19. የእጆች መጫን ዶክትሪን

5
የአንበሳው ጥሪ ለሰው ልጆች ሁሉ አለም አቀፍ አገልግሎት የጌታ እራት ሚስጥር “ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 www.tlcfan.org በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

Upload: the-lions-call-for-all-nation-international-ministry

Post on 18-Jul-2015

92 views

Category:

Spiritual


5 download

TRANSCRIPT

Page 1: 19. የእጆች መጫን ዶክትሪን

የአንበሳው ጥሪ ለሰው ልጆች ሁሉ አለም አቀፍ አገልግሎት

የጌታ እራት ሚስጥር

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 www.tlcfan.org በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

Page 2: 19. የእጆች መጫን ዶክትሪን

• የጌታን እራት ለምን እናደርጋለን?

1. ጌታ አድርጉት ስላለን - ሉቃ.22፦19,1ቆሮ.11፦242. ለመታሰቢያ

• የምናስበው እርሱ የእኛን ስፍራ መውስዱን ነው፣

1. ሞቱን ለመናገር - 1ቆሮ.11፦242. መንፈስ ለመሞላት - ማር.14፦26

• የጌታን እራት መካፈል የሚችሉ እነማን ናቸው?1. ደቀመዛሙርት - ማቴ.26፦18,20,262. የጌታ ባሪያዎች ወይም የተፈተኑ ራሳቸውንም የፈተኑ - 1ቆሮ.11፦19-22

• መቼና በማን ይዘጋጃል?1. ጌታ ጊዜውን ለደቀመዛሙርት ያሳውቃል - ማር.142. የት ቤት እንደሚዘጋጅ ያሳውቃል -ማር.14፦13-153. አዕማድ በሆን ደቀመዛሙርት ይዘጋጃል - ማቴ.26፦19, ማር.14፦12-12, ሉቃ.22፦7-8

የጌታ እራት

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 www.tlcfan.org በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

Page 3: 19. የእጆች መጫን ዶክትሪን

የጌታ እራት እንዴትና የት ይዘጋጃል?

1. በስንዴ ዳቦ ይዘጋጃል2. ከወይን ጋር ይዘጋጃል 1ቆሮ.11፦21

የት ይዘጋጃል?1. እግዚአብሔር በመረጠው ሰው ቤት - ሉቃ.22፦9-112. በጌታ ማሕበር/ ቤተክርስቲያን 1ቆሮ.11፦22

እንዴት ይወሰዳል?1. ጽዋው አንድ መሆን አለበት ሁሉ ከአንድ ጽዋ መጠጣት ይገባቸዋ፣

ማቴ.26፦26,ማር.14፦23, ሉቃ.22፦172. አንድ እንጀራ ለሁሉ ተቆርሶ ይከፋፈላል፣ ማቴ.26፦26,ማር.14፦22, ሉቃ.22፦19,

1ቆሮ.10፦17-183. በመጠባበቅ ይወሰዳል፣ 1ቆሮ.11፦34

የጌታ እራት ከኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋና ደሙ ጋር ሕብረት አለው፣ 1.ቆሮ.10፦16

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 www.tlcfan.org በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

Page 4: 19. የእጆች መጫን ዶክትሪን

የጌታ እራት

• የጌታ እራት ራስ የሆነውን የክርስቶስንና የአካሉ የቤተክርሲያን ሕብረት ያሳያል፣ 1.ቆሮ.10፦17

• የጌታ እራት የሚወስድ የጌታ ገበታ ማሕበርተኛ ይባላል፣ 1.ቆሮ.10፦18

• የጌታን እራ በትክክለኛ ስርዓቱ የሚያደርግ ጊታን ሲያስደስት አማያደርግ ደግሞያስቀናዋል፣ 1.ቆሮ.10፦22

• በሁለት ጽዋ ወይም ከሁለት አይነት ጽዋ መጠጣት አይቻልም፣ 1.ቆሮ.10፦21

• ሳይገባንና ሳይገባን መውሰድ የለብንም1. መድከም2. መታመም3. ማንቀላፋት 1.ቆሮ.11፦27-31

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 www.tlcfan.org በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

Page 5: 19. የእጆች መጫን ዶክትሪን

የጌታ እራት

• የጌታን እራት በንቀት የሚያደርግ በምድር ሳለ ሲገረፍ እንደገረፈው ሲሰቀል እንደሰቀለው ያህል የሚቆጠር ነው፣ 1.ቆሮ.11፦27

• ሐዋርያት ይህን የጌታ እራት ለማድረግ ይተጉ ነበር፣ እኛም ይህን ለማድረግ መትጋት ይኖርብናል፣ ሐዋ.2፦42

• ከጌታ እራት በኃላ የሚቀጥለው በዝማሬ የሆነ ምስጋናና አምልኮ ነው፣ ይህ ዝማሬወደ መንፈሱ ሙላት የሚያመጣ ነው፣ ማቴ.26፦30, ማር.14፦26

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 www.tlcfan.org በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል