07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

8
የአንበሳው ጥሪ ለሰው ልጆች ሁሉ አለም አቀፍ አገልግሎት የኢየሱስ ክርስቶስ ደም “ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

Upload: the-lions-call-for-all-nation-international-ministry

Post on 18-Jul-2015

208 views

Category:

Spiritual


71 download

TRANSCRIPT

Page 1: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

የአንበሳው ጥሪ ለሰው ልጆች ሁሉ አለም አቀፍ አገልግሎት

የኢየሱስ ክርስቶስ ደም

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

Page 2: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

የሚጮህ ደም

“ጨውና ብርሃን ናችሁ” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

የአቤል ደም ወደ እግዚአብሔር ይችጮህ ነበር ይህም ጩኽት የምህረትጩኽጥ ነበር፣ ዘፍ.4፥10, ዕብ.9፥13,11፥28,12፥22-24, 1ጴጥ.1፥2

1. የደሙ ጩኽት በእግዚአብሔር ይሰማል።2. ከአቤል ደም የሚሻል የሚጮህ ደም አለ።

ለቃየን ከደሙ ጩኽት የተነሳ የተደረግ ምሕረት1. በሕይወት መኖር2. ያገኘው ሁሉ እዳይገድለው ምልክት መቀበል

ቃየን የደሙን ጩኽት የተቀበለበት አቀባበል -

Page 3: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

የመርጨት ደም

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

ወደ መርጨት ደም መቅረብ / ብሉይ ኪዳን - ዕብ.9፥13,19-22,10፥22,11፥28,12፥24,1.ጴጥ.1፥2, ኢሳ.52፥15. 63፥3

ደም የሚረጨው ለምንድን ነው? ማን ደም ይረጫል?1. ለቃል ኪዳን ምልክትነት - ዘጸ.24፥7-112. ለክህነት አገልግሎት በቂ ለማድረግና ለመቀደስ - ዘጸ.29, ዘሌ.83. ለሚቃጠል መስዋዕት - ዘሌ.1,ዘሁ.18፥17,ሕዝ.43፥18,4. ለደህንነት መስዋዕት - ዘሌ.3፥1-13,4፥1-7,7፥11-14,9፥185. ለሃጢያት መስዋዕት - ዘሌ.4፥17, 6፥24-306. ለበደል መስዋዕት - ዘሌ.5፥9, 7፥1-7,9፥7-12,7. የሰላም መስዋዕት - 2.ነገ.16፥13,2.ዜና.30፥16,35፥118. የመንጻት ሕግ ለመፈጸም - ዘሌ.149. የሕዝቡን ሁሉ ሃጢያት ለማስተሰረይ - ዘሌ.16,17፥1-710. የኢየሱስ ደም መረጨት ጥላ - ዘሌ.14,16, ዘሁ.19

Page 4: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

ደምና ሕግ

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

1. ደም አይበላም - ዘፍ.9፥4, ዘሌ.7፥26,27, ዘዳ.12፥16,23,15፥23, ሐዋ.15፥202. ደም ወደ መቅደሱ መምጣት አለበት ወይም በአፈር መሸፈን አለበት - ዘሌ,ዘሁ3. የሰውን ደም ማፈሰስ ሃጢያት ነው በእግዚአብሔር ያስጠይቃል - ዘፍ.9፥5,6,

37፥22,26, 42፥22, ዘጸ.22፥2,3, ዘሁ.35, ዘዳ.19,21,32.ማቴ.234. ደም ከእርሾ ጋር አይቀርብም። ዘጸ.23፥185. ደም ሳይፈስ ደግሞ ማንኛውም አይነት ስርየት የለም - ዕብ.9፥226. የንፁ ደም ብቻ ሃጢያትን ያስተሰርያል፡ ዘጸ.12፥3, ዘሌ.14፥6,

ማቴ.27፥4,24,ዘሁ.18፥17,19,ኢሳ.34፥6,7. ያለ ደም እባት መቀበል አይቻልም ዘጸ.21፥20,21,ሐዋ.2፥198. ያለ ደም ወደ ሕይወት ዛፍ መግባት አይቻልም ራዕይ.22፥149. ያለ ደም ኪዳን አይጸናም ዘጸ.24፥8, ዘካ.9፥11, ዕብ.10፥29,12፥24፣ዕብ.13፥20

Page 5: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

የፋሲካው በግ ደም

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

1. የበጉ ንፁ መሆኑ - ዘጸ.12፥5-6,ሮሜ.3፥25

2. በቤቱ ሽማግሌ መታረዱ - ዘጸ.12፥21

3. በእምነት በቤቱ መቃን ላይ መቀባቱ - ዕብ.11፥28

4. የሞት መልአክ የሚያየው መሆኑ - ዘጸ.12፥23

5. ከደሙ ውጭ መገኘት - ዘጸ.12፥22

6. በደሙ ከሞት መጠበቅ -ዘጸ.12፥27-30

7. በደሙ መለየት - ዘጸ.12፥31-38

Page 6: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

የኢየሱስ ደም

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

1. የሃጢያትን ምሕረት በደሙ አገኘን - ማቴ.26፥282. ከሃጢያታችን ፈጽመን ታጠብን - ራዕይ.1፥5, 5፥9, 7፥143. በደሙ ተዋጀን - ኤፌ.1፥7, ቆላ.1፥144. ከክስ ተለይተን በደሙ ለእርሱ ተለየን - ሮሜ.5፥95. ወደ እርሱ እንድንቀርብ አደረገን - ኤፌ.2፥136. ከእግዚአብሔር ጋር ሰላምን አገኘን - ቆላ.1፥207. ህሊናችን በደሙ ነጻ - ዕብ.9፥7,148. ቅዱስ ተደረግን ለእርሱ ከክፋት ተለየን - ዕብ.13፥12 9. በድፍረት ወደ እግዚአብሔር ዙፋን መቅረብ ቻልን - ዕብ.10፥19 10. ቀጣይ የሆነ በደሙ የሆነ መንጻትን ተቀበልን - 1.ዮሐ.1፥711. በደሙ ተገዛን - 1ጴጥ.1፥19,12. በደሙ ጠላታችንን ድል ነሳነው - ራዕይ.12፥11

Page 7: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

የጌታ እራትና ደሙ

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

1. ለአዲስ ኪዳን መታሰቢ - ማር.14፥24, ሉቃ.22፥20,

2. ሞቱን ለመናገር - 1ቆሮ.11፥25

3. ሕብረትን ለማሳየት - ዮሐ.6፥53, 1ቆሮ.10፥16

4. መስማትንና ማመንን ለማሳየት - ዮሐ.6

5. በሕይወት ለመኖርና ለትንሳኤ- ዮሐ.6፥54

6. እርሱ በእኛ እኛ በእርሱ እንድንኖር - ዮሐ.6፥56

7. የእግዚአብሔር ማሕበርተኞች ለመሆን - 1ቆሮ.10፥16,

Page 8: 07. የኢየሱስ ደም ዶክትሪን

ደሙና ዳግም ምጽዓት

“ጨውና ብርሃን ናችሁ።” ማቴዎስ.5፥13-16 በመጋቢ ሊዮን ኢማኒኤል

1. በደም የተረጨ ልብስ ተጎናጽሞ መምጣት - ራዕይ.19፥11-16፣ ኢሳ.63፥6

2. የመጀመሪያና የሁለተኛ ሥራ - ዘሌ.14, ዘሁ.19

3. በዮሴፍ የተሰወረ የመምጣቱ ሚስጥርና ምልክት - ዘፍ.37

• በይሁዳ መሸጥ

• ልብስ በደም መነከሩ

• ሁሉ ለእግዚአብሔር ማስገዛት

• ያላስተርጓሚ ማናገር

• ከአጥንቱ አንዳች ሳይሰበር ከንዓን መግባት