dinq 110 march 2012 110 march 2012/dinq 110 march...dinq magazine march 2012 11 የ ዛሬው ወሬ...

78
DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 1

Upload: others

Post on 03-Apr-2020

4 views

Category:

Documents


0 download

TRANSCRIPT

Page 1: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 1

Page 2: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

2 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 3: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 3

bole

Page 4: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

4 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 5: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 5

Page 6: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

6 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 7: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 7

BUSINESS PAGE Alarm Service 30 Alteration 37 Auto Service 34 Bakery (Cake) 27 Beauty salon 53—56 Blinds (መጋረጃ) 77 Cloth sale /HIJAB 33 Computer sale 68 Construction Heating, and Electric 47/49 Credit card Mach. 45 Driving School 35/36 Electronics and Luggage sale 32 Eye Glass 73 Game Machine 5 / 71 Gift to Ethiopia 27 Insurance 60-63 Internet service 59 Lawyer/ advisor inside cover/ 71/73 Medical , dental and Chiropractor …... 73 –75 and . inside back cover Money transfer 4/5/73 Phone service 39/86 Real Estate 76/77 Restaurants shisa, and Mart/market…. 9– 30/39 Room for rent/blue page 72 Satellite dish 47 Schools 57/58 Shipping service 49 Signs 58 Tax and accounting …….64-68 Travel Agents 50-52 Towing 36 TV service 47 Video, Decoration, wedding hall, and Photo > » middle page, 43-45

____________________

“ማንበብ ባህላችን ይሁን”

Eንደራሴ (Aምባሳደር) ናቸው። ግድግዳዎችቸው ላይ ያሉት ጽሁፎችና ስEሎች፣ የሚከፈተው ሙዚቃ፣ የAስተናጋጆቻቸው Aለባበስ፣ የምግቡ ዝርዝር፣ የቡናው Aፈላል የሚሰብከው Iትዮጵያዊነትን ነው። ከAገር ውጭ Iትዮጵያን የሚያስተዋውቁ ናቸው። Aሁን Aሁን በርካታዎቹ ገበያ ቀዝቅዞብናል Eያሉ ነው። በAትላንታም ሆነ በሌሎች ከተሞች ያሉ የኛ ምግብ ቤቶች ለምን ሥራ ቀዘቀዘባቸው? ይህ ራሱን የቻለ ጥናት ይጠይቃል። ነገር ግን Aንድ ነገር ማለት ይቻላል። Eነዚህ ምግብ ቤቶች ቢዘጉ የሚጎዱት ባለቤቶች ብቻ ናቸው? የሚጎዱት Aስተናጋጆች ብቻ ናቸው? ሰፋ Aድርገን ካየነው፣ Eነሱ ብቻ Aይደሉም። የመጀመሪያ ተጠቂዎቹ ግን ሊሆኑ ይችላሉ። Aንድን ከተማ ያለ Aበሻ ሬስቶራንት Aስቡት Eስቲ። ከተማው ጭር Aይልባችሁም? Eነዚህ ምግብ ቤቶች ሥራቸው መቀዝቀዙ ብዙ ምክንያቶች ቢኖርም Eኛ ምን ማድረግ Eንችላለን? A ን ድ ም ግ ብ ቤ ት Iትዮጵያዊነትን ከማስተዋወቁና የAገራችን Aምባሳደር ከመሆኑ

በርካታ የውጭ Aገር ሰዎች፣ ስለIትዮጵያ ማወቅ ሲፈልጉ Iንተርኔት ሊከፍቱና ጉግል ላይ ሊጎለጉሉ ይችላሉ። በAይናቸው ማየት ከፈለጉ ግን የመጀመሪያው ምርጫቸው የIትዮጵያ ምግብ ቤ ቶ ች ና ቸ ው ። E ኛ Iትዮጵያውያንም Iትዮጵያዊነት Eንዲሰማን የመጀመሪያ ምርጫችን የIትዮጵያ ምግብ ቤት መሄድ ነው። Eዚያም የAገራችንን ምግብ በልተን ፣ በሙዚቃው ተዝናንተን፣ ከቢጤዎቻችን ጋር በቋንቋችን ተጨዋውተን፣ የAገር ቤት ቢራ ጠጥተን Eንመለሳለን። በ ተ ለ ይ ደ ግ ሞ ከምንኖርበት ከተማ ወጣ ብለን ሌላ ከተማ ከሄድን የAበሻ ቤት ሳናይና ሳንጎበኝ Aንመለስም። ቀለል የሚለን፣ ደስ የሚለን ሩቅ Aገር ፣ ሩቅ ከተማ ሄደን የኛን ምግብ ቤት ስናገኝ ነው። ልክ Aሜሪካኖች ሌላ Aገር ሄደው ማክዶናልድና ስታርባክስ ሲያዩ ደስ Eንደሚላቸው ማለት ነው። ይህ በቀጥታ ከኛ ጋር የሚገናኝ ነገር ነው። የIትዮጵያ ምግብ ቤቶች ለIትዮጵያ Eንደ

በተጨማሪ በሥሩ በትንሹ ስምንት ያ ህ ል I ት ዮ ጵ ያ ዊ ያ ን ን ያስተዳድራል፣ ስምንቱ ደግሞ Aገር ቤትም ይሁን ሌላ ቦታ በትንሹ ከ 5 ያላነሰ ሰው ይደግፋሉ። ጠቅላላ Aርባ ሰው በኛ የAንድ ምሳ ሂሳብ ይተዳደራል ማለት ነው። በAንድ ኮሚኒቲ ውስጥም ሥራ መፍጠርና የኛኑ ሰው ቀጥሮ ማሰራት ቀላል Aይደለም። ዝግጅት ሲኖር ስፖንስር Aድርጉ የሚባሉት Eነሱ ናቸው፣ ሰው ሲሞት የካርቶን ሳጥን የሚቀመጠው Eነሱ ጋር ነው፣ ለኛ ጥቅም፣ ለኮሚኒቲው ጥቅም Eንዲህ ቀድመን Eነሱ ጋር የምንሄድ ከሆነ፣ ሥራ ቀዘቀዘ ልንዘጋ ነው ሲሉ መደገፍ Aይገባንም? ከነሱ የሚጠበቀው ነገር Eንዳለ ሆኖ የኛን ድርሻ ብንወጣስ? የምንችል ከሆነ፣ Eንደ Aቅማችን ቢያንስ በሳምንት Aንድ ቀን የምግብ ቤቶች ቀን ብለን በማሰብ ወጥተን መብላት ብንለምድስ? Eቁብና Eድር ያለን የመዋጮውን ቀን፣ ቦታውን ምግብ ቤት በማድረግና Eዚያው ምሳ በመብላት ብንደጋገፍስ? ተወያዩበት

ምግብ ቤቶቻችን

Page 8: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

8 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

PART 2 The first is the child

who begins to shine less: not doing as well academically, developing fewer friendships, or not speaking up as much. These type of people may feel ashamed of themselves and they may go through periods of de-pression. These kids try to cope by trying not to be noticed. The second set of behaviors may look like someone who begins to misbehave and act out. This child may begin to get in trouble a lot. This child may begin to spend time with the wrong crowd. The child above felt shame and depression and chose to be as invisi-ble as possible so as not to get noticed. This child also feels shame and depression but this child translates it to visible anger. Neither child may know why they are be-having the way they do. These connections are discov-ered in the students I work with through careful questions in therapy and challenging them on their decision making.

