግኘት።

ዕ ል ል! ዕልልታ ነው የእርሱ ማሳረጊያው

በታላቁ ተስፋ፣ ምሕረቱ ነው ሕያው፤ ዕውነት ዕውነት በሉ፣ ምንጭ ይሰማዋል ሰው።

መልክተ፥ቅላጼ HARMONY

ስነ፥ፍጥረት ሆነ ሰማየ፥ሰማያት ሰው፥ልጅ ሲጥለቀለቅ በጥበቡ ሙላት መንግሥት ታሪክ ሆኖ፣ ህጎቹ ነፃነት፣

ከዕምነት ከሃይማኖት ንፁህ የሆነ ዕውቀት ለሚከሰትበት፣

ለመንግሥተ፥ሰማይ፣ ፍልሚያ እኮ ነው ሕይወት።

ለሰላም ለባሕል፣ ለፍጹማዊነት ዕልል ዕልል እንበል፥ ለታላቁ ድርጊት!

በሕብረ፥ቅላጼ ለቅዱሱ ግብዓት ምንጩን ይዳብሳል፣ ሰብዕ በመለኮት!

Page 129: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

129

Page 130: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

130

Page 131: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

131

VI.

Absolute

Heaven Knowledge

II.

Cultural

I.

Social

Hope

V.

Human

III.

Material

IV.

Spiritual

Freedom

Deliverance

Wisdom

Page 132: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

132

ማሳሰቢያ

1 . የአማርኛ የቋንቋ ሊቃውንት ይቅርታ ያድርጉልኝና፣ ሕብረ ቅላጼ የሚለውንም ሆነ አንዳንድ እዚህ ለትርጉም የተገለገልኩባቸው ቃለቶች የተወሰዱትና እየተጣመሩ ለእንግሊዝኛው የተተኩት፣ መንፈሱን የታሻለ ያንጸባርቃሉ ብሎ በማሰብ ነው። ለምሳሌ፣ ሕብረ፥ቅላጼ የተወሰደው መቀለስ

ከሚለው ግስ ወደ ቅላጼ፣ ከዚያም ቅላጼ ተብሎ፤ ብዙ ነገሮች በህብረት ሲቀላልሱ ወደ አንድ ህብራዊ ውጤት ማምራቱ ና ሕብረ ቅላጼ መባሉ፣ HARMONY የሚባለውን የተሻለ አሟልቶ ይተካዋል በማለት ነው።

2. ሕብረ፥ቅላጼ ሲመረመር በእንግሊዝኛ/English/ ይቀጥላል!

Page 133: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

133

S I D E

The SOURCE

Page 134: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

134

Page 135: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

135

Interpreting the Harmony Model:

The Word. The Idea, I.e. the Source provides Peace and Perfection in abundance, since it is necessarily full of

them in

THAT BEYOND!

Page 136: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

136

VI.

Absolute

Heaven Knowledge

II.

Cultural

I.

Social

Hope

V.

Human

III.

Material

IV.

Spiritual

Freedom

Deliverance

Wisdom

Page 137: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

137

THE SOURCE provides Peace and Perfection in abundance, since it is

necessarily full of them in That Beyond,

The Inconceivable and The Infallible Beyond.

These are however objectives to be cultivated and attained through Science and History; for the Human Agency with its higher Destiny to join the Source. The Human joins the symphony of the four with Culture and Faith as the objectives at hand and at home to be perfected in due course of Spacetime and developing Culture…

Page 138: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

138

S- Source & I- Intelligence + D- Destiny &

E- Energy

Page 139: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

139

The Social Plane Peace is circumscribed by the state, community and family as the final structural state of affairs for the human.

The Social Plane

The interaction of the state, community and family is the march of history which brings about peace in the heavenly structure.

Page 140: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

140

The Human & The Absolute Planes

Heaven is the first variable of the center, the nucleus of creativity, stretching through strings of spiritual deliverance, the mirror of human hope. Heaven is an abstraction of a human peaceful social space, where knowledge and insight, wisdom and freedom prevail.

-A sublime free social space of spiritual nature.

Spiritual Deliverance

Human Hope

• Faith,

objective of

•The Spiritual

plane

•Culture,

objective of

•The Cultural

Plane

•Perfection,

objective of

•The Material

Plane

•Peace,

objective of

•The Social

Plane

Heaven Knowledge

Wisdom Feedom

Page 141: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

141

The Material Plane The Perfection of creativity, which ends up in Wealth, is how the source manifests itself in the human. Through the process of science; mankind, nature and the universe become objects of investigation to come to the final center of knowledge. - Knowledge the second variable of the nucleus of creativity.

The Material Plane

Page 142: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

142

The Cultural Plane Culture is the fundament of peaceful intercommunication of the human by means of rules and laws of the state, ethics of the community and love pertaining to the family. Through the development of human culture, freedom, the third variable of the center would be achieved.

The Cultural Plane

Page 143: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

143

The Spiritual Plane Faith is the initiator of creativity, in tandem with the wealth of perfection. Faith, religion and conscience interact in a heavenly space to determine the objective of faith for the human, which makes wisdom, the fourth variable of the nucleus, the center of creativity.

The Spiritual Plane

Page 144: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

144

The Human with hope as the principle of life, the fifth variable of the center, has a destiny envisaged by the source, the origin of life.

There is nothing in life which cannot be subsumed in the

Harmony Model. In short:

I. Peace as the edge to be achieved, or Heaven to be envisaged at the Center; the state, community and family make the structural being of the social plane.

II. Culture as the edge to be cultivated and developed, or Freedom to be achieved at the Center; rule of laws, ethics and love define the subjective aspects of the cultural plane. -The social and the cultural planes providing intelligence as the primary Axis and attractor of meaning to the human hemisphere.

III. Wealth, the Perfection of creativity as the edge to be achieved, or Knowledge to be perfected at the Center; the universe, nature and mankind make the fundamental substance of the material plane.

IV. Faith as the edge of the human objective or Wisdom to be contemplatively achieved at the Center; faith, religion and conscience of the human circumscribe the conscious magnitude of the spiritual plane. -The material and the spiritual planes encorporate energy as the fundamental attractor of meaning and the primary axis of the godly hemisphere.

V. The fifth, the transcendental plane of the human working on its Destiny with Hope (LIGHT) as the principle of life, to touch the source synthetically interacts at all levels with all the four planes. - The human in the social, the material, the cultural and the spiritual planes.

VI. The sixth, the transcendental plane of the absolute, GOD, the Source with the ultimate principle of Deliverance to save the human, interacts at all levels with all the five planes through the agency of the human plane. – The absolute plane under mutational interrelation with the human plane.

THAT BEYOND!

Page 145: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

145

VI.

Absolute

Heaven Knowledge

II.

Cultural

I.

Social

Hope

V.

Human

III.

Material

IV.

Spiritual

Freedom

Deliverance

Wisdom

Page 146: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

146

S- Source & I- Intelligence + D- Destiny & E- Energy

Page 147: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

147

Attractors of Meanings Every section in the Planes of the Harmony Model has its

own attractor of meaning (AM).

I.e. High objectives to be followed by the human agency:

I. The Social Plane Democracy –

Prosperity

Common Wealth

II. The Cultural Plane Rule of Law

Social Justice

Empathy

III. The material Plane Human Being

LIFE (Awareness)

Initial Conditions & Creation

IV . The Spiritual Plane Consciousness

Search for Truth

Vision/ Meaning

Page 148: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

148

I. The Social Plane

1. The State in the Social Plane

1. Legislative

2. Executive

3. Judiciary

4. Democracy – The Attractor of Meaning (AM)

*

2. Community in the Social Plane

1. Education

2. Production

3. Distribution/social market

4. Prosperity – The Attractor of Meaning (AM)

*

Page 149: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

149

3. Family in the Social Plane

1. Intelligence

2. Labour/Service

3. Income/necessity

4. Common Wealth – The Attractor of Meaning (AM)

***

II. The Cultural Plane

1. Laws in the Cultural Plane

1. Basic humanitarian laws

2. Civil & related laws

3. Penal & related laws

4. Rule of Law – The Attractor of Meaning (AM)

*

Page 150: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

150

2. Ethics in the Cultural Plane

1. Social

2. Cultural

3. Traditional

4. Social Justice – The Attractor of Meaning (AM)

*

3. Love in the Cultural Plane

1. Spiritual

2. Biological

3. Cultural

4. Empathy – The Attractor of Meaning (AM)

Page 151: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

151

III. The Material Plane

1. Mankind in the Material Plane

1. Ontology & related

2. Geneology & related

3. Anthropology & related

4. Human Being – The Attractor of Meaning (AM)

*

2. Nature in the Material Plane

1. Ecology & related

2. Geography & related

3. Geology & related

4. LIFE (Awareness) – The Attractor of Meaning (AM)

*

Page 152: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

152

3. The Universe in the Material Plane

1. Cosmology & related

2. Astrology & related

3. Astronomy & related

4. Initial Conditions & Creation – The Attractor of Meaning

(AM)

***

IV. The Spiritual Plane

1. Conscience in the Spiritual Plane

1. Humanitarian

2. Individual

3. Social

4. Consciousness – The Attractor of Meaning (AM)

*

Page 153: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

153

2. Religion in the Spiritual Plane

1. Philosophical

2. Theological

3. Cultural

4. Search for Truth – The Attractor of Meaning (AM)

*

3. Faith in the Spiritual Plane

1. Enlightenment

2. Philosophical

3. Intellectual

4. Vision/ Meaning – The Attractor of Meaning (AM)

***

Page 154: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

154

Democracy, Prosperity & Common Wealth

Rule of Law, Social Justice & Empathy

Human Being, Life & Initial

Conditions/Creation

Consciousness, Search for Truth

&

Vision /Meaning

These are Attractors of Meaning,

which will make up the cumulated

Higher Objectives of the Human agency:

PEACE

HUMAN CULTURE

PERFECTION

FAITH

***

Page 155: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

155

Page 156: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

156

Page 157: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

157

Page 158: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

158

Page 159: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

159

VI.

Absolute

Heaven Knowledge

II.

Cultural

I.

Social

Hope

V.

Human

III.

Material

IV.

Spiritual

Freedom

Deliverance

Wisdom

Page 160: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

160

Page 161: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

161

Page 162: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

162

Page 163: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

163

Page 164: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

164

Page 165: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

165

Page 166: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

166

Page 167: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

167

Page 168: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

168

Page 169: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

169

Page 170: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

170

Page 171: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

171

Page 172: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

172

Page 173: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

173

Page 174: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

174

Page 175: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

175

Page 176: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

176

Page 177: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

177

Page 178: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

178

Page 179: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

179

Page 180: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

180

Page 181: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

181

Page 182: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

182

Page 183: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

183

Page 184: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

184

Page 185: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

185

Page 186: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

186

Page 187: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

187

Page 188: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

188

Page 189: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

189

Page 190: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

190

ቆም በል ላንድ አፍታ (ጅምር)

ዛሬ ከኒቼ ጋር፣ ትንሽም ለመማር

ትንሽም ለማክረር፣ ትንሽም ለመብረር በሃሳብ ለማምረር!

(አንዳንድ ትርጉም) *

„Die Fröhliche Wissenschaft“

Nietzsche‘s Lebensweisheiten

የኒቼ ዓለማዊ ብልሃት-ብልህነት

ለማስታወስ ያህል : - ኒቼን ለማንበብ መቼም ሆደ ሰፊነትና ከተቻለም ልዩ ርቀት ይጠይቃል፤ ኒቼ ሲያስብና ሲጽፍ እንደ ተፈጥሮ ሃይል ነውና። መበረቅና ዝናብ ጸደይና በጋ ሲመጣ ለሁሉም በሁሉም ላይ ነው፤ ከርስትያን አይለይ

ፈላስፋ፣ ትላንት አይለይ አሁን፣ ዛሬ አይል ነገ፣ እንደ ዕለቱና ሁኔታው። ስለሆነም እዚህ ውስጥ ወደ አማርኛ ለቀቅ ባለ መንገድ/ቃል በቃል ሳይሆን/ ተርጉሜ፣ እንዲያናግሩኝ የፈለግኋቸውና የመረጥኳቸው፣ የእኔን ነፈሰ ሥጋ የኮረኮሩትን

ያህል ነው። ኒቼን ማወቅ በብልሃት ለብልሃት፣ ሲሆን ብልህ፥ነት !

*

Source/German:

http://www.nietzschesource.org/#eKGWB/M (Seite 6 ff.)

English Version Source: http://archive.org/stream/completenietasch10nietuoft/completenietasch10nie

tuoft_djvu.txt

*

1. ግብዣ

እናንት የምግብ ወዳጆች! እስቲ የኔውንም፣ ለመቅመስ ድፈሩ ይሻል ተነገ ወድያ፣ ነገም፣ ይጣፍጣችሁ ጥሩ፤

ይህም ካልበቃችሁ፣ እድሜ ይካናችሁ በትኩሱም ድፍረት፣ ጣፋጭ ያድርጋችሁ።

1. E i n l a d u n g .

Wagt’s mit meiner Kost, ihr Esser! Morgen schmeckt sie euch schon besser

Und schon übermorgen gut! Wollt ihr dann noch mehr, — so machen

Meine alten sieben Sachen Mir zu sieben neuen Muth.

1. Invitation.

Venture, comrades, I implore you.

On the fare I set before you,

You will like it more to-morrow,

Better still the following day :

If yet more you're then requiring,

Page 191: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

191

Old success I'll find inspiring,

And fresh courage thence will borrow

Novel dainties to display. *

2. መልካም እድሌ

ፍለጋ ሲደክመኝ ማግኘትን ተማርኩኝ ንፋስ ሲያንገላታኝ

እኔው ንፋስ ሆንኩኝ!

2. M e i n G l ü c k .

Seit ich des Suchens müde ward, Erlernte ich das Finden.

Seit mir ein Wind hielt Widerpart, Segl’ ich mit allen Winden.

2.My Good Luck.

Weary of Seeking had I grown,

So taught myself the way to Find :

Back by the storm I once was blown,

But follow now, where drives the wind.

*

3. ተስፋ አይቆርጤ

ከቆምክበት ቦርብር ተመራመር ምንጩ ነው እዛው ስር።

ጨለምተኛውን ሰዉ፣ ይጯጯኽው ተወው፣

ቁም ነገር አትበለው፣ „ገሃነም ገሃነም“ ይበል እዚያ ታች ነው!

3. U n v e r z a g t .

Wo du stehst, grab tief hinein! Drunten ist die Quelle!

Lass die dunklen Männer schrein: „Stets ist drunten — Hölle!“

3.Undismayed.

Where you're standing, dig, dig out :

Down below's the Well :

Let them that walk in darkness shout

Page 192: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

192

" Down below— there's Hell ! "

4. ሲናገሩ ለሁለት

ሀ) ጉድ ጉድ! ይኽው ነው በቃ ?

ማን ነበር ሃኪሜ? ታምሜ ኖሯል ? ኧረ ይኽን ሁሉ እንዴት ሰው ይረሳል!

ለ) አሁን ተረዳሁኝ ችግርህ አብቅቷል

እሱ ነው የዳነ፣ መርሳቱን ተክኗል።

4. Z w i e g e s p r ä c h .

A. War ich krank? Bin ich genesen? Und wer ist mein Arzt gewesen?

Wie vergass ich alles Das! B. Jetzt erst glaub ich dich genesen:

Denn gesund ist, wer vergass.

4. Dialogue.

A. Was I ill ? and is it ended ?

Pray, by what physician tended ?

I recall no pain endured !

B. Now I know your trouble's ended :

He that can forget, is cured.

*

5. ለጨዎ ች

ጨውነትም ቢሆን፣ እስቲ በትንሹ እግሩንም ከፍ ያድርግ እንደ ሆመር ስንኝ እየመጣም ይሂድ።

5. A n d i e T u g e n d s a m e n .

Unseren Tugenden auch soll’n leicht die Füsse sich heben: Gleich den Versen Homer’s müssen sie kommen u n d g e h n !

5. To the Virtuous.

Let our virtues be easy and nimble-footed in motion,

Like unto Homer's verse ought they to come and to go.

*

6. ዓለማዊው ብልሃት

እጅግም አትምጠቅ፣ ባለህበት አትቆይ ዓለም ታስንቃለች ግማሽ ከፍታ ላይ!

Page 193: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

193

6. W e l t - K l u g h e i t .

Bleib nicht auf ebnem Feld! Steig nicht zu hoch hinaus!

Am schönsten sieht die Welt Von halber Höhe aus.

6. Worldly Wisdom.

Stay not on level plain,

Climb not the mount too high.

But half-way up remain —

The world you'll best descry !

*

7. መመሪያ

ዘዴና ቋንቋዬ ወጥመድ ውስጥ ካስገባህ፣ ትከተለኝ ይሆን፣ ዱካዬን በዱካህ?

ተከተል እራስህን ይልቅ ሳትወላውል

ያኔ ተግባብተናል፣ ግድ የለም ረጋ በል!

7. V a d e m e c u m — V a d e t e c u m .

Es lockt dich meine Art und Sprach, Du folgest mir, du gehst mir nach? Geh nur dir selber treulich nach: — So folgst du mir — gemach! gemach!

7. Vademecum — Vadetecum.

Attracted by my style and talk

You'd follow, in my footsteps walk ?

Follow yourself unswervingly.

So — careful ! — shall you follow me.

*

11. ተረቱ ሲናገር

ንቁና ዳተኛ፣ ባለጌና ጨዋ ታዋቂና እንግዳ ንጹህና ጭቃ፥

በመሃልም ሲሆን፣ ብልህና ሞኝ፣

ይኽን ሁሉ ነኝ፤ እዚያው በዚያው እርግብ፣

አሳማና እባብ፣

መሆንም ሲያምረኝ!

Page 194: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

194

11. D a s S p r ü c h w o r t s p r i c h t .

Scharf und milde, grob und fein, Vertraut und seltsam, schmutzig und rein,

Der Narren und Weisen Stelldichein: Diess Alles bin ich, will ich sein,

Taube zugleich, Schlange und Schwein!

11. The Proverb Speaks.

Harsh and gentle, fine and mean,

Quite rare and common, dirty and clean,

The fools' and the sages' go-between :

All this I will be, this have been,

Dove and serpent and swine, I ween !

*

14. ጎበዙ/ ጮሌው

ከተበጃጀ ወዳጅነት ጠላት የለየለት!

14. D e r B r a v e

Lieber aus ganzem Holz eine Feindschaft, Als eine geleimte Freundschaft!

14. The Brave Man.

A feud that knows not flaw nor break,

Rather then patched-up friendship, take.

*

16. ሲታረግ

ቸገረኝ ተራራው ፣ ኧረ እንዴት ልወጣው ?

ውጣበት ዝም ብለህ

ማውጣት ማውረዱን ትተህ!

16. A u f w ä r t s .

„Wie komm ich am besten den Berg hinan?“ Steig nur hinauf und denk nicht dran!

16. Excelsior

" How shall I reach the top ? " No time

For thus reflecting ! Start to climb !

Page 195: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

195

*

30. ጎረቤት

ጎረቤት አልወድም፣ ይራቀኝ ቶሎ፣ ከፍ ብሎ አልያማ እንዴት ኮከቤ መሆን ችሎ ?

30. D e r N ä c h s t e .

Nah hab den Nächsten ich nicht gerne: Fort mit ihm in die Höh und Ferne!

Wie würd’ er sonst zu meinem Sterne? —

30. The Neighbour.

Too nigh, my friend my joy doth mar,

I'd have him high above and far,

Or how can he become my star ?

*

37. አስተውል

እዚያ ማዶ ስትጓዝ፣ በተጠንቀቅ ንቁ ከሆንክማ፣ እጥፍ ጠብቅ!

እስክ፥ትበጣጠስ፣ በፍቅር ያጠምዱሃል:

ንቃት በሌለበት አንጀኛው ይበዛል።

37. V o r s i c h t .

In jener Gegend reist man jetzt nicht gut; Und hast du Geist, sei doppelt auf der Hut!

Man lockt und liebt dich, bis man dich zerreisst: Schwarmgeister sind’s —: da fehlt es stets an Geist!

37. Foresight.

In yonder region travelling, take good care !

An hast thou wit, then be thou doubly ware !

They'll smile and lure thee ; then thy limbs they'll tear:

Fanatics' country this where wits are rare !

*

42. የረቂቆች ዘይቤ

ከመዳህ ይልቅ ባራት፣

በጣት፣ ከፍ ብሎ መንጠራራት፣

ከክፍቱ በር ይልቅ፣በቁልፉ ቀዳዳ ሹልክ ማለት!

Page 196: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

196

42. G r u n d s a t z d e r A l l z u f e i n e n .

Lieber auf den Zehen noch, Als auf allen Vieren!

Lieber durch ein Schlüsselloch, Als durch offne Thüren!

42. Maxim of the Over-refined.

„Rather on your toes stand high

Than crawl upon all fours,

Rather through the keyhole spy

Than through the open doors !

**********ትርጉም 12.10.2012**********

* 8. ሲገፈፍ ቆዳዬ፣ ለሶስተኛ ጊዜ

እንደገና ደግም ቆዳዬ ዓቆብቁቧል ልወለድ እያለ ይጎተጉተኛል

የዋጠውን ሁሉ ዓይን አፈር አድርጓል እባቡ የኔነት ሌላ ምድር ይሻል፤

እ ና ም፣ እሽሎኮሎካለሁ፣ ድንጋይ ሳር ምሃከል።

በጠማማው ጉዞ ተርቤ ለመብላት

የእባብን ጣፊጥ፣ ሁሌ እንደለመድኩት፣ አዎ ፣ አ ን ተ ው፣ እራስህን መሬት ።

8. B e i d e r d r i t t e n H ä u t u n g .

Schon krümmt und bricht sich mir die Haut, Schon giert mit neuem Drange, So viel sie Erde schon verdaut, Nach Erd’ in mir die Schlange.

Schon kriech’ ich zwischen Stein und Gras Hungrig auf krummer Fährte, Zu essen Das, was stets ich ass, Dich, Schlangenkost, dich, Erde!

8. The Third Sloughing.

My skin bursts, breaks for fresh rebirth, And new desires come thronging :

Much I've devoured, yet for more earth

The serpent in me's longing.

'Twixt stone and grass I crawl once more.

Hungry, by crooked ways.

To eat the food I ate before.

Earth-fare all serpents praise !

Page 197: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

197

9. የኔ ጽጌ ረዶች

አዎ! እድሉስ የኔ ነው - ልመርቅ ይላል ግን - ሁሉም እድለኛ ፣ ካልለገሰ አይሆን፣

እናም ለመኮትኮት፣የኔን ጽጌረዶች፣ ትሻላችሁ ይሆን?

ማጎንበስ መሸሸግ ይኖርባችኋል፣

ክጹብ ድንጋይና፣ እሾክ፥ግንዶች ምሃል፣ በርከት ላለ ጊዜም፣ ጣቲቷን ይመጧል!

የኔ ዕድል እንግዴህ- እንዲህ ስለሆነ፣ እየኮረኮረ፣ ካልነካካሁ ይላል፤

የኔ ዕድል እንግዲህ፣ ተንኮልም ይወዳል!

ታድያስ ! የኔን ጽጌረዶች፣ ማ ን - ይኮተኩታል!?

9. M e i n e R o s e n . Ja! Mein Glück — es will beglücken —,

Alles Glück will ja beglücken! Wollt ihr meine Rosen pflücken?

Müsst euch bücken und verstecken Zwischen Fels und Dornenhecken,

Oft die Fingerchen euch lecken! Denn mein Glück — es liebt das Necken!

Denn mein Glück — es liebt die Tücken! — Wollt ihr meine Rosen pflücken?

9. My Roses.

My luck's good — I'd make yours fairer,

(Good luck ever needs a sharer).

Will you stop and pluck my roses ?

Oft mid rocks and thorns you'll linger,

Hide and stoop, suck bleeding iinger —

Will you stop and pluck my roses ?

For my good luck's a trifle vicious.

Fond of teasing, tricks malicious —

Will you stop and pluck my roses ?

*

10. አስቀያሚው

ብዙም ወደቀብኝ ፣ ተንከ፥ባለለብኝ ስም አውጡልኝ ለዚህ፣ አስቀያሚው በሉኝ።

እስካፍ፥ጢም በሞሉት፣ ኩባዮች የጠጣ የሚጣል፣ የሚፈስ መቼም ብዙ አያጣ፣

አስቡ ቢሆኖም፣ ወይን አይሁን ባላንጣ።

Page 198: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

198

10. D e r V e r ä c h t e r .

Vieles lass ich fall’n und rollen, Und ihr nennt mich drum Verächter.

Wer da trinkt aus allzuvollen Bechern, lässt viel fall’n und rollen —,

Denkt vom Weine drum nicht schlechter.

10. The Scorner.

Many drops I waste and spill.

So my scornful mood you curse :

Who to brim his cup doth fill,

Many drops must waste and spill-

Yet he thinks the wine no worse.

*

12. ለብርሃን ወዳጄ

ዓይንና ስሜትህ - ከቶም አይታክት፣ ጥላ ውስጥም ስትሆን ጸሃይን እሻት!

12. A n e i n e n L i c h t f r e u n d .

Willst du nicht Aug’ und Sinn ermatten, Lauf’ auch der Sonne nach im Schatten!

12. To a Lover of Light.

That eye and sense be not fordone E'en in the shade pursue the sun !

*

13. ለዳንስ፥ሰሪው

በረዶው፣ ወለል ብሎ ቢያንሸራትት ገብቷል - ገነት

ዳንኪራውን ደህና አድርጎ ለሚያውቅበት።

13. F ü r T ä n z e r

Glattes Eis Ein Paradeis

Für Den, der gut zu tanzen weiss.

13. For Dancers.

Smoothest ice,

A paradise

To him who is a dancer nice.

Page 199: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

199

17. ፍካሬ-ጉልበተኛ

አደራ ! አደራ ! የባጡን የቋጡን መቀባጠር ተወው ቀማው፣ ይሁንብህ በኔ፣ ሁሌ ወዲያው ቀማው!

17. S p r u c h d e s G e w a l t m e n s c h e n .

Bitte nie! Lass diess Gewimmer! Nimm, ich bitte dich, nimm immer!

17. The Man of Power Speaks.

Ask never ! Cease that whining, pray !

Take without asking, take always !

*

18. የጠበቡ ነፍሳት

ይጣሉኛል እኔን የጠበቡ ነፍሳት ያልፈጠረባቸው ደግ አይባል ክፋት!

18. S c h m a l e S e e l e n .

Schmale Seelen sind mir verhasst; Da steht nichts Gutes, nichts Böses fast.

18.Narrow Souls.

Narrow souls hate I like the devil,

Souls wherein grows nor good nor evil.

*

20. ለማመዛዘን

ሁለት ጊዜ ህመም ይቀለኛል ከአንድ ህመም፤ ታድያስ፣ ይህም ድፍረት ያሰኝሃል?

20. Z u r E r w ä g u n g .

Zwiefacher Schmerz ist leichter zu tragen, Als Ein Schmerz: willst du darauf es wagen?

20. For Consideration.

A twofold pain is easier far to bear

Than one : so now to suffer wilt thou dare ?

*

Page 200: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

200

21. ጸረ ኩራት

እንደፊኛ አይወጥርህ ትንሽ መርፌ እንዳትበቃህ!

21. G e g e n d i e H o f f a h r t .

Blas dich nicht auf: sonst bringet dich Zum Platzen schon ein kleiner Stich.

21. Against Pride

Brother, to puff thyself up ne'er be quick :

For burst thou shalt be by a tiny prick !

*

22. የሴትና የወንድ ነገር

„ጥለፋት፣ ልብህ ከፈቀዳት“!

ይመስለዋል ወንዱ፣ ተፈጥሮዋ ሰርቆት፤ የማትጠልፍ ሴት።

22. M a n n u n d W e i b .

„Raub dir das Weib, für das dein Herze fühlt!“ — So denkt der Mann; das Weib raubt nicht, es stiehlt.

22. Man and Woman.

" The woman seize, who to thy heart appeals ! "

Man's motto : woman seizes not, but steals.

* Translated by Miss M. D. Petre.

*

23. አተረጓገም

ባወጣው ባወርደው፣ እኔው ቀሪ መሆን አልችል የራሴ መርማሪ፤

እንዲም ሆኖ፣ በራሱ መንገድ ተሳፋሪ፣

ፈካ - ለሚለው ብርሃን፣ ለኔም ምስል አጋፋሪ።

23. I n t e r p r e t a t i o n

Leg ich mich aus, so leg ich mich hinein: Ich kann nicht selbst mein Interprete sein.

Doch wer nur steigt auf seiner eignen Bahn, Trägt auch mein Bild zu hellerm Licht hinan.

Page 201: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

201

23. Interpretation.

If I explain my wisdom, surely

'Tis but entangled more securely,

I can't expound myself aright :

But he that's boldly up and doing,

His own unaided course pursuing,

Upon my image casts more light 1

* 44. መሠረታዊው

እ - ኔ? ተመራማሪ? አቦ ለቀቅ አርጉኝ!

አ - ን - ድ ኪሎ ቢጤ፣ ከበድ ሰለአልኩኝ!

እየወረድኩኝ ነው፣ ዝም ብዬ ወድቃለሁ፣ እ ፎ ፎ ይ ነው --- አሁንስ፣ ሥሩ ደርሻለሁ!

44. D e r G r ü n d l i c h e

Ein Forscher ich? Oh spart diess Wort! — Ich bin nur s c h w e r — so manche Pfund’!

Ich falle, falle immerfort Und endlich auf den Grund!

44. Thorough.

I an inquirer ? No, that's not my calling

Only / weigh a lot — I'm such a lump ! —

And through the waters I keep falling, falling,

Till on the ocean's deepest bed I bump.

* 49. ብልሁ ሲናገር

ግራ ነው ለሰዉ፣ ጠቃሚም ነው ለሰው እ የ ተ ዋ ብ ኩ ት ነው፣

ሲለኝ በጸሐዩ ሲለኝ በደመናው ሁሌም ሰተት ብዬ ከሰዉ በላይ ባለው።

49. D e r W e i s e s p r i c h t

Dem Volke fremd und nützlich doch dem Volke, Zieh ich des Weges, Sonne bald, bald Wolke —

Und immer über diesem Volke!

Page 202: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

202

49. The Sage Speaks.

Strange to the crowd, yet useful to the crowd,

I still pursue my path, now sun, now cloud.

But always pass above the crowd !

*

47. ውርደት

„ይ ወ ር ዳ ል፣ ይ ወ ድ ቃ ል ?“ _ አፊዙ ግድ የለም እውነቱ ይኽው ነው፤ እየወረደ ነው ወደ ናንተው ግድም !

ደስታው ሲገነፍል ሆነበት ደካማ ብርሃኑም ሲብዛዛ ይከተል ጀመረ የናንተን ጨለማ።

47. N i e d e r g a n g .

„Er sinkt, er fällt jetzt“ — höhnt ihr hin und wieder; Die Wahrheit ist: er steigt zu euch hernieder! Sein Ueberglück ward ihm zum Ungemach, Sein Ueberlicht geht eurem Dunkel nach.

47. Descent

" He sinks, he falls," your scornful looks portend :

The truth is, to your level he'll descend.

His Too Much Joy is turned to weariness,

His Too Much Light will in your darkness end.

**********ትርጉም 19.10.2012**********

* 28. አይዞኝ ለጀማሪ

ምስኪኑ ልጅ፣ ባሳማ ተከቦ ይድሃል ከማልቀስ ሌላ አያውቅ፣ ዘላለም እሪሪ ይላል፣

ኧረ ለመሆኑ ቆሞስ ይራመዳል?

አይዞኝ ነው! ግድ የለም፣ ረጋ በል ይሆናል አምናለሁ በቅርቡ ፣ ዳንሱንም ይለዋል!

በሁለት እገሮቹ መቆም ሲችል፣

ይታያል ገና፣ በራሱ፣ ግልብጥ ሲል።

Page 203: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

203

28. T r o s t f ü r A n f ä n g e r .

Seht das Kind umgrunzt von Schweinen, Hülflos, mit verkrümmten Zeh’n!

Weinen kann es, Nichts als weinen — Lernt es jemals stehn und gehn?

Unverzagt! Bald, sollt’ ich meinen, Könnt das Kind ihr tanzen sehn! Steht es erst auf beiden Beinen,

Wird’s auch auf dem Kopfe stehn.

28. Encouragement for Beginners.

See the infant, helpless creeping —

Swine around it grunt swine-talk —

Weeping always, naught but weeping,

Will it ever learn to walk ?

Never fear ! Just wait, I swear it

Soon to dance will be inclined,

And this babe, when two legs bear it,

Standing on its head you'll find.

33. ብቸኛው

ይጣላኛል እኔን መከተልም መምራት መታዘዝም እምቢ፣ እምቢኝም ለመግዛት

ራሱ እማይሸበር፣ መችስ ሊሆንለት ሌላስ ለማሸበር፤ አሸባሪው ብቻ፣ ይችላል ለመስጠት ለሌላው አመራር።

የገዛ ራሴንም፣ ይጣላኛል መምራት

እኔስ እወዳለሁ፣ መሆን ወዲያውኑ፣ባህር፥ዱር አራዊት፤

ህሊናዬን ትንሸ እንደመሳት ብዬ በችግር በልፋት ስንከራተት ውዬ፣

ከራሴው በራሴ፣ ዳግም ወደ ራሴ፣

ቤቴ፣ ከዚያ ማዶ ፣ በናፍቆት ሲጠራኝ

ወደ ቤቴ ማምራት፣ አ ቤ ት! እንዴት ሲያምረኝ።

Page 204: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

204

33. D e r E i n s a m e

Verhasst ist mir das Folgen und das Führen. Gehorchen? Nein! Und aber nein — Regieren!

Wer s i c h nicht schrecklich ist, macht Niemand Schrecken: Und nur wer Schrecken macht, kann Andre führen.

Verhasst ist mir’s schon, selber mich zu führen! Ich liebe es, gleich Wald- und Meeresthieren,

Mich für ein gutes Weilchen zu verlieren, In holder Irrniss grüblerisch zu hocken,

Von ferne her mich endlich heimzulocken, Mich selber zu mir selber — zu verführen.

33.The Lone One.

I hate to follow and I hate to lead.

Obedience ? no ! and ruling ? no, indeed !

Wouldst fearful be in others' sight ?

Then e'en thyself thou must affright :

The people but the Terror's guidance heed.

I hate to guide myself, I hate the fray.

Like the wild beasts I'll wander far afield.

In Error's pleasing toils I'll roam

Awhile, then lure myself back home,

Back home, and — to my self-seduction yield.

*

25. ጥያቄ

በርከት ያለው ሰውን ሃሳቡን አውቃለሁ የራሴን ማንነት፣ አልለይ ግን ብያለሁ!

ዓይኔ እራሴን በጣም፣ እጅጉን ቀርቦኝ፣

ያ የ ው የሚያየውም እኔን አልሆን አለኝ።

በሚሻል ደረጃ ልገለገልበት ፈልጌ ነበረ፣ ላኖረው እራሴን፣ መጥኔ በርቀት።

ምንም እንኳን ባይርቅ የሚያክልን ጠላት ብዙ አድርጎ ርቋል፣ ወዳጄም ፥ ጎረቤት፤

እርግጥ ነው ይሆናል! በእርሱና፣ በእ ኔ ም ምሃከል፣ ማዕከል ይገኛል፣

እስቲ መላ ምቱ ፣ ምን ምኑን አምሮኛል?

Page 205: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

205

25. B i t t e .

Ich kenne mancher Menschen Sinn Und weiss nicht, wer ich selber bin! Mein Auge ist mir viel zu nah —

Ich bin nicht, was ich seh und sah. Ich wollte mir schon besser nützen, Könnt’ ich mir selber ferner sitzen. Zwar nicht so ferne wie mein Feind!

Zu fern sitzt schon der nächste Freund — Doch zwischen dem und mir die Mitte!

Errathet ihr, um was ich bitte?

25. A Request.

Many men's minds 1 know full well,

Yet what mine own is, cannot tell.

I cannot see— my eye's too near—

And falsely to myself appear.

'Twould be to me a benefit

Far from myself if I could sit,

Less distant than my enemy,

And yet my nearest friend's too nigh —

'Twixt him and me, just in the middle 1

What do I ask for ? Guess my riddle

*

38. የቅዱስ ጭዋታ

እግዜር ይወደናል በመፍጠሩ እኛን!

„እራሱም እግዜሩ“ „ሰው ሰራሽ ነው„ በሉን፣ እናንት ረቂቃን፤

ታድያስ፣ እንዴትስ አይውደድ የገዛ ሥራውን ?

እርሱ ሰለሰራው፣ ለምን ብሎስ ይሆን ፣ እርሱን እሚቃረን ? ይችስ አንካሳ ናት፣ ታመለክታለች፣ ኮቴውን የሰይጣን።

38. D e r F r o m m e s p r i c h t .

Gott liebt uns, w e i l er uns erschuf! — „Der Mensch schuf Gott!“ — sagt drauf ihr Feinen.

Und soll nicht lieben, was er schuf? Soll’s gar, w e i l er es schuf, verneinen?

Das hinkt, das trägt des Teufels Huf.

Page 206: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

206

38. The Pious One Speaks.

God loves MS, for he made us, sent us here ! — " Man hath made God 1 " ye subtle ones reply.

His handiwork he must hold dear, And what he made shall he deny ?

There sounds the devil's halting hoof, I fear.

39.በበጋ

እንደሚባልማ፣ ዳቦው ነው ግብዣችን፣ በገዛው ላባችን ብልሆቹ ሃኪሞች፣ በላብ አይበላም፣ ሲሉ ቢመክሩንም

ባለ ውሻው ኮከብ እየጠቆመን ነው ፣ ይመርህ አይሆንም፤ በእሳቱ ጥቅሻ፣ በሚያጭበረብረው፣ይዤሃለሁ አለው፣

በገዛ ላብማ ወይኑን ማ ን ሊጠጣው!

39. I m S o m m e r .

Im Schweisse unsres Angesichts Soll’n unser Brod wir essen?

Im Schweisse isst man lieber Nichts, Nach weiser Aerzte Ermessen.

Der Hundsstern winkt: woran gebricht’s? Was will sein feurig Winken?

Im Schweisse unsres Angesichts Soll’n unsren Wein wir trinken!

39. In Summer.

In sweat of face, so runs the screed,

We e'er must eat our bread,

Yet wise physicians if we heed

" Eat naught in sweat," 'tis said.

The dog-star's blinking : what's his need ?

What tells his blazing sign ?

In sweat of face (so runs his screed)

We're meant to drink our wine 1

*

29. ራስ፥ወዳጅ ከዋክብት

አዙሪት- አዙሪት - ምንም ሳላቋርጥ ስጫወት ሳልዞር

ኧረ ለመሆኑስ? እንዴት ባደርግ ተረፍኩ፣ ነድጄ ሳላር?

እንዲህ ጠጋ ብዬ፣ ስከተል ስዋበው፣ በሙቋ ጸሃይ ፈር።

Page 207: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

207

29. S t e r n e n - E g o i s m u s . Rollt’ ich mich rundes Rollefass

Nicht um mich selbst ohn’ Unterlass, Wie hielt’ ich’s aus, ohne anzubrennen,

Der heissen Sonne nachzurennen?

29. Planet Egoism.

Did I not turn, a rolling cask,

Ever about myself, I ask.

How could I without burning run

Close on the track of the hot sun ?

*

27. መንገደኛው

ፈር የለም እንግዲህ፣ ዙሪያው ነው ገደሉ፣ ጸጥ እንደመቃብር እንዲህ ነው ያሰኘህ፣ አይገጥምም ከእንግዲህ ፍላጎትና ፈር!

እናም መንገደኛው፣ እይታህ ግልጽ ይሁን ፣ቀዝቀዝ በል ረጋ ፣

መላው ሰለጠፋህ፣ አማኝ ሁን ያደጋ ።

27. D e r W a n d r e r . „Kein Pfad mehr! Abgrund rings und Todtenstille!“ —

So wolltest du’s! Vom Pfade wich dein Wille! Nun, Wandrer, gilt’s! Nun blicke kalt und klar!

Verloren bist du, glaubst du — an Gefahr.

27. The Wanderer.

" No longer path ! Abyss and silence chilling ! "

Thy fault! To leave the path thou wast too

willing !

Now comes the test ! Keep cool — eyes bright and

clear !

Thou'rt lost for sure, if thou permittest — fear. *

26. የኔ ጭካኔ

መቶ ደረጆችን፣ መሻገር አለብኝ መወጣት አለብኝ፤

ድምጻችሁ ተሰማኝ፥ „ተፈጥሯችን የኛ፣ ይምሰልህ ከድንጋይ?“ „ አይ አንት ጨካኝ፣

እያለ አዋከበኝ - አዎ! መቶ ደረጆቹን፣ መወጣት አለብኝ

ለመረማመጃ፣ ደረጃስ ለመሆን፣ ማን ይሆን፣ የሚመኝ።

Page 208: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

208

26. M e i n e H ä r t e .

Ich muss weg über hundert Stufen, Ich muss empor und hör euch rufen:

„Hart bist du; Sind wir denn von Stein?“ — Ich muss weg über hundert Stufen, Und Niemand möchte Stufe sein.

26. My Cruelty.

I must ascend an hundred stairs,

I must ascend : the herd declares

I'm cruel : " Are we made of stone ? "

I must ascend an hundred stairs :

All men the part of stair disown. *

24. ለጨለምተኝነት መድሃኒት

እንዲያው ስታማርር ፣ ወዳጄ ሰማሁህ፣ ምኑም አይጥመኝም? ሁሌም ያው ነው እንዴ ፣ የቆየውም ቅመም?

አድምጬልሃለሁ፣ ስታፌዝ ስታማ፣ ስትጮህ ስትራገም

ትግስትና ልቤ አለቁልህ ፍጹም።

ግድ የለም ወዳጄ ትከተለኝ ይሁን ነጻነቴ ብለህ ባንድነት ሁሉንም፣ ጭልጥ ድርግም አርገህ

ግራ ቀኝ ግልምጫን እርግፍ አርገህ ትተህ!

የሰባውን ጉርሻ ባንድ ጊዜ ውጠህ!

ለጨለምትነቱ ፈውስ ሆኖ እንዲረዳህ!

24. P e s s i m i s t e n - A r z n e i .

Du klagst, dass Nichts dir schmackhaft sei? Noch immer, Freund, die alten Mucken? Ich hör dich lästern, lärmen, spucken —

Geduld und Herz bricht mir dabei. Folg mir, mein Freund! Entschliess dich frei,

Ein fettes Krötchen zu verschlucken, Geschwind und ohne hinzugucken! —

Das hilft dir von der Dyspepsei!

Page 209: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

209

24. A Cure for Pessimism.

Those old capricious fancies, friend !

You say your palate naught can please,

I hear you bluster, spit and wheeze.

My love, my patience soon will end !

Pluck up your courage, follow me —

Here's a fat toad ! Now then, don't blink.

Swallow it whole, nor pause to think !

From your dyspepsia you'll be free !

*

48. ህጎች ሲጣሱ

ባንገቴ ዙሪያ በጸጉሬ ሰንሰለት፣ ተሰቅላ ሰዓት ለምልክት

ለኔ አበቃ ጊዜ ና ጉዞው የ ከዋክብት፤ ጸሃይ የለች፣ ጥላዋ የለ እንደ ድሮ

እ በሬ ላይ አይጮህ፣ አይጣራ አውራ ዶሮ ሰዓት፣ ከንግዲህ አይሰማ አይናገር ታውሮ!

ሁሉም ተፈጥሮ፣ ህግና ሰዓት ቲክ ታክ ላይል፣ ምልክት ላይሰጥ አምርሮ ።

48. G e g e n d i e G e s e t z e .

Von heut an hängt an härner Schnur Um meinen Hals die Stunden-Uhr: Von heut an hört der Sterne Lauf,

Sonn’, Hahnenschrei und Schatten auf, Und was mir je die Zeit verkünd’t,

Das ist jetzt stumm und taub und blind: — Es schweigt mir jegliche Natur

Beim Tiktak von Gesetz und Uhr.

48. Nature Silenced.

Around my neck, on chain of hair,

The timepiece hangs — a sign of care.

For me the starry course is o'er,

No sun and shadow as before,

No cockcrow summons at the door,

For nature tells the time no more !

Too many clocks her voice have drowned,

And droning law has dulled her sound.

Page 210: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

210

50. ዞረበት

መንፈሳዊ ሆነች፣ እንዴት አገኝችው? በርሷ የተነሳ ፣አንድ ሰው ብቅርቡ፣ ለማሰብ ተሳነው

ያሳብ ባለጸጋ ነበረስ ሰውየው ሳይለከፍ ድሮ ባለሌ ሰለሌው፣

ጭንቅላቱን እንደህ፣ ሰይጣን ሳያዞረው፣

የለም! የለም! ይስተካከል፣ ሴቲቱ ሳትሰልበው።

50. D e n K o p f v e r l o r e n .

Sie hat jetzt Geist — wie kam’s, dass sie ihn fand? Ein Mann verlor durch sie jüngst den Verstand, Sein Kopf war reich vor diesem Zeitvertreibe:

Zum Teufel gieng sein Kopf — nein! nein! zum Weibe!

50. He lost his Head. . . .

She now has wit — how did it come her way ?

A man through her his reason lost, they say.

His head, though wise ere to this pastime lent.

Straight to the devil — no, to woman went !

51. ቅዱስ ምኞት

መ ላ ቁልፉን ሁሉ፣ እልም ያድርግልን ቁልፎችን በሙሉ፣ ወል፣ቁልፍ ይከፈትልን፤

እንዲህ ናስባለን ልዩ ቅልፍ የሆን።

51. F r o m m e W ü n s c h e .

„Mögen alle Schlüssel doch Flugs verloren gehen,

Und in jedem Schlüsselloch Sich der Dietrich drehen!“ Also denkt zu jeder Frist

Jeder, der — ein Dietrich ist.

51.A Pious Wish.

" Oh, might all keys be lost ! 'Twere better so

And in all keyholes might the pick-lock go ! "

Who thus reflects ye may as — picklock know.

Page 211: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

211

52. በዕግር ሲጻፍ

በጄ ብቻ አልጽፍም፣ ካልጻፍኩ ይላል እግሬም፣ ጎበዝ ይራመዳል፤ ዘና እያለ፣ ፍርጥም

ሲለው በሜዳው ውስጥ፣ሲሻው በመጻፉም።

52. M i t d e m F u s s e s c h r e i b e n .

Ich schreib nicht mit der Hand allein: Der Fuss will stets mit Schreiber sein.

Fest, frei und tapfer läuft er mir Bald durch das Feld, bald durchs Papier.

52. Foot Writing.

I write not with the hand alone,

My foot would write, my foot that capers.

Firm, free and bold, it's marching on

Now through the fields, now through the papers.

53. „አይ ሰው፣ ሰው ብሎ ዝም“፤ አንድ መጽሃፍ

በትዝታ ከኖርህ ሃዘን ነው ፍርሃት፣ ራስህ በምታምነው ፣ ዕምነት በወደፊት፤

አሞራ እንኳን ብትሆን ፣ እወፎቹ መንደር

እደምርህ ይሆን፣ ትላልቅ ወፎች ዘር? ወይንም፣ የሚኔርቫዋ እርግብ፣ ወለላይቷ፥ማር?

53. „ M e n s c h l i c h e s ,

A l l z u m e n s c h l i c h e s . “ E i n B u c h

Schwermüthig scheu, solang du rückwärts schaust,

Der Zukunft trauend, wo du selbst dir traust: Oh Vogel, rechn’ ich dich den Adlern zu?

Bist du Minerva’s Liebling U-hu-hu?

53- " Human^ Ail-too- Human." . . . Shy, gloomy, when your looks are backward thrust.

Trusting the future where yourself you trust,

Are you an eagle, mid the nobler fowl.

Or are you like Minerva's darling owl ?

Page 212: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

212

54. ላንባቢዬ

መንከሻህ ደግ ይሁን፣ ሆድህም ይስራልህ፣ መጻፌን ከቻልከው እኔንም ያስችልህ!

54. An M e i n e m L e s e r .

Ein gut Gebiss und einen guten Magen — Diess wünsch’ ich dir!

Und hast du erst mein Buch vertragen, Verträgst du dich gewiss mit mir!

54- To my Reader.

Good teeth and a digestion good

I wish you — these you need, be sure !

And, certes, if my book you've stood.

Me with good humour you'll endure.

55. እውነተኛ ሰዓሊው

„ታማኝ ለመላው ፍጥረት!“ - ሆኖበት ቸገረው፣ በምን ይጀምር:

መች ይሆን ተፈጥሮ፣ በስዕል፣ - አምሮ የሚሰምር?

ማለቂያ የለውም ኢምንት ያለም ጠጠር!

እናም፣ እውነተኛ ሳሊው፣ ሲያበቃ ይስላል ፣ ራሱን ያማረውን ፣ የትኛው ያምረዋል? መሳል ያስቻለውን!

55. D e r r e a l i s t i s c h e M a l e r . „Treu die Natur und ganz!“ — Wie fängt er’s an: Wann wäre je Natur im Bilde a b g e t h a n ? Unendlich ist das kleinste Stück der Welt! — Er malt zuletzt davon, was ihm g e f ä l l t . Und was gefällt ihm? Was er malen k a n n !

55. The Realistic Painter.

To nature true, complete 1 " so he begins.

Who complete Nature to his canvas wins?

Her tiniest fragment's endless, no constraint

Can know : he paints just what \{\s fancy pins :

What does his fancy pin ? What he can paint

Page 213: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

213

56. የደራሲ ጥጋብ

እስቲ ማጋጠሚያ፣ ብቻውን ይስጠኝ፣ ግድ የለም እንጨቱን፣ ራሴ አገኛለሁኝ!

በአራት ስንኞች፣ ትርጉም በሌላቸው ትርጉም አብጅቼ ትንሽ ልኩራባቸው!

56. D i c h t e r - E i t e l k e i t .

Gebt mir Leim nur: denn zum Leime Find’ ich selber mir schon Holz!

Sinn in vier unsinn’ge Reime Legen — ist kein kleiner Stolz!

56. Poets' Vanity.

Glue, only glue to me dispense,

The wood I'll find myself, don't fear!

To give four senseless verses sense—

That's an achievement I revere !

57. የሚጣፍጥ ምርጫ

ነጻነት ለምምረጥ ፍቃድ ከተሰጠኝ፣ ገነት ምሃከል ናት ፣ ቦታ የምታምረኝ፤

ከዚህ በበለጠም፣ ደጃፉ ፊት መሆን፣ አጅግ ደ ስ ሚለኝ!

57. W ä h l e r i s c h e r G e s c h m a c k .

Wenn man frei mich wählen liesse, Wählt’ ich gern ein Plätzchen mir

Mitten drin im Paradiese: Gerner noch — vor seiner Thür!

57. Taste in Choosing.

If to choose my niche precise

Freedom I could win from fate,

I'd be in midst of Paradise —

Or, sooner still— before the gate

Page 214: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

214

ግብረ፥ገብ፣ የኮከብ

አንት የሰማይ ኮከብ ፣ ተተንብዮልሃል፣ አቅጣጫው ጉዞህ ጨለመ አልጨለመ፣ ለአንተ ኮከቡ፣ ምኑ ጉዳይህ?

ኮራ ብለህ ተዋብ፣ ግዜን አቆራርጠህ፤ ሃዘናቸው ለአንተ፣ እንግዳ ነው ሩቅ

የእጅግ ሩቅ፣ ዓለም ሃብት ፣ አንተው ነህ ነጸብራቅ! ሃጢያት ይሁን ላንተ፣ ለሌላው መጨነቅ!

ንጽህ መሆን ብቻ ነው፣ ያንት የህጎችህ ሊቅ !

63. S t e r n e n - M o r a l .

Vorausbestimmt zur Sternenbahn, Was geht dich, Stern, das Dunkel an?

Roll’ selig hin durch diese Zeit! Ihr Elend sei dir fremd und weit!

Der fernsten Welt gehört dein Schein: Mitleid soll Sünde für dich sein! Nur Ein Gebot gilt dir: sei rein!

63. Star Morality*

Foredoomed to spaces vast and far,

What matters darkness to the star ?

Roll calmly on, let time go by,

Let sorrows pass thee — nations die !

Compassion would but dim the light

That distant worlds will gladly sight.

To thee one law — be pure and bright !

* Translated by Miss M. D. Petre.

(01.11.2012)

***

የሚኮረኩርና የሚቆረቁር ከተገኘ ይቀጥላል ….

እስከዚያው ካማራችሁ ሰሞኑን ከውብ አይምሮዎች፣ ያጋጠሙኝን፣ ሁለት ውብ ድርሰቶች በእንግሊዝኛ፣ ለባዓላችሁ አገላብጡ፥

1ኛ፥ ስለ ቤተ፥ሰላም (On Heaven)

http://guzoliyu.wordpress.com/2012/12/09/on-heaven/ 2ኛ፥ ሆልደርሊን ስለ ሥልጣኔና ህብረ፥ቅላጼ (Hölderlin, Modernity & harmony)

http://guzoliyu.wordpress.com/2012/12/10/holderlin-modernity/

*

Page 216: ሕሊና ሲወለድ (መጽሃፍ ዕትም 2015)

216

ጉዞ ፍታትና ማሳረጊያው

2007 EC / 2015