2007 annual report final

44
0 የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት - መቐለ መቐለ ዩኒቨርስቲ 2007 .በጀት ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት EiT-M ለተማሪ ትኩረት ይሰጣል:: ምክንያቱም የተማሪዎች ጥያቄ በአፋጣኝ እና ባጭር ጊዜ ውስጥ የሚመለስበት ሁኔታ ነው ያለው::በትምህርትም ይሁን ሌላ አይነት ችግር ሲፈጠር ችግሩን ለመፍታት ቶሎ ምላሽ የሚሰጡ ሰዎች ያሉበት ኢንስቲትዩት ነው::” ተመራቂ ተማሪ ልኡል ደረጃ ለመሞና መፅሔት ከሰጠው ቃለ መጠይቅ የተወሰደ ነው:: ሓምሌ / 2007 .

Upload: sinshaw-bekele

Post on 31-Jan-2016

143 views

Category:

Documents


5 download

DESCRIPTION

Annual Report Final

TRANSCRIPT

Page 1: 2007 Annual Report Final

0

የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት - መቐለ

መቐለ ዩኒቨርስቲ

የ2007 ዓ.ም በጀት ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት

“EiT-M ለተማሪ ትኩረት ይሰጣል:: ምክንያቱም የተማሪዎች ጥያቄ በአፋጣኝ እና ባጭር ጊዜ ውስጥ የሚመለስበት

ሁኔታ ነው ያለው::በትምህርትም ይሁን ሌላ አይነት ችግር ሲፈጠር ችግሩን ለመፍታት ቶሎ ምላሽ የሚሰጡ ሰዎች

ያሉበት ኢንስቲትዩት ነው::”

ተመራቂ ተማሪ ልኡል ደረጃ ለመሞና መፅሔት ከሰጠው ቃለ መጠይቅ የተወሰደ ነው::

ሓምሌ / 2007 ዓ.ም

Page 2: 2007 Annual Report Final

1

ማውጫ

1. መግብያ .............................................................................................................................. 2

2. መሰረታዊ መረጃዎች .............................................................................................................. 4

2.1. በስራ ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አስተማሪዎች ................................................................... 4

2.2. በትምህርት ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አስተማሪዎች ............................................................ 4

2.3. የአስተዳደር ሰራተኞች ..................................................................................................... 5

2.4. በስራ ላይ የሚገኙ የውጭ አገር አስተማሪዎች ....................................................................... 5

2.5. የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች ............................................................................................ 5

2.6. የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ............................................................................................... 6

3. የዝግጅት ምዕራፍ ዝርዝር የክንውን ሪፖርት .................................................................................. 7

4. ዝርዝር የክንውን ሪፖርት ......................................................................................................... 9

4.1 ተገልጋይ/ደንበኛ ............................................................................................................... 9

4.1.2 ፋይናንስ /በጀት ........................................................................................................... 17

4.1.3 የውስጥ አሰራር ........................................................................................................... 19

4.1.4. መማርና ዕድገት .......................................................................................................... 22

4.2. የተቋሙ የስድስት ወር ኣፈፃፀም በውጤት ተኮር (BSC) ምዘና መሰረት .......................................... 27

5. የፋይናንስ ኣፈፃፀም ........................................................................................................... 33

6. በ 2007 ዓ/ም 9 ወራት ያጋጠሙ ተግዳራቶች ......................................................................... 35

አባሪ 1፡ yk#ˆ µM­S ÷NST‰K>N PéjKèC yS‰ xfÚ[M XQD ¶±RT ..... 36

Page 3: 2007 Annual Report Final

2

1. መግብያ

ሀገራችን ኢትዮጵያ በ2017 ዓ/ም መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለመሰለፍ ዘርፈ ብዙ የልማት መርሃ

ግብሮች ተቀርፀው በመሰራት ላይ ሲሆኑ ላለፉት አምስት ዓመታት የልማት ግስጋሴዎቻችን በዕድገትና

ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተጠናክሮ ቀጥሎዋል። በሌላ በኩል የያዝነው ዓመት የመጀመርያው የዕድገትና

ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አጠናቅቀን በሁለተኛው ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሰረት የቀጣይ 5 ዓመታት

ትኩረት አቅጣጫዎቻችን የምናቅድበት በመሆኑ ልዩ ያደርጎዋል።

የሰው ሃይል ስልጠናና ልማት የአገራችን የልማት ዕቅዶች ምሰሶ ሲሆን ዩኒቨርሲቲዎች ልማታችን ፍላጎት መሰረት

ያደረገ ስልጠና እንዲሰጡ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የ70/30 የስልጠና መርሃ ግብር ከተጀመረ እንሆ

አመታት አስቆጥረናል። በተጨማሪም ለልማታችን መፍጠን ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ የምህንድስና ባለሞያዎች

በዩኒቨርሲቲ ከሚሰለጥኑት ተማሪዎች 40% ድርሻ እንዲኖራቸው ተደርጎዋል። በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ

ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የአስተዳደር ነፃነት ኑሮዋቸው የሰው ሃይል ስልጠናና የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲያስኬዱ

ከተቋቋሙት አስር ተቋማት አንዱ ሲሆን ከዚህ አንፃር ተቋሙ በአገር ውስጥ ይሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ

በመሆን አገራችን ለተያያዘችው የዕድገት ግስጋሴ የድርሻውን ለማበርከት የተሰጠውን ከፍተኛ ሓላፊነት መወጣት

እንዳለበት ያምናል።

ከላይ የተቀመጠው ራዕይና ተልዕኮ ለማሳካት ተቋማችን ወጪ ቆጣቢ፣ ደንበኛን ማእከል ያደረገ ፣ ውጤት ተኮር፣

ግልፅነትና ተጠያቂነት ያለው የአሰራር መዋቅርና ስርዓት ሊኖረው ይገባል።። ይሄንን ለመስራት ከሚያስችሉ

የአሰራር ዘዴዎች አንዱና ዋነኛው ውጤት ተኮር የአሰራር ስርዓት (ቢኤስ ሲ) መሆኑ ታምኖበት ተግባራዊ

ማድረግ ከጀመርን ሁለተኛ ዓመታችን ይዘናል።

ተቋሙ በ26 ፕሮግራሞች 10,143 ተማሪዎች ተቀብሎ በማሰልጠን ላይ ሲሆን ይህ ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር

ለማስተናገድ ይችል ዘንድ እንደ አዲስ በአምስት ትምህርት ቤቶችና አንድ ትምህርት ክፍል እንዲደራጅ

ተደርጎዋል። ኢንስቲትዩቱ በአስር የመጀመርያ ዲግሪ ፕሮግራሞች ስር 9512 ተማሪዎች እንዲሁም በ18 የሁለተኛ

ዲግሪ ፕሮግራሞች 631 ተማሪዎች ተቀብሎ በማስተማር ላይ ሲሆኑ የሴት ተማሪዎች ቁጥር 31 ፐርሰንት

ይሸፈናል። በሌላ በኩል በያዝነው ዓመት 87 መምህራን የቀጠርን ሲሆን ከነዚህም 22ቱ ሴት መምህራን ናቸው።

አዲስ የተቀጠሩትን መምህራን ጨምሮ ተቋሙ 290 ኢትዮጵያውያን መምህራን በስራ ገበታቸው ሲገኙ (ቴክኒካል

አሲስታንት ሳይጨምር) 105 መምህራንም የሁለተኛና ከዛ በላይ ትምህርታቸው እየተከታተሉ ይገኛሉ ። ከዚህ

በተጨማሪ 17 የውጭ አገር መምህራን የመማር ማስተማር ሂደቱን እያገዙ ሲሆን 121 የአስተዳደር ሰራተኞችም

የመማር ማስተማር ሂደቱን እየደገፍ ይገኛሉ፡፡

ተቋማችን ከወትሮው በተለይ በያዝነው ዓመት የሁለተኛው ዕድገትና ትራንስፎርመሽን ዕቅድ ዋና ተዋናይ የሚሆኑ

ከ 1900 በላይ ባለሞያዎችን በተሳካ መልኩ ያስመረቀ ሲሆን ከተለያዩ ተቋማት በመነጋገር ስራ የሚያገኝበት

ሁኔታም እያመቻቸ ይገኛል::

Page 4: 2007 Annual Report Final

3

በያዝነው በጀት ዓመት ከሌሎች ጊዜያት በተለየ መልኩ ለሁሉም የዩንቨርሲቲ ማህበረሰብ (ተማሪዎች ፣

መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች) በተለያዩ የመንግስት ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች ስልጠና የተሰጠ ሲሆን።

ከስልጠና በኋላም በመማርና ማስተማር የሚታዩ ችግሮች በመፍታት የአገራችን ህዳሴ ለማሳካት የዩንቨርስቲው

ማህበረሰብ ቃል ገብቶዋል። ይህንን መነሳሳት በአመቱ ላከናወናቸው ተግባራት እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም

የት/ት ልማት ሰራዊት የመገንባት ሂደቱን አጠናክረን ቀጥለንበታል::

በመጨረሻ የ2007ዓ/ም የአፈፃፀም ሪፖርት በ አምስት ምዕራፎች ከፋፍለን በሚከተለው መልኩ እንዲቀርብ

ተደርጎዋል።

Page 5: 2007 Annual Report Final

4

2. መሰረታዊ መረጃዎች

2.1. በስራ ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አስተማሪዎች

ተ.ቁ ት/ት ቤት ፒኤችዲ ማስተርስ ቢኤስሲ ዲፕሎማ ድምር ጠቅላላ

ድምር ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ

1 ስነ ህንፃና ከተማ ፕላን 16 4 30 10 2 48 14 62

2 ሲቪል ምህንድስና 5 0 24 0 26 7 8 1 63 9 72

3 ኬሚካል ምህንድስና 4 0 7 1 1 0 12 1 13

4 ኮምፒዩቲንግ 1 17 5 19 5 36 10 46

5 ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ምህንድስና 1 17 4 12 2 32 6 38

6 ሜካኒካልና ኢንዳስትሪያል ምህንድስና 5 0 51 2 12 1 5 73 3 76

ድምር 12 0 129 15 106 26 16 1 264 43 307

2.2. በትምህርት ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አስተማሪዎች

ተ.ቁ ት/ት ቤት ፒኤችዲ ማስተርስ ድምር ጠቅላላ

ድምር ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ

1 ስነ ህንፃና ከተማ ፕላን 13 13 13 3 16

2 ሲቪል ምህንድስና 2 27 1 29 1 30

3 ኬሚካል ምህንድስና 6 0 6 0 6

4 ኮምፒዩቲንግ 4 1 4 1 5

5 ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ምህንድስና 21 5 21 5 27

6 ሜካኒካል ናኢንዳስትሪያል ምህንድስና 14 13 1 27 1 28

ድምር 16 84 21 100 11 112

በክፍል 2.1 እንደታየው የሰወስተኛ ዲግሪ መምህርን ቁጥር የሜካኒካልና ኢንድስትሪያል እንዲሁም የሲቪል

ምህንድስና ት/ት ቤቶች የተሻሉ ቢሆኑን ሌሎች ት/ት ቤቶች ላይ ብዙ ሊሰራ ይገባል። የሁለተኛ ዲግሪ

መምህራን ቁጥርም በሜካኒካልና ኢንዱስትሪያል ምህንድስና ት/ት ቤት በተሻለ ደረጃ ይገኛል። ሌሎች ት/ት ቤቶች

ብዙ መስራት እንዳለባቸው ያሳያል።

በሌላ በኩል ከላይ በክፋል 2.2 ብንመለከት የኮምፒቲንግ ት/ት ቤትና ኬሚካል ት/ት ክፍል በሁለተኛ ዲግሪ

እየተማሩ ያሉት የመምህን ቁጥር አነስተኛ ከመሆኑ አንፃር ብዙ መስራት እንደሚጠበቅባቸው ያሳያል። የተማሪ ለ

Page 6: 2007 Annual Report Final

5

አንድ መምህር ለተማሪ ጥምረታም በአርክቴክቸርና ከተማ ፕላን እንዲሁም ሜካኒካልና ኢንዱስትሪያል ምህንድስና

ጥሩ ደረጃ ላይ ሲገኙ በሌሎች ት/ት ቤቶች ብዙ መሰራት ይጠበቅባቸዋል።

2.3. የአስተዳደር ሰራተኞች

ተ.ቁ ኢንስቲትዩት ቢኤስሲና ከዛ በላይ ዲፕሎማና ከዛ በታች ጠቅላላ ጠቅላላ

ወንድ ሴት ወንድ ሴት ወንድ ሴት

01 ኢ.ቴ.ኢ-መ 19 39 37 73 56 112 168

2.4. በስራ ላይ የሚገኙ የውጭ አገር አስተማሪዎች

ተ.ቁ ት/ት ቤት

አሶሼት

ፕሮፌሰር

አሲስታንት

ፕሮፌሰር ሌክቸረር ድምር ጠቅላላ

ድምር ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ

1 ስነ ህንፃና ከተማ ፕላን 1 1 2 1 4 1 4

2 ሲቪል ምህንድስና 1 1 0 1

3 ኬሚካል ምህንድስና 1 1 1

4 ኮምፒዩቲንግ 1 1 1

5 ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ምህንድስና 2 0 2 3 4 3 7

6 ሜካኒካል ናኢንዳስትሪያል ምህንድስና 1 1 2 2

ድምር 4 1 8 3 1 13 4 17

2.5. የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች

ተ.ቁ ት/ት ቤት የቀን የማታ የክረምት ድምር ጠቅላላ

ድምር ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ

1 ስነ ህንፃና ከተማ ፕላን 395 204 395 204 599

2 ሲቪል ምህንድስና 1938 854 249 27 128 5 2315 886 3,201

3 ኬሚካል ምህንድስና 393 107 393 107 500

Page 7: 2007 Annual Report Final

6

4 ኮምፒዩቲንግ 678 421 25 12 703 433 1136

5 ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር

ምህንድስና 1300 367 138 19 1438 386 1824

6 ሜካኒካል ና ኢንዳስትሪያል

ምህንድስና 1655 409 180 8 1835 417 2252

ድምር 6359 2362 592 66 128 5 7079 2433 9512

2.6. የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች

ተ.ቁ ት/ት ቤት

የቀን የማታ ድምር ጠቅላላ

ድምር ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ

1 ስነ ህንፃና ከተማ ፕላን 18 5 18 5 23

2 ሲቪል ምህንድስና 218 21 106 10 324 31 355

3 ኮምፒዩቲንግ 25 6 8 7 33 13 46

4 ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር

ምህንድስና 72 9 2 1 93 10 103

5 ሜካኒካልና ኢንዳስትሪያል

ምህንድስና 67 11 26 93 11 104

ድምር 400 52 161 18 561 70 631

Page 8: 2007 Annual Report Final

7

3. የዝግጅት ምዕራፍ ዝርዝር የክንውን ሪፖርት

በዝግጅት ምዕራፍ የተከናወኑ ተግባራት በሚከተለው መልኩ ቀርበዋል።

ለዩንቨርስቲው ማህበረሰብ በመንግስት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በሰወስት ዙር ስልጠና የተሰጠ ሲሆን

የስልጠናው አደረጃጀት ለልማት ሰራዊት ግንባታ ሂደት በሚያግዝ መልኩ ተካሂደዋል። በሌላ መልኩ

ስልጠናዎች እስከ መስከረም መጨረሻ በመቆየታቸው ሌሎች ተግባራት ማስፈፀም አልተቻለም።

የ4ኛ ና 5ኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት መረጃ በኢ-ስቱደንት (e-Studnet) እንዲሆን ከፍተኛ ጥረት

ተደርጎ የሁሉም ተማሪዎች ስታተስ በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ እንዲወሰን ተደርጎዋል።

ከተወሰኑ ኮርሶች በስተቀር መምህራን የሚያስተምሩትን የትምህርት ዓይነት ቀድመው እንዲያውቁና

እንዲዘጋጁ ተደርጎዋል።

ላባራቶሪዎችና ዎርክሾፖች ለመማር ማስተማር ዝግጁ የማድረግ ስራ በሰፊው ተሰርቶዋል።

ከነበረው የጊዜ ሰሌዳ መጣበብ ምክንያት የተወሰነ መጓተት ቢኖርም አብዛኞቹ ተማሪዎች በወጣው

ካላንደር መሰረት ለመመዝገብ የሚያስችላቸው ሁኔታ ተመቻችቶዋል።

ለመማር ማስተማር የሚያስፈልግ ግብዓቶች (ማርከር፣ ቢመር የመባዣ ወረቀት) በጊዜው እንዲቀርቡ

ተደርጎዋል።

በመማርያ ክፍሎች ይታዩ የነበሩ ችግሮች በመቅረፍ ትምህርት በጊዜው ለማስጀመር የሚያስችል ሁኔታ

ተመቻችቶዋል።

መምህራን ለስልጠና ቀድመው በመግባታቸው በ Day one class one አጀማመር ላይ የራሱ የሆነ በጎ

አስተዋፅኦ እንደሚኖሮው ሆኖዋል።

የመማር ማስተማር ሂደቱን የሚያግዙ መምህራን ለመቅጠር በተደረገው ጥረት 81 የመጀመርያ ዲግሪ

ያላቸው፣ 6 ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው እንዲሁም 4 የሰወስተኛ ዲግሪ ያላቸው የህንድ መምህራን ለመቅጠር

ተችሎዋል።

በተለያዩ የተቋሙ የሃላፊነት ደረጃ ያለን አካላት በክረምት በተደረጉት ስልጠናዎች በተለያዩ ሃላፊነቶች

በመመደብ ስልጠናው በተሳካ መልኩ እንዲካሄድ የተደረገው ጥረት አመርቂ ነበር።

በዓመቱ የሚሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች የተለዩ ሲሆን በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙርያ የተሳካ አገራዊ ኮንፈረንስ

አካሂደናል። በተቋም ደረጃ ኮንፈረንሱ ፈር ቀዳጅ የሆነና ከተመሳሳይ ተቋማትና ፋብሪካዎች አድናቆትን

ያተረፈ ነበር።

የ2006 ዓ/ም የንብረት ቆጠራ ሪፖርት በመመርመር መገዛት ያለባቸው ግብዓቶች በቅደም ተከተል

ለመለየት ተችሎዋል።

የግዥ ጥያቄዎች ከሁሉም አካላት የተሰበሰበ ሲሆን የግዥ ጥያቄዎች መሰረት ተደርጎ የዓመቱ የግዥ ዕቅድ

ተዘጋጅቶዋል።

የግዥ ፍላጎት መሰረት ያደረገ የጨረታ ሰነድ የተዘጋጀ ሲሆን የግዥ ሂደቱ በቀጣይ ወራት ይከናወናል።

Page 9: 2007 Annual Report Final

8

የተማሪ ተወካዮች በሁሉም የውሳኔ ደረጃዎች እንዲሳተፉ ተደርጎዋል። በተጨማሪም የተማሪዎች

መማክርት ስለዓመቱ አጠቃላይ ሂደት ግንዛቤ እንዲኖራቸው ተደርጎዋል።

ተማሪዎች በጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንዲመዘገቡና ትምህርት እንዲጀምሩ የተለያዩ ንቅናቄዎች ተካሂደዋል።

አዲሱ መዋቅር የማስተዋወቅና የ2006 ዓ/ም የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ማድረግ ሳይከናወን

ቀርቶዋል፡፡

ለመማር ማስተማርያ አገልግሎት የሚውሉ የኣስተማሪች ጋውን ግዥ ለማከናወን ጨረታ እንዲወጣ

ተደርጎዋል፡፡

በየደረጃው ያሉ የኢንስቲትዩቱ ማህበረሰብ በአዲሱ መዋቅር ግንዛቤ እንዲኖሮው ተደጎዋል።

በየደረጃው ለሚመደቡት ሃላፊዎች የመልመያ መስፈርት ተዘጋጅቶ መምህራን እንዲያውቁት ተደርጎዋል።

በበጀጀት ዓመቱ አስተማሪዎች የሚያስፈልጉ ኦፊሶችንና ሌሎች የመማር ማስተማርያ ግብኣቶችን

የማመቻቸት ስራ ተሰርቶዋል፡፡

ተማሪዎች የመማር ማስተማርያ ላብራቶሪዎችንና ዎርክሺፖችን የመጠገንና የሚያስፈልጉ የሶኬትንና

ፅዳት ስራዎችን በክረምት ወራት እንዲሰሩ ተደርጎዋል፡፡

Page 10: 2007 Annual Report Final

9

4. ዝርዝር የክንውን ሪፖርት

4.1. ተገልጋይ/ደንበኛ

ግብ1: ለአገራችን የተፋጠነ ልማት እንቅስቃሴ አጋዥ የሆኑ የቅድመ ና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ማስፋፋትና ደረጃቸው ጠብቀው የሚሰጡበት ስርዓት ከመዘርጋትና ነባር ፕሮግራሞች ጥራት የማሻሻል ስራ በተመለከተ የሚከተሉት ተግባራት ተከናውነዋል።

የ Thermo-Fluid ምህንድስና ና በ Quality Engineering and Management ሁለት አዳዲስ የድህረ

- ምረቃ ፕሮግራሞች ተከፍተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

ለተለያዩ ላብራቶሪዎች የሚያገለግሉ የተለያዩ እቃዎች ግዥ ጨረታ እንዲወጣ የተደረገ ሲሆን የነበረው

የኮምፒተር እጥረት መሰረት ተደርጎ 120 ኮምፒተሮች ከግዥ ኤጀንሲ ተገዝተው የኮምፒተር

ላብራቶሪዎች እንዲጠናከሩ ተደርጎዋል።

በአርክቴክቸር የድህረ ምረቃ እንዲሁም Hydraulics and Water Resource Engineering የመጀመርያ

ዲግሪ ለመክፈት ጥናቱ የተጠናቀቀ ሲሆን በ 2008 ዓ/ም ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል::

ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ዕድገት ከፍተኛ ፋይዳ ያለው የሜካትሮኒክስ (Mechatronics)

ምህንድስና በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ለመጀመር የካሪክለም ቀረፃ ስራው የተጠናቀቀ ሲሆን ባለድርሻ

ኣካላት በተገኙበት የካሪክለም ግምገማ አውደ ጥናት ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል:: በተጨማሪም

በሶፍትዌር ምህንድስና የመጀመርያ ዲግሪ ለመክፈት ጥናት እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ቀደም ሲል በእርሻ ኮሌጅ ሲሰጥ የነበረው የውሃና መስኖና ምህንድስና (water resource and

irrigation engineering) ወደ ተቋማችን እንዲዛወር ተደርጎ በካሪክለሙ የነበሩት ወጣገባ የማጥራትና

ማስተካከል ስራዎች የተሰሩ ሲሆን ተማሪዎቹ ያለ ተጨማሪ ዓመት ትምህርታቸውን የሚጨርሱበት

ሁኔታ በማመቻቸት ላይ እንገኛለን::

የጥራት ማረጋገጫ ቢሮ ከፈተን እየተንቀሳቀስን ሲሆን የተለያዩ አገራትና ተቋማት ልምድ ታሳቢ ያደረገ

የጥራት ማረጋጋጫ ማንዋል ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል።

በላብራቶሪ ና ወርክሾፖች አገልግሎት አሰጣጥ ያለውን ክፍተት ለመቅረፍ ቸክሊስት ተዘጋጅቶ የኦዲት

ስራ ተጀምሮዋል። ከዚህ በተጨማሪ ባለፈው ዓመት የተተገበሩትና በመማር ማስተማር ሂደቱ ከፍተኛ

ለውጥ ያመጣው የክላስ ኦዲት ቸክሊስት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የተደረገ ሲሆን በኮርስ ደረጃ አናሊሲስ

የሚሰራበት ስርዓት በማዘጋጀት ላይ እንገኛለን። በሌላ በኩል መምህራን ከክፍል በሚቀሩበት ጊዜ

ተማሪዎች አጭር መልዕክት በመላክ የሚያሳውቁበት ስርዓት ተዘርግቶዋል።

የሲቪል ምህንድስና ፕሮግራም የግለ ግምገማ አካሂደን ለ HERQA የላክን ሲሆን በግምገማ ሪፖርታችን

መሰረት የ HERQA ባለሞያዎች መጥተው ኦዲት ያደረጉ ሲሆን ውጤቱን በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን::

ከ GIZ ጋር በመተባበር የሙከራ የምሩቃን ሁኔታ የዳሰሳ ጥናት (Mock graduate tracer study)

በተሳካ ሁኔታ ያካሄድን ሲሆን የ2006 ዓ/ም የምሩቃን ሁኔታ የዳሰሳ ጥናት ተካሂደ ሪፖርቱ በመጠናቀቅ

ላይ ይገኛሉ::

Page 11: 2007 Annual Report Final

10

ለሲቪል ምህንድስና ተመራቂ ተማሪዎች ከአዲስ አበባ በመጡ ባለሞያዎች የባቡር ምህንድስና (Railway

engineering) ኮርስ የተሰጠ ሲሆን የሙሩቃን ስራ ዕድል ከማስፋት አንፃር አስተዋፅኦ ይኖሮዋል::

አብዛኞቹ አዳዲስ መምህራን የማስተማር ዘዴ (Higer Diploma program) እየተከታተሉ ሲሆን። ከ

GIZ በመጡ ባለሞያዎችም የአንድ ቀን ስልጠና ተሰጥቶዋል። ከዚህ በተጨማሪ አዲስ መምህራን የ

ሁለት ቀን የማስተማር ዘዴ ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጎዋል።

ከዚህ በፊት በማታው መርሓ ግብር የሚደረገውን የመማር ማስተማር ሂደት ክትትል ላይ ከፍተኛ ችግር

የነበረ ሲሆን በያዝነው ዓመት በቀኑ መርሃ ግብር እየተተገበሩ ያሉት የቁጥጥር ስርዓቶች ተግባራዊ

በማድረግ የተወሰነ ማሻሻል ማምጣት የተቻለ ቢሆንም በማታው ፕሮግራም አሁንም ዘርፈ ብዙ ችግሮች

ያሉበት ከመሆኑ አንፃር ብዙ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል። በዚህ በኩል የፕሮግራሙ አስተባባሪ እያሳዩት

ያለው ጥረት አመርቂ ቢሆንም ጉዳዩን የሚመለከታቸው ሌሎች አካላት ጥረት ሊታከልበት ግድ ይላል።

አብዛኛው ግብዓት ከማዕቀፉ የሚገዛ ከመሆኑና ከማዕቀፉ የሚገዙ ግብዓቶች ጥራታቸው የጠበቁ

ባለመሆናቸው (የማባዣ ቀለም) ለተማሪዎች በጊዜው መስጠት የነበረባቸው ማጣቀሻ ማቴርያሎች

ማቅረብ አልተቻለም።

በተቋሙ ስር 154 ሰክሽን የነበሩ ሲሆን፣ የመማር ማስተማር ፣ የፈተናና የተማሪዎች ውጤት በጊዜ ሰሌዳ

ከማከናወን ረገድ መሻሻሎች ቢኖሩም አንዳንድ መምህራኖች በፈተና የመቅረትና የተማሪ ውጤት

በጊዜው ያለማስረከብ ክስተቶች አጋጥመዋል።

በቅድመ ምህንድስና ተማሪዎች የመማር ማስተማር ሂደት በነበረው ከፍተኛ ቁጥጥር የሁሉም

ትምህርቶች አፈፃፀም ከ 92% በላይ ማድረግ ተችሎዋል።

የቅድመ ምህንድስና ተማሪዎች የፕሮግራም ምደባ ግልፅነትና የተማሪዎች ፍላጎት ታሳቢ በመዳረጉ

ያለፍላጎታቸው የተመደቡ የተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ መቀነስ ተችሎዋል።

ደረጃቸው የጠበቁ Teaching Material ከማዘጋጀት አንፃር የተጀማመሩ ነገሮች ቢኖሩም አጥጋቢ ነው

ማለት አይቻልም።

ተማሪዎች ማግኝት የሚገባቸውን የተግባር ትምህርት በሚፈለገው መልኩ እያገኙ ባይሆንም መሻሻሎች

መኖራቸው ለማየት ተችሎዋል። በዚህ ረገድ ያሉት ክፍተቶች ለማስተካከል ከሚመለከታቸው አካላት

ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በሌላ በኩል ተማሪዎች ከሚማሩት የት/ት ዓይነት ተዛማጅነት ያለው

የመስክ ጉዞ እንዲያካሂዱ በተደረገው ጥራት ከኮምፒቲግና ፣ ሲቪል ምህንድስና አርክቴክቸርና ከተማ

ፕላን ት/ት ቤቶች የመስክ ጉብኝት እንዲያካሂዱ ተደርጎዋል።

ተቋማችን 30 የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች በያዝነው ዓመት የመጀመርያ ሰሚስተር መጨረሻ ላይ የተቀበለ

ሲሆን ተማሪዎቹ በብሎክ በማስተማር የሁለተኛ ሰሚስቴር ትምህርታቸው ከሌሎች ተማሪዎች ጋር

እንዲጀምሩ ተደርጎዋል።

በአርክቴክቸር ሞያ ላለፉት አምስት ዓመት ከስድስት ወራት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩት 24

ባለሞያዎች በደማቅ ስነስርዓት እንዲመረቁ ተደርጎዋል።

Page 12: 2007 Annual Report Final

11

ተመራቂ ተማሪዎች የመመረቅያ ፕሮጀክታቸው ቀድመው እንዲጀምሩና ጥራት ያለው ስራ እንዲሰሩ

በአድቫይዘሮቻቸው ጥብቅ ቁጥጥር በመደረግ ላይ ይገኛል።

በክፋል፣ በላብራቶሪና ሌሎች ፋሲሊቲስ ያሉት እጥረቶችና ጥንካሬዎች ለመለየት የተቻለ ሲሆን ችግሮች

ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ሲሆን ከላብራቶሪና ወርክሾፕ የተያያዙ ጉድለቶች ለይቶ ጥገና

እንዲደረግላቸው የመጠየቅና ተከታትሎ የማስፈፀም ክፍተቶች እየታዩ ይገኛል።

በሜካኒካልና ኢንዳስትሪያል ምህንድስና የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ከመከላከያ ኢንጅኔሪንግ ኮሌጅ

በመቀናጀት የተግባር ትምህርት እንዲሰለጥኑ ተደርጎዋል፡፡

ግብ 2: የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነትና ፍትሃዊነት ከማረጋገጥ አንፃር የሚከተሉት ተግባራት

ተከናውነዋል።

የኢንቲትዩቱ ስርዓት ፆታ ጽ/ቤት የማስተዋወቅ ስራ እየተሰራ ሲሆን የስርዓት ፆታ ጽ/ቤት ለማጠናከር

ቆዋሚ ሰራተኛ እንዲቀጠር ተደርጎዋል።

ለ 1701 ሴት ተማሪዎች የቱቶርያል አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል።

በያዝነው የመጀመርያ መንፈቅ ዓመት 22 የሴት መምህራን ለመቅጠር ተችሎዋል።

ከፌደራል የሴቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ለሴት ተማሪዎች ብቻ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በሂደቱ

የኢንስቲትዩቱ ሴት መምህራን በአስተባባሪነትና በቱቶርነት ከፍተኛ ተሳትፎ አድርገዋል።

ሴቶቻችን ወደ ተለያዩ ሃላፊነት ደረጃ ለማሳደግ በምናደርገው ጥረት ሁለት ሴት መምህራን (የቼር ና

የት/ት ቤት) ሃላፊነት እንዲይዙ ተደርገዋል።

162 ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ሴት ተማሪዎች ተለይተው ድጋፍ እየተደረገላቸው ይገኛል።

ውጤታቸው ከ 3.5 በላይ የሆኑ 47 ሴት ተማሪዎች የማበረታች ሽልማት ተሰጥቶዋቸዋል።

ኢንስቲትዩቱ ስርዓተ ፆታ ካውንስል የማቋቋም እንቅስቃሴ ተጀምሮዋል::

ኢንስቲትዩቱ መምህራን በ Gender mainstreaming ዙርያ የአምስት ቀን ስልጠና እንዲወስዱ

ተደርጎዋል::

ሴት መምህራን ከማብቃትና ወደ ኋላፊነት እንዲመጡ ለማድረግ ለ 25 ሴት መምህራን የአመራር

ክህሎት (Leadership skills) ስልጠና ለ ሰወስት ቀናት እንዲሰጣቸው ተደርጎዋል::

ግብ 3: የኢንዱስትሪ ዩንቨርስቲ ትስስርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች አጠናክሮ ከማስቀጠል

አንፃር

ይህ ግብ የአገራችን የኢንዱስትሪ እድገትና ቀጣይነት መረጋገጥ አስፈላጊ የሆነው ዘርፈ ሰፊ ተቋማዊ አቅም

በመገንባት ውጤታማ የሆነ የዩንቨርስቲ - ኢንዱስትሪ ትስስር በመፍጠር ችግር ፈቺ የሆኑ ቴክኖሎጂዎች

ለተጠቃሚዎች ማሻጋገር ይሆናል።

Page 13: 2007 Annual Report Final

12

የተከናወኑ ዝርዝር ተግባራት:-

3.1. የዩንቨርስቲ - ኢንዱስትሪ ትስስር በማጠናከር የመምህራን ና ተማሪዎች በአገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ተሳትፎ ማሳደግን በተመለከተ:

የዩንቨርስቲያችን ዘጠኝ ባለሞያዎች 153 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለውን የአዳማ ሁለት የንፋስ

ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የማማከር ስራ እየሰጡ ሲሆን በፕሮጀክቱ ሂደት ያካበቱትን ዕውቀትና

ክህሎት ለዩንቨርስቲያችን ተመራቂ የኤሌክትሪካልና መካኒካል ምህንድስና ተማሪዎችና መምህራን የአንድ

ቀን የልምድ ልውውጥ አውደ ጥናት ተካሂደዋል።

ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ውል አስረን እየተሰራ የቆየው የመቐለ - ሳምረ መንገድ የቅየሳ ስራ

የተጀመረ ሲሆን ለመንገዱ ስራ የሚሆን የጨረታ ደኩመንት በቅርብ ቀን ይጠናቀቃል። ከዚህ በተጨማሪ

በሰው ሃይል ዓቅም ግንባታ ያለን ስምምነት በማስፋት በሰሜኑ የአገራችን ክፋል ያሉት መንገዶች

ድህንነት ያማከለ ጥናት ለማካሄድ አዲስ የስምምነት ሰነድ በያዝነው ዓመት ከባለስልጣኑ ጋር

ተፈራርመናል።

ባለፈው ዓመት የተጀመረው ዘርፈ ሰፊ የመስኖ ቴክኖሎጂ የፍተሻና የኮሚሽንግ ስራዎች ከሂወት

አግሪካልቸራል ሜካናይዜሽን ጋር በመሆን በባለሞያዎቻችን እየተካሄደ ይገኛል።

ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በአገሪቱ ትላልቅ ክልሎች የሚገኙትን የጤና ኬላዎች ለሚያካሄደው የሶላር ፓነል

ተከላ የስፖርቪዥን ስራ ከሌሎች ተመሳሳይ ተቋማች ጋር ተወዳድረን ለማሸነፍ ስራውን ጀምረነዋል

በዚህ በስፋቱ የመጀመርያ የሆነ ፕሮጀክት ከ 40 በላይ የኢንስቲትዩታችን መምህራን እንደሚሳተፍ

ይጠበቃል።

በወልቃይት የስኳር ልማት ፕሮጀክት የተለያዩ የምርምርና ምክር አገልግሎት ለመስጠት ዩንቨርስቲው

ከባለፈው ዓመት ጀምሮ የተንቀሳቀሰ ሲሆን በያዝነው ዓመት አስፈላጊውን የአደረጃጀት ለውጥ

በማድረግና የተለያዩ ባለሞያዎች የያዘ ቡድን በማቋቋም ልማቱ በሚካሄድበት ቦታ ሄደው

ከሚመለከታቸው አካላት በመነጋገር የሚሰሩ ስራዎች እንዲለዩ የተደረገ ሲሆን በቅርቡ ወደ ተግባር

ይገባል።

በኬሚካል ምህንድስና ለመጀመርያ ጊዜ 97 መሃንዲሶች ያስመረቅን ሲሆን ፕሮግራሙ ለማስተዋወቅና

ከኢንድስትሪዎች ያለውን ግንኝነት ለማጠናከር ከተለያዩ ተቋማትና ኢንድስትሪዎች የተጋበዙ ባለሞያዎች

የተገኘበት የአንድ ቀን ኮንፈረንስ ተካሂደዋል::

የመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ና መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪዎች አቅም ከመገንባት

አንፃር በያዝነው ዓመት የተለያዩ ኣጫጭርና የሁለተኛ ዲግሪ ስልጠናዎች ለማከናወን ከ መሰቦ ሲሚንቶ

ፋብሪካ ስምንት አጫጭር ስልጠናዎች በመስጠት ላይ ሲሆን በሁለት ለኢንዱስትሪው ወሳኝ የሆኑት

ሞያዎች (Control & Instrumentation Engineering፣ Production and Industrial Systems

Engineering) በሁለተኛ ዲግሪ ስልጠና ጀምረናል። እንዲሁም በ Control & Instrumentation

Engineering ና Thermo- fluid Engineering ለመስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጅነሪንግ የሁለተኛ ዲግሪ

ስልጠና በልዩ ሁኔታ እየሰጠን እንገኛለን።

Page 14: 2007 Annual Report Final

13

ከ 500 በላይ የኤሌክትሪካልና ኮምፒተር ምህንድስና የ5ኛ ዓመት ተማሪዎች ለኢንተርንሽፕ ወደ ተለያዩ

ፋብሪካዎች የተመደቡ ሲሆን የት/ት ቤቱ መምህራን ፋብሪካዎች ድረስ በመሄድ ፕሮግረሳቸውን

እንዲገመግሙ ተደርጎዋል። በተጨማሪ በሁለተኛ ወሰነ ት/ት 1025 የ4ኛ ዓመት የሜካኒካል ፣

ኢንዱስትሪያል ፣ ኬሚካልና ሲቪል ምህንድስና ተማሪዎች ወደ ተለያዩ ፋብሪካዎች ለኢንተርንሽፕ

የተላኩ ሲሆን ከ 200 በላይ መምህራኖች ተማሪዎች በተመደቡበት ቦታ ድረስ በመሄድ ስፖርቫይዝ

እንዲያደርጉ ተደርጎዋል።

የክልላችን የማኑፋክቸሪንግ ስራዎች መሰረት ያደረገና ከመስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጅነሪንግ ጋር ሆነን

መስራት ያሉብን ስራዎች ለመለየት ከሁለቱም ተቋማት የሚመለከታቸው ባለሞያዎች ያሉበት ቡድን

ተቋቁሞ እየሰራ ይገኛል::

3.2. የተለያዩ ቴክኖሎጂዎች የማሸጋገር አቅም የመገንባትና ለልማታችን አጋዥ የሆኑት

ቴክኖሎጂዎች ከማሸጋገር አንፃር የሚከተሉት ተግባራት ተከናውነዋል።

ባለፈው የበጀት ዓመት አጋማሽ ከ TVET ጋር በገባነው ስምምነት መሰረት በተመረጡ ሰባት

ቴክኖሎጂዎች ለማሸጋገር ስንሰራ የቆየን ሲሆን ሰወስቱ ተጠናቅቀው ለTVET ለማስረከብ በዝግጅት ላይ

ስንሆን የተቀሩት 4ቱ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛሉ። ከዚህ በተጨማሪ በ2007 ዓ/ም በስልጠናና የቴክኖሎጂ

ሽግግር ማዕከል ያደረገ የጋራ ዕቅድ አቅደን እየሰራን እንገኛለን።

ለማይጨው ፓርቲክል ቦርድ ፋብሪካ በሰወስት ርዕሶች ስልጠና የሰጠን ሲሆን የተቀሩት ሁለት

ፕሮጀክቶችም ስራቸው በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል።

በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙርያ የሚሳተፉ መምህራን ለማበረታት የሚያስችል የማበረታች ስርዓት (Incentive

mechanism) ተዘጋጅቶ ለቦርድ እንዲቀርብ ተደርጎዋል።

በቴክኖሎጂ ሽግግር አገር አቀፍ አውደጥናት ያካሄድን ሲሆን የተለያዩ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶችና

ፋብሪካዎች በአውደ ጥናቱ ተሳትፎዋል። በአውደ ጥናቱ የተገኙት የተለያዩ ልምዶች ለምናካሂዳቸው

የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎቻችን ከማገዝ በተጨማሪ ሌሎች ተቋማትም ተመሳሳይ ስራዎች ይሰሩ ዘንድ

ትልቅ መነሳሳት ፈጥሮዋል። በዚህ ዙርያ የወሰድነው ተነሳሽነት በአገር አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት በማግኘቹ

በየስድስት ወሩ ዩንቨርሲቲዎች እንድያስተናግዱና ቆዋሚ የልምድ መለዋወጫ መድረክ እንዲሆን

በመጋቢት 2007 ዓ/ም በሃዋሳ ዩንቨርሲቲ የተወሰነ ሲሆን ቀጣዩን መድረክ ባህርዳር ዩንቨርሲቲ

እንዲያዘጋጅ ተወስኖዋል።

በኮምፒቲንግ ት/ት ቤት መምህራን የተሰራው eGPMS የንብረት አስተዳደር ሶፍትዌር በተለያዩ ሴክተር

መስራቤቶች (ፋይናንስ፣ ግብርናና ጤና) ቢሮዎች ተግባራዊ ተደርጎዋል።

ለክልላችን የብረታ ብረት ልማት ከፍተኛ ሚና የሚኖረው የማቴርያልስና ማሽነሪ ማዕከል ለማቋቋም

የሚያስችል ስራዎች በመስራት ላይ ይገኛል።

በአከባብያችን ልማትና ለሚቋቋሙት የብረታ ብረት ወርክሾፖችና ፋብሪካዎች እድገት ከፍተኛ ሚና

የሚኖሮው የማሽነሪና ማተርያልስ የምርምርና ስልጠና ማዕከል ለማቋቋም የሚያስችል ሰነድ ተዘጋጅቶ

Page 15: 2007 Annual Report Final

14

ለባለ ድርሻ አካላት የቀረበ ሲሆን። ባለድርሻ አካላት የሰጡት አስተያየት ታሳቢ ተደርጎ ሙሉ ደኩመንት

በመዘጋጀት ላይ ይገኛል። በሌላ በኩል ሌሎች ለተለያዩ የጥራትና ብቃት ፍተሻ አገልግሎት የሚውሉ ኮር

ላባራቶሪዎች ለማቋቋም እንቅስቃሴ እየተካሄደ ይገኛል።

በክልላችን ለተቋቋሙት 5 ፍሌክሰቭል ወርክሾፖች በዋናነት እንዲሁም የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ልማት

ስራዎች ለማሳካትና ከዩንቨርስቲያችን የሚጠበቀው ለማከናወን የስትሪንግ ኮሜቴው አባላት በመሆን

እቅድ አውጥተን እየተንቀሳቀስን ሲሆን በውቅሮና ማይጨው ለተቋቋሙት ዎርክሾፖች መጠናከር

የሚያስችሉ የማቴርያልና ስልጠና ስራዎች የመለየትና የማገዝ ስራዎች ጀምረናል።

የቴክኖሎጂ ዕድገት ቀጣይነት ለማረጋገጥና በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን የታገዘ ለማድረግ ከክልላችን

የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ጋር በመሆን የ IT Park ለማቋቋም የሚያስችል ጥናት በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህ

ፓርክ ለክልላችን የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን እድገት ፈር ቀዳጅ ከመሆኑም በላይ በዚህ ዙርያ

ለሚሰማሩ ተቋማት የስህበት ማዕከል ሊሆን እንደሚቻል ከወዲሁ መገንዘብ ይቻላል። በተጨማሪ

በሂደት ተቋማችን ኢንተርፕሩኖርያል ኢንስቲትዩት ከማድረግ አንፃር ከፍተኛ ሚና የሚኖሮው የሳይንስና

ቴክኖሎጂ ፓርክ ለማቋቋም የሚረዳን ፕሮፖዛል በማዘጋጀት ላይ እንገኛለን።

3.3. የኢንተርፕርነርሽፕ ክህሎች በማሳደግ የሰራ ፈጠራን ከማበረታታት አንፃር የሚከተሉት

ተግባራት ተከናውነዋል።

የኢንተርፕርነርሽፕ ስልጠናዎች በስፋት ለመስጠትና የፈጠራ ስራዎች ለማበረታታት በዩንቨርስቲው ደረጃ

ማዕከል የተቋቋመ ሲሆን በሰው ሃይል የተጠናከረ እንዲሆን ተደርገዋል። ከዚህ በፊት በምረቃ ወቅት

ይሰጡ የነበሩትን ስልጠናዎች ለማስፋት ዓመቱን ሙሉ ስልጠና ለመስጠት በወጣው ዕቅድ መሰረት

እስካሁን ለ 195 የምህንድስና ተማሪዎች የኢንተርፕርነርሽፕ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን ተማሪዎች

በስልጠናው ከፍተኛ ፍላጎት በማሳየታቸው ተጨማሪ አንድ ዙር ለተመራቂ ተማሪዎች ስልጠና

ተሰጥቶዋል ከዚህ በተጨማሪ በተማሪዎች የፈጠራ ስራን ለማበረታታት የፈጠራ ውድድር የሚካሄድ

ሲሆን ውድድሩን ለማስኬድ የሚያስችል አደረጃጀትና ለፈጠራ አሽናፊዎች የሚሰጥ ሽልማት ተለይቶ

ተማሪዎች እንድያውቁት ተደርጎዋል።

ስልጠና ከወሰዱት 24 የምህንድስና ተማሪዎች የቢዝነስ ፕሮፓዛል ያቀረቡ ሲሆን በቢሮው አስፈላጊውን

ድጋፍ እየተደረገላቸው ይገኛል።

የኢንተርፕርነርሽፕ ስልጠና በስፋት ለመስጠት ያችለን ዘንድ 6 መምህራን ከ GIZ ጋር በመተባበር

በኢንተርፕርነርሽፕ እንዲሰለጥኑ ተደርጎዋል::

Page 16: 2007 Annual Report Final

15

ግብ 4: በአገራዊ የልማት ፍላጎት ላይ የተመሰረተ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን

በተመለከተ የሚከተሉት ተግባራት ተከናውነዋል።

ተቋሙ እያካሄዳቸው ያሉት የመማር ማስተማር ስራዎች እንደተጠበቀ ሆኖ የልህቀት ማዕከል የመለየት

ስራ የተጀመረ ሲሆን በኢነርጂ ላይ በማተኮር እየሰራን እንገኛለን።

የኢንስቲትዩቱ የሪሰርች ካውንስል በአዲስ መልክ እንዲደራጅ ተደርጎዋል።

የተቋሙ መምህራንና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት አመታዊ የምርምር አውደ ጥናት በህዳር ወር ላይ

ተካሂደዋል። በተጨማሪም በዩንቨርስቲው ዓመታዊ የምርምር አውደ ጥናት (Research Review Day)

የሚሆን ግብዓት በጊዜው የሰጠን ሲሆን የተቋሙ ስራዎችም እንዲቀርቡ ተደርጎዋል።

ICT ወደ ህብረተሰቡ ለማስረፅና የኮምፒተራይዝድ ስርዓቶችን ለማዘርጋት የተለያዩ የ ICT ፕሮጀክቶች

ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር እየተከናወነ ይገኛል።

የ 2006 ዓ/ም ምርጥ ተመራማሪ የመረጥን ሲሆን በተቋማችን ምርጥ ተማራማሪ ሆኖ የተመረጠው ዶ/ር

ሙሉ ባይራይ በዩንቨርስቲ ደረጃም አንደኛ ሆኖው ተሸልመዋል።

ከመንግስት በጀት በየ ዓመቱ የተለያዩ ምርምሮች የሚካሄዱ ሲሆን በዘንድሮ ዓመት ከቀረቡት 32

የምርምር ፕሮፖዛሎች ለ23ቱን ብቻ በጀት ተመድቦላቸው ስራቸው ጀምሮዋል። የተቀሩት 9ኙ በበጀት

እጥረት ምክንያት ማስኬድ አልተቻለም።

በኢነርጂ ቴክኖሎጂ ለምናካሂደው የዓቅም ግንባታ ስራዎች ማጠናከርያ የሚሆን 12,000,000.00 Nok

በውድድር አሸንፈን ከነርወይ መንግስት የተሰጠን ሲሆን በዚህ የዓቅም ግንባታ ስራዎች ሰወስት የአፍሪካ

አገሮችና አንድ የነርወይ ዩንቨርስቲ ይሳተፋሉ። የፕሮጀክቱ ተሳታፊ የአፍሪካ ዩንቨርስቲዎች አስተባባሪም

የኛ መምህር የሆኑት ዶ/ር ሙሉ ባይራይ ሆኖው ተመርጦዋል።

8 የቴክኖሎጂ ስራዎችና 4 የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች ተመርጠው በማዕከል ፋይናንስ እንዲደረጉ

ተልኮዋል።

በአገራችን እየተሰሩ ባሉት ኮንደሚንየሞች (በ Affordable Housing) ትኩረት ያደረገ አለም አቀፍ

የሁለት ቀን አውደ ጥናት በህዳር ወር ላይ የተካሄደ ሲሆን በዓለም ትላልቅ ከሚባሉት ዩንቨርስቲዎች

የሚገኙ ባለሞያዎችና እንዲሁም በአገራችን ያሉ ባለድርሻ አካላት እንዲሳተፉ ተደርጎዋል።

መምህራኖቻችን በተለያዩ የመንገድ ስራ የማማከርና የምርምር ስራዎች እያካሄዱ ሲሆን ከነዚህም

የአለሙዲን መንገድ ዲዛይንና ክትትል ፣ አድረመፅ ኩሊቲ፣ አዲጎሹ መንገድ ስራና የመቐለ - ሳምረ

የመንገድ ዲዛይን ፕሮጀክት ዋናዎቹ ናቸው፡፡

የሓድነት ክፍለ ከተማ የ ፈሳሽ ዲዛይን ስራዎች እንዲሁም የመቐለ ከተማ ውሃ ማከማቸት (Water

Harvesting Technology) አማራጭ የማቅረብ ስራዎች እየተካሄደ ይገኛል።

በመቐለ ከተማ ለሚሰራው የመለስ አካዳሚ የዲዛይን ስራዎች በመምህራኖቻችን የሰራ ሲሆን በቀዳማይ

ወያነ የህዝብ እንቅስቃሴ የሚያሳይ የሃወልት ዲዛይን ስራ በመምህራኖቻችን እየተሰራ ይገኛል።

Page 17: 2007 Annual Report Final

16

የተቋሙን የኢንዱስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ተግባራት በሃዋሳ በተደረገው አገራዊ የምክክር

መድረክ የቀረበ ሲሆን በተሳታፊዎች ዘንድ አድናቆት አግኝቶዋል።

በምብራቃዊ ዞን ኢሮብ ወረዳ የCable transport አገልግሎት ይኖር ዘንድ ከዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና

ዓዲግራት ካቶሊክ ቤተክርስትያን ፕሮፖዛሉን በማዘጋጀት ላይ እንገኛለን።

DAAD ለአፍሪካ አገራት የዓቅም ግንባታ ስራዎች ባወጣው ጥሪ መሰረት ተቋማችን ፕሮፖዛሉን አቅርቦ

በማሽነፍ 10 መምህራን ከ DAAD ድጋፍ እያገኙ የሚማሩበት እድል ተሰጥቶናል።

በኢንስቲትዩቱ መምህራን ሁለት የምርምር ፕሮፖዛሎች ተዘጋጅቶው በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

ፋይናንስ እንዲደረጉ ለውድድር ቀርበዋል።

ከፌዴራል ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ተቋም ጋር በመሆን ኣይረን ኦርና ሜታለርጂ ዘርፈ ጥናት ለማካሄድ

ፕሮፖዛል ያቀርብን ሲሆን ጥናቱን በማስኬድ ላይ እንገኛለን።

የቀዳማይ ወያነ የትግል እንቅስቃሴ ለመዘከር የሚያስችል ዘርፈ ብዙ ስራዎች የያዘ የአርክቴክቸራል

ዲዛይን በኢንስቲትዩታችን መምህራን የተሰራ ሲሆን የሚመለከታቸው አካላት አስተያየት እንዲሰጡበት

ተደርጎዋል::

የመቐለ - ደብሪ መንገድ ዲዛይን በሲቪል ምህንድስና ት/ት ቤት መምህራን ተሰርቶዋል::

ከንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር የ 10 መለስተኛና አነስተኛ ከተሞች የ አምስት

አመት ስትራቴጅክ ፕላን በ አርክቴክቸርና ከተማ ፕላን ት/ት ቤት መምህራን ተዘጋጅቶ በመጠናቀቅ ላይ

ይገኛል።

የኢንስቲትዩያችን ምስል ለመገንባትና የማህበረሰብ አገልግሎት ግዴታችን ለመወጣት የተቋሙ 15

መምህራንና 90 ተማሪዎች በተለያዩ የየካቲት 11 40ኛ ዓመት ዝግጅት የተሳተፉ ሲሆን የጎዳና ትርኢቱ

የሚደምቁ የተለያዩ ስራዎች በ 4 ሎቬድ ቀርበዋል:: እነዚህም (1) ያለፈው ታሪካችን (እስከ ጨቋኙና

ፋሽሽታዊው የደርግ ስርዓት ውድቀት የነበረውን ሁኔታ) አጠር ባለ መልኩ የሚያንፀባርቅ ፣ የነበረውን

የርሃብ የስደትና የሞት ባጠቃላይ የነበሩትን ሁኔታዎችና ስቃዮችን በተለያዩ ምስሎችን ተደግፎ

ሁኔታውን በሚያንፀባርቅ ምስል (2) ኢንስቲትዩቱ ብሎም ዩኒቨርሲቲው በ2025 የታቀደውን የትምህርት

ጥራት ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎትን እምርታ ለመምጣት ተማሪዎች በቤተ-ሙከራ (Workshop

and laboratory) እየተለማመዱ እንዲሁም መምህራን በቤተ-ሙከራ ውስጥ ለተማሪዎች የተግባር

ትምህርት እያስተማረና ተማሪዎችን ትምህርታቸው አጠናቅቀው ሲመረቁ የሚያሳይ (3) የኢንስቲትዩቱ

ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ ተሰማርተው እየሰሩባቸው የሚገኙ የተለያዩ የልማት ዘርፎች ለአብነት

ኢንዱስትሪዎች ፣ ግድቦች ፣ የተለያዩ የታዳሽ ሃይል ማመንጫ ስራዎች እንዲሁም የኢንስቲትዩቱ

መምህራን የተለያዩ የአገራችን የልማት እንቅስቃሴዎች በምርምር ፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ፣ቴክኖሎጂ

ሽግግር ፣ በማማከርና ሌሎች ተግባራት እያከናወኑወቸው ያሉትን ስራዎችንና የተገኙ ውጤቶችን

የሚያሳይ ምስል እና (4) አገራችንን መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ስትሰለፍ የሚታየው ያደጉና

ደረጃቸውን የጠበቁ ሞዴል ከተሞችን (Modern city) ፣የባቡር መንገዶችን ደረጃውን የጠበቀ

ስታዲየም ከኢንዱስትሪ አብዮት ብኋላ የሚፈጠረውን የቀጣይ ዕድገታችን በሚያንፀበርቅ መልኩ ነው::

Page 18: 2007 Annual Report Final

17

ለ 15 ስራ አጥ ዜጎች በኮፒትንግ ት/ት ቤት መምህራን የኔትዎርኪንግና ጥገና ስልጠና ተሰጥቶዋል:: ከዚህ

በተጨማሪ ለ ዓዲ ሓቂ ክ/ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት የመሰረታዊ ኮምፒተር አጠቃቀም ስልጠና

ተሰጥቶዋል::

4.2. ፋይናንስ /በጀት

ግብ 5: የውስጥ ገቢን በዓይነትና መጠን በማሳደግ የመማር ማስተማር ሂደቱን ለመደገፍ የተለያዩ ጥረቶች ቢኖሩም ወጥና ስርዓት ወጥቶለት በተደረጃ መልኩ ማስኬድ ላይ ብዙ መሰረት ይኖርበታል።

ያሉን ወርክሾፖችና ላብራቶሪዎች ለውጭ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የነበሩት ክፍተቶች ስርዓት እንዲይዙ

ተደርጎዋል። ለአብነት በማንፋክቸሪንግ ዙርያ የሚሰሩት ስራዎች ሲኖሩ ብዙ መምህራኖች የይገባኛል

ጥያቄ ያነሱ የነበረ ሲሆን በአዲሱ አካሄድ ቼሩና ት/ት ቤቱ እንዲያስተዳድሩት ተደርጎዋል። በተመሳሳይ

መልኩ በሲቪል ምህንድስና የላብራቶሪ ስራዎች ላይ የነበሩት ጉድለቶች ለማሻሻ ል የላባራቶሪ አስተባባሪ

እንዲኖር ተደርገዋል።

ከዚህ ቀደም ይሰጡ ከነበሩት ፕሮግራሞች በተጨማሪ ተቋሙ ሰወስት የድህረ- ምረቃ ፕሮግራሞች

ከፋብሪካዎች ጋር ውል አስሮ ተማሪ ተቀብሎ በማሰልጠን ላይ ይገኛል።

1ኛ ደረጃ የአርክቴክቶችና መሃንዲሶች የማማከር አገልግሎት ፍቃድ በዩንቨርስቲ ደረጃ እንዲወጣ የተደረገ

ሲሆን በያዝነው ዓመት የተጀመሩት አዳዲስ ፕሮጀክቶች የኮንሳልታንሲ ስራ በተቋማችን መምህራን

እየተካሄደ ይገኛል። ይህ አካሄድ የውስጥ ገቢን ከማሳደግ በተጨማሪ የመምህራን ፍልሰት ከመቀነስ

አኳያ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ይገመታል።

ወጥነት ያለው የውስጥ ገቢ የማመንጨትና አጠቃቀም ስርዓት ከማዘጋጀት አንፃር ብዙ አልተሰራበትም።

የተለያዩ አጫጭር ስልጠናዎችና ጥገና ለተለያዩ በከተማችን ያሉ ተቋማት በመስጠት የአገልግሎት ክፍያ

ማግኘት ተችሎዋል።

ለጳውሎስ ሆስፒታል ተማሪዎች የመኝታ አገልግሎት የሚውሉ 500 ተደራራቢ አልጋዎች በአጭር ጊዜ

አምርተን ያቀረብን ሲሆን ከአገልግሎት ክፍያው በተጨማሪ የተቋሙን የገፅታ ግንባታ ላይ ጥሩ

አስተዋፅኦ አድርገዋል።

በሲቪል፣ ሜካኒካልና ኢንድስትሪያል ምህንድስና ት/ት ቤቶች የተለያዩ የላብራቶሪ አገልግሎቶች

በመስጠት የውስጥ ገቢን ለማሳደግ ጥረት ተደርገዋል።

በኮምፒቲንግ ት/ት ቤት የ CISCO ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በተጨማሪበኮምፒተር ሳይንስ የድህረ

ምረቃ ፕሮግራም በማታው መሃ ግብር ማስተማር ተጀምሮዋል።

በከተማችን ያሉት ኢንዱስትሪዎች በሚያቀርቡልን ጥያቄ መሰረት የፈተና መፈተን አገልግሉ ተሰጥቶዋል።

ከመማር ማስተማር፣ ምርምራና ማህበረሰብ ኣገልግሎት፣ ፕሮጀክቶችን፣ ስልጠናዎችንና ሌሎች ስራዎችን

በድምሩ 6965101.89 ብር ለኢንስቲትዩት ገቢ ተደርጎዋል፡፡

Page 19: 2007 Annual Report Final

18

ግብ 6: የባጀትና ሌሎች ንብረቶች ላይ ተገቢ ምደባና አጠቃቀም የማዳበር ስራዎች በመጠናከር ላይ ስንሆን። ዝርዝር የተግባራት አፈፃፀም በሚከተለው መልኩ ቀርበዋል።

በ 2006 ዓ/ም የፋይናንስና የግዥ ክንዋኔዎች በውስጥ ኦዲቶሮች ኦዲት የተደረጉ ሲሆን ይህ ነው የሚባል

ግድፈት አልተገኘም።

የፋይናንስ አጠቃቀም ስርዓታችን ግድፈቶች እንዳይኖሮው ለማስተካከል የ2007 ዓ/ም የግዥ ክንዋኔዎች

በውስጥ ኦዲቶሮች ኦዲት የተደረ ሲሆን የተገኙት መለስተኛ ግድፈቶች ማስተካከያ እያደረግን እንገኛለን::

በግዥና ንብረት አስተዳደር፣ በጀትና ፋይናንስ አስራር ስርዓት ግልፅነት እንዲኖሮው የሚያግዙ የተለያዩ

ማንዋሎች ዝግጅት ስራም እየተካሄደ ይገኛል።

በኢንስቲትዩቱ የሚደረጉ ግዢዎችን የመንግስት ግዥና ንብረት ኣስተዳደር መመርያና ደንብ በተከተለና

ግልፅነትና ተጠያቂነትን ባለው መልኩ እንዲሆን ጥረቶችን ተደርጎዋል፡፡

የግዥ ስርዓታችን በዕቅድ እንዲመራ ከሁሉም ትምህርትቤቶችንና ትምህርት ክፍሎችን በመጀመርያ ሩብ

ዓመት የግዥ ፍላጎትን እንዲሰበሰብ ተደርጎዋል፡፡

ኢንስቲትዩቱ ባፀደቀው የኣካዳሚክ መዋቅር መሰረት ከየትምህርትቤቶችና ትምህርት ክፍሎች የተጠየቁ

ግዢዎች በመንግስት የግዥ መመርያና ደንብ በሚፈቅደው መሰረት በተለያዩ የግዥ ዘዴ በመጠቀም

የግዥ ሂደት ኣከናውነናል፡፡

ከኣብዛኞች ትምህርት ቤቶችና ትምህርት ክፍሎች በ2007 ዓ.ም በጀት ዓመት እንዲገዙላቸው

የጠየቁዋቸው የመማር ማስተማርያ ዕቃዎችና የላብራቶሪ ዕቃዎች በተለያዩ ሎቶችንንና የግዥ ዘዴዎችን

በመከፋፈል በመንግስት የግዥና ንብረት ኣስተዳደር መመርያና ደንብ በሚፈቅደው መሰረት በኣገርና

ኣለም ኣቀፍ ግልፅ ጨረታ እንዲወጡ የተደረገ ሲሆን ጨረታው ተከፍቶ አሸናፊዎች የመለየት ስራ

እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ከየትምህርትቤቶቹና ትምህርት ክፍሎች ለ2007 ዓ/ም በጀት ዓመት በተሰበሰቡ የፍላጎት መግለጫ

መሰረት በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር መመርያና ደንብ መሰረት ከማዕቀፍ ግዥ እንዲከናወኑ

ተደርጎዋል::

ከማዕቀፍ ውጭ የሆኑ የመማር ማስተማርያና የላብራቶሪ ዕቃዎች፣ የመማር ማስተማርያ ጋውኖች

እንዲሁም መፃሕፍት በጋዜጣ የጨረታ ማስታወቂያ እንዲወጣ ተደርጎዋል፡፡

የ 2006 ዓ/ም የንብረት ቆጠራ ሪፖርት መሰረት መስተካከል ያለባቸውን እንዲስተካከሉ ተደርጎዋል።

በንብረት ቆጠራና አያያዝ እየሰራናቸው ያለነው ስራዎች ለሌሎችም ጥሩ ተሞክሮ ሊሆን እንደሚችል

የውስጥ ኦዲት ሪፖርት ላይም ተገልፆዋል።

ኢንስቲትዩቱ የንብረት ኣጠቃቀም ስርዓቱ ለማጠናከር ይረደ ዘንድ የ2006 ዓ.ም በጀት ዓመት የንብረት

ቆጠራ ኣካሂደዋል፡፡ በዚህ መሰረት ደግሞ የ2007 ዓ.ም በጀት ዓመት የግዥ ጥያቄዎችን በመጋዝን ውስጥ

መኖሩንና ኣለመኖሩን በማረጋገጥ እንዲከናወን ተደርጎዋል፡፡

Page 20: 2007 Annual Report Final

19

ገቢና ወጪ የሚደረጉ ንብረቶች ወድያውኑ ቢን ካርድና ስቶክ ካርድ እንዲሁም በዩዘር ካርድ እንዲመዘገቡ

ተደርጎዋል፡፡ በቅርቡም የቋሚ ንብረት ካርድ (ፋር) የመመዝገብ ስራ ጀምረናል፡፡ በቢን ካርድና በስቶክ

ካርድ መመዝገቡ ደግሞ በግምጃ ቤት መኖሩንና ኣለመኖሩን ለመለየት ረድቶዋል፡፡

የመማርያ ክፍሎችና ወንበሮችን ለመማር ማስተማር ሂደቱ በሚመች መልኩ የጥገናና ፅዳት ስራዎችን

ተከናውኖዋል፡፡ በዚህ መሰረት ወደ 70 አከባቢ የሚሆኑ ወንበሮች ተጠግኖ ወደ ስራ እንዲውሉ የተደረገ

ሲሆን የማስተማርያ ክላሶች ደግሞ የሶኬትና ሌሎች አስፈላጊ ግብኣቶችን እንዲማሉላቸው ተደርጎዋል፡፡

በኢንስትቲዩቱ በኩል የሚካሄደውን የመማር ማስተማርያ ሂደት እንዳደናቀፍ ለተማሪዎችን የሚያስፈልጉ

ሃንድ ኣውቶች (handouts) የኢንስቲትዩቱ ማሽኖችን በመጠገንና በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ባሉ የፎቶ ኮፒ

ማሽኖችን እንዲባዙ ተደርጎዋል፡፡

በኢንስቲትዩቱ ውስጥ ያሉ ቋሚ እቃዎች ቁጥጥር፣ ክትትልና ድጋፍ ይረዳ ዘንድ መለያ ኮድ (ፒን ኮድ)

እንዲሰጣቸው በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት ስራው በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

4.3. የውስጥ አሰራር

ግብ 8: የተቋሙ መልካም አስተዳደር ስርዓት ከማጠናከር አንፃር የሚከተሉት ተግባራት

ተከናውኖዋል።

የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከት ከመታገል አንፃር የተጀማመሩ እንቅስቃሴዎች ቢኖሩም በቀጣይ ሊሰሩ

የሚገባቸው ነገሮች መኖራቸው ለማወቅ ተችሎዋል። ለአብነት በስራ ቦታ ያለመገኘት ፣ ትክክል ያልሆኑ

ነገሮቹ እያየህ ዝም ብሎ ማለፍና የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች መፈለግ።

የግዥ ስርዓት በህግና ተጠያቂነት ባማከለ መንገድ ይከናወን ዘንድ አብዛኛው ግዥዎች ከመንግስት ግዥ

ኤጀንሲ እንዲሆን ተደረጎዋል።

በክረምቱ የመምህራን ስልጠና በመረጃ እጥረት ለተነሱ ጥያቄዎች ለጠያቂው አካላት ማብራርያ እንዲሰጥ

ተደርገዋል።

በአዲሱ አደረጃጀት የሃላፊዎች ምደባ አሳታፊና ግልፅነት ባለው መንገድ ማስኬድ ተችሎዋል።

በዕቅድ የመምራት አካሄድ ላይ በጎ ጅማሬዎች ቢኖሩም የዳበረ ነው ማለት አይቻልም።

በየደረጃው ያሉትን ሃላፊዎች በ BSC ስልጠና የተሰጠ ሲሆን የተቀሩት ሰወስት ወራት ዕቅድ በBSC

መሰረት እንዲከልሱ ተጠይቆዋል።

ሁሉም ት/ት ቤቶች የስድስት ወር ግምገማ እንዲያካሂዱ የተደረገ ሲሆን ለግምገማዎች የተነሱት

ጥያቄዎች ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ይገኛል። በስድስት ወር ግምገማ የተነሱት ነጥቦች በአባሪ 2

ተያይዞዋል።

Page 21: 2007 Annual Report Final

20

ከተቋሙ የተማሪ ተወካዮች በተቋሙ የስድስት ወር አፈፃፀም ግምገማ የተካሄደ ሲሆን ተማሪዎች አሉብን

የሚሉዋቸውን ጥያቄዎች እንዲያነሱ የተደረገ ሲሆን ለጥያቄዎችም የሚመለከቱዋቸው አካላት ምላሻቸው

እንዲሰጡ ተደርጎዋል።

የኬሚካልና ከተማ ፕላን ተማሪዎች ለቦርዱ አባላት በመማር ማስተማር ዙርያ ያሉባቸው ችግሮች ያነሱ

ሲሆን ከሁለቱም ፕሮግራም ተማሪዎች ዝርዝር ውይይት የተካሄደ ሲሆን የከተማ ፕላን ተማሪዎች

ጥያቄን በተመለከተ የተጋነና ራሳቸው የፈጠሩት ምስል መሆኑ ለማወቅ የተቻለ ሲሆን የኬሚካል

ምህንድስና ተወካዮች ለቦርዱ የቀረቡ ጥያቄዎች የተወሰኑ ተማሪዎች የግል ጉዳይ እንጂ የት/ት ክፍሉን

ተማረዎች እንደማይገልፅ የተማሪ ተወካዮች በአፅንኦት ተናግሮዋል::

በኮምፒቲንግ ትምህርት ቤት የነበሩ ውዥንብሮችን በቦሩዱና የኢንስቲትዩቱ ማናጅመንት ባለቡት ኣሉን

የሚሉዋቸው የመልካም ኣስተዳደር ችግሮች እንዲያነሱ በተደረገው ውይይት መሰረት ይሄ የሚባል

ክፍተት እንደሌለና ይልቁንስ ራሳቸውን ምልሶ መፈተሸ እንዳለባቸው መተማመን ተደርሶዋል፡፡

ባለድርሻ አካላት በተለይም መምህራንና የተማሪ ተወካዮች በአስተዳደር ስርዓቱ እምነት እንዲኖራቸው

በተለያዩ የውሳኔ ደረጃዎች እንዲሳተፉ እየተደረገ ይገኛል።

የፈተና ወረቀት ለተማሪዎች ለማሳየት ፍቃደኛ ያልሆኑና በፈተና ወቅት በመቅረታቸው 5 መምህራን

የመጨረሻ ማስጠንቀቅያ ተሰጥቶዋቸዋል::

አንድ መምህር ሃላፊነት የጎደለው ሰራ ሰርቶ በመገኘቱ የ3 ወር ደመወዝና የመጨረሻ ማስጠንቀቅያ

ተሰጥቶታል

አግባብ የሌለው ቃላት ተጠቅሞ የተሳደበ አስተማሪ ድርጊቱ መፈፀሙ በምስክሮች በመረጋገጡ

የመጨረሻ ማስጠንቀቅያ ተሰጥቶታል::

ተማሪዎች መምህራን እንዲገመግሙ ተደርጎዋል::

ግብ 9: ጠንካራና ሁሉን ዓቀፍ ተግባራዊ የመረጃ ስርዓት ከመገንባት አንፃር የሚሰሩት ስራዎች

አብዝሃኛው በዩንቨርስቲ ደረጃ የሚከናወኑ ሲሆን በተቋማችን ደረጃ መከናወን የነበረባቸውም በተፈለገው

መልከ ማከናወን አልተቻለም። ካከናወናቸው ተግባት መካከል የሚከተሉት ማስቀመጥ ይቻላል።

የኮምፒቲንግ ት/ት ቤት የራሱ E-resorce sharing system እንዲኖረው ለማድረግ ስራዎች

ተጀምሮዋል።

የኢንስቲትዩቱ ድህረ-ገፅ ተሻሽሎ ስራ እንዲጀምር ተደርጎዋል።

የመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች መረጃ በተደራጀ መልኩ እንዲኖር ተደርገዋል።

የ4ኛ ና 5ኛ ዓመት ተማሪዎች የት/ት መረጃዎችም ከነበረው የቆየ አሰራር በአጭር ጊዜ ወደ estudent

እንዲዛወር ተደርጎዋል።

የኢንተርንሽፕና ኮስትሼሪንግ ክፍያ ወደ ተማሪዎች የባንክ ሂሳብ መክፈል በመቻሉ በተማሪዎች

የነበረውን መጉላላት በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንስ ተደርጎዋል።

Page 22: 2007 Annual Report Final

21

ተቋሙን ለማስተዋወቅ የሚያስችል ና ኢንስቲትዩቱን ፕሮፋይል የሚያሳይ ፅሑፍ ተዘጋጅቶ እንግዶች

ሲመጡ በቀላሉ መረጃ የሚገኙበት ስርዓት ተመቻችቶዋል።

በ Kansas State Univesity የምህንድስና ኮሌጅ የምርምርና ድህረ ምረቃ ሃላፊ ተቋማችን የጎበኙ ሲሆን

አብረን የምንሰራባቸው በተለይም ምርምርና የሰው ሃይል ስልጠና ውይይት መሰረት መስኮችን ለይተን

የሰጠን ሲሆን ውጤቱን እየተጠባበቅን እንገኛለን።

ተቋሙ እየሰራቸው ያሉትን ስራዎችና በጠቅላላ በአገራችን በምህንድስና መስክ እየተሰሩ ያሉትን ስራዎች

ከማስታዋወቅ አንፃር ለ Prism, the magazine of the American Society for Engineering

Education የአፍሪካ Contributing editor ተቋሙን እንዲጎበኙት ከማድርጋችን በተጨማሪ በቂ መረጃ

እንዲያገኝ ተደርጎዋል።

በጣልያን አገር ቦለኛ ዩንቨርስቲ የኢንስቲትዩቱ እያከናወናቸው ያሉት ስራዎች ለዩንቨርስቲው ማህበረሰብ

በፕረዘንተሽን መልክ የቀረበ ሲሆን አብሮ የመስራት ጅማሮዎች እየተከናወነ ይገኛል።

ክፍያዎች በተቻለ መጠን ተገልጋዮችን በማያስተጋጉል መልኩ በባንክ እንዲደረግ በተደረገው ጥረት

መሰረት አመርቂ ውጤት ለማግኘት ተችሎዋል፡፡

ግብ 10: አዲሱ የአካዳሚክ መዋቅር ሙሉ በሙሉ ማስጀመርና አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ ከማድረግ

አንፃር የሚከተሉት ተግባራት ተከናውኖዋል።

የት/ት ቤት ሃላፊዎች የምደባ ስርዓት ግልፅና አሳታፊ ይሆን ዘንድ የአካሄድ ስርዓት ወጥቶሎትና

አስመራጭ ኮሚቴዎች ተቋቁመው እንዲካሄድ ተደርገዋል።

ለተመደቡት ሃላፊዎች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎች የተሰጣቸው ሲሆን በተቋሙ አሰራርና የወደፊት

አቅጣጫ ዝርዝር ማብራርያ ተሰጥቶዋቸዋል።

ዝርዝር የክትትልና ድጋፍ ቸክሊስት የተዘጋጀ ሲሆን የስፖርቭዥን ተግባር ተከናውኖዋል። በስፖርዠን

የተገኙት ጥንካሬዎችና ድክመቶች ለየት/ት ቤቱ በfeedback መልክ ተልከዋል።

ግብ 11: የመለስ ዜናዊ ካምፓስ በ2009 ዓ/ም ለማስጀመር የሚያስችሉ ሁኔታዎች ከማመቻቸ አንፃር

የተሰሩ ስራዎች በተመለከተ

እስካሁን ጠቅላላ ዋጋቸው 1.1 ቢልዮን ብር የሆኑ 12 የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ሲሆን

ከነዚህም ውስጥ ዘጠኝ የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች በያዝነው ዓመት ስራቸው ሙሉ በሙሉ

ይጠናቀቃል። የተቀሩት ሰወስት ፕሮጀክቶች በ 2008 ዓ/ም መጨረሻ ላይ ይጠናቀቃሉ ተብሎ

ይጠበቃል።

በ2007 ዓ/ም ዋጋቸው 1.2 ቢልዮን ብር የሚሆኑ 11 የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች እንዲጀምሩ ቢጠበቅም

ካለው ከፍተኛ የበጀት እጥረት እስካሁን መጀመር አልተቻለም። በያዝነው ዓመት ፕሮጀክቶችን

ለማስጀመር 360 ሚሊዮን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን የተቀረው በ2008 ዓ/ም የሚከፈል ይሆናል።

(ዝርዝር ሪፖርት በ አባሪ 1 ይመልከቱ)

Page 23: 2007 Annual Report Final

22

4.4. መማርና ዕድገት

ግብ 7: የትምህርት የልማት ስራዊት ግንባታ አጠናክሮ ከማስቀጠል አካያ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት

ተግባራት ማከናወን ተችሎዋል።

ከ 2006 በጀት ዓመት ጀምሮ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ቁልፍ ተግባር የትምህርት ልማተ ሰራዊት ግንባታ

መሆኑን ይታወቃል:: ከዚህ አንፃር የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስትዩት-መቐለ ይህንን ተግባር ወደ መሬት በማውረድ

ለስኬታማነቱ እየተጋ ይገኛል:: ይህንን ተከትሎ ባለፈው ዓመት የኢንስትዩታችን የመንግስት ክንፍ ማለትም

መምህራንና የአስተዳደር ስራተኞች እዲሁም የህዝብ ክንፍ ተማሪዎች በ1ለ 5 እና በቡድን በማደራጀት ወደ

ተግባር በመግባት የመማር ማሰተማር ሂደት፣ የጥናትና ምርምር አንዲሁም በመልካም አሰተዳደር ዙርያ

በመወያየት ባጠቃላይ በኢንስቲትዩታችን ሁለንታዊ እንቅስቃሴ አወንታዊ የሆነ ውጤት ማስገኘት ተችለዋል::

የትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታ አንዴ ተጀምሮ የሚያበቃ ተግባር ባለመሆኑ ይልቅ በዘላቂነት እየተጠናቀረ

የሚሄድ ከመሆኑም ባሻገር ኢንስትዩታችን በ2007 በጀት ዓመት የቀጠራቸው አዳዲስ ሰራተኞች እና የተቀበላቸው

አዲስ ተማሪዎች ተደራጅተው ወደ ተግባር እዲገቡ ከፍተኛ ርብርብ ተደርገዋል:: ስለሆነም ባለፈው በጀት ዓመት

የተደራጁትንም ሆነ በዚህ በጀት ዓመት የተጨመሩትንም የየራሳቸው በሳምንት አንድ ቀን መደበኛ የሆነ

የመሰብሰብያ ቀን በመወሰን ወደ ተግባር የገቡ ሲሆን የሚወያዩባቸው ነጥቦችንም በቃለ ጉባኤ የመያዝ ባህል

አንዲኖር እንደ አቅጣጫ ተይዞ በመሰራት ላይ ይገኛል::

የመንግስት ክንፍ አደረጃጀት

የመንግስት ክንፍ የመምህራን እና የአስተዳደር ስራተኞች የሚያካትት ሲሆን በ2007 በጀት ዓመት በኢኒስቲዩታችን

መምህራን እና አስተዳደር ስራተኞች አደረጃጀት እንደሚከተለው ይገለፃል::

ሀ. የመምህራን አደረጃጀት

የመምህራን ስራተኞች አደረጃጀት ትምህርት ቤቶችንና ትምህርት ክፍሎች መሰረት ባደረገ መልኩ በስድስት

የልማት ቡድኞችና በ 45 የ1ለ5 ኔትወርኮች የተዋቀረ ነው:: ሁሉም ኔትዎርኮች በየሳምንቱ እየተገናኙ ውይይት

የሚያካሂዱበት ስርዓት ተዘጋጅቶዋል::

ሰንጠረዠ 1 የመምህራን የልማት ሰራዊት አደረጃጀተ ተ.ቁ ት/ት ቤት (የልማት ብድን ) ጠቅላ ብዛት 1ለ5 የኔትወርክ ብዛት

1 ስነ ህንፃና ከተማ ዕቅድ 57 8

2 ሲቪል ምህንድስና 78 11

3 ኬሚካል ምህንድስና 13 2

4 ኮምፒዩቲንግ 48 8

5 ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ምህንድስና 34 5

6 ሜካኒካልና አንዳስትሪያል ምህንድስና 76 11

ጠቅላላ 306 45

Page 24: 2007 Annual Report Final

23

ከላይ የተመለከተው አደረጃጀት በመጠቀም የመማር ማሰተማር ሂደት ጥራቱን የጠበቀ የትምህርት አሰጣጥና

የግምገማ ስርዓት ለመተግበር ተችሎዋል:: በተጨማሪ መምህራን በምርምር የመሳተፍ ባህላቸው እንዳብርና

ከመቸውም በበለጠ ሁኔታ ብዛት ያለው ፕሮፖዛል መፃፍ ችለዋል:: ሆኖም አሁንም ቢሆን በዚህ ዙርያ የግልና

የኔትዎርክ ዕቅድ ያለማዘጋጀት፣ የስብሰባ ጊዜ መቆራረጥ፣ የመንግስትና የህዝን ክንፍ ተቀናጅቶ በመሄድና ደረጃ

የመስጠት ክፍተቶች አሉ።

ለ. የአስተዳደር ስራተኞች አደረጃጀት

በአስተዳደር ስራተኞች ስር 13 ኔትዎርኮች ና 2 የልማት ቡድኖች ሲኖሩ (ለዝርዝር አደረጃጀትሰንጠረዠ 2 ይመልከቱ)

የሚከተሉት ተግባራት በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡

በትምህርት ልማት ሰራዊት የኔትዎርክና የልማት ቡዱን የመሰብሰብያ ቀንና ስዓት መሰረት በማድረግ

ስራቸውን እየገመገሙ ይገኛሉ፡፡

ሰራተኞችን ስራቸውን መሰረት ያደረገ ግምገማ፣ ክትትልና ቁጥጥር ስራዎችንና ለስራ ያለ ተነሳሽነትና

ቁርጠኝነት ሁኔታዎችን ይታያሉ፡፡

ሰራተኞችን በኣሰራር ለውጡ ያላቸው የኣመለካከት፣ ኣስተሳሰብና ግንዛቤ እየተሻሻለ ነው፡፡

የሙስናና ክራይ ሰብሳቢነት ኣስተሳሰብ ከምንጩ ለማድረቅ የኔትዎርኩ ኣባሎች ራሳቸው ከዚህ ኣስተሳሰብ

በማራቅ እንዲሁም በሌሎች ሰራተኞች እንዳይታይ ስራ መሰረት ያደረግ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋሉ፡፡

የሰራተኞችን የስራ ሁኔታ፣ የስራ ስዓት ማክበር፣ ለሰራተኞችን የግልጋሎት ኣሰጣጥ፣ የግዢ ማጕላላት መቀነስና

ሌሎች ተዛማጅ ግምገማዎችን ያካሂዳል፡፡

እያንዳንዱ የስራ ክፍል በትምህርት ልማት ሰራዊት የሚደረጉ ስብሰባዎችንና ሌሎች ተዛማጅ ነገሮችን እንደ

መልካም ተሞክሮ ይጠቅሙ ዘንድ የየራሳቸውን ፎልደር ከፍተው ቃለ-ጉባኤዎችንና ሌሎችን እንዲያዘጋጁ ትእዛዝ

ተሰጥቶዋል፡፡

ለስራችን ዕንቅፋትና ማጉላላት የሚፈጥሩ ሁኔታዎችን የመለየት፣ ምንጫቸውን የመፈልግና መፍተሔ የማፈላለግ

ስራዎችን እየተሰሩ ናቸው፡፡

በሰራተኞች ውስጥ የስራ ጫናዎችን ለመቅረፍ ይረዳ ዘንድ የመተጋገዝና የመረዳዳት መንፈስ እየፈጠረ ነው፡፡

ሰንጠረዠ 2 የአስተዳደር ስራተኞች የልማት ሰራዊት አደረጃጀት

ተ.ቁ የስራ ከፍል የኔትዎርክ ብዛት የልማት ቡድን

1 የግዥና ንብረት ኣስተዳደር 2

1 2 የፋይናንስና በጀት 2

3 የኣድሚኒስትሬቲቭ ኣሲስታንት 2

3 የሰው ሃይል ስራ ኣመራር 1

1

4 የፀሓፊዎችና ዳታ ኢንኮደር 2

5 የተላላኪዎች ኔትዎርክ 2

6 የሹፌሮች 1

7 የፎቶ ኮፒ ሰራተኞች 1

ጠቅላላ 13 2

Page 25: 2007 Annual Report Final

24

ሐ. የተማሪዎች አደረጃጀት

የህዝብ ክፍል የሆነውን የተማሪዎች አደረጃጀት ስንመለከት ደግሞ እያንዳንዱ ተምህርት ቤት እና ትምህርት ክፍል

በልማት ሰራዊት ደረጃ ተዋቅረዋል:: እያንዳንዱ ሴክሽኖች (ክፍል) ደግሞ በልማት ቡድን ደረጃ በማዋቀር

በስራቸው የሚገኙትን ተማሪዎች በ1ለ5 የተደራጁ ኔትዎርኮችን ያቀፉ ናቸው:: በዚህም መሰረት በኢኒስቲትዩታችን

ባጠቃላይ ሰድስት የልማት ሰራዊት ያሉት ሲሆን እነዚህም በ151 ብድኖችና በ1445 የ1ለ5 ኔትዎርኮችን የተዋቀረ

ነው::

ሰንጠረዠ 3 ተማሪዎች የልማት ሰራዊት አደረጃጀት

ተ.ቁ ት/ት ቤት (የልማት ብድን ) ጠቅላ ብዛት 1ለ5 የኔትወርክ

ብዛት የልማት ብዱን ብዛት

1 ስነ ህንፃና ከተማ ዕቅድ 475 85 10

2 ሲቪል ምህንድስና 2799 490 50

3 ኬሚካል ምህንድስና 464 80 10

4 ኮምፒዩቲንግ 1017 154 25

5 ኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ምህንድስና 1627 232 20

6 ሜካኒካልና ኢንዱስትሪያል ምህንድስና 2021 404 36

ጠቅላላ ድምር 8005 1445 151

ተማሪዎች በትምህርት ልማት ሰራዊት በመደራጀታቸው እርስ በራሳቸው የመማማር ባህል እያካበቱ በኔትወርኮች

መካከልም የውድድር መንፈስ እያደበሩ ይገኛሉ:: ከዚህም ባሻገር የቤት ስራዎችና ፕሮጀክቶች በዚህ አደረጃጀት

መስጠት በመጀመሩ ምክንያት ተማሪዎች በጋራ የመስራት (Team Work) ብቃት እየጎለበቱ እንደሚሄድ

ይታመናል::

የተቋሙ የተማሪዎች ልማት ፎሮሞ ግምገማ የተካሄደ ሲሆን በተማሪ ኔትዎርክና ልማት ቡድን ያሉትን ችግሮች

ለመለየት ተችሎዋል።

መ. መልካም ተሞክሮዎች

የትምህርት ልማት ሰራዊት ንቅናቄ ሳምንት በኮምፒትንግ ትምህርት ቤት እንደ ባህል በየመንፈቅ ዓመት

በማካሄድ አዳዲስ መምህራንና ተማሪዎች በሰራዊት ግንባታ ዙርያ መሰረታዊ የሆኑ ግንዛቤ እንዲኖራቸው

እየተደረገ ነው::

በየደረጃው የሚገኙትን የትምህርት ሰራዊት አደረጃጀት በመደበኛና ቀጣይነት ያለው የመገምገምያ ስርዓት

በመዘርጋቱ በየመንፈቅ ዓመት የሰራዊት ግንባታው ቁመና መገምገም ተችሎዋል::

ለተማሪ የሚሰጡ የመመረቅያ የቤት ስራና ፕሮጀክቶች 1ለ5 አደረጃጀት መሰረት ያደረገ በመሆኑ

ተማሪዎች የመተጋገዝና ሓሳባቸውና ዕውቀታቸውን የሚለዋወጡበት መድረክ ተፈጥሮዋል::

Page 26: 2007 Annual Report Final

25

በየደረጃው ያለው የሰራዊቱ አደረጃጀት በራሱ የመሰብሰብያ ቀን በመወሰን ወደ ተግባር መግባቱ

ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮዋል::

ሰ. ያልተሻገርናቸው ፈተናዎች/ተግባራቶች/

የትምህርት ልማት ሳዊት አደረጃጀት በአጠቃላይ የትምህርት ጥራት ከማረጋገጥ አኳያ እና በተማሪዎች

ውጤት ላይ ያለውን አወንታዊ ድርሻ መተንተን አለመቻሉ::

ከመደበኛው የክፍል ውስጥ ትምህርት ባለፈ የትምህርት ልማት ሰራዊት አደረጃጀትን መሰረት ባደረገ

አሰልጣኙ (አስተማሪው) ለተማሪው ቀጥተኛ የሆነ የድጋፍና ክትትል መስጫ ስርዓት አለመዘርጋቱ::

የአብዛኛው የ1ለ5 አደረጃጀት ደረጃ በዕቅድ ያለመመራትና የትምህርት ልማት ሰራዊት አደረጃጀት እንደ

ተጨማሪ ስራ መቁጠር::

በትምህርት ሰራዊት ቡድንና ኔትወርክ ደረጃ የመገምገምያ ስርዓቱ ተግባራዊ መሆን ቢችልም በ1ለ5

አደረጃጀት ውስጥ ያሉት አባላት በተናጠል መገምገም አለመቻሉ::

በተወሰኑ ትምህርት ቤቶች ለአደረጃጀቱ ትኩረት ሰጥቶ ዓላማውን ተገንዝቦ በመተግበር ረገድ ውሱኑነት

መኖሩን መገንዘብ ተችሎዋል:: በዚህም ምክንያት አምና ከነበረባቸው አፈፃፀም የመውረድ አዝማምያ

ታይቶባቸዋል::

በየደረጃው ያሉ የልማት ቡዱኖች፣ ኔትዎርኮችንና ግለ ሰቦችን የሂስና ግለ ሂስ ሁኔታ በተጠናከረ ደረጃ

አለመዳበሩ፡፡

ግብ 12: የመምህራንና አስተዳደር ስራተኞች ዓቅም ግንባታ ስራዎች ከማጠናከር አንፃር ከዚህ በታች

የተዘረዘሩት ተግባራት ማከናወን ተችሎዋል።

አዲስ የተቀጠሩ መምህራን የ3 ቀን የማስተማር ዘዴ ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጎዋል።

ከ 20 በላይ መምህራን የሁለተኛ ዲግሪያቸው እንዲጀምሩ ተደርጎዋል።

ት/ት ቤቶች የመምህራን ልማት ዕቅድ እንዲዘጋጅ አቅጣጫ ተሰጥቶዋል።

ከፌደራል ግዥ አጀንሲ በሚመጡ ባለሞያዎች ለግዥ ሂደትና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ዙርያ ለግዥ

ባለሞያዎች፣ ጨረታ ኮሚቴ፣ የግዥ አፅዳቂ ኮሚቴና ሌሎች የሚመለከታቸው ሃላፊዎች ስልጠና

እንዲሰጥ ተደርጎዋል።

በድህረ - ምረቃ ፕሮግራም አስተማሪነትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎችና ልምድ ሊያበረክቱ የሚችሉ 4

የውጭ መምህራን መቅጠር ተችሎዋል።

የተማሪዎች ለአንድ መምህር ሬሽዮ 1:29 (307:8721) ለማድረስ ተችሎዋል።

ሁለት የዩንቨርሲቲያችን ሰራተኞች በስትራተጂክ ማነጅመንት ና ፕላኒግ በ ደብረዘይት እንዲሰለጥኑ

ተደርጎዋል::

አራት የአስተዳደር ሰራተኞች በሰው ሀይል፣ በፋይናንስ፣ በጀትና በዘመናዊ ረከርድ አያያዝ ዙርያ በ

ደብረዘይት እንዲሰለጥኑ ተደርጎዋል::

Page 27: 2007 Annual Report Final

26

አራት የአስተዳደር ሰራተኞች ምረቃ ፕሮግራም እየተማሩ ይገኛሉ::

ዩንቨርሲቲያችን የ ISO 9001: 2008 የጥራት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ለማግኘት በያዝነው ዕቅድ መሰረት

የተለያዩ አካላት ስልጠናውን እንዲወስዱ የተደረገ ሲሆን ከተቋማችን 7 ሰራተኞች የ 9 ቀን ስልጠና

እንዲወስዱ ተደርጎዋል።

የBSC ዕቅድና ሪፖርት እስካሁን በኢንስቲትዩት ደረጃ ሲሆን በት/ት ቤቶች፣ ቸይሮችና ግለሰብ ደረጃ

መሰራት እንዳለበት የሚታወቅ ቢሆንም የሚመለከታቸው አካላት ስልጠና ባለመውሰዳቸው እስካሁን

ሳይፈፀም ቆይቶዋል። ይህንን ችግር ለመፍታት ይረዳን ዘንድ በመጋቢት ወር በሁለት ዙር ከ50 በላይ

በተቋሙ በተለያዩ ሃላፊነት ያሉ አካላት ስልጠናው እንዲወስዱ የተደረገ ሲሆን የ BSC ዕቅድ ዝግጅት

እንዲጀምሩ መመርያ ተሰጥቶዋል።

የ CISCO አካዳሚ ለማጠናከር 3 መምህራን በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሄደው እንዲሰለጥኑ አስፈላጊውን

ዝግጅት ተጠናቅቆዋል::

21 /ሃያ አንድ/ ሰራተኞች አጭር የኮምፒተር ስልጠና ወስዷል::

ሰራተኞች ፕላኒግ በተመለከተ አጭር ስልጠና ወስዷል::

1 ሰራተኛ በሰው ሃይል ስራ አመራር አጭር ስልጠና ወስዷል::

1 ሰራተኛ ፋይናንስ በተመለከተ አጭር ስልጠና ወስዷል::

4 ሰራተኞች ሞደረን ሪከርድ ማናጅመንት አጭር ስልጠና ወስዷል::

ለፋይናንስና ንብረት አስተዳደር የሞያ ስልጠና ተሰጥቷል::

አራት /4/ የአስተዳደር ሰራተኞች በክረምት የድህረ ምረቃ ትምህርት በመቐለ ዩኒቨርሲቲ እየተማሩ

ናቸው::

አንድ የበጀት ሰራተኛ በኣዲስ አበባ ለአምስት ቀን በበጀት ዙርያ እንዲሰለጥን ተደርዋል፡፡

የሰራተኞች የአመለካከት ለውጥና የግንዛቤ ማስጨበጫ በማምጣት የተደረጉ የመንግስት ፖሊሲዎችና

ስትራቴጂ ስልጠና በዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለሁሉም ሰራተኞች ተስጥቷል::

የኢንስቲትዩቱ ፀሓፊዎች፣ ዳታ ኢንኮደርና አድሚኒስትሬቲቭ ሰራተኛች በኣድቫንስድ ኤክስኤል

እንዲሰለጥኑ ተደርጎዋል፡፡

Page 28: 2007 Annual Report Final

27

የተቋሙ የስድስት ወር ኣፈፃፀም በውጤት ተኮር (BSC) ምዘና መሰረት

የእይታ

መሰክ የስድስት ወር ግቦችና ተግባራት ክብደት

የአፈፃፀም

መለኪያዎች

የስድስት ወር ክንውን

ዕቅድ ክንውን ንፅፅር %

I. ተገልጋይ/

ደንበኛ

1. ለልማታችን ኣጋዥ የሆኑ የቅድመና ድህረ ምረቃ

ፕሮግራሞች ማስፋፋት፣ደረጃቸው ጠብቀው

የሚሰጡበት ስርዓት መዘርጋትና ያሉትንም ማጠናከር

4

1.1.ቢያንስ ኣንድ አዲስ የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞ

መክፈት ቁጥር 1 1 100

1.2 ላሉትም ሆነ ለአዲሶች ፕሮግራሞች አስፈላጊ

የሆኑ የላባራቶሪ ግብአቶች እንዲኖሩዋቸው ማድረግ መቶኛ 20 10 50

1.3 በቀጣይ ለሚከፈቱ ፕሮግራሞች የፍላጎት ጥናት

ማካሄድ ቁጥር 1 4 100

1.4.የጥራት ማረጋገጫ ማኑዋሎችና ቼክሊስቶች

ማዘጋጀ ቁጥር 3 3 100

1.5.ፈተናዎች ስታንዳርዳቸው የጠበቁ እንዲሆኑ

ማድረግ መቶኛ 20 5 25

1.6 የመማር ማስተማር ስርዓቱን በተሻለ ደረጃ

ሊያስኬዱ የሚያስችሉ የተለያዩ ስርዓቶች መዘርጋት ቁጥር 1 1 100

1.7.ለመማር ማስተማር፣ ምርምርና ማህበረሰብ

ኣገልግሎት የሚያስፈልጉ ግብኣቶች በግዜው ማቅረብ መቶኛ 20 15 75

1.8.ደረጃቸው የጠበቁ የመማርያ ሞጁሎች እንዲዘጋጁ

ማድረግ ቁጥር 2 1.5 75

2. የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነትና ፍትሓዊነት

ማረጋገጥ 5

2.1 የቲቶርያልና ሌሎች ድጋፎች ተጠናክረው

እንዲፈፀሙ ማድረግ መቶኛ 10 10 100

2.2 ለሴቶች፣ ለአካል ጉዳተኞችና ከታዳጊ ክልሎች

ለሚመጡ ተማሪዎች የሚደረገውን ማበረታቻ

ማጠናከር

ቁጥር 40 162 100

2.3.ሴቶችን በተለያዩ ስራ ክፍሎች እንዲቀጠሩ

ማበረታት በቁጥር 18 22 100

Page 29: 2007 Annual Report Final

28

2.4. ለሴቶችን የተለያዩ ስልጠናዎች ማዘጋጀት ቁጥር 1 3 100

2.5.ሴቶችን ወደ ሓላፊነት እንዲመጡ ማድረግ ቁጥር 3 2 67

3. የኢንዳስትሪ ዩኒቨርሲቲ ትስስርና የቴክኖሎጂ

ሽግግር ሰራዎች ወደ ላቀ ደረጃ ሊያሸጋግሩ የሚችሉ

ስራዎች ማከናወን

6

3.1 ከባለድርሻ አካላት ጋር በመወያየት የሚሸጋገሩ

ቴክኖሎጂዎችን መለየት ቁጥር 10 8 80

3.2 በከተማችን ያሉ የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት

የእውቀትና የክህሎት ደረጃ የዳሰሰ ጥናት ማካሄድ ቁጥር 1 0 0

3.3 የቴክኖሎጂ ሽግግር ካውንስል ማቋቋም ቁጥር 1 .2 20

3.4 ለተማሪዎችና ለሰራተኞች የተለያዩ

የኢንተርፕሪነርሽፕ ስልጠናዎችን እንዲሰጡ ማድረግ ቁጥር 1 1 100

3.5 የቴክኖሎጂ ፖርክ እንዲቋቋም ኣስፈላጊውን

ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ቁጥር 1 0.7 70

4. በኣገራዊ የልማት ፍላጎት ላይ የተመሰረተ

የምርምርና ማህበረሰብ ኣገልግሎት ስራዎች

በዓይነትና በጥራት ማሳደግ

5

4.1.በተለዩ የብቃት ሞያዎችን ስራ የሚጀምርበት

ሁኔታ ማመቻቸት መቶኛ 30 15 50

4.2 ምርምሮች በተቋሙ የምርምር መስኮች

ተቃኝተው እንዲካሄዱ ማድረግ መቶኛ 20 20 100

4.3.ዓለም ኣቀፋዊና ኣገራዊ ግንኙነቶችን ማስፋፈት ቁጥር 3 3 100

4.4. በተለያዩ ርዕሶች ምርምር ማካሄድ ቁጥር 26 23 88

4.5.የምርምር ስራዎችን ሂደታቸው የሚያፋጥን ስራ

መስራት መቶኛ 0.5 0.5 100

4.6. አመታዊ የምርምር ግምገማ አውደ ጥናት

ማካሄድ ቁጥር 1 1 100

4.7. የተለያዩ የምርምር ውጤቶች ህትመት

ማበረታትና ማሳተም ቁጥር 6 2 33

4.8. የተለያዩ የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች

ማከናወን ቁጥር 3 4 100

4.9. የማማከር አገልግሎት ስራዎች ተጠናክረው

እንዲቀጥሉ ማድረግ መቶኛ 20 20 100

Page 30: 2007 Annual Report Final

29

4.10.ከኢንዳስትሪዎች በምርምርና ማህበረሰብ

ኣገልግሎት ዙርያ ውይይት ማድረግ ቁጥር 1 0.5 50

II. ፋይናንስ

/በጅት

5. የውስጥ ገቢ በዓይነትና በመጠን ማሳደግ 8

5.1.ፕሮዳክሽን ማእከሉ ተጠናክሮ የሚሰራበት

መንገድ ማመቻቸት መቶኛ 10 10 100

5.2. በማታና በክረምት መርሃግብር የድህረ-ምረቃ

ፕሮግራሞች ማስፋፋት ቁጥር 3 3 100

5.3.የውስጥ ገቢ በጥራትና በዓይነት ሊያሳድግ

የሚችል የኣክሪዲቴሽንና ሰርቲፊኬሽን ስራዎች

መስራት

ቁጥር 3 0 0

5.4.ሁሉም የኢንስቲትዩቱ ኣደረጃጀቶች የውስጥ ገቢ

ምንጭ የሚያሳድጉበት መንገድ ማመቻቸት መቶኛ 20 4 20

5.5 ወጥነት ያለው የውስጥ ገቢ ማመንጫ አሰራሮች

መዘርጋት ቁጥር 1 0.3 30

5.6.በኢንስቲትዩቱ ወጥነት ያለው የውስጥ ገቢ

ኣጠቃቀም ስርዓትና መመርያዎች ማዘጋጀት ቁጥር 1 0.5 50

6. የበጀትና ሌሎች ንብረቶች ላይ ተገቢ ምደባና

ኣጠቃቀም ማዳበር 7

6.1.ኢንስቲትዩቱ በፋይናንስና የግዥ ኣሰራር የነበሩ

ሁኔታዎች በውስጥ ኦዲተር ኦዲት ማድረግ ቁጥር 1 1 100

6.2. የውስጥ ኦዲት ሪፖርት መሰረት በማድረግ

በግድፈቶች ማስተካኪያ ማድረግ ቁጥር 1 1 100

6.3. በፋይናንስ፣ በበጀት ዝግጅትና አጠቃቀም፣ ግዥ

ሂደትና ንብረት አስተዳደር ዙርያ ስልጠና መስጠት ቁጥር 3 3 100

6.4. የግዥ ስርዓት በህግና ተጠያቂነት ባማከለ

ማከናወን መቶኛ 10 10 100

6.5. የተባላሹ ንብረቶች ሁኔታ ለይቶ የጥገናና

የማስወገድ እርምጃ መውሰድ መቶኛ 20 10 50

6.6.በግዥና ንብረት ኣስተዳደርና በጀትና ፋይናንስ

ኣሰራር ስርዓትን ሊያቀላጥፉ የሚችሉ መመርያዎችና

ኣውቶሜሽን ስራዎችን መስራት

ቁጥር 2 1.5 75

6.7.ለሁሉም ሰራተኞች በንብረት ኣጠቃቀም ዙርያ

ግንዛቤ መፍጠር መቶኛ 30 20 67

Page 31: 2007 Annual Report Final

30

III. የውስጥ

አሰራር

8. የተቋሙ መልካም ኣስተዳደር ስርዓት ማጠናከር 10

8.1. በዩንቨርስቲው የተለያዩ አካላት በኢንስቲትዩቱ

የአስተዳደር ነፃነት እንዲሰርፅ ማድረግ መቶኛ 5 0 0

8.2.ፍትሓዊነት፣ ግልፅነትና ተጠያቂነት የሚያረጋግጥ

ኣሰራር መዘርጋት መቶኛ 5 5 50

8.3. መምህራንና የትምህርት ጥራት ማዕከል ያደረገ

የአስተዳደር ስርዓት መዘርጋት መቶኛ 12 10 83

8.4. በዕቅድ የመመራት ባህል እንዲጎለብት ማድረግ መቶኛ 24 14 58

8.5. የባለድርሻ አካላት በአስተዳደር ስርዓቱ እምነት

እንዲኖራቸው ማድረግ መቶኛ 13 10 77

8.6. በአመት ሁለቴ የመምህራን፡ ድጋፍ ሰጪ

ሰራተኞችና ተማሪዎች ጠቅላላ ስብሰባ ማካሄድ

በየደረጃው ያለውን አመራር አቅም መገንባት

ቁጥር 1 1 100

8.7.በኢንስቲትዩቱ ማንኛውም ቅሬታ

የሚስተናገድበት ስርዓት መዘርጋት መቶኛ 5 5 100

8.8.የካይዘን አሰራር በኢንስቲትዩት እንዲተገበር

ማድረግ መቶኛ 10 0 0

8.9. BSC ስትራቴጂክ ፕላኒግ ስርዓት በሁሉም የስራ

ክፍሎች ተግባራዊ እንዲደረግ ማድረግ መቶኛ 40 20 50

8.10. የኪራይ ስብሳብነት ኣስተሳሰብና ኣመለካከት

መለየትና በፅናት መታገል መቶኛ 15 10 66

8.11.ስራን መሰረት ያደረገ የማትግያ ስርዓት መዘርጋት ቁጥር 1 0 0

9. ጠንካራና ሁሉን ዓቀፍ ተቋማዊ የመረጃ ስርዓት

መገንባት 7

9.1 የሽቦ አልባ የኢንቴርኔት አገልግሎት መዘርጋት መቶኛ 5 0 0

9.2 የኢ-ለርኒግ መማርያ ላብራቶሪ ጥራትና ብዛት

ባለው መልኩ ማደራጃት ቁጥር 1 0 0

9.3. የፋይናንስ፣ ግዥና፣ የሰው ሃብት አስተዳደር

ስራዎቻችን በአውቶሜሽን ታግዘው እንዲሰሩ

ማድረግ

ቁጥር 2 1 50

9.4. ጠንካራ የመረጃ አያያዝ ስርዓት እንዲኖር

ማድረግ መቶኛ 14 12 85

9.5. የተቋሙ ድህረ ገፅ ማሻሻል መቶኛ 4 4 100

Page 32: 2007 Annual Report Final

31

9.6. ተቋሙ የራሱ የህዝብ ግንኝነት ቢሮ እንዲኖረው

ማድረግ ቁጥር 0.5 0.5 100

9.7. የመረጃ ፋሰቱ ፈጣንና ግልፅነት የተሞላበት

ማድረግ መቶኛ 13 12 92

9.8 የተቋሙ አለም አቀፍ ግንኙነት ላይ አበይት ስራዎች

ማከናወን መቶኛ 10 10 100

10. ኣዲሱ የኣካዳሚክ መዋቅር ሙሉ በሙሉ

ማስጀመርና ኣስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ 3

10.1.ብቃት ያላቸው ኃላፊዎች በመዋቅሩ መሰረት

እንዲመደቡ ማድረግ መቶኛ 80 60 75

10.2.የተመደቡ ኣዳዲስ ኃላፊዎች የኣቅም ግንባታ

ስልጠናዎች መስጠት ቁጥር 2 2 100

10.3.መዋቅሩ መሰረት ያደረገ የኣፈፃፀም ክትትልና

ድጋፍ ማድረግ መቶኛ 70 60 85

11..አዲሱ ካምፓስ በ 2009 ዓ/ም ስራ ለማስጀመር

የሚያስችሉ ሁኔታዎች ማመቻቸት 3

11.1.የግንባታ ስራዎችን መከታተልና ሁኔታዎች

ማመቻቸት መቶኛ 30 30 100

11.2.የሚያስፈልጉ ግብኣቶችን ማዘጋጀት መቶኛ 50 30 60

11.3.በኢንስቲትዩቱ ውስጥ ያሉ የመማር ማስተማርያ

ግብኣቶች ለማንቀሳቀስ ዝግጅት ማድረግ መቶኛ 30 0 0

IV.

መማማርና

ዕድገት

7. የትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታ 12

7.1.ሁሉም ሰራተኞች በትምህርት ልማት ሰራዊት ኣደረጃጀት መሰረት ስራውን ማስኬድ

መቶኛ 20 15 75

7.2. የአንድ ለአምስት የተማሪዎች አደረጃጀት አፈፃፀም በየጊዜው መገምገምና በዕንቅፋቶች ዙርያ እገዛ ማድረግ

ቁጥር 1 0.6 60

7.3.ሁሉም ኣደረጃጀቶች ባወጡት የግዜ ሰሌዳና ዕቅድ መሰረት ስራውን ማስፈፀም

መቶኛ 20 15 75

7.4. በትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታ አስፈላጊነት የአመለካከት ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችንና ግምገማዎች ማካሄድ

ቁጥር 1 1 100

7.5.የትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታ ኣደረጃጀቶች ኣፈፃፀም በየግዜው መገምገምና በዕንቅፋቶች ላይ እገዛ ማድረግ

መቶኛ 20 15 75

Page 33: 2007 Annual Report Final

32

12..የመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ዓቅም

ግንባታ ስራዎች ማጠናከር 20

12.1.በየደረጃው ላሉ የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች

የተለያዩ ኣጫጭር ስልጠናዎች ማዘጋጀት ቁጥር 8 8 100

12.2. ለአዳዲስ መምህራን የማስተማር ዘዴ ስልጠና

እንዲወስዱ ማድረግ ቁጥር 2 2 100

12.3. የተማሪዎች ለአንድ መምህር ሬሽዮ ከ 1፡30

በታች ማውረድ መቶኛ 160 160 100

12.4. የሰው ሃብት ልማት ዕቅድ ተዘጋጅቶ እንዲፀድቅ

ማድረግ ቁጥር 1 0.2 20

12.5. በሰው ሃብት ልማት ዕቅድ መሰረት መምህራን

በሁለተኛ ዲግሪና ከዛ በላይ እንዲሰለጥኑ ማድረግ ቁጥር 17 21 100

12.6.የኤች ኣይቪ ኤድስና ሌሎች ሱሶች ከሁሉም

የተቋማችን የስራ ሂደት ጋር በማያያዝ የኣመለካከት

ለውጥ ማምጣት

መቶኛ 20 0 0

12.7. ለመማር ማስተማር ስርዓት አጋዥ የሆኑ

የልምድ ልውውጦች ማድረግ ቁጥር 2 1 50

12.8. ለቴክኖሎጂ ሽግግርና ለመማር ማስተማር

ጥራት አጋዥ የሆኑ የውጭ ባለሞያዎች መቅጠር ቁጥር 9 6 67

Page 34: 2007 Annual Report Final

33

4. የፋይናንስ ኣፈፃፀም

የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት-መቐለ

የ2007 ዓ.ም በጀት ዓመት የመደበኛና ካፒታል የፋይናንስ ኣፈፃፀም ሪፖርት

(ከሓምሌ 1, 2006 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30, 2007 ዓ.ም)

የበጀት ኮድ

የበጀት መግለጫ ጠቅላላ ለዓመቱ የተመደበ በጀት

ጠቅላላ የበጀት ዓመቱ ወጪ ከወጪ ቀሪ ፐርሰንት

I የካፒታል በጀት

6115

ለውጭ የኮንትራት ሰራተኞች ምንዳ 6500000 9156058.13 -2656058.13 -40.86

6124 ለውጭ ዜጎች አበል ክፍያ 400000 34202.69 365797.31 91.45

6232 ለውጭ ዜጎች ትራንስፖርት ክፍያ 500000 487423.33 12576.67 2.52

6313 ለፕላንት& ማሽነሪና ለመሳርያ መግ¸

11550000 3188128.44 8361871.56 72.40

6323 ለመኖርያ ያልሆኑ ህንፃዎች ግንባታ 0 0 0

ንኡስ ድምር 18950000 12865812.6 6084187.41 32.11

II የመደበኛ በጀት

6111 ለቋሚ ሰራተኞች ደመወዝ 17640004.8 33639719.86 -15999715.06 -90.70

6113 ለኮንትራት ሰራተኞች ምንዳ 0 0 0

6116 ለሰራተኞች የሚደረጉ የተለያዩ ክፍያዎች 0 12584016.8 -12584016.8

6121 ለቋሚ ሰራተኞች ኣበል 270399.96 4175776.66 -3905376.7 -1444.30

6131 ለቋሚ ሰራተኞች ጡረታ መዋጮ 1764000.48 3718325.31 -1954324.83 -110.79

6211 ለደንብ ልብስ 0 0 0

6212 ለኣላቂ የቢሮ ዕቃዎች 646798.12 623708.59 23089.53 3.57

6213 ለህትመት 920678.11 53641.18 867036.93 94.17

6215 ለኣላቂ የትምህርት ዕቃዎች 4077546.9 2043886.78 2033660.12 49.87

6216 ለምግብ 0 7563090 -7563090

6218 ለሌሎች ኣላቂ ዕቃዎች 81468.47 87315.08 -5846.61 -7.18

6219 ለተለያዩ መሳርያዎችና መፃህፍት 396551.64 17246.83 379304.81 95.65

6231 ለውሎ አበል 596400.14 8842284.78 -8245884.64 -1382.61

6232 ለትራንስፖርት ክፍያ 686898.15 1363636.29 -676738.14 -98.52

6233 ለመስተንግዶ 136000 288566.69 -152566.69 -112.18

6243 ለፕላንት& ለማሽነሪና ለመሳርያ እድሳትና ጥገና

212048.19 133124.17 78924.02 37.22

6244 ለህንፃና ለቁሳቁስና ለተገጣጣሚዎች እድሳትና ጥገና 0 3063.13 -3063.13

6252 ለኪራይ 488843.33 344289.39 144553.94 29.57

Page 35: 2007 Annual Report Final

34

6271 ለኣገር ውስጥ ስልጠና 158281.6 73174.95 85106.65 53.77

6313 ለፕላንት& ማሽነሪና ለመሳርያ መግዣ

1084961.66 778342.71 306618.95 28.26

6412 ለተቋሞች እና ድርጅቶች እርዳታና መዋጮና ድጎማ 50000 50803.98 -803.98 -1.61

6417 ለግለ ሰቦች እርዳታና ስጦታ 1406036.7 1925443.2 -519406.5 -36.94

6114 ለቀን ሰራተኞች ምንዳ 50000 47196 2804 5.61

6217 ለነዳጅና ቅባቶች 472640 378606.06 94033.94 19.90

6241 ለተሽከርካሪዎችና ሌሎች መጓጓዣዎች 36000 75570 -39570 -109.92

6244 ለህንፃና ለቁሳቁስና ለተገጣጣሚዎች 0 0 0

6253 ለማስታወቂያ 50975.99 0 50975.99 100.00

6256 ለኣገልግሎት ክፍያዎች 43596 72409.81 -28813.81 -66.09

6258 ለስልክ ግልጋሎት ክፍያ 55080 135019 -79939 -145.13

6259 ለመብራት፣ ለውሃና ለፖስታ ኣገልግሎት 0 0 0

6223 ለምርምርና ለልማት ኣላቂ ዕቃዎች 861214 1353936.95 -492722.95 -57.21

ንኡስ ድምር 32186424.2 78795244.9 -46608820.7 -144.81

ጠቅላላ ድምር 51,136,424 91,661,057.53 -40,524,633.29 -79.25

Page 36: 2007 Annual Report Final

35

6. በ 2007 ዓ/ም 9 ወራት ያጋጠሙ ተግዳራቶች

6.1 ከፍተኛ የሆነ የባጀት ማነስ

ለኢንስቲትዩቱ ተመድበዋል የተባለው በጀት የተቋሙን የተማሪዎች ብዛትና የስራ ክብደት ያለገናዘበና ከዚህ በፊት

ይመደብ ከነበረው እየቀነሰ መሄድ። ይህ አካሄድ ተቋሙ በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን ሃላፊነት ታሳቢ

ያላደረገና ፍትሃዊ ያልሆነ የበጀት ክፍፍል ስለሆነ ቦርዱ በትኩረት ሊያየው ይገባል እንላለን።

6.2 የቢሮ እጥረት መኖር

ከተቀጠሩት የመምህራን ብዛት አንፃር በቂ ቢሮዎች በጊዜው አለማግኘታችን አዳዲስ መምህራን መንገላታት

አጋጥምዋቸው ነበር።

6.3 የሰዉ ሃይል እጥረት

በመመርያውና ደንቡ መሰረት ቅጥር ለማካሄድ ብዙ ጥረት ቢደረግም ነገር ግን የሚፈለገውን የሰው ሃይል በገበያ

ላይ ኣለመገኘት ትልቁ ችግር ነው፡፡ በተጨማሪ ምንም እንካን የሰራተኞችን የኣገልጋይነት መንፈስ ጥሩ ጅምሮች

ቢኖሩም ኣሁኑም የቁጥጥር፣ ክትትልና ድጋፍ ይጠይቃል፡፡

6.4 የክረምት ስልጠና መራዘም

ምንም እንኳን የክረምት ስልጠናው አስፈላጊና በዩንቨርስቲው ማህበረሰብ ከፍተኛ የሆነ መነሳሳት የፈጠረ ቢሆንም

ከዝግጅት ጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ረዥም ጊዜ በመውሰዱና የሂደቱ ፕሮግራም ቀድሞ እንድናውቀው ባለ

መደረጉ ብዙዎች የዝግጅት ምዕራፍ ተግባራት ክንውን መጓተት ምክንያት ሆኖዋል።

6.5 ከፍተኛ የሆነ የመኪና እጥረት

ባለው ከፍተኛ የመኪና እጥረት ምክንያት የምርምርና የቢሮ ስራዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተጎዱ ይገኛል።

6.6 የማእቀፍ ግዢ

ለመማር ማስተማር የሚያገለግሉ ግብአቶች ከማዕቀፍ የሚቀርቡ በመሆናቸው የግብአቶቹ በተፈለገው ጊዜ

ያለመቅረብ የቀረቡትንም ጥራታቸው የጠበቁ ያለመሆናቸው የመማር ማስተማር ስራዎች በከፍተኛ ደረጃ

እየተስተጓጓለ ይገኛል።

6.7. የሬጅስትራር ስራዎች በተፈለገው መልኩ አለመሄድ

የሬጅስትራር ስራዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል ሲገባቸው ዋና ሬጅስትራር ነገሮች በቁጡጡሩ ስር ለማድረግ

በሚያደርገው ጥረት የተማሪዎችና መምህራን መጉላላት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ሲሆን የሚመለከታቸው

አካላት ችግሩን ተንዝቦው መፍትሔ እንዲሰጡን ጠይቀን እስካሁን ሊፈታልን አልተቻለም::

6.8 የትርፍ ሰዓት ክፍያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣት

ለኢንተርነሽፕ እንዲሁም የመመረቅያ ፕሮጀክቶች ምክንያት የትርፍ ሰዓት ክፍያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ

መምጣት::

6.9 የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በተያዘላቸው ጊዜ ሰሌዳ ያለመጠናቀቅ

የ3ኛ ዲግሪ ያላቸው መምህራን ማነስና በተለያዩ የአመራር ሰራዎች መጠመድ ምክንያት የድህረ ምረቃ

ፕሮግራሞች በወጣላቸው ጊዜ ሰሌዳ ያለመጨረስና መጓተት እንዲሁም ጥራት ላይ ችገሮች መኖር::

Page 37: 2007 Annual Report Final

36

አባሪ 1፡ yk#ˆ µM­S ÷NST‰K>N PéjKèC yS‰ xfÚ[M XQD ¶±RT

1. mGb!Ã

YH ¶±RT lx!T×ùà t&KñlÖ©! x!NSTt$†T(mhl (x!.t&.x!.(m) xgLGlÖT

XNÄ!ýL bk#ˆ µM­S Xytgnb# Ãl#TN y÷NST‰K>N PéjKèC yS‰

xfÚ[M XQD ¶±RT ÃmlK¬LÝÝ lz!HM ¶±Rt$ b¸ktlý QdM tktL

tqM LÝÝ

1. bmjmRÃ yx!.t&.x.(m wd xÄ!s# Gb! y¸gÆbT yg!z@ sl@Ä

ÃSqMÈLÝÝ

2. kz!à bmq-LM yx!.t&.x!.(m bxÄ!s# Gb! s!gÆ y¸StÂGdýN yt¥¶

m-N YÄSúLÝÝ

3. bîSt¾ dr©M yx!.t&.x!.(m k§Y btmlktý mLk# y¬qdýN yt¥¶

m-N l¥StÂgD y¸SfLgý y?NÉÂ yÍs!l!tE m-N YÄSúLÝÝ

4. bx‰t¾ dr©M bxh#n# s›T Xyts„ Ãl#TN y÷NST‰K>N PéjKèC

yS‰ xfÚ[M ¶±RT ÃmlK¬LÝÝ lz!HM Xyts„ Ãl#T

y÷NST‰K>N PéjKèC y¸fJÆcýN yg!z@Â yÍYÂNS xQM

Ymlk¬LÝÝ

5. bxMSt¾ dr©M xDS y¸jm„ y?NÉ ÷NS‰K>NÂ yÍs!l!T GZãC

y2008 ›.M. XQD YqRÆLÝÝ lz!HM y¸s„T SrãC y¸fJÆcýN

yg!z@Â yÍYÂNS xQM Ymlk¬LÝÝ

6. bm=ršM k§Y bt‰ q$_R 3 XNdtmlktý yx!NSTt$†t$ ym¥R

¥St¥R yMRMR S‰ l¥µ/@D y¸ÃSfLg# ngR GN bt‰ q$_R 4

XÂ 5 XNdtmlktý ÃLtjm„ y?NÉ ÷NS‰K>NÂ yÍs!l!T GZãC

y2008 ›.M. XQD YqRÆLÝÝ

2. yxÄ!s# Gb! ymGb!Ã yGz@ sl@Ä

yx!.t&.x!.(m wd xÄ!s# yk#ˆ µM­S b2008›.M m=rš XNÄ!²wR XQD

tYዟLÝÝ YH ymGb!Ã yGz@ sl@Ä bxh#n# Gz@ XytµÿÇ Ãl#TN y?NÚ

÷NS‰K>N yÍs!l!tE GZãC t=Æ+ h#n@¬Â kz!H bኃ§ y¸jm„TNM

y?NÉ ÷NS‰K>NÂ yÍs!l!tE GZãC GMT ýS_ b¥SgÆT ytwsn nýÝÝ

x!NSTt$†t$ wd xÄ!s# Gb! XNÄ!²wR bsn-rz™ 1 XNdtmlktý îST êÂ

ê S‰ãC m-ÂqQ ÃlÆcý SçN Xnz!HM ytjm„ y?NÉ ÷NS‰K>N

S‰ãC m-ÂqQ¿ kz!H b`§ y¸jm„ t=¥¶ y?NÉ ÷NS‰K>N S‰ãC

m-ÂqQ X yGb!ý msrt L¥T s‰ãC m-ÂqQ ÂcýÝÝ

Page 38: 2007 Annual Report Final

37

sN-r™ 1Ý wd xÄ!s# yk#ˆ µM­S ymGb!Ã yGz@ sl@Ä XQD

t.q$

2007 M 2008 .M 2009 .M

3¾ „B ›mT

4¾ „B ›mT

1¾ „B ›mT

2¾ „B ›mT

3¾ „B ›mT

4¾ „B ›mT

1¾ „B ›mT

1 xh#N bms‰T §Y Ãl#TNÂ bQRb# y¸jm„ y÷NS‰K>N PéjKèC XNÄ!f[Ñ YdrULÝÝ

wd xÄ!s# Gb!

Yzêw‰L

2 tsRtý l¸-Âqq$T ?NÚýC y¸SfLG yÍs!l!tE xQRïT

XNÄ!¥§ YdrULÝÝ

3

xÄ!s# Gb! y¸SfLgý ymsrt L¥T GMƬ ¥lTM ymNgD½ ymB‰T½ yý¦½ yt&l@÷¸n!k@>N yöšš ý¦ ¥È¶Ã Ís!l!tEEãC GMƬ bQRb# XNÄ!jm„ tdRgý XNÄ!-Âqq$T YdrULÝÝ

3. xÄ!s# Gb! y¸ÃStÂGdý yt¥¶ m-N

†n!vRStEý xh#N ÃlýN t¥¶ ymqbL xQM b¥Sq-L yx!.t&.x!.(m wd

xÄ!s# yk#ˆ µM­S b2008 ›.M m=rš s!²wR y¸ktlý yt¥¶ q_R

y¸ñrý YçÂLÝÝ YH yt¥¶ q$_R bmdb¾ QDm Mr” Pég‰M (“Regular

Undergraduate program”) y¸-”ll#TN BÒ ¬úb! Ãdrg nýÝÝ bl@lÖC

PéG‰äC ¥lTM b¥¬ QDm Mr” Pég‰M (“Evening Undergraduate

program”) X bD?r Mr” (“Postgraduate program”) y¸ñ„ yt¥¶ q$_R ¬úb!

xÃdRGMÝÝ

sN-r™ 2Ý XNSTt$†t$ wd xÄ!s# Gb! s!²wR y¸ñrý yt¥¶ q$_R

s@T wND DMR 1¾ ›mT t¥¶ãC 872 1496 2,368

2¾ ›mT t¥¶ãC 540 1327 1,867

3¾ ›mT t¥¶ãC 412 1076 1,488

y2008 ›.M Qb§ 2,500

y2009 ›.M Qb§ 2,500

DMR 10,723

bz!H msrTM XNSTt$†t$ wd xÄ!s# Gb! s!²wR xS‰ xND > (11,000)

t¥¶ XNd¸ñrý ¬úb! tdRጓLÝÝ bx-”§Y yx!NSTt$†t$ ym¥R ¥St¥R

£dT l¥µ/@D y¸ÃSfLg# mሟ§T ÃlÆcý y?NÉ ÷NS‰K>N yÍs!l!T

GZãC m-N s!wsN k§Y yt-qsýN yt¥¶ q$_R yx!NSTt$†t$ yMRMR

S‰Â yxStÄd‰êE mêQR GMT ýS_ gBቷLÝÝ

4. XNSTt$†t$ bxÄ!s# Gb! y¸ÃSfLgý y?NÉ yÍs!l!tE m-N

k§Y bt‰ q$_R 3 XNdtmlktý yx!NSTt$†t$ ym¥R ¥St¥R¿ yMRMR

S‰Â yx!NSTt$†t xStÄd‰êE mêQR GMT ýS_ b¥SgÆT y¸ÃSfLg#Â

Page 39: 2007 Annual Report Final

38

mሟ§T ÃlÆcý y?NÉ ÷NS‰K>NÂ yÍs!l!T GZãC m-N kz!H b¬C

bsN-Rz™ XNdtmlktý nýÝÝ

sN-r™ 3Ý XNSTt$†t$ bxÄ!s# Gb! y¸SfLgý y?NÉÂ Ís!l!tE m-N

q$. yPéjKt$ SM የመጠን መግለጫ

1 Student Dormitory 11000 t¥¶ y¸StÂGD

2 Class Room 11000 t¥¶ y¸StÂGD

3 Academic Staff Office yXSTt$†t$N s‰t¾ y¸StÂGD

4 Engineering Laboratory yXSTt$†t$N y§ï‰è¶ F§¯T y¸StÂGD

5 Student Cafeteria 11000 t¥¶ y¸StÂGD

6

Campus infrastructure (access road,

water, electricity, telecommunication

and waste water treatment facility) yXSTt$†t$N F§¯T y¸StÂGD

7 Administration Office yXSTt$†t$N F§¯T y¸StÂGD

8 Student recreation complex 11000 t¥¶ y¸StÂGD

9 Postgraduate dormitory yXSTt$†t$N F§¯T y¸StÂGD

10 staff residence yXSTt$†t$N F§¯T y¸StÂGD

11 Sport facility yXSTt$†t$N F§¯T y¸StÂGD

12 Support facility (e.g. Transportation

department etc) yXSTt$†t$N F§¯T y¸StÂGD

5. ytjm„ y÷NST‰K>N PéjKèC yS‰ xfÚ[MÂ XQD

k§Y bt‰ q$_R 4 XNdtqm-ý¿ yx!NSTt$†t$ ym¥R ¥St¥R¿ yMRMRÂ

yx!NSTt$†t$ xStÄd‰êE mêQR GMT ýS_ b¥SgÆT y¸ÃSfLg# mሟ§T

ÃlÆcý y?NÉ ÷NS‰K>NÂ yÍs!l!T GZãC m-N tzRzሯLÝÝ ngR GN

†n!vRStEý k¸ñrý ýSN xm¬êE bjT xnÚR y÷NS‰K>N PéjKèC

b¸f°T bjT m-N yQD¸Ã xSf§g!n¬cý XnÚR bmsN xm¬êE XQD

b¥ýÈT Xyttgb„ Yg¾l#ÝÝ kz!H xNÚRM y÷NS‰K>N S‰ý k2004 ›.M

jMé byxmt$ ytlÆ PéjKèCN b¥SjmR XytkÂwn Yg¾LÝÝ bz!H

msrTM bxh#n# Gz@ Xyts„ y¸gß# y÷NS‰K>N PéjKèc kz!H b¬C

bsN-r™ 4 tmLKቷLÝÝ

bz!H msrTM XSkxh#N -Q§§ êUcý 1.1 b!L×N BR yçn# xS‰ îST

y÷NS‰K>N PéjKèc XytkÂwn# Yg¾l#ÝÝ knz!HM ýS_ z-" y÷NS‰K>N

PéjKèc S‰cý Ñl# bÑl# bÃZný 2007 ›.M y¸-ÂqQ YçÂLÝÝ

ytq„T swST y÷NS‰K>N PéjKèc bÃZný 2007 ›.M 45kmè S‰cý

XNd¸-Âqqr y¸-bQ s!çN q¶ý$ S‰M b¸q_lý 2008 ›.M 3¾ „B

›mT m=rš XNd¸-Âqq$ Y-b”LÝÝ

SlçnM bz!H bÃZný ybjT ›mT k§Y lt-qs#T y÷NS‰K>N PéjKèc

¥Sk@© XSk 473 ¸l!×N BR y¸ýL SçN ytjm„T y÷NS‰K>N PéjKèc

q¶ S‰ l¥-ÂqQ t=¥¶ 247 ¸l!×N BR b2008 ›.M y¸ÃSfLG YçÂLÝÝ

Page 40: 2007 Annual Report Final

sN-r™ 4Ý ynÆR PéjKèC yS‰ xfÚ[MÂ XQD

q$. yPéG‰M½ yPéjKt$ SM የፕሮጀክቱ

ኮድ የፕሮጀክቱ ኮንትራክተር

ytjmrbT wRÂ ›¼M

y¸-ÂqQbT wRÂ ›¼M

yPéjKt$ -Q§§

wÀ ¼BR¼

የ2007 ዓ.ም በጀት አፈጻጸምና እቅድ

የ2008 ዓ.ም በጀት እቅድ

የተከናወነ ሥራዎች በጀት

¼% ¼

የታቀደ በጀት

¼BR¼

የታቀደ በጀት

¼BR¼

1

Construction of Three Blocks of G+4 Class

Rooms and Engineering Laboratory at Main and

Quiha Campus[MUPB64] MUBP-64 Radar Nov 11/2011 Oct 2013

88,290,757.14

73.03

23,814,582.96 -

2 Construction Five Blocks of G+4 Dormitories at

Quiha with Site Works [MUBP-73] MUBP-73 Zamra 23/11/2004 23/2/2006

103,451,123.34

51.73

49,935,857.24 -

3 Construction Five Blocks of G+4 Dormitories at

Quiha with Site Works [MUBP-74] MUBP-74 Zamra 23/11/2004 23/2/2006

105,749,170.47

50.63

52,208,365.46 -

4 Construction Five Blocks of G+4 Class Room at

Quiha with Site Works [MUBP-75] MUBP-75 Zamra 23/11/2004 23/2/2006

106,964,245.53

52.41

50,904,284.45 -

5 Construction one Blocks of G+4 Dormitories at

Quiha with Site Works [MUBP-76] MUBP-76 MuluHadgu 23/11/2004 23/2/2006

19,698,733.70

57.98

8,277,407.90 -

6 Construction One Blocks of G+4 Dormitories at

Quiha with Site Works [MUBP-77] MUBP-77 HabCon 23/11/2004 23/2/2006

19,639,989.42

79.01

4,122,433.78 -

7 Construction Two Blocks of G+3 Computer

Center at Quiha with Site Works [MUBP-78] MUBP-78

Mekonen

K/kidan 23/11/2004 23/2/2006

16,757,870.50

30.00

11,730,509.35 -

8 Construction One Blocks of G+1 Cafiteria at

Quiha with Site Works [MUBP-79] MUBP-79 HabCon 23/11/2004 23/2/2006

26,387,629.17

69.49

8,050,865.66 -

9 Construction of student Dormitory at Quiha

campus MUBP-115 HabCon January 2015 January 2016

176,506,886.35 12% (Advance)

79,428,098.86

75,897,961.13

10 Construction of G+4 Staff office Comlex

Building at Quiha campus MUBP-109 Bokra January 2015 January 2016

260,039,524.14 12% (Advance)

117,017,785.86

111,816,995.38

11 Construction of G+3 Engineering laboratory

and Workshop Building at Quiha campus MUBP-117 Megelta January 2015 January 2016

135,796,831.33 12% (Advance)

61,108,574.10

58,392,637.47

12

Construction of water Drilling ,water Supply

pipe lining & Reservior at Main, MIT ,Quiha &

Mokeni Site

MUBP-

108-lot1&2 Tekeze

6,721,071.50 12% (Advance)

5,914,542.92

Sub-total (Section 5) 1,006,033,832.59 472,513,308.53 246,107,593.98

Page 41: 2007 Annual Report Final

1

6. xÄ!S y¸jm„ y÷NST‰K>N PéjKèCÂ yÍs!l!tE G™ yS‰ XQD

x!NSTt$†t$ wd xÄ!s Gb! s!²wR y¸SfLgý y?NÉÂ yÍs!l!tE m-N bt‰ q$_R 4

XNdtmlktý b!çNM †n!vRStEý Ælý ybjT WSNnT xSµh#N wd S‰ ytgb#T

y?NÉ ÷NS‰K>NÂ yÍs!l!tE GZãC bt‰ q$_R 5 XNdtmlkt$T ÂcýÝÝ bmçn#M

bÃZný 2007 ›.M xÄ!S y¸jm„ y?NÉ ÷NS‰K>N yÍs!l!tE GZãC y¸ñ„

SçN ZRZR XQÇ bsN-r™ 5 tmLKቷLÝÝ

sN-r™ 5ÝxÄ!!S y¸jm„ y÷NST‰K>N PéjKèCÂ yÍs!l!tE G™ yS‰ XQD

q$. yPéjKt$ SM

GM¬êE yPéjKt$ -Q§§

wÀ ¼BR¼

የ2007 ዓ.ም በጀት እቅድ

የ2008 ዓ.ም በጀት እቅድ

መግለጫ

1 Construction of student library 90,000,000.00 27,000,000.00 63,000,000.00 2 Construction of student Clinic 35,000,000.00 10,500,000.00 24,500,000.00

3 Construction of School office

Complex Building 280,000,000.00 84,000,000.00 196,000,000.00

4 Construction of campus

infrastructure 120,000,000.00 36,000,000.00 84,000,000.00

5 Construction PG student

Dormitories 240,000,000.00 72,000,000.00 168,000,000.00 6 Construction staff residence 150,000,000.00 45,000,000.00 105,000,000.00

7 upgrading of existing student

dormitory 15,000,000.00 15,000,000.00 - 8 facility for student dormitory 30,000,000.00 9,000,000.00 21,000,000.00

9 facility for staff office complex

and Engineering laboratory 60,000,001.00 18,000,000.30 42,000,000.70 10 facility for student cafeteria 120,000,000.00 36,000,000.00 84,000,000.00 11 facility for class room Complex 15,000,000.00 4,500,000.00 10,500,000.00

Sub-total (Section 6) 1,155,000,001.00 357,000,000.30 798,000,000.70

bz!H msrTM -Q§§ êUcý 1.2 b!l!×N BR y¸çn# xS‰ xND y÷NS‰K>N

PéjKèc y¸jm„ YçÂLÝÝ SlçnM bz!H bÃZný ybjT ›mT k§Y lt-qs#T

y÷NS‰K>N PéjKèc ¥Sk@© XSk 360 ¸l!×N BR y¸ýL SçN ytjm„T

y÷NS‰K>N PéjKèc q¶ S‰ l¥-ÂqQ t=¥¶ 800 ¸l!×N BR b2008 ›.M

y¸ÃSfLG YçÂLÝÝ

7. lwdðT XnÄ!jm„ bXQD ytÃz# y÷NST‰K>N PéjKèCÂ

yÍs!l!tE G™ãC

yx!NSTt$†t$ ym¥R ¥St¥R¿ yMRMR S‰Â yx!NSTt$†t xStÄd‰êE mêQR

GMT ýS_ b¥SgÆT y¸ÃSfLg# mሟ§T ÃlÆcý y?NÉ ÷NS‰K>N yÍs!l!T

GZãC m-N bsN-r™ 3 XNdtmlktý b!çNM †n!vRStEý Ælý ybjT WSNnT

MKNÃT XSkxh#N ÃLtjm„ ngR GN lwdðT XNÄ!jm„ bXQD ytÃz# y?NÉ

÷NS‰K>N yÍs!l!tE GZãC XQD bsN-r™ 5 XNdtmlktý YçÂLÝÝ Xnz!H

Page 42: 2007 Annual Report Final

2

y?NÉ ÷NS‰K>N yÍs!l!tE GZãC †n!vRStEý b¸ñrý bjT m-N Xywsn

lwdðT y¸tgB‰cý YçÂl#ÝÝ

sN-r™ 6Ý lwdðT XnÄ!jm„ bXQD ytÃz# y÷NST‰K>N PéjKèCÂ yÍs!l!tE

G™ãC

q$. yPéjKt$ SM

1 Construction of Central Administration Complex

2 Construction of Student Recreation Complex

3 Construction of Research and Development Complex

4 Construction of Central Transport Department

5 Construction of Student Sport Center

6 construction of waste water treatment plant

7 facility for School complex building

8 facility for Central Administration Complex

9 facility for Staff residence

10 facility for Postgraduate Library

11 ICT infrastructure of the Campus

12 Campus Landscape and greenery works

Page 43: 2007 Annual Report Final

3

አባሪ 2

Salient points of six month evaluation (discussions with staffs and

student representatives)

The Institute council has evaluated the performance of the 11 goals of the institute, challenges faced

and best practices observed on 6 February 2015. Subsequently, all schools under the institute have

also conducted their six month evaluation with their respective staffs. Finally, a half day discussion

with all section representatives of the institute was conducted on 21 March 2015. Thus, this report

will focus on the major points raised by staffs and students of the institute in the series of meetings.

Shortage of books was an issue raised by staffs and students

Bad class room conditions( lack of power outlets, shattered windows and full of broken

chairs)

Shortage of computers mainly in the school of computing. Moreover, labs are not opened for

extended hours.

Frequent failure of internet and power has hampered the teaching learning process

Shortage of studios is affecting the quality of teaching in the field of Architecture

While students from other universities are using laboratories of civil engineering, the same

opportunity is not given to students of the school.

The late arrival of inputs such as (printer toners, pens and papers) is affecting the smooth

running of classes. Moreover, the institute is not working to expand laboratory equipment’s.

The school of computing blamed the institute management for not involving staffs of school

of computing in the technical evaluation (technical committee was established from staffs of

computer engineering) of the 120 computers procured through public procurement agency.

The institute is not challenging the university management for the full implementation of

the autonomy directive.

The delay to address the issue of technical assistants is affecting the schools activities.

Some staffs are not up to the standards of teaching at university (School of computing and

Architecture).

The school of Architecture and Urban Planning claimed that the institute is not doing its

level best to secure scholarships for staffs of Architecture.

The duplication of similar programs (ICT, Irrigation and water resource engineering) is

becoming a source of compliant among staffs.

Critical shortage of vehicles is hampering field work activities of institute staffs

Some staffs are not assessing their students through continuous assessment (common with

service courses).

Students lack of awareness on eStudent is becoming a big challenge for school heads

Lack of transparency in exam correction, moreover; some instructors are not happy to show

assessment results.

There are still some instructors who cover more chapters at the end of the semester

Frequent rescheduling of class and even some instructors are not handling their courses

properly – mainly in computer science and industrial engineering.

Page 44: 2007 Annual Report Final

4

The masters programs under the school of civil engineering (ERA Sponsored) are not

running effectively – almost all first batch students of the programs are now in their fourth

year while they were supposed to finish in two years.

Some instructors are not disciplined and unnecessarily undermine students - mainly in

Computer Science and Power Engineering.

Student report on missed and/or not started classes are not positively accepted by

instructors.