The good thing is, it’s the little things a parent does that can help a child develop into a healthy person with good self esteem. Below are some small things that a parent can do to help create a confident child who is ready to take on the world when their time is right. The idea here is to help children be confident and comfortable with who they are. This list is not to create an arrogant and conceited child.

Intervention 1: Sepa-rate behavior from the person. How many times growing up

have you been called names w h e n y o u made a mis-take. You spill your drink and an adult is calling you stupid and

worthless. Would you say that child version of you who spilled the drink was stupid or worthless? You may have been acting care-lessly, or maybe you weren’t pay-ing attention, or maybe the cup you were holding was too big for your small hands but none of these things indicate that you as a person are stupid or worthless. Looking forward to how you speak to your child now (or how you speak to anyone for that matter), if you want to preserve the someone’s self esteem reprimand the behavior but try not to put the child’s char-acter down. Point out that they should pay more attention, make the child clean up the mess him or herself if they are old enough, maybe time out is in order. How-ever, try not to make comments on

their character. Intervention 2: Calm

down before disciplining a child. When we are angry we are much less in control of what we say and do. We could take a spank-ing too far, we may say things we don’t mean, and in doing these things we could be doing perma-nent damage to a child that will not be undone once we calm down. Trying to do intervention 1 above while angry is asking a lot from a parent. If you are too angry to discipline a child who has done something wrong allow another adult to step in and han-dle it while you calm down. If the child is old enough to under-stand honestly say I am too angry to deal with you right now but we will talk about this as soon as I

am calm enough to handle this properly. Then come back and address the situa-tion once you are calm enough to do so.

In tervent ion 3 : Show an interest in your child’s interests – even if they are completely boring

to you. Of course this is only if your child is interested in age appropriate things (I would not recommend encouraging a child who is interested in drugs for example.) This is helpful be-cause the child is being validated for who they are – this way they won’t feel a need to change themselves later in order to fit in with other people who may or may not do things that you ap-prove of. An example of how to do this could be listening to your child’s explanation of why a particular musician, actor, video game, tv show, or movie is “cool.” This is also helpful be-cause it teaches your child to articulate themselves. Further,

Continued to PAGE 16

The health information provided in no way should replace personal consultation with a health care professional. The following information is provided for general education only.

Please consult a professional for feedback on your specific circumstances.

Part 2

(By Mahlet Endale, PhD) [email protected]

Page 9: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 9

ፉድ ስታምፕ እንቀበላለን

WE Take

EBT

Page 10: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

10 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 11: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 11

የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው

ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት ተስፋዬ ካሳ ይሆን ዘንድ ወደድኩ፡፡ Eኔና ተስፋዬ የተዋወቅነው በAንድ የኤግዝቢሽን ዝግጅት ላይ ነው፡፡ ብዙ ሳንላመድ በተረብ ቦረሽ Aድርጎኛል፡፡ ‹‹ሰዓት ስንት ነው?›› Aለኝ፡፡ ያደረግኩት የሴት ሰዓት በመሆኑ ነገር ሊፈልገኝ Eንደሆነ ቢገባኝም ሠዓቱን ነገርኩት የራሱን ሠዓት መልከት Aደረገና ‹‹የሴትና የወንድ ሠዓት Eኩል የሚቆጥር Aይመስለኝም ነበር›› Aለኝ ንግግሩን Aብራችሁኝ ሆናችሁ ሠምታችሁ ቢሆን Eንዴት ደስ ባለኝ፡፡ Aንድ ቀን Aንድ Aብሮ Aደግ ጓደኛዬ ደወለልኝ፡ Eናም ተገናኝተን ካወጋን በኋላ ለማግባት በዝግጅት ላይ ስለሆንኩ ሚዜ Eንድትሆነኝ ፈልጌ ነበር ይመችህ ይሆን? በማለት መልሴን ለመስማት ተቁለጨለጨ፡፡ ብዙ Aወጣሁ Aወረድኩና ሚዜ ስለሆንኩባቸው ጊዜያት Eና ሌሎች ሌሎች ቁም ነገሮችን Aውርቼ የሚዜነት ጥያቄውን ተቀበልኩ፡፡ ከዚህ ሚዜነቴ በፊት በነበረው ሚዜነት ያየሁትን Aበሳ Eንደ Eናት ምጥ Eርስት Aድርጌዋለሁ፡፡ ያም ሆነ ይህ ተስማምቼያለሁ፡፡ ከዚህ ቀን በኋላ ጓደኛዬ ጋር ቶሎ ቶሎ መገናኘት ጀመርን Aንድ ቀን ምሳ ተገባብዘን Eና Eጮኛውን Eና ሌሎች ሚዜዎችን Aስተዋወቀኝ፡፡ በዚህ Eለት Aብራኝ የምትሆነውን ሚዜ ተዋወቅኳት። በደንብም ተግባባን ጥምረታችንን በቁመት Eና በሰውነት መጠን ስላደረግነው Eኔ Aንደኛ ሚዜ ሆንኩኝ፡፡ Aሁን ለዝግጅት ተሰናዳን Aብረውኝ ከሚሆኑት ሚዜዎች ጋር ስለ ልብስ Aነሳን፡፡ Aራታችንም የወንድ ሚዜዎች ጥሩ ልብስ ሰፊ ዘንድ ሄድን ቆንጆ ልብስ ለማሰፋት በሙሉ ድምፅ ውሳኔያችንን Aፀደቅን ሴት ሚዜዎች ደግሞ Eኛ የሽሚዛችንን ወይም የክረቫታችን ቀለም ከነርሱ ልብስ ጋር መመሳሰል ስላለበት Eነዚህን ሁሉ ነገሮች ከመግዛታችን በፊት የነሱን ልብስ መከራየት

መጠበቅ Eንዳለብን Aሳውቁን፡፡ ከዚህ በኋላ Eኛ ወንድ ሚዜዎች Aንድ ላይ ሆነን ወደ ልብስ ሰፊ ቤት የምንሄድበትን ቀን ቆርጠንና ስልክ ተለዋወጠን ተለያየን፡፡ ከዚህ በኋላ ስልኬ ተጨማሪ ጫና Aረፈበት፡፡ Aንድ ሚዜ ይደውልና ጫማችንን Eንዴት Eናድርግ ይለኛል፡፡ Eኔም በደረቁ ላለመመለስ ቀልድ Eፈጥርና ‹‹ያው በካልሲ Eናደርገዋለን›› ብዬ ከመለስኩለት በኋላ Aንድ Aይነት ጫማ ለመግዛት ተስማምተን

Eንለያያለን፡፡ ሌላኛው ሚዜ ይደውልና መኪና Eንዴት Eናድርግ ይለኛል፡፡ Eኔም ብንችል Aንድ Aይነት መኪና ብንከራይ ካልቻልን ግን ባገኘነው መኪና ተሰይመን ልናጅብ Aሳብ Eየቀረብኩ ስልኬን ስዘጋ ሌላኛው ሚዜ ደውሎ “የመልስ ልብሱን ሳንነጋገር ተለያየን Eኮ” ሲል Eኔም Aንድ ቀጠሮ ይዘን በዚህ ጉዳይ ደግሞ Eንድንነጋገር Aጀንዳ ሰጥቻቸው ነገሮችን ሳመቻች ሰነበትን፡፡ የሚዜነት ልብሳችንን ጥሩ ቦታ Aዘዝን፡፡ Eግረ መንገዳችንን ጫማችንን ከAንድ ከታወቀ ጫማ መደብር ሸመትን Eንደኔ ትንሽ Eግር ያለው ሰው በAለም ላይ ብዙ ቁጥር የለውም መለሰኝ 38 ቁጥር ጫማ ብዙ ሱቅ ውስጥ የለም፡፡ (Aሜሪካ 7 ነው መሰለኝ የምትሉት) 39 ቁጥር ጫማ ከEግሬ የተረፈውን ቦታ በጋዜጣ ለመጠቅጠቅ ተስማምቼ ስለ መልስ ልብሱም በዚህ Eለት ወሰንን፡፡ ሽሮ ሜዳ ሄደን

የሀገር ባህል ልብሰ ገዛን ይህንን ሁሉ ሳወራ ሂሳቡን በማስላት Eንደምትተባበሩኝ ተስፋ Aደርጋለሁ፡፡ የሴት ሚዜዎቹ ልብሳቸውን ተከራይተው Eንደጨረሱ Aሳውቁኝና የAንዱን ልብስ መቅለሚያ ይዤ በAይነቱ ለAራታችንም ተመሳሳይ ሸሚዝ ገዛሁ፡፡ ይህንን ኃላፊነት የወሰድኩት ሌሎቹ ሚዜዎች የመንግስት ሥራ Eንዳይበድሉ Aስቤ ነው፡፡ ባላቸው የEረፍት ጊዜ ደግሞ ትምህርት ላይ ስለሚሆኑ ችግራቸውን ተረድቼ ያደረግኩት ስለሆነ ቅሬታ የለኝም፡፡ በዚህ ወቅት Aለቃ ስለሌለኝ Aምላኬን Aመሰግነዋለሁ፡፡ ዛሬ ደግሞ በEጥፍ Aመሰገንኩ፡፡ ምክንያቱም ለሌሎች ሰዎችም በጎ ነገር በማድረጌ፡፡ ሰርጉ ሁለት ቀን ቀረው 4 ሜርሴዲስ መኪና ቀደም ብለን በመከራየታችን የመኪና ነገር ከሀሳብ ገላግሎናል፡፡ በቀሩት ጉዳዮች ግን ተሰብስበን ለመወያየት Aሰብንና ተሰባሰብን የሰርጉ ስነ ስርAት ላይ መደናበር Eንዳይኖር በሚገባ

ተመንከርን፡፡ Aብሮነታችን በጥሩ ሁኔታ መቀናጀቱን ስላረጋገጥን፡፡ የሰርጉ Eለት በጠዋት ሙሽራው ቤት ለመገኘት ተቀጣጥረን ተለያየን፡፡ Eንዳይደርስ የለም ቅዳሜ ጠዋት ደረሰ። የሚዜነት ልብሴን ይዤ ሙሽራው ቤት Aቀናሁ፡፡ በሩ ላይ ስደርስ የEሱ የሙሽራ መኪና Eና የEኛ መኪኖች ዲኮር Eየተደረጉ ነው፡፡ ሁላችንም መሰባለባችን ከተረጋገጠ በኋላ የቪዲዮና የፎቶ ፕሮግራም ተደረገ፡፡ Aቤት መሰቃየት ሚዜውን Aልብሱ፣ ሙሽራውን ከጫማው ጀምራችሁ Eስከ ኮቱ Aስውቡት፣ ኮት Aውልቁ፣ Aሁን ደግሞ Aድርጉ፣ በዚህ ግቡ በዚህ ውጡ ሙሽራውን ክበቡት Aሁን ተበተኑ፡፡ ወይ Aበሳ! በዚህ ሁኔታ ፊልም የሚሠሩ ሰዎች Eንዴት ይሆኑ ይሆን Aልኩ፡፡ ሁሌም ሚዜ በሆንኩ ቁጥር ይሄ ነገር ያሳስበኛል፡፡ ሙሽራው የሆነ ነገር በስልክ Aወራና ቀጥታ ወደ Eኔ መጥቶ 900 ብር

ይዘሀል፡፡ Eስኪ ስጠኝ ለማስያዣ የሚሆን ነው በኋላ Eመልስልሀለሁ Aለኝ፡፡ ወዲያ ወዲህ Aልተመለከትኩም ለማንኛውም ብዬ ከያዝኩት ብር ላይ ቆጥሬ ሰጠሁት፡፡ Aመሰግናለሁ Aላለኝም፡፡ Eንደ ደደብ ብሩን ይዞ ከAጠገቤ ዞር Aለ፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በAንድ ላይ Eንተሳሰባለን›› Aለኝ Aላነመነታሁም፣ የAምስት መኪና ነዳጅ ቀዳሁ፡፡ ጉዞ ወደ ሙሽሪት ቤት፡፡ ሙሽሪት ቤት ስንደርስ በራቸው ላይ የሰራዊት መAት ተሰብስቦ Eናስገባም ሰርገኛ Eየተባለ ነው፡፡ Eኛ ለመግባት ስንታገል የሙሽሪት ቤተዘመዶች ላለማስገባት ሲታገሉን የሞይባል ስልኬን ከኪሴ ወስደውታል፡፡ ስልኬ ለመጀመሪያ ጊዜ ልሳኑ ተዘጋ፡፡ ብዙ ቦታ ተፈልጎ ያልተገኘው ስልኬ ለAንድ ወሮበላ ምሳና ራት ሆነ፡፡ ሰርግ ትቼ ፍለጋ Aልሄድ! በግድ Eየሳቅኩኝ ሙሽሪትን ከቤት ስናወጣ ቪዲዮ Eየተቀረፅን ጎዞ ወደ ምሳ ግብዣ ሆነ Aዳራሽ ሙሉ ሰው Eየተመለከትን ወደ መንበራችን ተጠጋን ባንዱ በEንኳን ደህና መጣችሁ ሙዚቃው Aጆቦን ቦታችንን ያዝን ሚዜዎች ሁሉ ስልካቸውን ከኪሳቸው Eያወጡ ሲያናግሩ Eኔ በንዴት Eየጦፍኩ የምሳው ሥነ ሥርዓት Aብቅቶ ለኬክ ቆረሣ ፕሮግራም ተገባ Eሱም የደንቡን Aካሄድ ተከትሎ ተጠናቀቀ፡፡ Aሁን ለመውጣት ተዘጋጀን ሙሽሪት በምልክት ጠራችኝ ጠጋ Aልኳት ‹‹የባንዱን ቀሪ ገንዘብ ስጥልኝ ማታ ቤት Eሠጥሀለሁ›› Aለችኝ ‹‹Eሺ ስንት ነው ብዬ ለመስጠት ስዘጋጅ የተጠየኩት ገንዘብ የ3 ወር ገቢዬን በመሆኑ ያለኝን ሰጠሁና ቀሪውን ጠዋት ላቀብልህ ብዬ የባንዱን ኃላፊ ተማፀንኩት። Eግዜር ይስጠው ስልክ ቁጥሬን ወስዶ ያለኝን ተቀብሎኝ ዞር Aለልኝ ፡፡ ለመውጣት በመንጎራደድ ላይ ሳለሁ በኋላዬ Aንድ ሰው ኮቴን ጎተት Aደርገው፡፡ ዞር ብዬ ‹‹Aቤት›› Aልኩት ‹‹Eርግቦቹ Eና ሻሞላዎቹ የEኔ ናቸው፡፡ ቀሪ 450 ብር Aለባቸው ሙሽሮቹን ስጠይቃቸው Eሱን ጠይቀው ብለው ወደ Aንተ ላኩኝ Aለኝ፡፡ Aይኔን Aፍጥጩ ‹‹የለኝም›› Aልኩት፡፡ ቶሎ ከAጠገቤ ዞር Aለ፡፡ Eኔም ሆዴን በጣም Aሞኛል ብዬ Eንደሠረቀ ሰው በሩጫ ከAዳራሹ ወጣሁ፡፡ በክብር በማርቸዲስ ገብቼ በውርደት በኮንትራት ታክሲ ወደ ቤቴ Aመራሁ፡፡ Aልተሻለኝም በሚል ሰበብ መልስ ላይም Aልታደምኩም ሚዜነት ወጪ መጋራት ቢሆን Eንኳን Eንዲህ Aይነት ነገር ግን በዛ ..ከሰሩት በኋላ ሙሽሮቹን ማግኘትም መከራ ሆነ! ሚዜነት ድሮና ዘንድሮ፣ Eንዴት ነው? ዛሬስ ለውጥ Aለ? (በፍሬው Aልዩ—Aዲስ Aበባ)

Page 12: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

12 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

በAንዳንድ ነገሮች ለመስማማት መቼም ሁልጊዜ በድምጽ ብልጫ መወሰን Aይቻልም። የፍቅረኞችን ቀን በማክበር Eና ባለማክበር ላይ የማውቃቸው ባልና ሚስት Aልተግባቡም ነበር። ሚስት መከበር Aለበት ስትል ፣ ባል ይህ የምEራባውያን ባህል ነው ለኛ ምንም Aይጠቅምም ባይ ሆነ። ደግነቱ ክርክሩ Aላመረረም Eንጂ በማይሆን ጉዳይ ጸብ ሊፈጥርም ይችል ነበር። የፍቅረኞችን ቀን Eናክብር Aናክብር ብለን ድምጽ መስጠት Aንችልም። የሚፈልግ ያከብረዋል፣ የማይፈልግ Aያከብረውም። Eንኳን Eኛ መጤዎቹ ቀርቶ የዚህ Aገር ሰዎችም “ዝም ብለው ሊያልፉት” ይችሉ ይሆናል። Aንዳንዴ ግን Aይከበርም! ስንል መሰረቱ ምንድነው? የኛ ባህል Aይደለም ወይም የኛ በዓል Aይደለም Eንዳንል ፣ የራሳችን ገና Eያለ የፈረንጆቹን ገና፣ የኛ Aዲስ ዓመት Eያለ የፈረንጆቹን Aዲስ ዓመት Eያከበርን ነው። ግን ባህልና

ወጋችንን የጠበቅን መስሎን Eየወላወልን ወይ Aክብረን Aላከበርነው፣ ወይ ትተን Aልተውነው .. መሃል ላይ ሆነን የቀረን ብዙ ነን። Eዚህ Aገር ስንመጣ፣ በብዙ ጉዳዮቻችን የAገሩ ህግ Eንደሚለንና Eንደሚፈቅድልን መኖር ይጠበቅብናል። የተወለድንባትን ፣ ያደግንባትን፣ Aፈሯን ፈጭተን፣ ውሃዋን ጠጥተን፣ ጸሃይዋን ሞቀን፣ ጭቃዋን Aቡክተን ያደግንባትን Aገራችንን መቼም ቢሆን Aንረሳም። ዳዊት “Iየሩሳሌም ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ” Eንዳለ Eኛም ሃገራችንን ልንረሳ Aይገባም። ነገር ግን Aሜሪካ ሆነን በAሜሪካ ህግ መኖር፣ Iትዮጵያዊነትን መርሳት Aይደለም። በAሜሪካ ምርጫ መሳተፍ Iትዮጵያዊነትን መተው Aይደለም፣ የAሜሪካ ምግብ መብላት Aገርን መናቅ Aይደለም፣ በAሜሪካ Aስፋልት መንዳት፣ የIትዮጵያን ጭቃ መርሳት Aይደለም። Aሜሪካውያን

የሚያከብሯቸውን በዓላት፣ ክፋት የሌላቸውን መርጠን Aብረን ብናከብር Iትዮጵያን መርሳት ወይም Iትዮጵያዊነትን መዘንጋት Aይደለም። ይልቁኑ Iትዮጵያዊነትን መዘንጋት የሚሆነው የፈረንጆቹን Aዲስ ዓመት Aክብሮ የራስን መተው፣ የነሱን “ጁላይ 4” Aክብሮ፣ የራስን የAድዋ ድል በዓል መርሳት፣ የነሱን የፍቅረኞች ቀን Aክብሮ የራስን ቡሄ፣ የራስን Aሸንዳ፣ የራስን የድል በዓል መተው .. ፣ የፈረንጅ ሙዚቃ Eያደነቁና Eየዘፈኑ፣ የኛን Aንቺሆዬ ለኔ መናቅና Eንደሌሉ መቁጠር … በርግጥ Iትዮጵያዊነትን መዘንጋት ሊባል ይችላል። ያ ትክክል Aይደለም። ብዙ ጊዜ ግን Eንደሚታየው፣ የዚህን Aገር በዓላት ማሰብና ማክበር፣ Iትዮጵያዊነትን መተው ይመስለንና፣ ሁሉን ትተን መጨረሻ ላይ ወይ የፈረንጁን ወይም የAገር ቤቱን ሳናስብና ሳናክብር Eንቀራለን። መሃል ላይ ያለን ብዙ ነን። የፈረንጅ ሙዚቃ ምን ይሰራልናል Eንላለን፣ .. የIትዮጵያ ሙዚቃ ስንት ቅኝቶች Aሉት? ስንባል ግን Aናውቀውም። Eንዴት Aበሻ ሽሪምፕ ይበላል? ብለው የሚቆጡ Aሉ፣ ዶሮ ወጥ Eንዴት Eንደሚሰራ ቢጠየቁ ግን

(ገሞራው ዘደቡብ Aትላንታ)

Aያውቁትም። Aሜሪካንን ያገኛት ተጓዥ ማነው? ሲባሉ ፣ Eኛ የAሜሪካ ታሪክ ምን ይሰራልናል፣ ያገራችንን ነው Eንጂ! የሚሉ Aሉ፣ Aጼ ቴዎድሮስ የት ቦታ ነው የተወለዱት? ቢባሉ ግን Aያውቁትም። Aንዳንድ ጊዜ የምንቃወመውና የምንከላከለው ነገር ምን Eንደሆነ Eንወቅ። AEምሯንን ከሳጥኑ ውስጥ Aውጥተን Aለምን ካላሳየነው Eንዴት በሃሳብ Eንሻሻላለን? በዓለማችን ላይ ምን ምን Eየተደረገ መሆኑን ለማወቅ ክፍት ልንሆን ይገባል። ለAዳዲስ Aስተሳሰቦች፣ ለAዳዲስ Aመለካከቶች ራሳችንን ማዘጋጀት Aለብን። መጥፎውን በግድ ተቀበሉ የሚለን የለም። ጭራሽ ከዘጋነው ግን ጥሩውንም ልናስገባ Aንችልም። የፍቅረኞች ቀን ተከብሯል፣ ቢያንስ “Eወድሃለሁ” “Eወድሻለሁ” ተባብለን ብናሳልፈው ክፋት የለውም። በቴሌቪዥን ማስታወቂያ ጋጋታ ተሸንፈን የግድ ስጦታና ግዢ ነገር ውስጥ መግባት የለብንም Eኮ!

Page 13: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 13

የጾም ቬገናችን በአትላንታ የታወቀ ነው! ለጤና ተስማሚ የጾም ቬገን ጥብስ፣ የጾም አዋዜ ጥብስ፣ የጾም ለጋ ጥብስ አለን .. የትም የማያገኙት ልዩ የጾም

ምግብ ከአሳ ጋር!

አዳራሻችን ለምርቃትም ሆነ ለመልስ ወይም ለክርስትና ተስማሚ ነው።

Page 14: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

14 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

ከ Eለታት Aንድ ቀን Aንድ ሰው ወደ Aንድ ልብስ ሰፊ ይ ሄ ዳ ል ፡ ፡ ከዚያም፤ ..ይሄውልህ ይሄን

ምን የመሰለ ሙሉ ሱፍ Eንደተሰፋ ገዝቼ Eጅጌው ረዘመብኝ፡፡ ስለዚህ ይሄንን Eጅጌ ትንሽ Eንድታሳጥርልኝ Eፈልጋለሁ፡፡ ምን ይመስልሃል?.. ሲል ይ ጠ ይ ቀ ዋ ል ፡ ፡ . . ልብስ ሰፊውም፤ ..የለም ይሄ ማሳጠር ላያስፈልገው ይችላል፡፡ ዝም ብለህ ክንድህን Eዚህ Eክርንህ ጋ Aጠፍ ማድረግ ነው፡፡ Aየኸው Eጅጌህ ወደ ውስጥ Eንደገባ?.. ሲል Aሳየው፡፡ ሰውዬው የተባለውን ካደረገ በኋላ በመስታወት ሲያየው ኮሊታው ደሞ ወደ ማ ጅ ራ ቱ ተ ሰ ቅ ሏ ል ፡ ፡ ስለዚህ፤ ..ኮሌታዬ ደግሞ Aላግባብ ወደ ማጅራቴ ወጣብኝ ይሄው ግማሽ ጭንቅላቴን ሸፈነውኮ! ምን ይሻላል?.. ሲል ጠየቀው፡፡ ልብስ ሰፊውም፤ የሰውዬውን ጭንቅላት ወደ ኋላ ቀና Eያደረገ፣ ..በቃ ጭንቅላትህን ወደ ኋላ Eንዲህ ቀና Aድርገህ ስትለጥጠው ልክ ይገባል.. ይለዋል፡፡ ሰውዬውም ያለውን ካደረገ በኋላ፤ ..Aሁን ደግሞ ግራ ትከሻዬ በሶስት Iንች ያህል ከቀኝ ትከሻዬ ወደ ታች ወረደ.. “ Aለው። ልብስ ሰፊው ቀጠለ… ..ችግር የለም፡፡ ከወገብህ በኩል ወደ ግራ ጠመም በል፡፡ ልክ ይገባል፡፡”.. ሰውዬው Eንደተባለው ወደ ግራ ከወገቡ ተጣመመ፡፡ መጨረሻም ልብስ ሰፊው፤ ..Aሁን ትክክል ሆነሃል፡፡ ሱፉም ልክክ ብሏል፡፡ ገንዘብህን ከፍለህ መሄድ ትችላለህ.. Aለው፡፡ ገንዘቡን ከፍሎ ሲወጣ የሰውዬው ቅርጽ Eጅግ Aስገራሚ ሆነ፡፡ የግራ ክርኑ ተንጋዶ ወደ ወጪ ወጥቷል፡፡ ጭንቅላቱ ወደ ኋላ ተገትሯል፡፡ ወገቡ ወደ ግራ ጥምም ብሏል፡፡ ለመራመድ የሚችልበት ብቸኛ መንገድ ግራና ቀኝ Eግሩን Eያጠላለፈ Eየተወለጋገደ ነው፡፡ Eንዲህ Eየተወለጋገደ በመሄድ ላይ ሳለ ሁለት መንገደኞች ያዩታል፡ ፡ Aንደኛው፤ .”.ያን ምስኪን Aካለስንኩል ሰውዬ ተመልከተው፡፡ Aንጀቴን ነው የበላው፡፡ Aያሳዝንም?..” Aስተያየቱን ሰጠ። ሁለተኛው በበኩሉ “..ያሳዝናል፡፡ ግን በጣም የሚደነቀው ልብስ ሰፊው ነው፡፡ ይሄ ሱፍ ልብስ ለዚህ ውልግድግድና ጥምም ላለ ሰው Eንዲስማማ Aድርጎ ሰፍቶ Eንዲለብስ ማድረግ ትልቅ ጭንቅላት ይጠይቃል፡፡ ያ ልብስ ሰፊ ሊቅ መሆን Aለበት!! .. ሲል የራሱን ግምት ሰጠ። ነገር ግን ሰውየውም ጠማማ፣ ልብሱም ልኩ ሆነው Aልነበረም።

ሰዎች ስለ Aንድ ነገር የሚያዩት ሁለት ዓይነት Aመለካከት Eንደነበረ ይህ ታሪክ ይነግረናል። Aንዳንድ ጊዜም ስለ Aንዱ ነገር ሃያም ሰላሳም ዓይነት ግምትና መላምት፣ ሲሰጥም ያጋጥማል። በኛ ማህበረሰብ መካከልም ብዙውን ጊዜ ያየነውን፣ የሰማነውንና ያመንንበትን ለማድረግ የሰው ድምዳሜ ሲያስፈራን ይታያል። ስብሰባ ላይ ለየት ያለ Aስተያየት ለመስጠት Aሰቸጋሪ ነው፣ ከሰው ለየት ያልን Eንዲመስል

Eንፈልግም። የተሻለ ሃሳብና የምናምንበት Eውነት Eንኳን ቢኖረን፣ Aብዛኛው ሰው የማይፈልገው ከመሰለን ውጠን ዝም ነው፣ “የተለየ ሃሳብ” “Aዲስ ዓይነት Aመለካከት” ለመቀበል ገና ራሳችንን Eንዳላዘጋጀንም ግልጽ ነው። Aንዳንድ ጊዜ ለየት ያለ ሃሳብ ይዞ የመጣን ሰው፣ በሃሳቡ ላይ ቀና ውይይት Aድርጎ Eንደመተማመን

“ከጀርባው Aንድ ነገር ቢኖረው ነው Eንዲህ ያለው” Eያልን የፊት ለፊቱ Eያለ ስለ ጀርባው ጥናት Eናካሂዳለን። ቶሎ ብለን “Eንዲህ ያለው Eንዲህ ቢሆን ነው” ብለን Eንደመድማለን። በዚያ ምክንያት “ሰው ምን ይለኛል? “Eንዲህ ቢሉኝስ?” የሚለው ስጋታችን ከመስመሩ ያልፍና፣ የምንናገረውና የምንጽፈው ሁሉ “ሰዎችን ለማስደሰት” ብቻ ይሆናል። ስለዚህ ከኛ Eምነት ወጣን ማለት ነው። የሚጠቅም፣ ግን ለየት ያለ፣ ሃሳብና ውጥን ቢኖረንም Eዚያው ተዳፍኖ ይ ቀ ራ ል ። ለ ም ና ም ን በ ት ና ለተስማማንበት ሳይሆን ለተቃራኒው Aጨብጭበን መውጣትን ልምድ Aድርገናል። ሰውን ማክበር፣ የሰውን ስሜት መጠበቅ፣ የሰውን ምክር መስማት በቦታው ጥሩ ነው። ያለቦታው ግን Eንቅፋት ይሆናል። ማህበረሰባችን ቁጥሩ Aነሰና ፣ Aንዱ ሰላንዱ ታሪክ የማወቅ ፍላጎት ጨምሮ ይታያል። Aንዳንድ ጊዜ Aጋጥሟችሁ ከሆነ ስለራሱ ከሚያውቀው በላይ ስለሌላው የሚያወቀው ነገር የሚበልጥበት Aለ።

ሰለራሷ ኑሮና ትዳር ከምታወቀው በላይ ስለ ሌላው ኑሮና ትዳር የምታወቀው የሚበልጥባት Aለች። የምናየው መታየት ያለበትን ሳይሆን፣ Eኛን የማይመለከተን ነገርን ሆኖም ይገኛል። Aንድ ወንድና Aንዲት ሴት Aንድ ምግብ ቤት ቁጭ ብለው ስናይ፣ የነሱ መቀራረብና ከሆነም መፋቀር “ጥሩ ነገር” መሆኑን Aስበን ከማለፍ ይልቅ፣ Eሱ Eንዴት

ከሷ ጋር፣ Eሷ Eንዴት ከሱ ጋር ልትሆን Eንደቻለች ማሰብና መመራመር Eንፈልጋለን። Aንዲት ሴት Aንድ ምግብ ቤት ብቻዋን ስትዝናና፣ ስትጠጣ፣ ስትደንስ ብናይ፣ ብቻዋን በመዝናናቷ ያላትን የነጻነት ስሜትና በራስ መተማመን Aድንቀን ማለፍ ስንችል ..”የምን ልታይ ልታይ ነው?” ብለን ሌላ ምርምርና ግምታዊ ድምዳሜ ውስጥ Eንገባለን። የምናውቃቸው ባልና ሚስት ድንገት ተፋቱ ከተባለ፣ በመፋታታቸው Aዝነን ፣የሚቻል ከሆነ Eንደገና ለማስማማት ከመጣር ይልቅ፣ “የተፋቱት Eኮ .. ይሄኔ Eንዲህ Aድርጋው ነው፣ Eሱም Eንዲህ Aድርጓት ነው Aሉ …” Eያልን የማናውቀው ነገር ውስጥ Eንገባለን። Aንዲት የምናውቃት ልጅ ድንገት Aርግዛ ብናያት .. ልጅ ማርገዝና መውለድ በጣም ትልቅ የህይወት ስጦታ መሆኑን Aስበን ለሷ ደስ ብሎን በሰላም ተገላገይ ብለን ከመመኘት ይልቅ .. “ከማን ነው ያረገዘችው? Eንዴት ሳታገባ? .. ከEገሌ ነው Aሉ ..” ስንል ሌላ ታሪክ ውስጥ Eንገባለን። Aንዲት የምናውቃት ሴት ከAንድ ፈረንጅ

በቴዎድሮስ ኃይሌ [email protected]

በዚህ ዓምድ በ ዕለት ተለት የኑሮ ውጣ ውረድ የሚያጋጥሙንን ነገሮች በማንሳት እየተወቃቀስን እንማማራለን። የማህበራዊ ኑሯችን አካል የሆኑ የተለያዩ ጉዳዮች

ይነሳሉ። የዚህ ዓምድ ጽሁፍ የጸሃፊው የግል አቋም መሆኑ ይታወቅ።

ጋር ከታየች - ለፍቅር የፈለገችውን የመምረጥ መብት Eንዳላትና የሚሆናትን በማግኘቷ ደስ ብሎን ማለፍ ስንችል ..”Eንዴት Aበሻ Eያለ ከፈረንጅ ጋር? ይሄን ጊዜ ለሌላ ጉዳይ ነው” ስንል የራሳችንን ግምት Aስቀድመን ስንፈላሰፍ Eንውላለን። Aንዳንዶቻችን - ፊት ለፊት Eንነጋገርና - ችግር Aለብን። Aንድ ሰው ኑሮው ሲለወጥ፣ ሲሻሻል፣ ትልቅ ደረጃ ሲደርስ .. ደስ ሊለን Eና ብንችል Eንደሱ ለመሆን መሞከር Eንጂ .. “Eንዲህ የሆነው Eኮ .. Eዚህ Eዚህ ሲሰራ ስለነበር ነው ፣ Aናውቀውም Eንዴ?” Eያለን መተቸትና ማንጓጠጥ የለብንም። Eዚህ Aገር ብዙ በመቆየቷ Aማርኛ የረሳችን ልጅ “በመቆየት ሊረሳ ይችላል፣ ምንም Aይደለም፣ መማር ከፈለገች ግን Eናግዛታለን” Aይነት ቀና ሃሳብ ከመሰንዘር ይልቅ “Eሷን ብሎ .. ጉረኛ፣ .. Eንግሊዘኛ ታውቃለች Eንድትባል ነው?” ስንል Eንገኛለን። ብዙ ሰዎችን ሳናስበው Eያሸማቀቅናቸው ነው። ሰዎች Eነሱ መሆን የሚፈልጉትን Eንዲሆኑ Eድል Aልሰጠናቸውም፣ ጥፋት ከሆነ በተገቢው መንገድ ፣ ተገቢው ሰው መምከር ሲችል ፣ በማናውቀው ነገር፣ ከኛ Aስተሳሰብና Aኗኗር ለየት ያሉትን ሁሉ Eየተቃረንን Eያሸሸናቸው ነው። Aንዲት ታቱ ሰውነቷ ላይ የተነቀሰች ወጣት ምርር ብሏት Eንዲህ Aለችኝ “Eኔ Eዚህ Aገር ተወልጄ ባድግም፣ Aገሬን Eና የAገሬን ሰው በጣም Eወዳለሁ፣ ነገር ግን Aበሾቹ ባዩኝ ቁጥር በተነቀስኩት ታቱ የተነሳ የሚናገሩኝ ነገር ያሳፍራል፣ Eኔ ደስ ብሎኝ ላደረግኩት ነገር፣ ወላጆቼ Eንኳን ምንም ያላሉኝን፣ የማላውቃቸውና የማያውቁኝ ሰዎች ድንገት Aይተውኝ ባልጌና ዘልዛላ Eንደሆንኩ Aድርገው መቁጠራቸው Aስደንግጦኛል፣ ስለዚህ በተቻለ መጠን ከAበሻ ጋር ላለመገናኘት ወስኛለሁ” Aለች። የሷን Eንግሊዘኛ ስትረጉመው ይህን ነው ያለችው። ብዙዎቻችን ኩሩና ትሁት፣ ሁሉን የምናመዛዝን Eና የራሳችንን ህይወት የምንመራ Eንዳለን ሁሉ ፣ ከኛ ይልቅ የሌላው ነገር የሚያስጨንቀንና ፣ በማናወቀው ነገር ውስጥ Eየገባን ሥራ የፈታን ሞልተናል። ሰው የተፈጠረው በነጻነት ነው፣ ያለነው ደግሞ Eዚህ የነጻነት Aገር ነው። የፈለገውን የመሆን ነጻነቱን Eንጠብቅ .. ሰዎችን Eያሸማቀቅን ባናርቃቸው ጥሩ ይመስለኛል። 30ሺ Aበሻ Aለ በሚባልበት ከተማ ከ3ሺ ሰው በላይ ተሰብስቦ የማያወቀው .. የቀረው 27ሺ የት ገብቶ ነው? ጠጋ ሲለን Eያስበረገግነው ይሆን? ራሳችንን Eንጠይቅ።

Page 15: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 15

Page 16: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

16 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

DOES YOUR CHILD .... Cont. from PAGE 8

this is a good way for you to keep an eye on what interests the child so you can set limits on certain activities or entertainment that may not be appropriate.

I was reading a magazine article

about a mother whose 13 year old daughter was singing the lyrics to a Katy Perry song that talked indirectly about casual sex. The daughter had no idea what she was singing about but just knew she liked the song. Rather than just telling the daughter “stop singing that song” the mother asked the girl what the song meant. When the girl gave an inaccurate explanation the mother translated it for her to the embarrassment of the daughter I imagine.

Then the mother asked what the

daughter’s thoughts on casual sex are and the girl said she disagreed with it. They then agreed that maybe they should not listen to that song because it goes against what they believe. For immigrant sitting down and doing this with their child is that much more important because immigrant kids may have no idea what messages they are taking in. In some cases, children may

know exactly what they listening to but thinks they are getting away with it because mom and dad don’t get it. With intervention 3 you are helping a child stay accountable to you the par-ent.

Intervention 4: Let your child feel

your love – really feel it. For some kids that may mean they need to hear “I love you” on a regular basis. For all kids saying “I do this because I love you” after a spanking or time out or a lec-ture is important because kids can feel they are less wanted after they make a mistake. For some kids feeling loved comes from spending quality time together. It doesn’t matter what you do (you could even be cooking or cleaning together) as long as its time with the kids where you have open meaningful conversations. For more ideas on how different people can receive your love check out the book “The Five Languages of Love” by Gary Chapman and Jennifer Thomas. This book speaks more to romantic love but the basic message can be applied to anyone in our life.

The basic idea is that each of us has a

specific thing we need to feel someone else’s love. Often people give what they want to re-

ceive however that may not be the other per-son’s “love language” and the efforts don’t have the intended effect. (Example: A hus-band regularly brings flowers just to say “I love you” to his wife but she actually really feels loved when they get 15 minutes to really connect and talk. Had he traded all those flowers for 15 minutes quality time with his wife he would have met his goal, they would have been closer, and he would have saved some money.)

In closing, as a parent you are do-

ing so much to ensure your child is safe, healthy, and even happy. However, we all have limited resources of energy, time, and money to dedicate to our children. The sug-gestions above may be helpful in more effec-tively reaching a child who may be more Americanized than the parent. I recognize each parent and each child is different so these suggestions may not apply to everyone. Hopefully, though, there is at least one piece that is helpful to you. ________________ Mahlet Endale, Ph.D. Staff Psychologist at GA Tech Counseling Center

Page 17: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 17

Page 18: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

18 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 19: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 19

ይህ ዓምድ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚቀርብ የምክር ዓምድ ነው።

ጠቃሚ ስልኮች Important numbers

Eth. Community Asso. ATL 404 298 4570 Ethiopian Embassy 202 364 1200 US embassy in Ethiopia 124 24 24 Spiritual Places: Sealite Mihret Church 770 469 5466 Saint Michael Church 404 456 6499 Saint Gabriel Church 404 221 1717 Bisrate Gabriel Church 404 508 1330 Debre tsion Mariam church 770 899 0269 Debre Tsion kidist mariam 404 576 0113 Abune GebreMenfes Kidus 770 979 1380 Ethiopian Catholic Community 404 751 7375 Evangelical Church 770 496 1665 Life Gospel Ministry 404 444 3814 Rehoboth Church 404 499 2355 Hijira Islamic community 404 297 1942 Media: Mahdere Andenet Radio 404 603 8770 Voice of Ethiopia Radio 404 787 2010 Admas Radio 678 525 5178 Eth.Community Radio 404 748 9219 Dinq magazine 404 394 9321 Air Lines: Ethiopian Air lines 1800 445 2733 Lufthansa 800 645 3880 Hartsfield Airport 404 530 6830 Delta Air Lines: 800 221 1212 Air Tran: 800 AIR TRAN Hotels: Hilton 800 445 8667 Marriot 800 228 9290 Hyatt 800 233 1234 Holiday Inn 800 465 4329 Westin 800 937 8461 Transport (Local) MARTA (bus & train) 404 848 4711 Cobb Country transit: 770 427 4444 Area Attractions: World Coca – Cola : 404 676 5151 Underground Atlanta: 404 523 2311 Fox Theatre: 404 881 2100 Atlanta Zoo: 404 624 5600 Six Flags over Georgia: 770 739 3400 Stone Mountain Park: 770 498 5690 Georgia Dome: 404 233 8687 Georgia Aquarium 404 581 4000 DEKALB county business directory I R S 1800 829 3676 Trade name 404 371 2250 Zoning and Permit 404 371 4915 Business license dept. 404 371 2461 Health dept. 404 508 7900 GA sales tax 404 417 4490 GA info line 404 656 2000 Emergency: 911 Weather Service 770 486 8834 Food Stamp, WIC Medicaid …… 404 370 5000

ያልተማሩ ሽማግሌዎችና የተማረው ወጣት

ያልተማሩት፤ የተማረውን በሚያስደስት ሥራ ላይ Aይተውት Eንዲህ ሲሉ ጠየቁት፤ "ወዳጄ" ትምህርትን የምትማረው ለ ም ን ድ ን ነ ው ? " የተማረውም Eንዲህ ሲል ላልተማሩት መለሰላቸው፡፡ "Eኔ የምማረው ክፉውንና ደጉን ለይቼ ለማወቅና ለመጥፎው ሳይሆን ለመልካም ነገር ሁሉ ተገዢ Eንድሆን ነው፤ በተማርሁትም ትምህርት Aገሬንና ወገኔን ለመርዳትና ለማበልፀግ ነው፤ " ያልተማሩት፤ "Eህ" Eንዲህ ኖሯል" Eኔ ግን ልጄ በAሁኑ ጊዜ ስለመለከት ትምህርት ከሥልጥንና ወደ ብልግና፤ ከፍርሃት ወደ ድፍረት፤ ከፍቅር ወደ ጽል፤ ከማክበር ወደ ማዋረድ፤ ከትEግስት ወደ ንዴት፤ ከትህትና ወደ ትEቢት፤ ከመተባበር

ወደ መለያየት ሲያሻግር፤ Eንዲሁም የAገርን ሃይማኖትና ልማት ሲያስንቅና፤ E ግ ዚ Aብሔር ን ሊያ ስ ቀ ይሙበ ት ወደሚቻልበት ሰፊ ጎዳና ሲመራ Aየሁ፤ Aንተ Eንደነገርኸኝ Aይደለም፤ የEናንተም ትምህርት ሲያደርግ ያየሁት Eንዲህ ነው፡፡ ልጄ ታዲያ Eንዲህ የምትሆኑበት ምክንያት ምንድን ነው Eባክህ"" ወጣቱ፤ "Aዬ Aባቴ ምን ላድርግ ብለው ነው" የምማረው የመንፈሳዊ ሳይሆን የሥጋዊን ትምህርት ብቻ ነው፤ ጥንቱንም ቢሆን መሠረት የሚሆነኝና የሥጋዊ Eውቀቴን የሚባርክልን የመንፈሳዊን ትምህርት Aልተማርኩም፤ በዚህም Eጅግ Aድርጌ Aዝናለሁ፤ ስለዚህ Aባቴ Aይፍረዱብኝ፤ ወድጄም Aይደለም፡፡" ሽማግሌው፤ "Aሁን ገና የልቤን ስር በEውነት ቀስት ነካሃት፤ ትምህርት ይህን Eውነተኛ ቃል ለመናገር የሚችለውን Aንተን የመሰለ ቅን ልጅ የምታፈራ ነች፤ ለደንበኛውም ፍሬ Aንተው ምሳሌው ለመሆን ቻልህ፤ ወደፊትም ቢሆን ተስፋ ሳትቆርጥ የመንፈሳዊን ትምህርት ለማወቅ ሞክር፤" ብለውት በደስታ ተለያዩ፡፡ (ኤርሚያስ ከበደ፣ ምናሴ፣ 1949)

__________________________

በ ምታገኘው ገንዘብ ደስተኛ Aለመሆንህን በማየት Aትጨነቅ፤ ማድረግ የምትችለውን ብቻ Aድርግ፡፡ ገንዘብ ለማግኘት በርካታ

መንገዶች Aሉ፡፡ በተለይ ወደፊት መራመድ ከቻልክና የማመስገን ዝንባሌ ካለህ፤ ያንን ስታደርግ ትኩረት የመሳብ Eድል Aለህ፡፡ ያኔ የምትመኘውን ገንዘብና ሀብት Eንድታገኝ የሚያግዙህ ሰዎችንና Aጋጣሚዎችን ታገኛለህ፡፡ Aሁን የትምህርት ማስረጃ፣ ልምድ፣ ችሎታም ሆነ በርካታ ሰዎችን ማወቅ ልታስባቸው የማትችላቸው ጉዳዮች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ተነሣሽነትና ደስተኝነት በሁሉም Aጋጣሚዎች ዋጋቸው ከፍ ያለ ነው፡፡ Eነሱ ደግሞ ያሉት በመዳፍህ ስር ነው፡፡ ለምታገኛቸው ሰዎች ሁሉ ሕይወት ፍርደ ገምድል መሆኗን በመግለጽ የምታለቃቅስ ከሆነ Aንዳችም የሚፈይድልህ ነገር

Aይኖርም፡፡ ማንም Aልቃሻ ሰው Aይፈልግም፡፡ በሌላ በኩል ተነሣሽነትና Aይበገሬነትን የተላበሱ በርካታ ወጣቶች በባለሀብቶች ድጋፍ ወደ ሀብት ጎዳና Eንዳቀኑ የሚገልጹ በርካታ ታሪኮች Aሉ፡፡ ስለዚህ Aሁን የምትሠራው በርገር መጠቅለልም ይሁን የምግብ ሳህን ማጠብ ወይም ሽያጭ መመዝገብ ከሁሉ የላቀ በርገር ጠቅላይ፣ ሳህን Aጣቢ Eንዲሁም ሸያጭ መዝጋቢ ለመሆን Aልም፡፡ ደግሞም መሆን ትችላለህ፡፡ ምክንያቱም ስቲቭ ጆብስ መቼ በEናንተ ቤት Eንደሚያልፍ Aታውቀውም፡፡ ወይም በግልባጩ Aንተ የምታልፍበት ሌላ ቤትም ሕይወትህን ሊቀይረው ይችላል፡፡ - ከብርሃኑ በላቸው “ታላቁ ምስጢር” መጽሐፍ የተወሰደ (2011)

ገንዘብ ዛፍ ላይ ይበቅላል!

Page 20: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

20 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

ለማኝ፦ Eባክዎ ስሙኒ ስጡኝ …. መንገደኛ፦ “ፍራንክ Aልሰጥህም .. ከፈለክ ግን ቁርስ ልግዛልህ …” ለማኝ፦ Eንዴ! ዛሬ ሰዉ ሁሉ ምነው ጨከነ? ከነጋ Aራተኛውን ቁርስ በልቼ ልፈነዳልህ ነው? .. የፈለኩት ሳንቲሙን ነው ባክህ። ______________ Aዲስ የተጋቡ ባልና ሚስት ለጫጉላ ሽርሽር በጉዞ ላይ ሳሉ፣ በመሃል 15 ደቂቃ ያህል የሚፈጅ ጨለማ ማለፍ ነበረባቸው። ልክ ጨለማውን Eንዳለፉ ባልየው ..”Aዬ .. Eንዲህ ጨለማ መሆኑን ባውቅኮ 15ቱን ደቂቃ Eስምሽ ነበር.” ሚስት፦ “Eንዴ፣ ታዲያ ማን ነበር ሲስመኝ የነበረው?”” ________________ ስሙ Eዚህ Eንዲጠቀስ ያልፈለገ Aንድ በጣም የታወቀ Aርቲስት ከAድናቂዎቹ ከሚቀርቡለት ጥያቄዎች ውስጥ የሚበዙት Aንድ ዘለላ ፀጉሩን Eንዲልክላቸው የሚጠይቁ ነበሩ፡፡ Eሱም ለሁሉም Aድናቂዎቹ ይህንን ፍላጎታቸውን የተወሰኑ የፀጉር ዘለላዎች በመላክ ያሟላላቸዋል፡፡ ይህን የሚያውቅ Aንድ ጓደኛው "በዚህ ዓይነት በቅርቡ መላጣ Eንደምትሆን Aልጠራጠርም" ሲል በምፀት ሐሳቡን Aካፈለው፡፡ "Eኔ Eንኳን መላጣ Aልሆንም"" Aለ Aርቲስቱ በርግጠኝነት፡ "ውሻዬ ነው የሚሆነው፡፡" ____________________ ሰውየው ጓደኛው ቤት ይሄዳል፣ Eንደደረሰም ጓደኛው ፍቅረኛውን ሲጠራት ይሰማል ፥ “የኔ ፍቅር፣ የኔ ማር፣ የኔ ውብ፣ ሆዴ .. Eባክሽ የሚጠጣ ስጪን” ይህን ጊዜ ሰውየው ተደነቀና .. “በጣም ይገርማል፣ ከተዋወቃችሁ ከስድስት ወር በኋላ Aሁንም Eያቆላመጥክ ነው የምትጠራት .. ይገርማል” ቢለው ጓደኛው ቀበል Aድርጎ ...”ኽረ ዝም በል ፣ Eሷ Eንዳትሰማ .. ስሟ Eኮ ጠፍቶብኝ ነው” Aለው !! _______________ Aንድ Aለቃ ፣ በጸሃፊው Aለባበስ ተናዷል። ጸሃፊው ሥራ ስትመጣ፣ ጥብቅ የሚል ቀሚስና ሱሪ፣ ከደረቱ ክፍት የሆነ ሸሚዝ፣ Aንዳንድ ጊዜም በጣም Aጭር ቀሚስ Aድርጋ Eግሯን ከፍታ ፊል ለፊቱ ትቀመጣለች.. ታዲያ Aንድ ቀን Eንደዚያ ቀቀምጣ ