practical action research work place conflict and strategy solving the problem7
TRANSCRIPT
1
Practical Action Research work place conflict and
strategy solving the problem
1. መግቢያ
ይህ ጥናት መነሻ የተደረገው በስብሰባ ወቅት በተነሳ ግጭት ቢሆንም፡ እኔነቴን
እስከማውቀው ድረስ በስብሰባ ወቅት ንግግር ማሳመር ይሁን ረዥም ሰዓት
ያለማቋረጥ ማውራት ችሎታ የሌለኝ ሲሆን ነገርግን ያቀረብኩት ከስራ ጋር
የተያያዘ በመሆኑ በእውቀትና በእምነት የምሰራው ሥራ ስለሆነ በስብሰባው ወቅት
ያቀረብኩት፡፡ አጠቃላይ ስራን አስመልክቶ በጉለሌ ክ/ከተማ /ቴ/ሙ/ት/ሥ/ጽ/ቤት
የተቋማት ጥራት ዋና የስራ ሂደት የተቋማት ጥራት ኦዲት አጠቃላይ በመንግስት
ተቋሞቻችን የሀብት፣ የሰውሃይል፣ የአመራር እና አሰራር ንብረት አጠቃቀምን
ተግባራዊ አደራረግላይ መሰረት በማድረግ የንብረት አያያዝና አጠቃቀም ደንብና
መመሪያውን የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ መገምገም /inspection/ በማድረግ
institutional quality audit ለማረጋገጥ የድጋፍ እና ክትትል ሥራን በማጠናከር
በተቋሞቻችን ውስጥ በመገኝት /inbuilt inspection, supervision, observation and
group discussion/ በመፈተሽና ችግሮችን በመለየት የመፍትሄ ሀሳብ ለማመላከት
ይሞክራል።
በመሆኑም የክፍለ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ጽ/ቤት በስሩ
የሚገኙትን 2 የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትንና
በቀጥታ የማይመለከተነን 1 ፖሊቴክኒክ ኮሌጅን በማስተባበር የአጫጭር እና
መደበኛ ስልጠና ጥራቱን በጠበቀ መልኩ እንዲሰጥ ድጋፈ እና ክትትል በማድረግ
አብረን እየሰራን እንገኛለን፡፡ በመሆኑም ይህ ጥናት በግለሰቦች ደረጃ የተከሰተውን
ግጭት በስራላይ የሚፈጥረውን ችግር ለማሳየት ሲሆን፡፡ የዳሰሳ ጥናት በማድረግ
የስልጠና ጥራትን፣ ብቃትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ችግሮችን መንስኤ የሆኑትን
ሁኔታዎችን በመለየት፣ በመፈተሽና የተለዩትን ችግሮችን ዳግም እንዳይ ከሰቱ
2
በማጥናትና በመተንተን የመፍትሄ ሀሳብ ለሚመለከተው አካል በማቅረብ
ለተጠቃሚዋች ለማድረስ ይሞክራል፡፡ በተጨማሪ ለሚመለከተው አካል
የትምህርትና ስልጠናው ጥራት፣ ብቃት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን በበለጠ ሁኔታ
ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለማድረግ በሊላ መልኩ ለስራ እንቅፋት የሆኑ ለምሳሌ
በግጭት ምክንያት ሥራ መበደልን እዳይከሰት የመፍትሄ ሃሳብ ለማቅረብ ይህ
ጥናታዊ ሪፖርት ተዘጋጅቶ ቀርቧል::
1.1 የጥናቱ ዳራ
ይህ ጥናት በጉለሌ ክ/ከተማ /ቴ/ሙ/ት/ሥ/ጽ/ቤት የተቋማት ጥራት ኦዲት
አጠቃላይ በመንግስት ተቋሞቻችን የሀብት፣ የሰውሃይል እና የአመራር አሰራር
ንብረት አጠቃቀም አኳያ በመፈተሽ ችግሮችን ለይቶ የመፍትሄ ሀሳብ ለመስጠት
አነሳሽ የሆኑት በርካታ ጉዳዮች አሉት ። ከነዚሁ መካከል ፦የቴ/ሙ/ተቋማት ዕቅድ
ዝግጅትና አተገባበር አስመልክቶ ለተቋሞቻችን CHECK LIST በማዘጋጀት
በተቋሞቻችን ውስጥ በመገኝት የሉበትን ደረጃ ለመለየት ቀጥሎ የሚቀርበውን
ሰንጠረዥ ባላቸው ደረጃ የተቀመጡት መግለጫ የሚሞላ ሲሆን የሚሰራውም
በሊከርት ስኬል ተለጣጭ አድርገን የሚሰጡት ነጥቦች ተቋማትን ከከፍተኛ እከ
ዝቅተኛ በመስጠት አሰራራቸውን የዘመነ እንዲሆን እንዲሁም ድክመት ያለባቸውን
እዲሻሻሉ በማሰብ ነው፡፡ የድጋፍ አሰጣጥና አሰራራችን ተቋሞቻችንን በየጊዜው
እያወዳደርን መሄድ የተሻለ አሰራር እዲዘረጉ እዲያስችል ታስቦ ነው፡፡
በሀገሪቱ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት ጥራት ኦዲት አጠቃላይ ስፋት ያለው
አሰራር አደረጃጀት ወይም ትግበራ ዕለት ተዕለት ከሚሰራበት ወጥ የሆነ
እስትራቴ+ጂ ውጭ ያሉ አሰራር በማቀላቀል በስፋት የሚታዩ ግድፈቶች እርምት
ለመስጠት ሲሆን፡፡ በተቋሞቻችን ውስጥም ህገወጥ አሰራሮች መስተዋሉ ሲሆን
3
አጥኚውም በስራ ልምድ ባገኙቱ እና በትምህርት ባገኘው እውቀትና የስራ ልምድ
በሚያገኘው ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ተቋማት የሀብት፣ የሰውሃይል እና የአመራር አሰራር
ንብረት አጠቃቀም መመሪያና ደንቦችን ውጭ በመጠቀም ከመሰረታዊ መመሪያና
ደንብ መርህ አኳያ አግባብነት አላቸው የሚለው መሰረታዊ ጉዳይ ነው። በዚሁ
መሰረት፦
በዚህ መሰረት ሥራን ያለግጭት በተግባብቶት መሰረት መስራት
የዲሞክራሲ እና የመልካም አስተዳደር አስተሳሰብ አመራሩ፣ ለድጋፍ ሰጭ
ሰራተኞች ለማህበረሰቡ እንዲሰርጽ ማድረግ፤
በመልካም የዜግነት እሴቶች የታነፀ ማሕበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ
ኃላፊነትን በብቃት መወጣት የሚችል ብቁ ዜጋ በ ቴክኒክ እና ሙያ
እዲነረን ማስቻል፤
በሳይንሳዊ ዕውቀትና አስተሳሰብ የተገነባ አመራር፣ አሰልጣኝና ድጋፍሰጭ
ሰራተኞችን መገንባት ፡፡
ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ተቋማት የሀብት፣ የሰውሃይል እና የአመራር አሰራር ንብረት
አጠቃቀም መመሪያና ደንቦችን ውጭ ጎልቶ በስፋት የመጠቀም ሁኔታ
በየትኞቹ ተቋማት ታየ፣ በአግባቡ በመጠቀም ከመሰረታዊ መመሪያና ደንብ
መርህ አኳያ አግባብነት ያላቸው ተቋማት እንደሚታዩ መለየት፤
ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ተቋማት ሁሉም አደረጃጀቶች ያዘጋጀውን የተቋማት ጥራት
ኦዲት ቼክሊስት በግልፅና ሁሉም እኩል በሚገነዘበው መልኩ የማስተላለፍ
አግባብነታቸውን መመልከት፤
ከመመሪያና ደንቦችን ውጭ አጠቃቀም አግባብነት ችግሮች መንሰኤና
አሉታዊ ተፅእኖ መፈተሽና መለየት የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው ።
4
1.2 የጥናቱ መሪ ጥያቄዎች
በስራ ቦታዎች ለምን ሰራተኞች ይጋጫሉ መልካም ግንኙነትን አስመልክቶ አኳያ
ተቋማት ምን ይመስላል?
ስቶር/store በተቋሙ ያለው የንብረት ክፍል አያያዝን ምን ይመስላል?
በየዲፓርትመንቶች የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ወጪን በመቀነስ ዙሪያ
በራስ አቅም ማሽነሪዎችን ጥገና ያደርጋሉ ወይ?
በፋይናንስ/Finance ዙሪያ እየተሰራ ያለው ስራ ደንብ እና መመሪያን የጠበቀነው
ወይ?
ለተቋም አመራሮች መሰራት ያለባቸው በውስጥ ጥራት ኦዲት ላይ በወር አንድ ጊዜ
የታቀደ ዕቅድ፣ ክትትል፣ ድጋፍ፣ ግምገማና ግብረመልስ ሪፖርት መገምገም
አስመልክቶ ተቋሙ በምን ደረጃላይ ነው የሚገኘው?
የሰው ሀይል አደረጃጀትን በተመለከተ አሰልጣኞችና የድጋፍሰጭ ሰራተኞች በሰአት
መውጣታቸውና መግባታቸው የሰአት ፊርማ በመመሪያው መሰረት እየሰሩ ነው
ወይ?
የቤተ መጽሃፍት (library) አያያዝ ያለበት ደረጃ፣ ሬጅስትራር/ registrar፣ የሪከርድና
መሃደር/ recorded and bookkeeping በተቋሙ ውስጥ አደረጃጀትን፣ አያያዝን እና
አሰራር በመመሪያው መሰረት ነው ወይ?
1.3. የጥናቱ አላማ
1.4.1 አጠቃላይ ኣላማ /General Objective/
5
• ይህ ጥናት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በክፍለ ከተማው ስር ባሉ
የመንግስት ተቋማት ውስጥና አካባቢ የሚታዩትን ጠንካራ የአሰራር
የአደረጃጀት ለማበረታት በአግባቡ የስራ ቦታን ከግጭት የፀዳና ምቹ
በማድረግ መልካም አስተዳደርን በማሳካት ያልተሰሩ ሥራዎችን መፈተሽ
ነው።
1.3.1 ንዑሳን አላማዎች /Specific Objective/
• ጥናቱ የሚከተሉት ንኡሳን አላማዎች አሉት። እነሱም፦
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውሰጥ የአደረጃጀት፣ የአሰራር፣
ሥራን መዕከል ያላደረገ ግንኙነት አግባብነት ችግሮች መፈተሽ፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውስጥ አደረጃጀት ጋር
ተያያዥነት ያላቸው የስራ ግድፈቶችና ሥራን መአከል ያላደረገ የግንኙነት
የአግባብነት ችግሮች መፈተሽ፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውስጥና ከባለድርሻ አካላት
ጋር ጤናማ ግንኙነት በማድረግ የትምህርትና ስልጠና ሂደቱን ተጽእኖ
የሚፈጥሩ ሁኔታዎች በአይነታቸው ተለይተው ለቴ/ሙ/ተ በመረጃ ምንጮች
አኳያ መፈተሽ፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በየዲፓርትመንቱ የሚታዩ
የአሰራር ግድፈቶች መፈተሽ፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አመራር ሙያዊ ሥነምግባር
በአሰራርላይ የፈጠራስራ አዳዲስ ፅንሰ ሀሳቦችን ባለማቅረብ አሉታዊ
ተፅእኖዎች መፈተሽ ፤
6
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አባላት ስነ-ምግባር ጉድለት
ምክንያት ተተኳሪ ጉዳዮች አንፃር መመርመር፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አባላት ስነ-ምግባር ጉድለት
ምክንያት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና እድገት ላይ የሚያሳድረውን
ተፅዕኖ መለየት የመፍትሄ ሀሳብ ማመላከት የሚሉት ይገኙበታል።
•
1.4 የጥናቱ አስፈላጊነት /Significance of the study/
• የስራ ቦታን ከግጭት የፀዳና ምቹ በማድረግ ያልተሰሩ ሥራዎችን
በመፈተሽ ችግሮችን በየመልኩና በየዳራው በመለየት የሚያሳይና በማስረጃ
የተደገፈ የመፍትሄ ሃሳብ የሚሰጥ በመሆኑ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን
እንደሚኖሩት ይታመናል፡፡ በዚሁ መሰረት፡-
• ይህ ጥናት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የአደረጃጀት፣
የአሰራር፣ ሥራን መዕከል ያላደረገ ግንኙነት ችግሮቻቸውን በቅደም ተከተል
በመለየት መፍትሄ ለመስጠት ይረዳል፡፡
•
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውስጥ አደረጃጀት ጋር
ተያያዥነት ያላቸው የስራ ግድፈቶችና ችግሮች በማሳየት የመፍትሄ አቅጣጫ
እንዲፈለግ ያግዘዋል፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውስጥና ከባለድርሻ አካላት
ጋር ጤናማ ግንኙነት እንዳይኖር ያደረጉትን ገጽታ በመፈተሽ ችግሮቹን
እንዲለዩና የማስተካከያ አቅጣጫ እንዲፈልጉ ጠቃሚ ሀሳብ ይሰጣል ፤
7
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በየዲፓርትመንቱ የሚታዩ
የአሰራር ግድፈቶች በመለየት መፍትሄዎችን ለማምጣት ለሚደረጉ ጥናቶች
መነሻ ሀሳብ በመሆን ያገለግላል፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አመራር ሙያዊ ሥነምግባር
በአሰራርላይ የፈጠራስራ አዳዲስ ፅንሰ ሀሳቦችን አሉታዊ ተጽዕኖ ለመቀነስ
ለአጥኚዎች፤ ለሙያተኞች፣ ለፖሊሲ አውጭዎች ወዘተ ጠቃሚ ሀሳብ
በመስጠት ያገለግላል፤
• በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አባላት ስነ-ምግባር ጉድለት
ምክንያት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና እድገት ላይ የሚያሳድረውን
ተፅዕኖ መለየት የቴክኒክና ሙያ አገልግሎትና አጠቃቀም ደረጃ እንዲኖር
ለፖሊሲ አውጭዎች ሀሳብ ይጠቁማል የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
1.5 የጥናቱ ወሰን (Delimitation of the study)
ይህ ጥናት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አሰራር፣
አደረጃጀትና የተሸለ የክትትልና ድጋፍ አሰራርን የሚፈትሽ ቢሆንም የራሱ
የሆነ ወሰን ግን ይኖረዋል ። በዚህ መሰረት፦
የዚህ ዳሰሳ ጥናት የተካተቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በክፍለ ከተማ
ደረጃ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ጽ/ቤት ስር የሚተዳደሩት 2
የመንግስት ተቋማትና 1 በቀጥታ የማንገናኘውን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በድምሩ
3 የመንግስት ተቋማት ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት የሁሉንም
የመንግስት ተቋማትና አንድ ኮሌጅ የተሸለ አሰራር አደረጃጀትና የስራ ቦታን
ከግጭት የፀዳና ምቹ በማድረግ ችግሮች በመለየት ተገቢውን ጥናታዊ
የመፍትሄ ሃሳብ ለማቅረብ ነው::
8
ጥናቱ በ2ዐዐ4/391 በነጋሪት ጋዜጣ የወጣውን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ስልጠና የተቋማት መመሬያ፣ ደንብና በ1993 የወጣውን እስትራቴጂ
አፈፃፀጸም በመውሰድ በተመረጡ 3 ናሙናዎች ከዚህ በፊት የሚሰራባቸው
የምጣኔ ሀብት አፈጻጸም በጠንካራ የአደረጃጀት፣ አሰራርና አተገባበር ላይ
የተወሰነ ነው፡፡
ጥናቱ በጠንካራ የትኩረት አቅጣጫና የጊዜ ገደብ አኳያ ምጣኔ ሀብት
አሰራሮች ብቻ በመውሰድ ከመሰረታዊ የቴ/ሙ/ማ/ተ አደረጃጀት አሰራርና
አተገባበር ላይ የገጠሙ ችግሮችን ብቻ ፈትሿል በተጨማሪም አጠቃላይ
በመንግስት የወጡ ፖሊሲዎች፣ አሰራር፣ አደረጃጀትና ትግበራ ላይ
ትክክለኛነት በማጤን ይመለከታል፣ ወዘተ.።
አጠቃላይ በተለያዩ አገራት የወጡ ፖሊሲዎች፣ አሰራር፣ አደረጃጀትና
የአሰራር ስረአት ትክክለኛነት፣ ወዘተ. አይመለከትም ።
በቴ/ሙ/ተ ውስጥ የስነ-ስልጠና ዘዴ በሁሉም መስክ የአሰልጣኝ የስልጠና
አሰጣጥ ጥራት፣ ብቃትና የሰልጣኞችን ፍላጎት ያካተተ መሆኑን
አልተመለከተም፡፡
1.6 ያጋጠሙ ችግሮችና መፍትሄዎች የጥናቱ ውስንነት (Limitation of the
study)
ጥናቱ በክትትልና ድጋፍ ወቅት በግልጽ የወጣን ስትራቴጂ በኤጀንሲ
በመስተዳድሩ ደረጃ የተቀመጡ መመሪየዎችን ለመፈጸም የአቅም ውስንነት
በመሆኑም ተጨማሪ ፖሊሲዎች ሲወጡ የወጣውን ስትራቴጂ ጥሰትና ነባሩን አሰራር
ተግባራዊ አለማድረግ ለአገልግሎት ፈላጊው አካላት በስረአቱ ያለማብራራት ወይም
9
ያለመግለፅ ሙያዊ ስህተቶች መሰረት አውዳዊ ፍተሻ በማድረግ ችግሮችን
በመለየት በተጨባጭ የመፍትሄ ሀሳብ አመላክቷል። በክትትልና ድጋፍ ወቅት
የአንዳንድ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ወይም ተወካዮቻቸው በሰዓቱና በቦታው
ያለመገኘታ፡፡ ለጥናቱ ምንም በጀት እዲመደብ ፍቃደኛ የሆነ አካል አለመኖር፡፡
የወጣውን ስትራቴጂ በአግባቡ ለማስተግበር ለአመራሩና ሠራተኛው የክህሎት
ክፍተቱን እንዲሞላ አለመደረጉ፡፡ ቀጥተኛ በሆነ የስብሰባ መስፈርት (according to
the standards of formal meeting) ልዩነታቸውን ባለማወቅ ለሚፈጣረው ችግር
ተጠያቂ አለመሆን፡፡ ጥናቱ ከሚኪያሄድበት ውስን ጊዜና ቦታ አኳያ የሁሉንም
የባለድርሻ አካላት መረጃ ለማሰባሰብ አልተቻለም ።
ይሁንና በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አሰራር፣ አደረጃጀትና
የተሸለ የክትትልና ድጋፍ አሰራርን በአግባቡ ለማከናወን የሚያስቸግሩ ተግባራት
ተተኳሪ ጉዳዮች በአድርግና አታድርግ በተቀመጡ ነጥቦች በመፈተሽ ችግሮችን
በተጨባጭ በማሳየት የመፍትሄ ሀሳብ የሰጠ በመሆኑ ሁሉንም የባለድርሻ አካላት
አለመካተቱ በጥናቱ ውጤት ላይ የሚያመጣው መሰረታዊ ልዩነት አለመኖሩን
ጥናቱ አረጋግጧል ። ከጥናቱ በመነሳት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና
ተቋማት ወይም የባለድርሻ አካላት የሰው ሀይልና ጊዜ በመመደብ በቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት ባለድርሻ አካላት አስተያየት
በግብአትነት ሊሰበስብ እንደሚችል ጥናቱ ሀሳብ ይጠቁማል።
10
Insulting, attempt offense, Bullying and Intimidating innocents
I will make the situation happened during the meeting smooth. But I
would like to offer them an opportunity so that they can fulfill my
requirements. Indeed Anti corruption movement is already there if
concerned high government bodies have keen/ good ear to solve country
wide problem in general and our TVET institutions in particular, punish
those who did bullying (browbeat) and intimidating deeds innocents. I
will change my strategy, if they failed to regret and to say Sorry, I’ll
start an appeal and legal accusation for their criminal and bad act.
Anyway the situation will goes to charges for the searching of Justice! I
would like to say equality before the law.
ችግሩን መለየት (Problem Identification) ከጥልቅ ተሃድሶ ጋር ተያይዞ
የቀረቡህፀጾች እና ተግዳሮቶች ማሳያዎች
ጥልቅ ተሃድሶ ተብሎ የፐብሊክ ሰርባንቱ (የመንግስት ሰራተኞችና ሃላፊዎች) በዚህ
የግምገማ ሂደት ያላለፈ ማንኛውም አካል መሥራት አይችልም በሚል ግምገማው
ከሰኞ ጥር 1 እስከ ሀሙስ ጥር 04/2009 ዓ.ም በእንጦጦ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ስልጠና ፖ/ቴ/ኮ ውስጥ የተሰጠሲሆን፡፡ ለደንበኞች እና ዋና ዋና ሥራዎች
አገልግሎቱ እዳይጓደልም ጠዋት ወይም ከሰአት ቢሮ በመግባት ስራችንን
በማከናወን ላይ ነበርን፡፡
ስልጠናውም የተሰጠው በመንግስት ፖሊሲና ኢኮኖሚክ ስትራቴጂ አስመልክቶ
የተካሄደ ሲሆን አርብ ማለትም በ 05/04/2009 ዓ.ም፡ እራስን ማየት በሚል
የግምገማ አጀንዳተከናውኖ አብቅቷል::ስልጠናውም እየተካሄደ በነበረበት ወቅት
11
ሰራተኛው ከሞላ ጎደል የተገኘ ቢሆንም የእንጦጦ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ስልጠና ፖ/ቴ/ኮ ምክትል ሃላፊ (ዲን) ስብሰባው ላይ ከጅምሩ ጀምሮ በግቢው ውስጥ
እና በመዝናኛ ቦታዎች የታዩ ቢሆንም ስብሰባው ላይ ግን ያልተገኙ መሆኑ
ለመታዘብ ችያለሁ፡፡ ስልጠናው ተጠናቆ በውይይቱ ወቅት ከችግሮቻችን እንዴት
እንወጣለን በሚል የውይይት አጀንዳ ሃሳቦች በውስን ሰዎች ያለገደብ ሲንሸራሸር
የነበረቢሆንም በወቅቱ የነበረው የስብሰባው አንድምታ ሰራተኛው ውስጥ ፍራቻ
የነገሰ በመሆኑ የመናገር ፍላጎት አልነበረም፡፡ ሰብሳቢው ለምን ዝማታ መረጣችሁ
በሚል ይጠይቅ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት አብዛኛው ተሰብሳቢዎች መናገር
ባለመፈለጋቸው በተደጋጋሚ እድልማግኘቴን የተረዳሁት ዘግይቼ
ነበር፡፡በአገኘሁትም እድል ተጠቅሜ በስብሰባው ወቅት የታዘብኩትን መልካም
ነገርና የተጓደሉ ነገር መግለጽ ጀመርኩ፡ መልካሙ ነገር የተቋማት መሪዎች
መገኘታቸው ሲሆን የተጓደለ ያልኩት አንድ የእ/ቴ/ሙ ምክትል ዲን አለመገኘቱን
ነበር የገለጽኩት፡፡ ከራሴ በመጀመር አጠቃላይ ሰራተኛው ላይ እና ሃላፊዎችም
ማየት ያለባቸውን ስራን መዕከል ባደረገ መልኩ የሁላችንንም ችግሮች በግልፅ ነበር
ያብራራሁት፡፡
ቀጥተኛ በሆነ የስብሰባ መስፈርት (according to the standards of formal
meeting) መልኩ ስብሰባው ላይ ያቀረብኩትን ለምሳ ወጥተን ስንመለስ ስብሰባው
ላይ ያቀረብኩትን ቀጥተኛ ባልሆነ ስብሰባ (informal meeting) ለዚሁ ቀረ ላልኩት
ሃላፊ የሰብሳቢው ጓደኛው በመሆኑ ነግሮት ሲሮጥ መጥቶ አንተ ደነዝ በማለት እና
ሌሎችንም የሰው መብት የሚጋፉ ህገወጥ ስድቦች በማከል እና ለድብድብ
የሚጋብዝ ቃላት ከአንድ ሃላፊ የማይጠበቅ ግብረ-ገብነት የጎደለው የስድብና
የድብድብ ጥሪ “ናውጣ ይዋጣልን”ማለቱ በወቅቱ በእማኞች ፊት አስተናግጃለሁ፡፡
እንዲሁም በትግስት በማስተዋል በማየቴ ነገሩን ለማብረድ ሞክሬያለሁ፡፡ ይሁንና
በተደጋጋሚ ዛቻ እና ስድብ እንዲሁም ለጸብ የተጋበዘ ሲሁን እኔም በበኩሌ ልብ
አድርጉልኝ ብዬትቼ መሄዴን የጽ/ቤት ሃላፊውና ካሉት እማኞች መረዳት
ይቻላል፡፡ በዕለተ አርብ እራስን ማየት በሚል በጽ/ቤታችን ተገኝተን አጠቃላይ
12
ስራን በምንገመግምበት ጊዜ ጥቃት የፈጸመው ዲን ለጽ/ቤታችን የቅርብ ጓደኛው
በመሆኑ እኔን መናገር የሌለበትን ሀሜትና አሉባልታ ግልጽነት በጎደለው ሃሳብ
እኔን ስራዬ ላይ ችግር ለመፍጠር ተጽዕኖ አድርጓል፡፡
ጓደኛውን ይህ ችግርህ ነው ብሎ ከመናገር ይልቅ ለተበዳይ የግምገማ አጀንዳ
ማድረጉ ህግ እና ሥርአት የማያውቅ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ በግምገማ ወቅት
ጥፋቱን የፈጠረው አካል ማን እንደሆነ ለቤቱበነበረው መድረክ ላይ አስረግጬ
የተናገርኩ ሲሆን ይህም አጥፊዎቹ ሁለቱም ግለሰቦች ማለትም የጽ/ቤታችን ሀላፊ
እና ጎደኛው የሆነው የፖ/ቴ/ኮምክትል ዲኑ ዙሪያ መሆኑንነበር የገለጽኩት፡፡ ይህን
መናገሬን በቂምና በበቀል በማየታቸው የመገምገሚያ መስፈርት ለእኔ ብቻ አድርጎ
ማቅረቡ ሲሆን የነበረው ሂደት ኢ-ዲሞክራሲያዊ ነው፡፡ በተጨማሪም ተናገር
መድረኩ ዲሞክራሲያዊ ነው ብሎ በተናገርኩት ቃላት ላይ ጥቃት መፈጸሙ ነው
አግባብነት የለውምችግሩን መለየት (problem identification)፣ ችግሩን መግለጽና
መተንተን (Reconnaissance)፡፡እንደ አመራር ከላይ ያስቀመጥኳቸው ግድፈቶች
ሲሆኑ በተጨማሪምበስብሰባው ወቅት እድሉን በተደጋጋሚ በማግኘቴ
እንደሚከተለው አቅርቤአለሁ፡፡
1. ሁሉም የ ቴ/ሙ ማሰልጠኛ አካላት የቴ/ሙ ሳምንት አከባበርን አስመልክቶ
ጉዳዩ ስለሚመለከተው ሥራውን እየሰራ ነበር፡፡ ይህንን ሥራ በዋናነት
እየመራ የነበረው የክፍለ ከተማው ጽ/ቤ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ያልተሰሩትን
ስራዎች በቀጣይ እንሰራለን በሚልና በግማሽ የስራ ሰአታችን እየሰራን
ወደስብሰባው ብንገባም ጥቃት አድራሹ ግለሰብ ግን ከሰብሳቢው ጋር
በጓደኝነቱ ምክንያት ሻይ ቤትና መዝናኛዎች አካባቢ ቢታይም ስብሰባው
ላይ አለመገኘቱ፡ ለዚህም ማረጋገጫ ለሽንት አስፈቅጄ በወጣሁበት ጊዜ ሻይ
ቤት አካባቢ እንደነበረ ማረጋገጥ ችያለሁ፡፡ ስብሰባው ላይ ወሳኝ ሃሳቦች
በመነሳታቸው ተሳትፎ አላደረጉም፡፡
2. ይህን ሃሳብ በስብሰባው ወቅት በማንሳቴ ማለትም ሃላፊውጎደኛው በመሆኑ
በምሳ ሰአት የሃሜት እና አሉባልታ የንግግር ልውውጥ በማድረጋቸው
13
ምክንያት አምባጓሮ ያስነሳ እና የእኔንም ሞራል እና መብቴ እንዲነካ
ማድረጉ፡፡
3. የተጠቀሰው ችግር ፈጣሪው ዲን ባለጉዳይን እና ባለድርሻ አካላትን
የሚያነጋግርበት አግባብ የመልካም አስተዳደር መርህን የሚጻረር መሆኑ
በአብዛኛውን ጊዜ ከክፍለ ከተማ የሚመጡ ባለሙያዎችን እንደ መሃይም
መቁጠሩ፣
4. በመልካም አስተዳደር ዙሪያ ሲነሱ የነበሩ ጉዳዮች ከአስተዳደር በደል እስከ
ትልቅ የሙስና ወንጀል (grand corruption) ድረስ በተቋሙ የተፈጸሙ
ታሪኮችና አሁን እየተፈጸሙ ላሉት ኩነቶች ምንነት እየተገለጹና እየተብራሩ
በመሆኑና አምባ ጓሮ ፈጣሪው ሃላፊ፤ ጉዳዩ በቀጥታ ስለሚመለከተውና
እንደሌሎች ሃላፊዎችና የስራ ባልደረቦቹ የመልስ ንግግርና ማብራሪያ
መስጠት የሚጠበቅበት ቢሆንም በወቅቱ ያልተገኘ ሲሆን፡ ይህም እኩይ
ድርጊት ለኮሌጁ የወደፊት የስራ እንቅስቃሴ ህጸጽ ስለሆነ እና ለኮሌጁ
የወደፊት ጉዞ እንቅፋት የሚፈጥር በመሆኑ ትግበራ የጎደለውን መልካም
አስተዳደርን ከመስበክ ውጭ፤ ፋይዳ የለሽ ነው፡፡በተጨማሪም እነዚህ
በሃላፊነት ተቀምጠው የነበሩና አሁንም በሃላፊነት ላይ የተቀመጡት ግለሰቦች
የክራይ ሰብሳቢነትን አቋም አራማጅ፤ ሰባኪናሰለባ (advocating the
economical believe of rent seekers) ያደርጋቸውና እያደረጋቸው
መሆኑን በግልፅ ይጠቁማል፡፡ ችገግሮችን ለመፍታት መነጋገር እና መግባባት
የሚቻለው የሚነሱትን ችግሮች ለመቅረፍ በንግግር መግባባት ነበረብን፡፡
5. በመልካም አስተዳደርና የኪራይ ሰብሳቢነትን ምንጮችን ነቅሶ በማውጣትና
ለነዚህም ችግሮች የወደፊት የመፍትሄ አቅጣጫ መቀመርን የተመለከቱ
ጉዳዮች ዙሪያ በእለቱ የተንሸራሸሩና አስተያየት የተሰጠባቸው ቢሆንም አምባ
ጓሮ ፈጣሪው በስብሰባው ላይ አለመገኘቱ፡፡ አመራር ሆነው የሚመደቡ
የአመለካከት፣ የክህሎት እና ብቃት ችግር እዳለባቸው በማሳያነት ለማሳየት
ባለፈው አመት ቴክኖሎጂንአስመልክቶ ፖ/ቴ/ኮ እንደሚጠበቀው አለመስራቱ
14
አንድ የፈጠራ ሥራየእንሰት ማዘጋጃ ማሽን ቴያትር ሰልጣኝ መሰራቱ ብቻ
የፈጠራ ሥራ መሆኑን የታዘብኩ መሆኔ፡፡
6. የሚመደቡት የተቋም ሃላፊዎች በአብዛኛውን እደሚታየው እድሜያቸው
ለአቅመ አመራር ያልደረሰ፣ የሕይወት ተሞክሮ የሌላቸውናየአመራር ሀሁ
ጠንቅቀው የሚያውቁ አይደሉም፡፡ሰውን መምራት ቀላል ነገር አይደለም
ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ክፍተት አለባቸው፡፡እንደ አመራር አቅጣጫ በሰብሳቢው
ሊሰጥ የሚገባው የሚገባው የሽሮ ሜዳ ቴ/ሙ/ማ ዲን ያነሱት የተሳሳተ ሃሳብ
ነው፡፡ ያነሱት ሃሳብ እንደሚከተለው ነው፤ በተቋሙ እቃ እንደሚጠፋ
በዋናነት ባለፈው የተከሰተውን የቆዳ ዲፓርትመንት የታየመሆኑ እና
አሰልጣኞች ጥሬ እቃ ይዘው ይዘው የሚል ሲሆን ሰብሳቢውም ጥያቄን
በጥያቄ መመለስእንጂትክክለኛ የስራ አቅጣጫ አልተሰጠበትም ነበር፡፡
በወቅቱ እድሉን ሳገኝ የገለጽኩት እደሚከተለውነው፤ በተጨባጭ አጥፊዎችን
በመረጃ ከያዝን ተጠያቂ ማድረግ እንችላለን ከዚህ በፊት በተቋሙ
የተከሰተው ዕቃይዞ ሲወጣ ለሊት ስለነበር ፖሊሶች ውጭ ስለነበሩ መያዙ እና
ተጠያቂ መደረጉ ይታወሳል ነገር ግን አሁን የተቀመጠው ሃሳብ ከአሉባልታ
ያልዘለለ በጥላቻ ፣ በመሰለኝ ውሳኔ መስጠት የሚያስጠይቅ ነው፡፡ በተቋሙ
የተሰራው ስህተት በማሳያነት ያቀረብኩት ከአመት በፊት እንደተከሰተው
በጥርጣሬ ብቻ ሰባት መምህራን መባረራቸው የአስተዳደር ክህሎት እንደ
ሌላቸው ያመላክታል፡፡
7. በሹሮ ሜዳ ቴ/ሙ/ማ ተቋም ሀላፊዎች በመሰለኝ አሰልጣኞችን ማባረራቸው
ስልጣናቸውን ያለአግባብ መጠቀማቸውን ስህተት እንደነበረ ነግሬያቸዋለሁ
ከዚህበፊትም በተደጋጋሚ ነግሬቸዋለሁ፡፡ አሰልጣኞች ሲባረሩ ለአቤቱታ
ክፍለ ከተማ ቴ/ሙ/ማ ጽ/ት ሲመጡ የቅሬታ ኮሚቴ ሰብሳቢው ባለመኖሩ
በፀሃፊነቴ የተቀበልኳቸው እኔ ነበርኩ፡፡ የተቋሙ ቅሬታ ሰሚኮሚቴ እና
ዲሲፕሊን ኮሚቴ ሳያየው የማባረር ውሳኔ መስጠታቸው ባጠቃላይ
ቅደምተከተል ሳይጠብቁ እንዳባረሯቸው ተረዳሁ፡፡ በዋናነት
15
በቃልየጠየቅኳቸው እጅከፍንጅ የተያዘባቸው ማንኛውም ንብረት እንዳለ
ስጠይቃ ቸው የመለሱልኝ የለም የሚል ነው፡፡ ከተባረሩት አሰልጣኞች ውስጥ
አዲስ ጀማሪዎችን የቅበላ እና የማላመድ induction or socialization ሥራ
መስራት ሲገባ ምንም ነገር የማያውቁ የተባረሩም ነበሩ፡፡ይህሁሉ አሰልጣኝ
ተባሮ ማን ለዲፓርትመንቱ ስልጠና እንደሚሰጥ ግልጽአልነበረም፡፡
አቤቱታቸውን ለቅሬታ ኮሚቴ በተቋሙ ተገኝተው እንዳያቀርቡ
የተጻፈባቸውን የክስ ደብዳቤ ተቋሙ ግቢውስጥመግባት አይችሉም የሚል
ነው፡፡ የመጡትን አሰልጣኞች አቤቱታ ካየሁ በኋላ ጉዳዩ አሳሳቢስለሆነ
ቅሬታችሁን ተቋማችሁ ላይ ተገኝታችሁ ማመልከት ካልቻላችሁ ለጽ/ቤት
ሃላፊው አቅርቡለት ብያቸው በነገርኳቸው መሰረት ጉዳያቸውን በማመልከቻ
አቅርበው ሲመራላቸው ወደእኔ ነው ተመልሰው የመጡት፡፡ የጽ/ቤት ሃላፊው
ጉዳዩን ስላስረዳሁት ችግሩን በተቋም ተገኝታችሁ ችግሩን ፍቱት፣ እነዚህ
የተቋም ሃላፊዎችስልጣናቸውን ያለአግባብ ተጠቅመው በህግ ጥሰት
አባረውዋቸው አሰልጣኞቹቢፈረድላቸውና ወደ ሥራቸው ይመለሱ
ከተባለሃላፊዎቹን አባርራለሁ የሚል ዛቻ ሁሉ በወቅቱ ዝቶ ነበር፡፡ነገር ግን
ውሳኔው ከተሰጠበኋላ አልተገበረውም፡፡ በህጉ መሰረት ተቋሞቻችን
እራሳቸውን ስለሚያስተዳድሩ በውሳኔ አሰጣጥላይ ጣልቃአልገባንባቸውም
እኔግንችግር ውስጥከመግባታቸው በፊት ለመቅረፍ፣ የህግ ጥሰቶችንና
ተመዝብረዋል የተባለው ንብረትም ለመመርመር ፈልጌ ተቋምድረስ
በመገኘት ትብብር እንደማይፈልጉ ከተረዳሁ በሆላ ደግሜ ለመሄድ
አላሰብኩም፡፡ በውሳኔ አሰጣጣቸውም ላይ ጣልቃ አልገባሁም፡፡በጽ/ቤታችን
መሰራት ያለበት ብዬ የማምነው ከንብረቱ ጋር በተያያዘ
ተቋሙጠፍቷልየሚለውን ንብረት ማሳወቅ ያለባቸው በመሆኑ ደብዳቤ መጻፍ
አለብኝ ብዬ ብናገርም በስራ ባልደረቦቼ አይመለከትህም ስለተባልኩ
የቀረበውን ጉዳይ ሙሉ በሙሉ ለፍርድ ቤቱ ሰጥቼ ተውኩት፡፡ ጉዳዩ
ወደፍርድ ቤት አምርቶ ለአንድ ዓመት የሚጠጋ ክርክር ከተካሄደ በኋላ
ፍርድቤቱ ጥፋት ባለማግኘቱ ወደስራ ይመለሱ የሚል ውሳኔ ለአሰልጣኞቹ
16
ወሰነላቸው፡፡ ንጹሃንንያለመረጃ በጅምላ ማባረርየፈጠረባቸው የህሊና ጉዳት
በብር ለማካካስ የሚከብድ ነው፡፡ አሰልጣኞቹ ሲባረሩ በደመወዝ መቋረጥ
ምክንያት በራሳቸው እና በቤተሰቦቻቸው ላይ የሚፈጥረው ጉዳት ነገም
በእኔላይ ቢደርስ ብሎ አለማሰብ ነው፡፡በተጨማሪ ለአመት ያክልም ሥራ
ባለመስራታቸው ለሚከፈላቸው ክፍያ ሃላፊ ተብዬዎች መጠየቅ
ነበረባቸው(ስለተሸነፉ በቅጣት መልክ የካሳ ክፍያ መክፈል ነበረባቸው)፡፡
ያለጥፋት ቅጣት መወሰን ቁንጥጫን ህመም መሆኑን የማያውቅን ቆንጥጦ
ማሳየት ነው ከአገራችን አባባል ጋር የሚሄደው “ለራስ የማይችሉትን ቀንበር
ለሌላው ማሸከም ይሆናል”፡፡ ይህንን ሁሉ ችግር የፈጠረው የበላይ አካል
ሹመት አሰጣጥ ላይ ሲሆንየስልጠና፣ የትምህርትናየምርምር ተቋሞቻችን
መመራት ያለባቸው በብቃት (merit based) እንጂ በሹመት (political
appointment) መሆን የለበትም፡፡እንደሚታወቀው በየቴ/ሙ/ተ ሃላፊነት ቦታ
ላይ የሚቀመጡት የሙያ ክህሎት(hard skill) (BSC/MSC)
ሲሆን፤አስተዳደራዊ ክህሎት (soft / conceptual skills) (BA/MA)ያላቸው
መምራት አይችሉም ብሎ ማመን የፈጠረውክፍተትየዚህ ማሳያ ብቻ ሳይሆን
ሌሎቹንም ሥራችንን እያበላሸብን ነው እላለሁ፡፡(They conclude that
attitude (conceptual skill) is less than technical skill which is totally
wrong assumption) በተግባር እደሚታየው አብዛኛው ተቋሞቻችንን
የሚመሩት በBSC ደረጃ (B level) የተመረቁ አካላት ብቻ ናቸው፡፡ተቋሞችን
ባብዛኛውን በመምራት ላይያሉት ለትምህርት እድገት (professional
development) ያላቸው አመለካከት አሉታዊ የሆኑ መሆናቸው፡፡ነገር ግን
ተቋምን መምራት ያለበት MA, MSC, PhD or assistant/ associate
professor or full professor (A level and above by their achievement)
ደረጃ መሆን አለበት፡፡
8. ከላይ ከፍ ብለን ችግሮቹን እንዳየነው እንዴት እንደተፈጠሩ ማየት ይቻላል
የበላይ አካል ለኤጀንሲ/ቢሮ የምጠይቀው ጥያቄ Strategic plan problems
17
surprisingly and deliberately created by officials from agency law
makers, how do we reconcile these problems?
በዚህ መልክ የታዩትን የአሰራር ጥሰቶች እንዴት ማስተካከል ይቻላል?
ባለሙያው ለደንበኞቹ አንድ ቋንቋ አለማውራቱ፡፡ጉዳዩም እንደሚከተለው
ነው፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና
ኤጀንሲ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና የፕሮግራም ዕውቅና ፈቃድ
አሰጣጥ መመሪያ በህዳር 2007 ዓ/ም አዲስ አበባ ያወጣው አዲስ መመሪያ
ላይ የአሰራርና የህግ ጥሰት የታየባቸውን ባለማስተካከላቸው በስራችን ላይ
ችግር ፈጥሮል። ይህውም አዲሱ የተሻሻለውን እና ነባሩን ስትራቴጂ በ2004
የወጣውን ማገናዘብ ይቻላል ይህውም አዲሱ መመረሪያ ላይ የሚለው
“ማንኛውም በደረጃ አንድ/Level One/ እና ደረጃ ሁለት/Level Two/ ባሉ
የሙያ መስኮች ወይም ደረጃ ከወጣላቸዉ ሙያዎች ከሚገኙ የብቃት አሀዶች
ወይም የሙያ ክፍሎች የሚሰጡ አጫጭር ሥልጠናዎች ብቻ ሥልጠና
የሚሰጥ ተቋም የዕውቅና ፈቃድ ጥያቄውን የሚያቀርበው ተቋሙ በሚገኝበት
ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለሚገኘው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና
ጽ/ቤት ይሆናል”፡፡ ይላል ማለትም ደረጃ 3 አውጥቶ ማለት ነው፡፡
በተደጋጋሚ ስትራቴጂውን ጠንቅቀው የሚያውቁ ደንበኞቻችን ግዜቸውን
ሃብታቸውን ጨርሰው ጥያቄ በፕሮፖሳል መልክ ለመክፈት ቢያቀርቡም
አይቻልም ይባላሉ፡፡ ነገርግን መነሻስትራቴጂው እንደሚከተለው ይላል፡፡
Initial strategy / White paper/ figure it out according to strategic plan
of AACA TVET agency (2004)
ክፍል አንድ የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
“በክፍለከተማ ደረጃ መቆጣጠተር የሚችለው “ኤንስቲቲውት” ማለት የቴክኒክ
እና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና
18
1. በደረጃ 1
2. በደረጃ 2
3. በደረጃ 3 የሚሰጥ ነው ሌሎች የገበያ ፍላጐት መሰረት ያደረጉ አጫጭር
ስልጠናዎችን የሚሰጥ መንግስታዊ/መንግስታዊ ያልሆነ እንዲሁመ የግል
ሕጋዊ የስልጠና ተቋማት ማለት ነው፡፡ ከደረጃ 1–3 የተገለፁት የስልጠና
ፕሮግራሞች በፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር የአፈፃፀም መመሪያዎች ውስጥ
ተገልጿል፡፡
በ“ኮሌጅ” ደረጃ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አጠናክሮ ከላይ
የተጠቀሱትን ጨምሮ ማለትም በደረጃ 1፣2፣3 እንዲሁም በተጨማሪ በደረጃ
4፣ በደረጃ 5፣ እና ሌሎች የገበያ ፍላጐት መሰረት ያደረጉ አጫጭር
ስልጠናዎችን የሚሰጥ መንግስታዊ/መንግስታዊ ያልሆነ ሕጋዊ የስልጠና
ኮሌጅ ማለት ነው፡፡ ከደረጃ 1 –5 የተገለፁት የስልጠና ፕሮግራሞች
በፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር የአፈፃፀም መመሪያዎች ውስጥ ተገልጿል”
በሚል በግልጽ አስቀምጦለል፡፡
ይንን ስህተት በትክክል ለመመለስ ለመመለስ ስረአተትምህረት አወቃቀሩ
ምን ይመስላል? የሚለውን ጥያቄ ማንሳት ተገቢነው፡፡ በዋናነት ከደረጃ 1-3
የተዘረዘሩት እና ለክፍለ ከተማ የተሰጡት ካሪኩለሙ ሲቀረፃ ሃላፊነትን
ስለማይሰጥ ነው ዝቅተኛ ደረጃቴክኒሻን (Lower level Technician) የሚል
ስያሜ ስለሚሰጣቸው ነው፡፡ እነዚህም አካላት አሰልጣኝ መሆን አይችሉም
ነው የሚለው ለዚህ ነው ህግ ሲሻሻል የካሪኩለም ባለሙያዎች ያስፈልጋሉ
የምለው፡፡ መዋቅሩን በግልጽ እደሚከተለው ማየት እንችላለን፣
We can see the hierarchical needs of the labor market
Lower level Technician----------- TEVET from Level 1 to 3
Technician----------------------TVET from level 4 to 5
Technologist------------------- Bachelors
19
Engineers-----------------------masters
Scientist------------------------PhD
We can conclude that more demanded in the labor market in the
TVET institution 80%------------ TVET:
20 %----------------- Higher Education
9. My question to the TVET bureaus Federal and City TVET agencies didn't assume us (Sub City TVET Office structure) as their own structure they don't need to offer and receive training and work report directly from experts evaluate work problem together dealing with every problem support each other. They don't have intention and motivation to promote experienced experts so as to fulfill the succession plan as policy makers at merit base. If they promote the qualified experts who are worked at grassroots level, the experts may contribute a meaningful contribution as they relatively understand their clients problem as compare to those new employees hiring who are without know how of the current trend of the international TVET standards and also local level demand. This structure affects not only productivity and economic efficiency but also the morale and job satisfaction of its members. My question to the TVET bureaus As federal TVET agency expressed 632 occupational standards were prepared and completed by 2014 but assessment tools for all occupations which mentioned in the above 332 of it so far were completed by 2014 still ongoing/ the numbers still not in progressed. My question is here; how can we reconcile these gap mentioned in the above? How can CoC assessment and examination for trainees and trainers addressed for gap mentioned in the above? How far we are ready to entertain our client demand, if they want to open TVET entire occupations
20
demanded without fulfilling assessment tools? Can we answer it? What are the current short coming concerning the enterprises cooperative training delivery? Among other problem do you assume modular curriculum missing the content in the institutes and colleges, TTLM missing the contents, Competency based learning materials, progressive chart, missing the contents in session plan, information sheet, and jog sheet fulfilled in the TVET institute? Do you assume that we have effective stakeholders’ contribution existed in the TVET institutions working hand in hand? Do you assume that stockholders participation in the management and delivery of TVET adequate? Do you assume that Labor market information system to assess labor market demand is adequate? Do you assume that TVET institutions managements and expertise and manager in the office have capacity and ability in terms of adopting and transferring technology to the enterprises and users extraordinarily? I need answer.
10. እ/ፖ/ቴ/ኮ በተመለከተ ከግንባታ ጋር ተያይዞ ዲዛይን የሌለው G+1
ህንፃ ለአውቶሞቲቭ ዲፓርትመንት ማሰራታቸው፡ የሚታወቅ
ሲሆን፡፡የተገነባው ህንጻ እስከ አሁንም አገልግሎት ለታለመለት አላማ
አለመስጠቱ፡፡ ይህንን ላውቅ የቻልኩት ዲዛይኑን ለሽሮ ሜዳ ተቋም
አውቶሞቲቭ ዲፓርትመንት ግንባታ የተፈልገበመሆኑ አንድቀን
ሙሉበመዝገብ ቤት ቢፈለግም አልተገኘም ነበር ሁሉንም ያላሟላ ድራፍቱን
/not fulfilled draught/ ሂሳብ ክፍል ያገኘን ሲሆን ዋናውን ብሉፕሪንት
(blueprint, photographic print of plan or technical drawing)
ባለማግኘታችን ለተሞክሮነት አልመረጥነውም ነበር፡፡ የተሰራው
ህንፃበውስጡመኪና የሚያስገባው አንድብቻ አድርገው ነው የሰሩት ይህማለት
ሌሎቹ መኪናዎች ፓርቴሽኖቹን ሊያልፍ ስለማይችል ባዶቦታነው የሚሆነው
በዚህ መልኩ ነው ያበላሹት፡፡ በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት አዲስ
ለአስተዳደርና አካዳሚክ ስታፍ የተሰራው ህንፃ በከፍተኛ ሁኔታ ውሃ
21
ስለሚያፈስ ለቢሮነት ተስማሚ ባለመሆኑ ሃላፊዎች እየለቀቁ መውጣት
መጀመራቸው፤ከአዲሱ ፎቅ ያልቅ በድሮ ጊዜ የተሰራው ቪላ ግንባታ የተሻለ
ሆኖተገኝቶል፡፡ በዚህም የተነሳ በቀ/ኃ/ሥ ዘመነ መንግሥት በተሰራው ነባር
ቪላ ህንፃ ለመግባት ታስቦ ለቀለም ማደሻብቻ የወጣው አርባ ስምንት ሺህ
ብር ክፍያ ሲጠየቅበት የጨረታ ሰነድ ባለመሟላቱ የተነሳ ሰሪው አካል
ለክፍያ በቀረበበት ወቅት የፋይናንስ ሃላፊዋ ክፍያ አልፈፅምም ማለቷ
የሚያስደንቃት ሲሆን eagle eyed ብያታለሁ፡፡ ብልሹ አሰራሮቻቸው
እየቀጠለ መሆኑን የሚያመላክት መሆኑንከዚህ መረዳት የሚቻል ሲሆን፡፡
11. ምንም እንኳ ተቋሙ አንጋፋና ነባር ቢሆንም የማህበረሰቡን ችግር
ለመቅረፍ የሚያስችሉ ተመራጭ ቴክኖሎጅዎች ላይ አተኩሮ ያልተሰራ
ሲሆን ለዚህም ችግር መንስኤ የሆነው በቂ የሆነ በጀት ለቴክኖሎጂ ዘርፉ
ባለመመደቡ ምክንያት እንደሆነ በውይይቱ ወቅት የተገለፀ ሲሆን በሃላፊነት
ላይ ያሉ ግለሰቦችም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ተገቢውን እንቅስቃሴማድረግ
የተግባር ስትራቴጂዎችን መንደፍ አመራሮች ያላቸው አስተያት በ
(Shortage of Knowledge on Developing Action Strategies) ለምሳሌ
ያክል፡-
ሀ. ተጨማሪ ተቋማዊ ገቢ እንቅስቃሴ (income generating activities)
ዕቅድም ክንውንም አለመኖሩ፡፡ የገቢ ማስገኛ ሥልቶችን በመንደፍ ተቋሙን
ተጠቃሚ ማድረግ የውጭ ምርቶችን ሊተኩ የሚችሉ ምርቶችንና
አገልግሎቶች በማምረት ያደገ የተቋም አቅም የተፈጠረ ሀብት አለመኖሩ
በመሰረቱ ከዚህጽሁፍ የመንረዳው የሃብት ብክነት እንዳለነው፡፡ በተቋማት
ያለ የሃብት በጣም ብዛት ያለው እና ውድ በመሆኑ ልዩ የሆነ አጠቃቀምና
አያያዝን የሚጠይቅ ነው፡፡ ሁል ጊዜ የሀገራችንን ሃብት ስናይ ድሆች ነን
ሃብት የለንም እንላለን ተቋሞቻችን በዚህ ምክንያት በብቃት ያልተደራጁና
የግብአት ችግርም ያለባቸው ናቸው እንላለን፡፡ ምንአልባት በውል አስተውለን
22
ከሆነ ከዚህም ጽሁፍ እንደምንረዳው የምናገኘውን ሀብት ምን ያህሉን ነው
በጥንቃቄ የምንጠቀመው? ምንያህሉንስ ነው ለተዘጋጀለት ዓላማ እያዋልን
ያለነው? በአጠቃቀማችን ዙሪያሳ የመንግስት መመሪያና ደንብን ተከትለን
የምንጠቀም ስንቶቻችን ነን? የገንዘብ አቅማችን ብቻ አይደለም ተቋሞቻችን
የአደረጃጀትና የጥራት ችግር የሚስተዋልባቸው፣ አብዛኛው ሀብት በአግባቡ
ባለመያዛችንና ባለመጠቀማችን ነው ምክንያት የሚባክን እንደሆነ
ለማስገንዘብ በውይይት ወቅት ያነሳሁት ሃሳብ ነው፡፡ ማንኛውንም የውስጥ
ገቢን ማሳደግ አስመልክቶ የፌደራል ቴ/ሙ ኤጀንሲ በነጋሪት ጋዜጣ በወጣው
አዋጅ 2004/391 መሰረት በፋይናንስ ኮድ ገቢ ተደርጎ ለስራ ወጪ ለማድረግ
በሚፈልጉበት ጊዜ ማድረግ ያለባቸው በመንግስት የፋይናንስ መመሪያ
መሰረት ወጪ አድርገው ሥራላይ እዲውል የሚችሉ
መሆናቸውንበውይይትወቅትሃሳቤን አንፀባርቂያለሁ፡፡ በተጨማሪም ከልማት
አጋር ድርጅቶች፣ ከህዝብና ግለሰቦች (ባለሃብቶች) የሚገኘው ሃብትን
ለማበርከት የሚፈልጉ ማንኛውም አካላት በሚያደርጉት ውል መሠረት
ከፍተኛ ገንዘብ በመመደብ የተለያዩ ስራዎች ሲሰሩና ልምዱን ሲያካብቱ
ከነበሩ ለምሳሌ የሰላም ቴ/ሙ/ኮሌጅ ልንማር ይገባነበር ነገር ግን ልንማር
አልቻልንም፡፡በተቋሞቻችንምላይ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና
የአካባቢው ሕብረተሰብበሚገኘው ሃብት በአግባቡ ተመዝግቦ አይታወቅም፡፡
በዚህም ምክንያት የልዩ ልዩ ድርጅቶችና የሕዝብ አስተዋጽኦ በትክክል
ካለመታወቁም በላይ ለብክነት ሲጋለጥ ይታያል፡፡ በተለያዩ ድጋፎች
በክፍለከተማውየተገኙ የፕሮጀክትም ሆነ ሌሎች ድጋፎች ብክነት
እንዳያጋጥማቸው ለመከላከል ውጤታማም ለመሆንየክፍለ ከተማው
ባለሙያዎችና የሚመለከታቸው ሌሎች አካላት እርምጃዎች እንደአስፈላጊነቱ
ቢወስዱ ለጥሩ የሀብት አጠቃቀም ሥርአት ምቹ መንገድ ሊሆን
ይችላል፡፡መፍትሄ ሀሳቦችን መልሶ ማየት ላይ ያሉችግሮችንእንደሚከተሉው
መመልከት እንችላለን፦(implication of implementing bad action
strategies)
23
I. በክፍለ ከተማው የሚዘረጋው የፕሮጀክት አላማ ጠንቅቆ መረዳትና
ከስራው እና ከስራዎቹ የሚገኘው ውጤት በባለቤትነት መቀበልና
መተግበር ላይ ያለአቅም ዝቅተኛ መሆን
II. የፕሮጀክቱ ሥራ እንዲያከናውኑ በግላቸው የተማሩና (professional
development)፣ ብቃቱ የተረጋገጠ ስልጠና የወሰዱ ሰራተኞች ለዚሁ
ሥራ መመደብና በተለያየ ምክንያት ቢነሱ እንኳን ለመተካት
እንዲቻል ቀድሞተተኪን ማስተማር እና ማሰልጠን አለመታየቱ፣
III. በግላቸው ለተማሩ ቦታ አለመስጠት ቀጥተኛ ከሚሰሩት ሥራ ጋር
ግንኙነት ያለው ትምህርት ማሻሻያ(professional development)
ያደረጉ ማበረታቻ የደረጃ እድገት አለመደረጉ፡፡ ነገር ግን መንግስት
ለየትኛው ፕሮጀክት እንዳሰለጠናቸው የማይታወቁ አካላት
በመንግስት ብቻ ተምረው እንዲመጡ በመላካቸው ከስራቸው ጋር
ግንኙነት የሊለው ትምህርት ተምረው ሲመጡ የደረጃ እድገት
በመስጠቱ የስራሞራል እና መንግስት ያወጣውን የጥራት ማረጋገጫ
ፓኬጅ የሚጻረርና ለጥራት ደንታ አለመኖሩን የሚያመላክት ነው፡፡
IV. ሥራን የተሻለ ለማድረግ በፕሮጀክት መልክ ለሕብረተሰቡ
የሚጠቅሙ ጥልቅ ምርምሮች (research and development) በቢሮ
ደረጃ ያሉ አካላት በጽህፈት ቤት ደረጃ ካሉ አካላት ጋር ተናቦ
ለመስራት ዕቅድ አለመኖሩ፡፡ በአጠቃላይ ሥራን የተሸላ ለማድረግ
ለጥናት እና ምርምር ቦታ አለመስጠቱ፡፡
V. ትምህርቱን እና ስልጠናውን የወሰዱ የተቀየሩት ሰራተኞች
ተመልሰው ስልጠናውን እዲሰጡማስተባበርና መከታተል አለመቻል
VI. በእርዳታ የተገኙትን ማቴርያሎች በወቅቱ በሥራላይ እዲውሉ
ማድረግና አፈፃፀሙንመከታተል ላይ ክፍለከተማው የማይሸፍናቸው
በቀድሞ ቴ/ሙ/ማ ኤጀንሲ በአሁኑ ቢሮ የሚሸፍኑ ፖ/ቴ/ኮሌጁ ላይ
ኢንስፔክሽን፣ ሱፐርቪዢን፣ ክትትል እና ድጋፍ ክፍተቱ ሰፊ
መሆኑ፣
24
VII. በፕሮጀክት የተመደበ ሃብት ለፕሮጀክቱ ዓላማ ማስፈፀሚያ
አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግና ውጤቱን ማጎልበት ላይ ያለክፍተት
መኖሩ
VIII. ፕሮጀክቱ ሲፈፀም የተሟላ ርክክብ ማድረግ ላይ ያለክፍተት፣
IX. ከፕሮጀክቱ ርክክብበኋላ ለክፍለ ከተማው ሕዝብም ይሁን ለከተማው
አገልግሎት መስጠት ይቻል ዘንድሥራ እንዲቀጥል ማድረግላይ
በክፍለ ከተማ ያሉአመራር ላይ ያለክፍተት ከላይ የጠቀስኳቸው
ተቋሞቻችን ብቻ ሳይሆኑ ለማሳያነት ያክል ገንዘብ ተለምኖባቸው
የመጡናበፕሮጀክት ፎርማሎቲ መሰረት ስራቸውን አጠናቀውበ
2006 ዓ.ም ርክክብ ቢፈጸምባቸውም ከተጠናቀቁበኃላ አገልግሎት
ሳይሰጡ ከቀሩት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የበላይ ዘለቀ ቴ/ሙ/ማ
ተቋም ተጠቃሽ ነው፣
X. በፕሮጀክቱም ሆነ በሌሎች የሕዝብ ድጋፍ የሚከናወኑ ተግባራት
የአፈፃፀምና የውጤት ሪፖርት ተከታትሎ እንዲዘጋጅና
የሚመለከታቸው እንዲያውቁት ማድረግ ላይ ያለ ክፍተት፣
የመፍትሄውን ተግባራዊ ማድረግን በተመለከተ ያለን አቅም (The
capacity of workers in terms of implementing action
strategies) እና የመፍትሄውን ተግባራዊነት መከታተል እና
ውጤቱን መገምገም (observation)
ሀ. በሰለጠነ መንገድ ችግሮችን ለመለየትና የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ
ተቋሙ የምርምርክፍል (research and development unit) ስለሌለው
እንዲኖረው ጥረት አለመደረጉ፤
ለ. በየ ዕለቱ ያለስራና ውጤት የሚባክነው ጊዜ ከፍተኛ ነው፡፡ የስራ ጊዜ
ምንላይ ይውላል? ምክንያቶቹ ብዙ ሲሆኑ ዋናው ነገር ግን የተጠያቂነት ሚና
ማነስ ነው፡፡ የስራ ጊዜበመቅረት፣ በስራላይ የተገኙ ሰራተኞችም በክፍለ
ከተማ ደረጃ የመስክ ስራ ስለሚበዛ የተቋማቶች ርቀት እና የትራንስፖርት
25
የማይዳረስባቸው ቦታዎች ምክንያት በከፊል ሥራ ሰአት መባከኑ፣ የተሳካ
የትምህርት እና የስልጠና ዕቅድ ለመስራት situation analysis በሁሉም
ደረጃ ለመስራት የመረጃዎች መሞላት ወሳኝ ነው፡፡ ከመረጃጋር ተያይዞ
ባለፈው የአንድ፣ የሁለት፣ የሶስት አመት እና ከዛም በላይ የስራነውን ሥራን
መዝግበን በሃርድ እና በሶፍት ኮፒየሚኖረው ሰራተኛ ቁጥሩ አነስተኛ ነው፡፡
በመሆኑም ውጤታማ ለመሆን የመረጃ አለመሞላት ችግር ነው፡፡በትንሹ
እንኳን የባለፈው አመት የሰራናቸው ስራዎች ለእቅድ ክለሳ ወሳኝ ቢሆኑም
በሁሉም ሰራተኞች ይገኛል ማለትም አያስቸልም፡፡
በመረጃ ዙሪያ ለማጠቃለል ያክል መረጃየሚያስፈልገው ያለንበትን ሁኔታ ተረድተን
ለወደፊት የተስተካከለ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችለንን ሁኔታ ለመፍጠር ነው፡፡
ለዚህም ሁኔታዎችን በቀላሉ ሊያስረዳ የሚችል የመረጃዎች አደረጃጀትና ትንታኔ
እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ በአግባቡ ያልተደራጀ መረጃ ሁኔታዎችን መግለጽ የማይችል
ሲሆን ለውሳኔም የሚሰጠው እገዛ ውስን ነው፡፡ ስለሆነም በዚህ ረገድ ያለብንን
ክፍተት ስለተረዳን ችግሩ እደገናእንዳያፈፀም ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ
ይሆናል፡፡
በማሰልጠኛተቋማቶቻችን ላይ የሰው ሃይል አስተዳደር የቀሩ ሰራተኞችንና
አሰልጣኞችን ቀሪ በሚያደርጉበት ጊዜ ዛቻ ደርሶብናል ብለው ገልጸዋል፡፡
በግሌእድል በተሰጠኝ ጊዜ የሰጠሁት አስተያየት የቁጥጥር እና የክትትል
ሥራችንን የተሻለ ለማድረግ ሰራተኛውም ይሁን አሰልጣኙ በሚቀሩበት
ወቅት አጠቃላይ ስራውም ይሁን የስልጠናው ስርአትእንዳይጎዳ በተቋሟቻችን
ላይ የአሻራፊርማ የገቡበትና የወጡበትን የሚመዘግብ የሰአት መቆጣጠሪያ
ስርዕት እንዲዘረጋ ነው፡፡ ምክንያቱም አገልግሎት እያገኙ ያሉ ሰልጣኞች
የስልጠና መቆራረጥ መኖሩን ጥቆማ በማድረጋቸው ሲሆን የሰጠሁት
የመፍትሄ አስተያየትየስልጠና ሥርአቱን እንዳያጎዳ ነው፣
26
ሐ. ቴክኖሎጂን በመፍጠር፡ በመቅዳት፤በማላመድና በማሰራጨት ላይ
አተኩረው ከሚሰሩ ከሌሎች መሰል ተቋማት ጋር አብሮ ያለመስራትና
ልምድ ልውውጥ አለማድረግ
መ. የተቋሙ ቤተ-መፅሃፍ፤ በተጨማሪ ዲጅታል ኤሌክትሮኒክስ ላይብረሪ
እንዲሆን አለማስቻል
ሰ. ሰልጣኞችና አሰልጣኞች የዘመናዊ ኢንተርኔት (WI-FI internet)
ተጠቃሚ እንዲሆኑ አለማስቻል
ረ. ለአሰልጣኞች ብቻ እንጂ የስልጠና እና የረጅምጊዜ ትምህርት በገፍ
መሰጠቱ መልካም ቢሆንምለድጋፍ ሰጭሰራተኞች በእውቀትና በክህሎት
ብቁ እንዲሆኑ አለማስቻል ወ.ዘ.ተ.) ያላደረጉ መሆኑን ለመረዳት ያስቻለን
ሲሆን፤ ለዚህም ዋና ምክንያትበአብዛኛው የአመራሩ ድክመት መሆኑ እና
በሃላፊነት ላይ የተቀመጡት ግለሰቦች በአመራር፤በእውቀትና በክህሎት
ያልበቁ፤እና የኪራይ ሰብሳቢነት አራማጅና ሰለባ መሆናቸው ሲሆን ይህም
የመልካም አስተዳደር ችግር በተቋማቶቻችን እንዲኖርና እንዲሰፍን
ሆኗል፡፡
ሠ. የተቋማት ጥራት ጥልቅ ሥራን አስመልክቶየ TVET ፖሊሲና
ስትራቴጂ፣ TVET ዕቅድ ዓላማዎች ላይ የሚመሰረቱ ናቸው።
በተጨማሪ የአለም አቀፍ ህግጋቶችን የሚያሞላ በመሆን የሚሰበሰቡት
መረጃዎች ጥራት ያለውን የ TVET ለስራአጥ ሁሉ ከማዳረስ ጋር ቀጥተኛ
ግንኙነት ያለው መሆኑን በግሌ የምስማማበት ነው፡፡
የ TVET መረጃዎች የሚከተሉት ዋና ዋና የ TVET አመላካቾች ላይ
ይሰበሰባሉ።
የክፍለከተማው TVET ለስራአጡ አቅርቦት አና ሽፋን access and
coverage)
27
TVET ሥርጭትና ፍታሃዊነት (equity)
TVET ጥራት (quality)
TVET ሥረአተ ብቃት (efficiency) ናቸው
ስለሆነም የምንሰበስባቸው መረጃዎች እነዚህን አራት ጉዳዮች በተመለከተ
አንዱን ክፍለከተማ በምን ደረጃላይ እደሚገኝ ሊያሳዩን የሚችሉ መሆን
ይገባቸዋል።
የ TVET ትምህርትና ስልጠና ጥራት እጅግ ውስብስብ የሆኑ ሂደቶች
ውጤት ስለሆነ በቀላሉ ለማሳካት ያስቸግራል። ሰልጣኞች በመጨረሻ ምን
አወቁ? በየደረጃው ከ short term training ጀምሮ እስከ ደረጃ ማጠናቀቂያ
ላይ ማወቅ የሚገባቸውን አውቀዋል? የሚጠበቀውን የባህሪ ለውጥ
አሳይተዋል? ለሚሉት ጥያቄዎች በቄምላሽ የሚሰጠው ከተሰጣቸው
የብቃት አሀድ (unit of competency) ጀምሮ እስከ ደረጃ ባለው የተግባር
ሂደቶች ከለየን እና ተገቢ ተቀራራቢ መልስ ካገኘን በኋላ ነው፡፡
በመሆኑም በክፍለ ከተማ ደረጃ ብቻ የስልጠና ሂደቶቹንም በሙሉ
የየራሳቸው ልዩ መለኪያ ማዘጋጀት ይከብዳል።
ይሁን እንጂ ለሚፈለገው የጥራት ደረጃ የሚቀርቡት ግብአቶችን
የሚያልፉበት ሂደት ጥራት ወሳኝነት አላቸው። በመሆኑም ስለ TVET
ጥራት ስናነሳ የግብአቱን የሂደቱንና የውጢቱን ጥራት መፈተሽ
ይኖርብናል። እነዚህ ሶስቱ ተሞልተው በማይገኙበት ጊዜ ግብዓቶቹ ላይ
ትኩረት ያደርጋል።
የ አሰልጣኞች የትምህርት ደረጃ ከደረጃ 4 በላይ እና COC መውሰድና
አለመውሰዳቸው ማረጋገጥ፣
28
የ ተማሪዎች COC ውጤት ከ 65% በላይ መሆኑ፣
ተቋማት የስልጠናውን ጥራት የተሻለ ለማድረግ እና ከትክክለኛው የስራ
አለም ጋር እዲገናኙ እዲያስችል የተቋሙ ብቃት ትብብር ስልጠናን
አስመልክቶ ያለበት ደረጃ (have memorandums of understanding with
companies, enterprises and industries in the TVET institute)
የስልጣናውን ጥራት የተሻለ ለማድረግ Modular curriculum ሙሉ ማድረግ
ላይ ያለ የተቋሙ ብቃት ለምሳሌ፣ modular curriculum (TTLM) teachers
guide, learners guide, and assessment packet. Value chains
Projects, displaying it appropriate places including saving culture of
the trainees in terms of improving effective, efficiency and quality of
the TVET institute.
በአንድ ጊዜ አንድ ክፍልውስጥ የምናስተምራቸው ተማሪዎች ብዛት
የሰልጣኝ ማሽነሪ ጥምርታ
የ TVET ሥራ ላይ የሚውል ጊዜ (የግማሽ ቀን እና የሰአት እርዝማኔ
የ TVET የስልጠና ስርአት ውስጣዊ ብቃት TVET Flexible ( ተለማጭ )
በመሆኑ ሰልጣኝ annual time ተብሎ ለስልጠና አይያዝለትም ሰልጣኞች
ከተያዘላቸው nominal duration ቀድመው ካጠናቀቁ የተሰጣቸውን ደረጃ
በማጠናቀቃቸው ለአገራዊ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (NCOC) ቀርበው ወደ
ስራ መሰማራት ወይም በአገር አቀፍ የቴክኒክ እና ሙያ የፈተና ውጤት
መአቀፍ (NTQF) መሰረት የሚፈቅድላቸው ከሆነ ወደ ሚቀጥለው ደረጃ
መሸጋገር ይችላሉ፡፡
የውስጣዊ ብቃት መለኪያ
29
የተቋሙ ብቃት ከሰልጣኞች ውጤት ጋር የሚገናኝ ስለሆነ COC ፈተና
ተመዝነው ያለፉ ሰልጣኖች ከ 65% በላይ መሆናቸው ሲረጋገጥ
ከኢነዱስተሪው ጋር ቀጥተኛ የሆነ ግንኙነት በማድረግ በትብብር ስልጠና
የስራውን አለም (world of work) በመቀላቀል የስራ አጥ ወገኖቻችን የስራ
ዕድል እንዲያገኙ ማድረግ የቻሉ በቁጥር ማሳያ ያላቸው
ስለጠና ያቋረጡ ሰልጣኞች (Dropouts Trainees)
በአንዱ ማሰልጠኛ ተቋም ውስጥ የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች ብዛት ናቸው፡፡
ሸ. ብልሽታቸው ከፍተኛ በመሆኑ በክፍያ ከውጭ ማሽነሪዎች ጥገና
የተደረገላቸው እና የወጣው ወጭ በብር በሂሳብ ክፍል አማካኝነት ለማወቅ
የሚቻል ነው፡፡ ነገር ግን ሰልጣኞች የስልጠናሂደቱንሳያቋርጡ ጥራቱን
የጠበቀ እንዲሆን ለስልጠና የምንጠቀምባቸውን ማሽነሪዎች ብልሽት
ሲያጋጥማቸው ወጪን በመቀነስ ዙሪያ በራስ አቅም ማሽነሪዎችን ጥገና
መድረጋቸዉን ማረጋገጥ በየዲፓርትመንቱ የተጠገኑ ማሽነሪዎች ብዛት
እና በብር በየተቋሞቻችን አለመያዛቸው በተጨማሪም፤ የኢንዱስትሪ
ኤክስቴንሽንን አስመልክቶ አሰልጣኞች ባለሙያዎች ሁሉም ሊመልሱት
የሚገባው እደሚከተለው ይቀርባል፣
Number of incubated MSC technology, Micro enterprises work
with in capital up to 20,000---------? Number of Small scale
enterprises work with capital 20000 to 500000 ---------? Number
of Medium size enterprises work with capital above, 500,000--------
-? Number of Technology Adopters, -----------? Number of
Technology Multiplier--------? Selected Technologies needed by
MSEs---------? Tested & Approved Technologies needed by MSEs-
---------? Selected Value Chains mapped-----------? Capital gained
from Transferred Technology in Birr--------?
30
I. Capacity Building on Technical skills training, needed by MSEs
-------? ....... Number of MSEs/SMEs Obtained the training-------?
II. Capacity Building on Entrepreneurial skills needed by
MSEs/SMEs--------?.........Number of MSEs/SMEs obtained the
training-------?
III. Capacity Building on Technology development, ----------------?
......... Number of MSEs/SMEs Obtained the training-------?
IV. Capacity Building on Productivity improved, ----------------?
......... Number of MSEs/SMEs Obtained the training-------?
ቴ/ሙ ማ/ተቋማቶቻችንየሚያሰለጥኑባቸውን መሳሪያዎች በራስአቅም
ከመጠገን እና ወጪን ከመቀነስ አንጻር ከሚጠበቅባቸው ሃላፊነት
በተጨማሪ ውጤታማ በሆነ መልኩ ለአካባቢያቸው ጥቃቅን እና አነስተኛ
ገቢና ቴክኖሎጂዎችን በማሸጋገር በማሳያ በብር ማሳደግ ይጠበቅባቸዋል
የሚታየው የተቆራረጠና ውጤታማ አይደለም፣
ከአዲስ አበባ ከተማ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማገናዘብ የከተማዋ አመራር፣
አሰልጣኞች እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ፕሮግራሙን ለመምራት፣
ለማስተግበር እና የስልጣና ስረአቱ በቂ ግንዛቤ ሊያስጨብጥ በሚችል
መልኩ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ማስተግበሪያ በአግባቡ
በማዘጋጀት እና ማስተግበር ጠቀሜታ አለው፡፡ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን
አገልግሎት ከሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ጋር ተጣጥሞ
ለመፈፀም እንዲቻል በዋናነት በገበያ ፍላጐት ላይ ተመስርቶ ሥራን
ለመፍጠር የሚያስችል ሥልጠና በመስጠትና ሥራአጥነትን በመቀነስ
እንዲሁም ምርታማነትን በማሳደግ ብሎም ድህነትን ለመቅረፍ
በሚያስችል መልኩ ተቀረፆ በተግባር መሰራት አለበት ክንውናችን
31
የተሻለ በማድረግ ወደ ኢንዱስትሪ መር የእድገት አቅጣጫ የሚያሸጋግረን
ሂደት ይሆናል፡፡
ሸ. ለኢንዱስትሪዎች ድጋፍ በማድረግ ለትብብር ስልጠና ምቹ
ማድረግበተሰጠ ድጋፍ ለትብብር ስልጠና ምቹ የተደረጉ ኢንዱስትሪዎች
አፈጻጸም ዝቅተኛ መሆኑ
ቀ. ስልጠናቸውን ያጠናቀቁትን ሰልጣኞች ወደ ስራ እንዲሰማሩ
ማደራጀት/ስራ ማስያዝ/ ስልጠናቸውን ካጠናቀቁት ሰልጠኞች ውስጥ
ተደራጅተው ወደ ሰራ የተሰማሩ ሰልጣኞች አፈጻጸም ዝቅተኛ መሆን
12. በጉለሌ ቴ/ሙ ጽ/ቤት የሚታዩ ችግሮችን በተመለከተ፤ ሃላፊው በስራ
ገበታው ባለመገኘቱ የተነሳ ስራዎችን በወቅቱና በጊዜው ባለመገምገሙ
የሚሰራውንና የማይሰራውን ለይቶ ማዎቅ እንዳይችል ያደረገው ሲሆን::
የሚሰሩትንም እያወቀ፤ ለሚመስለውና ቅርብ ጓደኞቹ የማድላት የስነ-
ምግባራዊ መርሆች ትግበራ ጉድለት የሚታይበት ነው፡፡
13. የጽ/ቤቱ ሃላፊው በግምገማው ወቅት መገምገም የነበረበት አንምባጓሮ
ፈጣሪው ሃላፊ የተባለው ግለሰብ ሲሆን ነገር ግን ምንም አታውቅም (ደነዝ)
የሚለውን ለአንምባጓሮ ፈጣሪውጓደኛው በማድላት ከሃቁ ይልቅ ጓደኛው
ያነሳውን ሃሳብ በመድገም አውቃለሁ ትላለህ ብሎ ዘለፋውን የደገመው ሲሆን
ሞራሌን ጎድቶታል፤ እኔ እንደማምነው ሰርቻለሁብዬ የምኮፈስ አይደለሁም
ከዚህ በፊት የሰራሁትን እያወኩ ከስራባልደረቦቼ በታች የሰጠሁ መሆኔ ይህ
ግምገማ ከመካሄዱ ከሳምንት በፊት በመራሁት መድረክላይ አሳይቻለሁ፣
ነገርግን በዘለፋ እናበማዋረድ የሚሰጥውጤት ስራዬን ከሰራሁት አንጻር በታች
ውጤቴም ከሌሎቹ አንፃር አሳንሶ ዝቅተኛ የስራ ውጠት
የማልቀበልሲሆንበዘለፋመልክ ያነሳው የግምገማ ሂደት የተገላቢጦሽ
32
ነው፡፡ምንም እንኳን ለዚህም ማሳያ የሚሆነው ከደቡብ ኮሪያ የመጣው
ከፍተኛ ልዑካን ቡድን በተቋሙ ተገኝተው ለ መደበኛ ት/ቤቶቻችንና
ለቴ/ሙ/ተየሚያደርጉትን ድጎማና ልገሳቸውን ለማብሰር (እውቅና ለመስጠት)
የአቀባበል ስርዓት ይደረግላቸው ዘንድ የጽ/ቤቱ ሃላፊ ተገቢውን ዝግጅት
እንዲያደርግ የተነገረው ቢሆንም ጊዜው ደርሶ ልዑካኖችን ተቀብሎ የመክፈቻ
ንግግር እንዲያቀርብ መዘጋጀት ነበረበት፡ነገር ግን
አልተዘጋጀበትም፡፡የልዑካን ቡድኑ የመምጫ ሰዓት ደርሶ ስለነበር ልዑካኑም
ገብተው በመጠባበቅ ላይሆነው እያለ የወርልድ ቪዥን ኢንጅነሯ በዚሁ
አማካኝነት ደውላልኝ፤ሃላፊው ቀርቦ ንግግር እንዲያደርግልን ፈልገን ነበር
ባለችበት ወቅት ቀርቤ ሳናግረው ምንም ፅሁፍ እንዳልተዘጋጀበትነግሮኛል፡፡
ነገር ግን በሚዲያ እንደተነገረው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፕሬዘዳንት እና ሌሎችም
ከፍተኛ የመንግስት ዲፕሎማቶች በተገኙበትየመጡትን ልዑካን አቀባበል
በቤተመንግሥት ውስጥ መደረጉን እያወቀ አለመዘጋጀቱ የሚያስጠይቀው
ቢሆንም እኔ ግን ለመጡት ልዑካን ቡድን የሚያቀርበውን የምስጋና ፅሁፍ
አዘጋጅቼ እንደምሰጠው ነግሬው፡ ለሃያ ደቂቃ ብቻ እንዲታገሰኝ በማለት
ይህን ከታች የሚገኘውን በ እንግሊዘኛ እና በደቡብ ኮሪያኛ የቋንቋ ትርጉም
የቀረበውን ፅሁፍ ሰጥቸው ለልዑካን ቡድኑ አንድም ቃል አስተዋውጽኦ
ሳያደርግ አንብቦ መውረዱልቦናው ያውቀዋል፡፡ ነገር ግን የንቀት እና የዘለፋ
ቃላቶቹን ከምን ተነስቶ እንደተናገረ ግልፅ አይደለም፡፡
Who writes this article (which found page 35 (end part) the title of
the article is acknowledgements both in English and Korean
language) about the assessment of world vision and acknowledging
their kindness work? I would like to ask another question Office
head are you write this article or your subordinate? If you assume
this I would like to tell you that no. This is my own work if you can
amend it by breaking my privacy you can, but it is impossible. You
and your friend are educational leader but you are affecting
33
education because you don't need and believed on professional
development. You and your friend who disturb me during the
meeting know about educational states. I got your and your friend
states both are degree level but lead polytechnic college which
offers degree level. What I consider from the meeting democratic
speech only in principle but not exactly free like your and your
friend utterance. The situation is vice versa you and your friend are
assuming yourselves as full of knowledge but you don't know
exactly what you did in your actual work also I don’t be foolish like
you and your friend bad deed. I have gut to protect my self even
attack from the aggressor but law enforcement and work ethics
insisted me to tolerate the situation.
14. ለማጠቃለል ያህልመልሶ ማየት ወይም ፅብረቃ (reflection or
feedback) በስራ ሳይሆን በመሰለኝ፣በጓደኝነት፣ በዘመድ አዝማድ ማሰብ
ጥልቅ መታደስን ወደ ኢ-ዲሞክራሲያዊ ነት፣ህፀጽ እና ተግዳሮት ብቻ
እዳይቀይረው እሰጋለሁ፡፡ አመራርነት ያለ ስልጠና እና የላተፈጥሮ ስጦታ
በዘፈቀደ የሚሰራ ሥራ አይደለም እኔ በበኩሌ የምለው ከስራአንጻር እንጂ
ስልጣንን ፈልጌ አይደለም የጻፍኩት መብቴ ስለተነካ እንጂ፡፡
I will make the situation happened during the meeting smooth. But I
would like to offer them an opportunity so that they can fulfill my
requirements. Indeed Anti corruption movement is already there if
concerned high government bodies have keen/ good ear to solve
country wide problem in general and our TVET institutions in
particular, punish those who did bullying (browbeat) deeds and
34
intimidation innocents. I will change my strategy, if they failed to
regret and to say Sorry, I’ll start an appeal and legal accusation for
their criminal and bad act. Anyway the situation will goes to charges
for the searching of Justice! I would like to say equality before the
law.
14.1. የሚከተሉትን ዋና ዋና እርምጃዎች
መውሰድ፤ ከውጤት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ግጭትን ለመቀነስ በየሩብ አመቱ አፈጻፀም
ማንኛውም ሰራተኛ መገምገም ያለበት በሰራው ስራ ልክ መሆን አለበት
BSC/ cascade/ must be assessed by automet final result of workers
performance than evaluating by other በዚህ ሂደት ሊሆን ይገባል፡፡
በሌላሰው በተገመገመቁጥር ግጭት እና ክፍተት ይፈጥራል መገምገም
ያለበት ስራው እንጂ ሰው አይደለም፡፡
የትምህርት እድገት (professional development) ላይ አዎንታዊ የሆኑ
አመራሮች ሊኖሩ ይገባል፡፡ በመሆኑም ተቋምን መምራት ያለበትMA, MSC,
PhD or assistant/ associate professor or full professor መሆን
አለበት፡፡
15. ሥነ ምግባር (ethics) በቴ/ሙ/ማ/ተ/&ጽ/ቤት
(TVET institute & office) ደረጃ
የሥነ-ምግባር ደንቦችንና ልንከተላቸው የሚገቡ መርሆዎችን ማክበር፡፡
ማንኛውም ሙያ ባህሪው ሕዝባዊ አገልግሎቱን የተሞላ ለማድረግ እንደየ
ሙያ ባህሪው ለሕዝቡ የሚገባቸው የራሱ የሆነ ሥነ ምግባራዊ ግዴታዎች
ይኖሩታል፡፡ እነዚህም ሥነ-ምግባራዊ ግዴታዎች በሥነ-ምግባር ደንብ
(professional code of ethics) እያንዳንዱ አሰልጣኝ፣ ድጋፍ ሰጭ ሰራተኛ
35
እና የተቋም አመራር ሊገዛ ይገባል፡፡ ሥነ ምግባራዊ ደንቦች በየሙያው
ከተሰማሩት ምን እንደሚጠበቅ በግልጽ የሚያመላክቱ ህግጋት ናቸው፡፡
እነዚህ ደንቦች ከየሙያው መልካም ውጤት እዲያገኝ የሚያበረታቱና
የየሙያውን ዋና ዋና ዕሴቶችና ሥነ-ምግባራዊ ደንቦችን የሚገልጽ
በመሆናቸው ተገዢና ተግባራዊ ባደረግን ቁጥር ለአጠቃላይ ሰራተኛውና
ለድርጅታቸው (ለተቋማቸው) የስራ ውጤታማነት፣ የስራ ጥራትና ብቃትን
በማምጣት ጠቀሜታቸው የጎላ ነው፡፡
ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለአገልግሎት ፈላጊው ለመስጠት የሌሎች
አገሮች ምርጥ የተባሉትን ተሞክሮ በማየት በመቀመር እና ለአሰልጣኝ፣
ድጋፍ ሰጭ ሰራተኛ እና የተቋም አመራር የሥነ-ምግባር ደንቦችን
ከማዘጋጀት ጎን ለጎን ለሙያዎቹ ግልጽና ሁልንም የሚያግባባ የሚጠበቁ
ደረጃዎችን በማዘጋጀትና ቴ/ሙ/ማ አከላት እዲጠቀሙበት ማድረግ (publish
clear and understandable for all members in terms of standards and
criterion workable for TVET office, institutes and colleges)፡፡ በዚህም
መሰረት ሁሉም የቴ/ሙ/ አባላት የሚያስፈልጉትን ደረጃዎችንና የሥነ-
ምግባር ደንብ የሚያዘውን ለሚያሟሉ የመምራት፣ የማሰልጠንና የመስራት
ፈቃድ የመስጠት ሥርዓት የተበጀው ከዚህ ውስጥ ለአሰልጣኞች ብቻ ሲሆን
ይህውም ምዘና የCoC ውጤታቸው ያለፉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ፣ የደረጃ
4 እና በላይ ማረጋገጫ ሰረተፊኬት ውጤት ያላቸው የማሰልጠን ፈቃድ
የማግኘት ብቻ የተዘረጋ በመሆኑ ዋናውን ሥራ የመምራት፣ የማሰልጠን እና
የድጋፍ አሰጣጡን ስርአት ጎድቶታል፡፡ ይህ ስርዓት ተግባራዊ በተደረገባቸው
አገሮች ሁሉም ለሚመለከታቸው የቴ/ሙ አባላት በየወቅቱ እራሳቸውን
ማሻሻላቸው (professional development) እና በስነምግባር ደንቦች መሰረት
ስለመስራታቸው እየተገመገሙ የመምራት፣ የማሰልጠን እና ድጋፍ ሰጪው
(ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) የመስራት ፍቃዳቸው ይታደሳል፡፡
ምንም እንኮን ይህ ስረአት በአገራችን ቴ/ሙ ባይዘረጋም መሆን ያለበት
እንዲህ ነው፣ የሥነ-ምግባር ደንቦችን የሚጥሱ ወይንም ተገቢውን ብቃት
36
የማያሞሉ የሚመለከታቸው የቴ/ሙ አባላት በሙያው መቀጠል እደሌለባቸው
ስለሚታመን የተቋም መሪዎች፣ አሰልጠኝች እና የሚመለከታቸው ድጋፍ
ሰጪ ሰራተኞች (ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) በሙያው መቀጠል
እደሌለባቸው ስለሚታመንም የስራ ፍቃዳቸው ለተወሰነ ጊዜ መታደስ
የለበትም ወይንም የስራ ፍቃዳቸው ጨርሶ መነጠቅ አለበት፡፡
ልንሰራበት የሚገባው በቴ/ሙ/ቢሮ ደረጃ የተዘጋጀ የሥነ-ምግባር ደንብ
ስለሌለ ከዚህቀደም ት/ሚኒስትር ያልተሞላ ለመምህራን፣ ብቻ የወጣውን
ደንብ ለቴ/ሙ አሰልጣኞች መጠቀም ተገቢ ነው እላለሁ፣ እንደሚታወቀው
ቴ/ሙ/ቢሮ ለተቋም መሪዎች፣ ለአሰልጣኞች እና ለሚመለከታቸው
ሰራተኞች (ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) የስነምግባር መመሬያ ባያወጣም
ከት/ሚኒስትር ልምድ በመቅስም ለሚመለከታቸው ሰራተኞች
(ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) የተቋምን አሰራር ለሚያሻሽሉ ልክ እንደ
አሰልጣኞች የደመወዝ ማሻሻያና ጥቅማጥቅም (የቤት አበል) እነዚህም
አካላት እንዲያገኙ ማድረግ አለበት፡
15.1 Civil servant professional code of Ethics Civil servant professional codes of ethics are connected to their
service provision should be evaluated by their customers/ clients
satisfaction until accountability. It also related to their
accountability approval by customers/ clients, professional
development, work colleagues, employers, the home and the
community.
A. Civil servant responsibility to their customers.
This refers to such responsibilities as respecting their rights,
providing good service for their clients and stakeholders to such
responsibility
37
B. Civil servant commitment to the profession they are expected
to perform their duties as civil servant being honest to their
profession and colleagues treat their colleagues as they want to
be treated, acknowledge the work of others, and work towards
the improvement of the profession.
C. Civil servant responsibility to their employers.
Every employee is expected to accomplished tasks the employer
wants his/her performs in the required quality.
D. Civil servant responsibility to the stakeholders and the
community
Stakeholders have the right to say about overall performance of
TVET. Thus, listening to them and respecting their opinion is
mandatory. A civil servant never blames the stockholders
suggestion on the improvement of TVET. The community is the
body that supports the TVET financially, materially, and guards
the TVET from destructive activity.
15.1.1 በቴ/ሙ/ቢሮ ወይም ጽ/ቤት
ከሙያቸው ጋር በሙያቸው ያምናሉ፣ ሙያቸውንም ያፈቅራሉ፣ ይንከባከባሉ፡፡
የተቋም መሪዋችና ለድጋፍ አሰጪ ሰራተኞች (ኢንስፔክሽንና
ሱፐርቪዢን) ለሚሰሩ በስራቸው የጠለቀ እውቀት፣ ችሎታ እና
ክህሎት የሚጠይቅና በጥንቃቄ መከናወን ያለበትን ሙያ መሆኑን
ተረድተው በግል ጥረት በማንበብ፣ ልምድን በመለዋወጥ፣
በትምህርት (continual professional Development /CPD)፣
38
በስልጠናዎች በመሳተፍና ልዩ ልዩ ስልቶችን በመጠቀም
ሙያቸውን ያዳብራሉ፡፡
ትምህርት እና ስልጠና የህብረተሰቡን ኑሮ ሊያሻሽል እንደሚችል
በማመን ንድፍ ሀሳብን ከተግባር ጋር በማዛመድና ትምህርት እና
ስልጠና በአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ላይ እንዲያተኩር በማድረግ
የዲሞክራቲክ ሥርዓት ግንባታና ልማት የሚፋጠንበትን ሁኔት
ያመቻቻል፡፡
ዕውቀት፣ ክህሎትና ዝንባሌ በውይይት፣ በክርክርና በትችት ሊዳብር
እንደሚችል በማመን ከቴ/ሙ መሃበረሰብ (ባለድርሻ አካላት) ይሁን
ከባልደረቦቹ የማያውቁትን ለመማርና አስተያየቶችን ለመቀበል
እንዲሁም የማያውቁትን ለማሳወቅ ጥረት ያደርጋል፡፡
ሥራ ተግባራዊ በሚደረግበት ጊዜ የሚገጥሙ ችግሮችን ለመፍታት፣
አዳዲስ ግኝቶችን ለመተዋወቅና የግል ዕውቀትን ለማስፋፋት
በጥናትና ምርምር ሥራዎች ይሳተፋሉ የሠሯቸውን የፈጠራ
ሥራዎችንም ያስተዋውቃሉ፡፡
በዕቅድ ይመራሉ፣ የተዛባ የትምህርት፣ የስራ ልምድ፣ የሙያ ብቃት
ማረጋገጫና ሌሎች የተዛቡ መረጃዎች እንዳይኖር ጠንክረው
ይሰራሉ፡፡
የዓለም ዓቀፍ ህግጋትን በማክበር የማሰልጠኛ ተቋሞቻችን
ትምህርት እና ስልጠና ሴኩላር መሆኑን በመገንዘብ ስራቸውን
በሚያከናውኑበት ጊዜ በስትራቴጂው ከተቀመጠው ውጭ የግላቸውን
አመለካከት (ሀይማኖታዊም ሆነ ፖለቲካዊ) በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ መንገድ በጭራሽ አያራምዱም፡፡
ቁሳቁስ፣ ርዕዮት ዓለም የፖለቲካ ዘይቤ (ideology) ወይንም ሌላ
ጥቅም ለማግኘት ሙያው የሚፈጥርላቸውን አጋጣሚ
አይጠቀሙም፡፡
39
በሙያው ሥነ-ምግባራቸውና በብቁ ዜግነት ስብእናቸው በአርአያነት
ይቀርባሉ፡፡
የሙያውንና የራሳቸውን ክብር ከሚነኩ ድርጊቶች፣ ሁሉ
ይታቀባሉ፡፡
በስራ ባልደረቦቻቸውም ይሁን በህብረተሰቡ ውስት ግላዊ ልዩነቶች
እንደሚኖሩ አምነው በመቀበል ግለሰባዊ አመለካከቶችንና
ማንነቶችን (identities) ያከብራሉ፡፡
ሙያቸውን ከብክነትና ከሙስና ይከላከላሉ፡፡
እራሳቸውን ለለውጥ ዝግጁ በማድረግ ገንቢ ለውጦች ጋር
ይራመዳሉ፡፡
በመደበኛ መድረኮችም ይሁን በግላዊ ግንኙነታቸው በሚፈጠሩ
አጋጣሚዎች ሁሉ በማወቅም ይሁን በቸልተኝነት ስለሥራቸው
ያሉትን እውነታዎች አዛብተው አያቀርቡም
የሥራ አፈጻጸም ብቃታቸውን ለማሳደግ ራሳቸውን ለማሻሻል
ዝግጁ ናቸው፡፡
አገልግሎት ሰጪው አካል ከደንበኛው (አገልግሎት
ፈላጊው) ጋር ሊኖረው የሚገባው ግንኙነት
የደንበኛውን (የአገልግሎት ፈላጊውን) ማንነት ያከብራሉ
የደንበኛውን ማንኛውንም ጥያቄ የመጠየቅ ማንኛውንም ሀሳብ
የመግለጽና በጽሁፍ የማቅረብ ነፃነታቸውን ይጠብቃሉ
መብታቸውንም ያከብራሉ፡፡
የደንበኛውን ያፈቅራሉ እንዲሁም የአካል ጉዳት ያለባቸውንም
ይሁን ለሴቶች ተገቢውን አክብሮት ይሰጣሉ፡፡
40
የአገልግሎት ፈላጊውን ወደከፍተኛ እድገት እንዲደርሱ
የፕሮጀክት ድጋፍ በመስጠት ይደግፋሉ ያበረታታሉ
አፈፃፀሙንም ይከታተላሉ
አገልግሎት ፈላጊው ተፈፃሚ የሚሆኑ ደንቦች፣
መመሪያዎችንና ህጎችን ለማሳወቅ ጥረት ያደርጋሉ፡፡
የደንበኞቻቸውን ማንነት (identity) ያከብራሉ፡፡
ለአገልግሎት ፈላጊው በተቋማቸው ኃላፊነቶች ያከብራሉ
መረጃዎችን በአጋጣሚ ሁሉ ተገቢውን መረጃ ይሰጣሉ፣
ያማክራሉ፡፡
አገልግሎት ሰጪው አካል ከሥራ
ባልደረቦቻቸው ጋር
አገልግሎት ፈላጊውን service ለማዳበርና ለተሸለ
የአሰራር ሥራ ለመዘርጋት ከባልደረቦቻቸውና ከሌሎች
ባለሙያዎች ጋር ይታባበራሉ፡፡
ለማንኛውም አዲስ ሰራተኛ ሥራ ለሚጀምሩና
በዝውውር የሚመጡ ከስራውና ከአካባቢው ጋር
ያለማምዳሉ ድጋፋቸውን ለሚፈልጉ ሁሉ ያልተቆጠበ
እገዛ ያደርጋሉ፡፡
ለመመዘን ለመመዘን (self-evaluation and supervise
other) ለመስራት በሚመለከተው አካል ሲጠየቁም፣ ሆነ
በባልደረቦቻቸው ሲጠየቁም ያለማመንታት የግምገማ
ሥራን ያከናውናሉ፡፡
ከሥራ ጓደኞቻቸውና ከኃላፊዎቻቸው ጋር ሥራን
ማዕከል ያደረገና ጤናማና ግልጽነት ያለበት ግንኙነት
ይፈጥራሉ፡፡
41
ከሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር የሚፈጠሩ
አለመግባባቶችንና ቅራኔዎችን በውይይትና በሰላማዊ
መንገድ ብቻ በመግባባት ይፈታሉ፡፡
በባልደረቦቻቸው የፖለቲካ አመለካከትና በዜግነት
መብቶች ጣልቃ አይገቡም፡፡
የማንኛውንም የፖለቴካ ድርጅት አመለካከት
ለማራመጃነት አይጠቀሙም፡፡
ስለባልደረቦቻቸው የሚኖራቸውን ትችት ለሚመለከተው
ክፍል ከማስታወቃቸው በፊት በቀጥታ ለችግሩ ባለቤቶች
በመንገር እንዲታረሙ ጥረት ያደርጋሉ፡፡
አስፈላጊ በሆኑ መድረኮች ሁሉ ከሃሚትና አንድን
ድርጅት የሚጥል ቡድን ጋር ማበር ማስወገድ
/negative informal group/፤ በምትኩ በንቃት አሰራር
ማሻሻያን የሚገነቡና የሚያሻሽሉ አስተያየቶችን
ያቀርባሉ፡፡
አገልግሎት ሰጪው ትምህርትና
ሥልጠና ጋር
የሀገሪቱን ህገመንግሥት፣ የሲቪል ሰረቪስ
ደንቦችንና ደንቦችንና ሌሎች ህጎችን እዲሁም
የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲውንና ሌሎች
የቴ/ሙ ሥራ የሚመራባቸው መመሪያዎችን
ጠንቅቀው በማወቅ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
በተጠየቁ ጊዜ ሁሉ ስለትምህርት ደረጃቸውና
ስለችሎታቸው የተስተካከለ መረጃ ይሠጣሉ
42
ከሙያው ጋር በተያያዙ ጉዳዮች፣ ልዩ የኃላፊነት
ደረጃዎችን ለመቀበል ዝግጁ ናቸው፡፡
የቀጣሪውን መስራቤቶቻቸውን ሕግና ደንብ
በመከተል በተመደቡበት ሥራና ቦታ ይሠራሉ፡፡
15.1.2 መልካም ተሞክሮ ተቋም
(Benchmark in th TVET College)
ሰላም ቴ/ሙ/ማ ኮሌጅ (ባለቤትነቱ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት መያድ ሲሆን) በነበራቸው የላቀ አሰራር ከስልጠና በተጨማሪ የውስጥ ገቢ ለማሳደግ በርካታ ሥራዎችን ቢሰሩም ትልቁ ስራቸው በክፍያ የመኪና መገጣጠም ሥራ ባለፈው አመት በመጀመራቸው የላቀ አፈፃፀም ቸላቻ፡፡ በዚህ ስራቸው መሰረት ሽልማት አግኝተዋል በተጨማሪ ከአፍሪካ ቴ/ሙ/ማ ተወዳድረው አንደኛ ወጥቶል፡፡ Selam TVET College (which belongs to non-governmental
organization NGO) working for their advanced training in addition to
the largest number of jobs started increasing institutional income
generating activity gross pay their outstanding performances i.e. car
assembling work began last year to increase revenue. Awards
received in accordance with this addition to their African TVET came
in first.
የሚመለከተውን አካል በትክክለኛ ቦታላይ መመደብ (right person at the
right place)፣ ለምንሰራው ሥራ ዓላማ/ግብ መወሰን፣ ለሚሰሩ ክንውኖች
ዕቅድ እናቅደም ተከተል መስጠት ለእያንዳዱ ሥራ ጊዜን መወሰን ውሳኔ
43
የሚሹ ጉዳዮችን በወቅቱ አጣርቶ ፈጣን ምላሽእና ውሳኔ መስጠት፣ ሥራን
ማከፋፈል ማውረድ ውክልና መስጠት፣ መልእክትን በትክክለኛና ግልጽ በሆነ
መንገድ መቀበል፣ ማስተላለፍና መድረሱን መከታተል፣ ኃላፊነትን በአግባቡ
መወጣት፣ መተግበር እና ተጠያቂነት እንዳለ መገንዘብ፣ ግልጽ የሆነ የስራ
መመርያ እንዲኖር እና ሠራተኛው እዲጠቀምበት ማድረግ፣ አስፈላጊ የሥራ
ቁሳቁስ ለማሟላት ጥረት ማድረግ፣ የሠራተኛውን ፍላጎት ለማሟላት ጥረት
ማድረግለምሳሌ ያህል፦ የስራቦታን ምቹ በማድረግ መልካም አስተዳደርና
ጸረ-ኪራይ ሰብሳቢነትን ማረጋገጥ፣ የሰራተኛውን ጥቅማጥቅም ማስተካከል
ቢቻል የደመወዝ ማስተካከያእንደ በፊቱ ከተቋማት ሃላፊዎች የተሻለ
ቢሆን፣ቴ/ሙ/ማ የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የትምህርት እድል እንደ
አሰልጣኞች እንዲያገኙ ማድረግ ማስቻል ቢኖር፣ ለውጥ ለማምጣት አምኖ
መንቀሳቀስ፣የስራ ጊዜ ሊቆጥቡየሚችሉ የአሰራር ዘዴዎችንና ቴክኖሎጂዎችን
መጠቀም ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አስተያየት፦ከውጤት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ግጭትን ለመቀነስ በየሩብ አመቱ
አፈጻፀም ማንኛውም ሰራተኛ መገምገም ያለበት በሰራው ስራ ልክ መሆን
አለበት BSC/ cascade/ must be assessed by automet final result of
workers performance than evaluating by other ሊሆን ያገባል በሌላሰው
በተገመገመቁጥር ክፍተቱን ይፈጥራል::
ለክትትል እና ድጋፍ የሚወጡ የጽ/ቤት ኦዲተሮች እና ሱፐርቫይዘሮችከዚህ
በፊት የተቋም ሃላፊዎች ይስተካከሉ ተብሎ በግብረ መልስ በተሰጣቸው
መሰረት ያስተካክሉ ነበር ነገር ግን ባለፈው ለአሰልጣኞች እና ለአመራሮች
ደመወዝ ከተጨመረ በኋላ ለሚሰጣቸው የማስተካከያ አስተያየት ምላሻቸው
ጆሮ ዳባ ልበስ ሆኗልማሳያው ከላይ የተዘረዘረው ነው፡፡ የቴ/ሙ/ማ/ክ/ከ
የጽ/ቤቱኦዲተሮች እና ሱፐርቫይዘር ለምልከታ/ጉብኝት ሲንቀሳቀሱ በዋናነት
2 የመንግስት ቴ/ሙ/ማ ተቋማትን በተጨማሪ 18 የግል እና የመያድ
44
ቴ/ሙ/ማ ተቋማትን የተቋማት ጥራት ኦዲት ይሰራሉ ግብረመልስ
ይሰጣሉ፡፡ስለሁለቱ የመንግስት ተቋማት አመራሮች ትንሽ ለማለት ያህል፦
የመጀመሪያው የመንግስት ተቋም ሽሮሜዳ ቴ/ሙ/ማ ተቋምሲሆን ሁለት
ሃላፊዎች(ዲን) ሲኖሩት በሃላፊነት ሥራ ከተመደቡ ብዙ ጊዜቸው አይደለም፡፡
በርካታ ነገሮችን ከስልጠና፣ ከአደረጃጀት ከአሰራር ጋር ማንሳት የሚቻል
ቢሆንም ዋናዋናዎቹን ብቻ ለመጥቀስ ያህል ብቻ በውስን ጉዳዮች ላይ ነው፡፡
ከቅጥር ጋር ተያይዞ በርካታ ሰራተኞች ከህገወጥ ቅጥር ጋር ተያይዞ
በፎርጅድ ይኸውም የሲኦሲ (CoC) ፈተና፣ የዲግሪ እና የዲፐሎማ ትምህርት
ማስረጃ እና የስራልምድተጠርጥረው ከስራ የተባረሩ ሰራተኞች በርካታ
ነበሩ፡፡በሃላፊነት ላይ ሲሰሩ ከላይ እንደተገለፀው ህገወጥ ቅጥር መፈጸማቸው
እና ድርጊቱን እየገመገም ማስተካከያ አለማድረጋቸው ከፍተኛ የአሰራር
ግድፈት ፈጥሮባቸውል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ ተጨባጭ ባልሆነ በጥርጣሬ
ብቻ ሰባት አሰልጣኞችን ቅጣት እና ማባረር መፈጸማቸው ሃላፊነታቸውን
ከህግ አግባብ ውጭ መጠቀማቸውንከክስ እና የፍርድ ውሳኔ የምንረዳው
ነው፡፡ከስራ ባልደረቦቻቸው ጋር መልካም የሚባልግንኙነት የሌላቸው
መሆኑን ነው፡፡በመሆኑም ተቋሙ በመልካም አስተዳደር ያሳየው
የሚጠበቅበትን ያክል ውጤታማ አይደሉም፡፡ በእርግጥ አሁን ደግሞ ችግሩ
እየተባባሰበት እና እየወደቀ ነው፡፡የስራ ባልደረቦቻቸውም እና አሰልጣኞችም
የስራ ፍላጎታቸውንም ቀንሶታል የስራ ሞራል የላቸውም፡፡ለሃላፊነት
በሚታጩበት ወቅት መታየት የነበረበት በስራ ውጤታማ የነበሩ መሆናቸው
እና የትምህርት ዝግጅታቸው ከሰው ሃይል የቮኬሽናል ትህርትናስልጠ
አስተዳደር ጋር ግንኙነት እንዲኖረው ነበርየሚገባው፡፡
በሁለቱ የመንግስት ተቋማት በዚሁ አመት የኦዲት ሥራ ለመስራት ጉብኝቱ
የተጀመረው ሽሮሜዳ ቴ/ሙ/ማ ተቋም ሲሆን፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ከዚህ በፊት
የተሰጠው የማስተካከያ አስተያየት (ግብረ መልስ) በዚሁ መሰረትለማሰተካከል
45
ፍቃደኛአይደሉ የምለው (resistance to change) ከዚህ በፊት አስተካክሉ
ተብለው የተነገራቸውን በዚህ ስብሰባ አንደ ትክክልኛ አድርገው ደግመው
ማንሳታቸው፡፡ ተቋሙ በድጋሚ እንዲያስተካክል በመንገር ወደ ሚቀጥለው
ተቋም ያመራ ነው፡፡
በሁለተኛደረጃ የጉብኝት አቅጣጫችን ወደ ጉለሌ ቴ/ሙ/ማ ተቋምነበር፡፡
አሁንም ከዚህ በፊት እንዲሻሻል የተሰጠው አስተያየት ተሻሽሎ
ማግኘትባለመቻላችን ደስተኛ አልሆንም፡፡ እኔ የማምንበት ተቋሙን
በሞዴልነትስለያዝነው ለሌሎችም የግል ተቋማቶቻችን ማሳያ እንዲሆን
ነበርየተፈለገው ይህን ማስተካከልአልቻሉም እነሱም፣ modular curriculum
(TTLM) teachers guide, learners guide, and assessment packet.
Value chains Projects, displaying it appropriate places including
saving culture of the trainees not fulfilled ክፍተቱ እንዳይኖር ከጽ/ቤቱ
የሚፈልጉትን እገዛ እዲያገኙ ተነግሯቸው ነበር ነገር ግን በተነገራቸው
መሰረት አለመፈፀማቸው፡፡
በመቀጠል ክፍለ ከተማችን ውስጥ በመኖሩ እንጂ በቀጥታ የማይገናኛው
እንጦጦ ቴ/ሙ/ማ/ፖ/ቴ/ኮ ነው፡፡ በዚህ ተቋም የነበሩት ችግሮች ከላይ
የተዘረዘሩት ችግሮች ናቸው፡፡ በዚህ ተቋም በስብሰባ ወቅት ከዚህ ቀደም
ቀጥተኛ በሆነመልኩ በተሰጠው አስተያየት መሰረት ምንም አይነት መሻሻል
አላሳየም፡፡ ጉዳዩ በመደጋገሙ አሳሳቢነቱ በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ከዚህ በፊት
የነበሩት ሃላፊዎች በተከታታይ ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ባለመወጣታቻው
ከሃላፊነታቸው የተነሱ ሲሆን አሁንም ይህ ስህተት እየቀጠለ ነው፡፡ ችግሮቹ
ዋና ዋናዎቹ መታወቃቸው ችግሮችን መፍታት ያስችለናልየሚል ጽኑ
እምነት አለኝ በተጨማሪ፣የተቋማዊ የአደረጃጀት በሰው ሃይል ሙሉ መሆን
ላይ ችግር ያለበት ሲሆን ነገር ግን መሆን የሚገባው የተቋሙ ሥራ
ውስብስብ ስለሆነ ማትሪክስ ኦርጋናያዜሽን (project teams and matrix
46
organization) አደረጃጀት መደራጀት የሚገባው፡፡ If we do so, It will be
answer who is responsible for whom.ለማሳያነት ብቻ የተቋምመሪዎች
ማናጅመንት ብዛት ከስድስት ማነስ አይገባቸውም ነበር ነገር ግን ሦስትእና
ሁለትብቻ መሆናቸው የችግሩን አሳሳቢነት ያሳያል፡፡ፕሮጀክት ቡድኖችን
እና ማትሪክስ ድርጅት ስራ እና በቡድን የመስራት ዘዴዎች ክፍፍል
መዋቅር በአንጻራዊ ሁኔታ ቋሚ ዓይነቶች መሆን አለበት፡፡ ተቋማት አዳዲስ
ባህላዊ መዋቅሮች ለመልመድ ለ አዲስ፤ ውስብስብ እና በቴክኖሎጂ የላቁ
ሥርዓት ውስጥ እድገት ጋር አብሮ ለመሄድ አስፈላጊ ሆኗል፡፡ ትዕዛዝ ውስጥ
ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሰፊ ክልል የበለጠ ውህደት ለማቅረብ::
በቢሮክራሲያዊው መዋቅሮች እና ተዋረዶች አሁንም ብዙ ተቋማት ውስጥ
ያለ ቢሆንም፣ በሁሉም ተቋማት የቡድን አሰራር መፍጠር ትኩረት
እየጨመረ የመጣው ፕሮጀክት ቡድኖች እና ማትሪክስ ድርጅት ላይ
የተመሠረቱ ናቸው፡፡ የተለያዩ ክፍሎች ወይም የየክፍሉ ሰራተኞች አባላት
በተወሰነ ፕሮጀክት ቆይታ ቡድን ይመድባሉ፡፡
የ TVET መረጃን በመሰብሰብና ትንተና ሂደት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችና መፍትሄያቸው፡
መረጃ ሲሰበሰብም ሆነ ሲተነተን የሚከተሉት ችግሮች ሊያጋጥሙ ይችላሉ፡ እነርሱም፡-
በመረጃ አሰባሰብና ትንተና በቅጡ የተማረና ልምድ ያለው ባለሙያ እጥረት የሉትንም ከያሉበት አሰባስቦ ለማሰራት ፍቃደኛ አለመሆን
የመረጃ አያያዝና አስተዳደር ከዘመኑ ቴክኖሎጂ ጋር የሚዛመድ እውቀትና ብቃት ያለው የሰው ሃይል ይፈልጋል፡ይህም የእስታት ስቲክስ፡ የኮመፒውተር ሳይንስና የኢንፎርሜሽን ሲስተም ማኔጅመንት ( MIS ) ክህሎት በጣም አስፈላጊ ነው፡፡
በቂ የሆነና ትክክለኛ መረጃ እጥረት ፤ ከልምድ እንደሚታየው በመጠኑ ተሰብስቦ የሚገኘው መረጃ ከተፈለገው በታች ሆኖ መገኘቱ ነው፡፡ በተጨማሪም የሚሰበሰበው መረጃ ሙሉ በሙሉ አስተማማኝና ትክክለኛ ላይሆን ይችላል ፤፤ አልፎ አልፎ የመረጃ ቁጥር መጋነንም ይታያል፡፡ ይህ አይነቱ መረጃ በዕቅድ ስራ ላይ አሉታዊ የሆነ ተጽእኖ ሊኖረው ይችላል፡፤
47
የመረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያዎች ግልጽነት ማጣት (በመጠይቅ መልክ የቀረበውን ግድፈቶች እና እጥረቶች ካሉ የመረጃ መዛባት ያጋጥማል)
በተለያዩ የ TVET አርከኖች መካከል ያለው የግንኙነት ሁኔታ ደካማ ከሆነ መረጃን በፍጥነትና በጥራት ለማዳረስ ያስቸግራል፡፡
እስከቅርብ ጊዜ ድረስ የትራንስፖርት ክፍያዎች አለመዘጋጀት የድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎች ተቋማትን ለማዳረስ እንዳይችሉ ሲያግዳቸው ይስተዋላል
መረጃ መሰብሰቢያ ቦታ ርቀትና ሌሎች መልከአ ምድራዊ ችግሮች (ተግዳሮቶች) እና የተለያዩ ፋሲሊቲዎች ያለመላት ወዘተ ናቸው፡፡
ችግርን መከላከል የሚቻለው ከወዲሁ ችግሮችን መለየት ሲቻል ብቻ መሆኑን አምኖ መቀበል ሲቻል ነው
ባለ ሙያና ልምድ ያላቸው አካላትም ልምድ እንዲያካፍሉ ማድረግ ሲቻል ነው፡
የመረጃ አሰባሰብን ጥራት መጠበቅ፡ በክላስተሮች ( Clusters ) እና በክ/ከተማ TVET መካከል መረጃን
በመስጠትና በመቀበል ረገድ ያለውን (TVET with TVET ) ግንኙነት ማጠናከር:
My immediate recommendation is; • We should clearly shows where authority rests • We should clarifies formal lines of communications • We should shows level of decision-making • We should assists in budgetary control and supervision • We should assists in integrating subsidiaries and newly acquired units • We should helps outsiders understanding and identifying people in the bureau and office • Eliminates conflicts and overlaps
48
• Depict relationships superior • Informs employees of their lines of responsibility • Supports the writing of job specifications and descriptions • Depicts status level for executives • Assists in training and appraisal • Shows employees where they ‘fit in’ • Improves morale • Assists in training and appraisal. The structure define tasks and responsibilities also accountability, work roles and relationships, and channels of communication.
ከላይ እንደገለጽኩት አዘጋጅቼ የሰጠሁት የጽሁፍ ይዘት እደሚከተለው
ይቀርባል
Prepared and provided byብርሃኑ ታደሰ ታዩ ገጽ G.S.C TVET Office
institution appraise and quality audit including added 6 new photos.
November 27, 2015 ·
ACKNOWLEDGEMENTS (감사의글)
Speech delivered by the orator 20th anniversary celebration of
Chungbuk state province – Ethiopia friendship bonded with blood
49
relation. This event performed in Addis Ababa City Shiro Meda
TVET institute. Gulele Sub-City TVET office Head Ato Ambaly Zeray
on his remark Welcome Invited host and gusts ladies and
gentlemen.
Respected from Addis Ababa city administration delegated person
Mayor Ato Meles Demisse. From South Korea respected mister
Cho… Dang-Yang Daily News and Chcong Ju Broadcasting Co.LTD
and leader of the delegation,
Respected From world vision national director Sean Kregan and
Respected from South Korea Chungbuk representatives’ higher
leaders’.I would like to acknowledge the great kindness work of
South Korea (Chungbuk) World vision Ethiopia (WVE) that shows
their keen relation regarding to our countries Historical and social
contact. Their office is situated in Gulele sub-city world vision
development program office in A.A. around Shiro Meda area. Thank
You, for your expansion work!
The different between developed and developing nations/countries is
the level of their concern on producing human capital development
through education. However, there is a high interest in most of the
developing nations, including Ethiopia, to give in to the call for
immediate action and concern in this regard.
Due to this fact the government of Ethiopia has established a new
educational reform so as to meet the challenges of education for
enhancing sustainable development by producing skilled man-power
50
that can go in line with the world of work or that can fill the gap of
emerging current market demand of the country. Among these
educational reforms the TVET reform is one of the efforts done to
sustain development by means of amending the TVET policy and
strategy to be “Outcome Based” and “Demand driven”.
Other development partners like none governmental organization
(NGOs) involved in varies developmental activities are playing a
pivotal role enhancing the quality of education in the TVET sector.
So as to strengthen the relation between south Korea and Ethiopia
and make their historical relation, tight and sustainable, they gave
due considerations on the issue “If you give a man a fish you feed
him a day”, but if you teach him how to fish you feed him forever”
South Korean government through world vision Korea to Ethiopia, by
emphasizing on sustainable development for the country, is
nowadays supporting one of the government policy component, SIP
(School improvement to strengthen school planning) for improved
teaching and learning conditions and outcomes, and to fund the
quality improvement plans through world vision grant (GQUIP 2013).
So far it has provided the grant opportunity for Shiro Meda TVET
institute.
In order to achieve these, the government of Ethiopia in its GTP II
gives due emphasis for the expansion of TVET institutes in the
country to take a paramount role for the implementation of the
reform and supporting TVET system for the coming five years.
51
The target area of their expansion work is Shiro Meda Technical
Vocational Education and Training (TVET) institution. The project
donor has agreed to expand the TVET institution. The special
donation is from South Korea, the specific name of the place is
called, “Chungbuk” which is located in central part of South Korea.
Starting from their support until now they have been spent 42
million dollars for junior to high school and our TVET Shiro Meda.
The project has been implemented in three phases:
The first phase completed with G+1 started work in 2012,
The second one also ended with G+4 building completed and
received September 2014.
The third phases was started work in September 2015. The newly
launched (September 2015) construction of B+1 (basement plus
ground) building will be built for the purpose of opening automotive
department.
Indeed Government funding budget alone will not sufficient to
support for the implementation of all activities. After identifying the
problems of Shiro Meda TVET expansion work started before 2012
by world vision Korea and undertaken the activity.
However, Shiro Meda TVET institute shall establish other
mechanisms of support from donor (world vision) for the purpose of
improving quality, efficiency and equity of accessibility to the Shiro
Meda area beneficiaries. With this international donor (NGOs) these
52
allocating budget for the purpose of capital budget (building new
classes and workshops purchasing heavy machineries etc) recurrent
budget provision of training and development. The allocated budget
gained covered a large part of costs in maintenance, facilities and
expansion of the institute. World vision Ethiopia particular donor of
South Korea embarked on building new construction. The donor not
only undertake construction but also several activities like expanding
educational institutions, community development work and also
graduates trainees from the institution as well as benefiting them by
purchasing machineries and tools to make the graduate trainees
organized in the form of MSEs entrepreneurs or association.Thus
make the institute as much as possible self reliant and utopia for
the future generation.
The building also on the verge of finishing therefore, as I consider
thy will continue their support. We will do our assignment preparing
further expansion work by using project. Thanks again by the name
of Shiro Meda area people about your great work also I would like
to express my sincere and heartfelt gratitude your assistance and
supports both recurrent and capital budget allocating to Shiro Meda
TVET institution.
감사의글
충북상태지방의웅변가 20 주년축하에의해전달연설 -
에티오피아의우정은혈액관계로결합.아디스아바바시시로메다 TVET
연구소에서수행이이벤트. Gulele 서브시 TVET 사무실헤드그의말에아토
53
Ambaly
초대호스트와돌풍신사숙녀여러분을환영합니다
아디스아바바도시관리위임된사람이시장아토멜레스의죽음에에서존경
한국존경미스터조 ... 젠장 - 양데일리뉴스와 Chcong 후아방송
Co.LTD에서
세계비전국가감독숀 Kregan에서존경과한국충북대표 '더리더'에서존경.
나는우리나라역사, 사회적접촉에대한자신의예민한관계를보여줍니다한국
(충북) 월드비전에티오피아 (WVE)의위대한친절작업을인정하고싶습니다.
그들의사무실은 AA에서 Gulele
서브시세계비전개발프로그램의사무실에자리잡고있습니다시로메다주변.
당신의확장작업을위해, 감사합니다!
선진국과개발도상국 /
국가간서로다른교육을통해인적자본개발생산에대한우려의수준입니다.그
러나,
에티오피아를포함한개발도상국의대부분에서높은관심은이점에서즉각적인
행동과관심에대한호출에주고,있다.
작품의세계에맞춰갈수또는신흥의공백을채울수있는숙련된사람이전력을생
산하여지속가능한개발을향상시키기위한교육의과제를해결하기위해이때문
에사실에티오피아정부는새로운교육개혁을설립했다국가의현재시장수요.
이러한교육개혁중 TVET 개혁은 "결과를기반으로"와 "수요가중심"으로
TVET
정책과전략을개정을통해발전을유지하기위해수행노력의하나입니다.
관련된없음정부조직 (NGO 단체)와같은다른개발파트너가개발활동이
TVET 분야의교육의질을향상시키는중추적인역할을하고있다다릅니다.
한국과에티오피아의관계를강화하고역사적관계, 꽉지속할그래서, 그들은
54
"당신이남자에게물고기를주는경우에당신이그에게하루에먹이를",하지만당
신은어떻게그를가르칠경우문제에의한고려했다물고기당신은영원히
"에티오피아에세계비전코리아를통해한국정부, 개선된교육과학습조건
(학교계획을강화하기위해학교개선)
현재정부정책의구성요소중하나를지원하고, 국가의지속가능한발전에,
SIP를강조함으로써그공급그리고결과는,
세계비전보조금을통해품질개선계획 (2013 GQUIP)을기금에.
지금까지시로메다 TVET 기관에대한보조금의기회를제공하고있습니다.
을달성하기위해, 자사의 GTP II에에티오피아정부는향후 5
년동안개혁의구현및지원 TVET
시스템을위한가장중요한역할을하는나라에서 TVET
기관의확장으로인해중점을제공합니다.
자신의확장작업의대상지역은시로메다기술직업교육훈련 (TVET)
기관입니다.프로젝트기증자는 TVET
기관을확대하기로했다.특별한기부장소의특정이름이한국의중앙부분에위
치한 "충북"라고, 한국에서입니다.지금은고등학교와우리의 TVET
시로메다에중학교 42 만달러를지출할때까지그들의지원에서시작.
이프로젝트는세단계로구현되었습니다 :
2012 년 G + 1으로완료첫번째단계,
두번째는이에, 즉지금도 2014년 9월입니다옆에, 따라서 G + 4
건물로끝났다.
세번째단계 9 월 2015 년자동차부문을개방하기위한목적으로건설될예정
B + 1 (지하플러스접지) 건물의새로도입된 (2015년 9월)
건설작업을시작했다.
내가네그들의지원을계속고려할때,
55
따라서마무리직전에또한건물.우리는프로젝트를사용하여추가확장작업을
준비하는우리의할당을할것입니다.덕분에다시좋은작품에대한시로메다지
역사람들의이름도내진심과진심어린감사에게도움을표현하기좋아하고시로
메다 TVET 기관에할당모두재발과자본예산을지원하는것입니다.
Reviewed of Related Literature USAID, HARAMAYA (2014) A Research Report on Policy Information Gap Analysis on Selected Topics HARAMAYA UNIVERSITY
56
I. TECHNICAL AND VOCATIONAL EDUCATION AND TRAINING (TVET) STRATEGY
1.1.Introduction
Technical and Vocational Education and Training (here after referred to as TVET) is referred to
as “those aspects of the education process involving, in addition to general education, the study
of technologies and related sciences , and the acquisition of practical skills, attitudes,
understanding and knowledge related to occupations in various sectors of economic and social
life.”1 The concept of technical education is understood as the “theoretical vocational preparation
of students for jobs involving applied science and technology and emphasizes the understanding
of basic principles of science and mathematics and their practical applicability rather than the
actual attainment of proficiency in manual skills.”2 On the other hand, vocational education and
training “prepares learners for jobs that are based in manual or practical activities, traditionally
non-theoretical and totally related to specific trade, occupation, or vocation in which the learner
participates.”3 Therefore, TVET is a blend of theoretical and practical training aiming at
preparing trainees for a certain job. The Ethiopian TVET proclamation defines training, within
the context of TVET, as “any technical and vocational education and training provided through
formal or non-formal program leading to a certificate or a college diploma and it also include
competence earned through work experience and attested by the test of professional
competence”.4 Ethiopia has a national strategy on TVET, laws and institutions at federal and
regional level for the administration and enforcement of laws and regulations.
1.2.Policy, Legal and Institutional and Legal Framework at the National Level
It has to be noted that establishing and implementing national standards and basic policy for
education, including TVET, is within the mandate of the Federal Government of Ethiopia.5
Accordingly, the Federal Government of Ethiopia formulates a National TVET Strategy in 2002
and improved it in 2008. The National Technical and Vocational Education and Training
1 Netherlands Organization for International Cooperation in Higher Education (NICHE) (2010), NICHE
Startegy on Technical and Vocational Education and Training (TVET), Available at:
http://www.nuffic.nl/en/library/niche-strategy-on-technical-and-vocational-education-and-training-tvet.pdf, pp. 1 2 Id, pp.2
3 Id
4 Technical and Vocational Education and Training Proclamation No. 391/2014, Federal Negarit Gazeta, 10
th
Year, No. 26, Art. 2(1) 5 The Constitution of the Federal Government of Ethiopia, Proclamation No. 1/1995, Federal Negarit Gazeta,
1st Year No. 1
57
Strategy document (here after National TVET Strategy) contains matters such as the definition of
the guiding principles of the provision of TVET, important stake holders and strategic actions
intended to be done to ensure the quality of TVET. The aim of TVET colleges are to capacitate
the ability of micro and small enterprise (MSI), produce skilled man power on the need of the
development of the country, produce and transfer technology to MSE to substitute import and
reduce expenditure of foreign currency. TVETs are considered strategic institutions in the
implementation of the country’s employment policy and strategy by providing support for the
private sector and micro and small enterprises through the provision of training.6
The basic challenges of the TVET, as identified under the strategy, are under-funding, shortage
of sufficient TVET instructors, inefficiency and ineffectiveness (in a sense that graduates remain
unemployed and wastage of resources due to underutilization of equipments), unsuccessful
attachment (i.e., practical learning) period mainly due to lack of cooperation from
employers.7The National TVET Strategy aims at creating a competent, motivated, adaptable and
innovative workforce in Ethiopia contributing to poverty reduction and social and economic
development through facilitating demand-driven, high quality technical and vocational education
and training relevant to all sectors of the economy. It is to be noted that change of policy is
driven by the need from the government to address actual competence needs in the economy and,
hence, moving towards an occupational standard-based TVET system to replace the curriculum
centered approach that existed in the 2002 policy.8 This shows the recognition on the part of the
government of the need to respond to the skills needs of the employment market at local,
regional, national and international level.
This is strategy that replaces its predecessor which was adopted in 2002 that mainly focused on
the quantitative expansion of technical and vocational education and training. The specific
objectives of the currently operational strategy include:
Create and further develop a comprehensive, integrated, outcome-based and
decentralized TVET system for Ethiopia,
6 Ministry of Labour and Social affairs (2009), National Employment Policy and Strategy of Ethiopia, Addis
Ababa, pp. 23 & 46 7 National TVET Strategy, pp.11
8 National TVET Strategy, pp.12
58
Strengthen TVET institutions to make them centers for technology capability
accumulation and transfer,9
Create a coherent framework for all actors and stakeholders in the TVET system
Establish and capacitate the necessary institutional set up to manage and implement
TVET in ensuring quality management system,
Improve the quality of TVET (formal and non-formal) at all levels and make it
responsive to the needs of the labour market,
Facilitate the expansion of relevant TVET offers which are crucial to national
development,
Strengthen the private training provision and encourage enterprises to participate in the
TVET system,
Build up the culture of self-employment and support job creation in the economy,
particularly in emerging regions.
After the coming into effect of the 2008 TVET strategy, occupational standards were developed
in consultation with stakeholders and competence tests have been given for graduates so that
they can engage in the industry or continue their study to a higher level if they successfully pass
the test.
The Federal Government has also come up with various laws and directives for the regulation of
the provision of technical and vocation education and training. The basic legal document laying
down ground rules for the provision of TVET services is Proc. No. 391/2004. A TVET
proclamation was promulgated in 2004 aimed at establishing a uniform system for the
determination of levels of competence and accreditation of training institutions and for the
certification of trainees.10 It also envisaged the setting up of a mechanism providing for the
participation of governmental and non-governmental organizations in the preparation of training
programmes and curricula as well as in their evaluation and management. It classified the type of
technical and vocational trainings into three. These are basic vocational training, junior technical
9 In this regard, the strategy further states that TVET institutions are expected to transfer relevant technologies
to micro and small enterprises (MSEs) sector with a view of increasing their productivity, quality of their
products, and services and facilitating creation of new business. 10
Technical and Vocational Education and Training Proclamation No. 391/2014, Federal Negarit Gazeta, 10th
Year, No. 26
59
and vocational training, and middle level technical and vocational education and training.11 The
purpose, area, content, duration, admission requirement and manner of training vary across the
type of training. To mention some, admission for basic vocational training requires literacy (the
skill of writing and reading) and the purpose is to provide citizens basic training which prepares
them for gainful employment. Junior technical and vocational training aims towards training the
youth who have completed primary education and it shall consist of 80% of practical and 20% of
theoretical training. The purpose of middle-level technical and vocational education and training
is to prepare middle-level skilled manpower in various professions. Admission for middle-level
training requires completion of general secondary education and willingness and inclination to be
trained. Persons who have completed junior technical and vocational education and obtained a
certificate with two years work experience and can produce evidence that they fulfill the profile
of completion of general secondary education, or have passed the theoretical and practical test
prepared for the purpose can be admitted for the same training. 70% the middle-level technical
and vocational education should be practical and the remaining 30% shall be theoretical. The
language used for this level of training should be English except when the training itself is skills
related with language.
The National TVET Strategy envisioned the establishment of Federal TVET Council and Federal
TVET Agency, the former comprising different representatives from different sectors (such as
state representatives, public and private TVET providers and the business community).12 The
TVET Proclamation sets out rules for the governance of TVET system. Accordingly, the
proclamation established an Office at the Ministry of Education with the power to provide
superior leadership and to prescribe standards as regards TVET nationally.13 The power of this
office is latter transferred to Technical and Vocational Education and Training Agency which
was established by 2011.14 It also established a TVET Council which shall provide advice and
11
Id Articles 4-18 12
In the preparation of the 2008 TVET strategy, it was felt by the government that stakeholders are not
consulted to the level it is required and this contributed towards the failure of some strategic activities like
practical training in industries for TVET students. 13
TVET Proclamation, Supra note 4, Arts 54-55 14
Technical and Vocational Education and Training Agency Establishment Council of Ministers Regulation
No. 199/2011.
60
provide assistance to the TVET Office at Ministry of Education with a view to enable the latter
to carry out its powers and duties effectively.15
1.3.The Regulatory Framework in Afar, Somali and Oromia Regional States
The technical and vocational education and training agency of the Afar Regional State was
established recently in 2013 and it is in its infancy stage. There are lots of large scale government
sugar projects in the region that needs middle and low level trainees. According to Tahir Hassen,
the Tendaho Sugar Project needs 60,000 and Kesem Sugar Project needs 30,000 low and middle
level TVET trainees during the development stage and after its completion. There is also a huge
human resource demand for the construction of railway lines that crosses the region. There are
two TVETs established by the regional government (Luci TVET and Adedale Polythechnic
College) and three privately owned TVETs. The latter focuses primarily on soft skills like
accounting and secretarial science while the government-owned colleges focus on hard skill
trainings such as sugar technology, electricity, construction, manufacturing and the like. Gewane
TVET College is on the process of ownership transfer from the federal government (i.e., via
Ministry of Agriculture) to the regional state and currently it is partly owned by the regional
state. There are also centers aiming at providing short-term trainings in the evening and
weekends at towns like Logia, Dubti and Mile.
Under the TVET Agency of the Afar Regional State, there is a separate department/process
working on need assessment of skills by potential employers and preparing short, middle and
long-term training curriculum based on the findings of the need assessment.16 Since its
establishment, only one need assessment is conducted only within very small part of the region
and it was a big challenge for the department. The challenge relates with the potential employers
being not certain with their human resource needs in terms of skills and number of skills needed
within a certain timeframe.17 They were planned short-term training in negotiation with
employers but it remains unsuccessful due to doubt surrounding the employability of trainees
15
TVET Proclamation, Supra note 4, Arts 57-58 16
This separate section is referred to as “Need-based training process/department” which is headed by Ato
Isaw Seid during the time this research has been conducted. 17
Interview with Ato Isaw Seid, Need-based training process owner at Afar TVET Bureau, Ato Dawit
Ayalew, Need assessment and post training research senior expert at Afar TVET bureau and Ato Tahir Hassesn,
Industry Extension and Technology Transfer Core Process Owner at Afar TVET Bureau.
61
after completion of the training. This is true for the sugar industries development projects stated
above.18
The Afar TVET Agency Proclamation states that the Agency is entrusted with powers to develop
curriculum for short, middle-level and medium trainings in line with national standards and to
approve new trainings developed by TVET institutions under its supervision and close the old
programs if they became irrelevant; ensure TVET institutions serve as centers for technological
innovation; help the MSEs in the region increase the quality and quantity of their products and
services through relevant trainings; conduct assessment of skills demanded by the labor market
and supporting researchers conducting related researches; establish networks with regional and
national projects so that trained graduates can get employed; and conduct pre and post training
assessments to ensure & evaluate the effectiveness of the trainings.19
The Somali Regional State’s Proclmation that establishes TVET colleges defines college as
“public or private institutions that admits students who completes secondary education or offers
10+3 educational program”.20 This definition limits access to TVET to those who completes
secondary education. There is a clear stipulation in the same law that TVET colleges can render
short-term trainings in any appropriate language.21 It is not clear whether these colleges are
permitted to give theses short-term trainings for those who didn’t complete secondary or primary
education. The training can be given through regular or continuing program and is required to be
practice oriented.22 In the region, colleges are autonomous institutions administered by a board.
The board is empowered to issue guidelines and criteria for admission.23
1.4.Relevance of the Policy for PRIME Activities
The mandatory requirements set out under the laws of PRIME operational regional states and the
federal government of Ethiopia has meaningful significance for PRIME. Under IR3 (i.e.,
18
Id. 19
A Proclamation to Provide for the Establishment of Afar National Regional State Technical and Vocational
Education and Training Agency, Proclamation No. 75/2013, Afar Region Dinkara Gazeta, 11th
Year, No. 75, Art.
10 20
A Proclamation to Establish Vocational Education and Training Colleges of Somali Regional State,
Proclamation No. 52/1998, Somali Regional State, Dhool Gazeta, Art. 2 (5) 21
A ProclamationIbid, Art. 6 (2) cum. 8(2). 22
Ibid, Art. 6 (2) & 7. 23
Ibid, Art. 11 (1)
62
strengthening alternative livelihoods for households transitioning out of pastoralism (ToP)), it is
stated that PRIME will work towards increasing the opportunities of technical and vocational
training and education for ToPs. The selection between the available training opportunities
depends on the educational level/achievement of ToPs.
PRIME also planned to support the efforts of TVET in need assessment and curriculum
development. This is in line with the TVET strategy as it clearly mandates TVET providers to
develop curricula that are based on the National Occupational Standards while, at the same time,
taking into account specific requirements of target groups and specific labour market
requirements.24 In other words, TVETs are permitted to undertake assessment of skills demanded
by the market and adopt curricula that aim to produce workforce with the required skills. This
helps PRIME work directly with government and private TVET institutions to implement the
activities planned under IR 3.
Curriculum development is planned to be undertaken through direct communication with
selected TVETs. But, in the majority of cases, curriculum development as well as curriculum
approval requires regional authorities’ engagement and approval.25 These authorities are also
involved in the curriculum development to be implemented by the TVETs institutions under their
supervision. Therefore, it is better to work with TVET Agency of Afar and Somali Regional
Sates and Oromia TVET Commission.
1.5.Conclusion and Points for Considerations for PRIME Intervention in the TVET
Sector
NGOs are identified by the policy document as stakeholders.26 They can participate by financing
TVET institutions in various modalities or by facilitating access to technical and vocational
training for target populations in the project areas. This requires the knowledge of regulatory
frameworks for TVET institutions in Afar, Somali and Oromia regions and the specific woredas
24
National TVET Strategy, pp. 22 25
A Proclamation to Provide for the Establishment of Afar National Regional State Technical and Vocational
Education and Training Agency, Proclamation No. 75/2013, Afar Region Dinkara Gazeta, 11th
Year, No. 75 26
Other stakeholders include employers (private and public), the business sectors, MSEs, employees, public
and private TVET providers, etc. They are expected to contribute for the development of TVET institutions by
developing, drafting, and reviewing policies; financing them in the form of contributing resources; involving
actively in the setting of occupational standards and conducting occupational assessment; and providing training
to their own staff and offering internships to trainees.
63
since the national strategy envisages decentralization of TVET institutions to regional, zonal or
woreda level.27 The following points should be taken into consideration for further intervention
and research in this sector:
The currently applicable law is an old law promulgated based on the old TVET strategy.
Further research should be conducted to examine its consistency with the new policy and
provide for its improvement or amendment if it is found inconsistent. This will ultimately
improve the regulatory environment in which TVETs operate as the latter is updated and
incorporates current developments in the sector.
The TVET Proclamation leaves various issues regarding the provision of TVET training,
especially basic vocational training and junior technical and vocational training to their
discretion. For instance, they have the discretion to determine the duration, language and
content of the training taking into consideration their local needs and the country’s
development strategy.28 Therefore, for sustainable and successful implementation of activities
of PRIME related with TVET training for ToPs, the working requirements and procedures at
regional level should be researched and compiled systematically so that compliance with the
mandatory rules can be ensured.
There are various analytical frameworks for the evaluation of a TVET policy. A working
paper commissioned by International Growth Center (ICG) compiles the necessary
conditions for a successful TVET policy. These are: adopting a clear vision and leadership at
the highest political level; improving forecasting and planning for skill needs, improving the
quality of TVET; addressing the skill needs of the informal sector, facilitating the growth of
the productive sector through technological learning and innovation; fostering partnership
with all stakeholders, involving local communities and strengthening local management of
TVET through the delegation of responsibilities to regional authorities.29 Based on these
27
For instance, the Addis Ababa City Administration has its own TVET Agency and Proclamation providing
for the regulation of TVET service provision. 28
TVET Proclamation, supra note 4, Arts. 5, 7 (2), 9, 11, 12 (2) & (4), 15, 17 29
Christian Kingombe (2012), Lessons for Developing Countries from Experience with Technical and
Vocational Education and Training, IGC Working Paper 11/1017, available at:
http://www.theigc.org/sites/default/files/christian_kingombe_paper.pdf, pp. 28. These elements werealso
used in various related works, though not in strictly identical way. See also Moustafa Mohamed Moustafa Wuha,
Technical and Vocational Education and Training (TVET): Challenges and Priorities in Developing Countries,
Available at: http://www.unevoc.unesco.org/e-
64
parameters, full scale evaluation of the TVET strategy should be carried out. In this case,
review of best practices of other states and assessment of the realities on the ground should
be carried out.
1.6.Suggested Readings
Ministry of Education (2008), National Technical & Vocational Education and Training
Strategy, Addis Ababa, Ethiopia
Technical and Vocational Education and Training Proclamation No. 391/2004
A Proclamation to Provide for the Establishment of Afar National Regional State Technical and
Vocational Education and Training Agency, Proclamation No. 75/2013, Afar Region Dinkara
Gazeta, 11th
Year, No. 75
A Proclamation to Establish Vocational Education and Training Colleges of Somali Regional
State, Proclamation No. 52/1998, Somali Regional State, Dhool Gazeta
Christian Kingombe (2012), Lessons for Developing Countries from Experience with Technical
and Vocational Education and Training, IGC Working Paper 11/1017, available at:
http://www.theigc.org/sites/default/files/christian_kingombe_paper.pdf
Moustafa Mohamed Moustafa Wuha, Technical and Vocational Education and Training (TVET):
Challenges and Priorities in Developing Countries, Available at:
http://www.unevoc.unesco.org/e-
forum/TVET_Challenges_and_Priorities_in_Developing_Countries.pdf
Netherlands Organization for International Cooperation in Higher Education (NICHE) (2010),
NICHE Startegy on Technical and Vocational Education and Training (TVET), Available at:
http://www.nuffic.nl/en/library/niche-strategy-on-technical-and-vocational-education-and-
training-tvet.pdf
Inter-Agency Working Group on TVET Indicators (2012), Proposed Indicators for Assessing
Technical and Vocational Education and Training, Available at:
http://www.etf.europa.eu/webatt.nsf/0/E112211E42995263C12579EA002EF821/$file/Report
%20on%20indicators%20April%202012.pdf forum/TVET_Challenges_and_Priorities_in_Developing_Countries.pdf; Netherlands Organization for
International Cooperation in Higher Education (NICHE) (2010), NICHE Strategy on Technical and Vocational
Education and Training (TVET), Available at: http://www.nuffic.nl/en/library/niche-strategy-on-technical-
and-vocational-education-and-training-tvet.pdf; Inter-Agency Working Group on TVET Indicators (2012),
Proposed Indicators for Assessing Technical and Vocational Education and Training, Available at:
http://www.etf.europa.eu/webatt.nsf/0/E112211E42995263C12579EA002EF821/$file/Report%20on%20i
ndicators%20April%202012.pdf
65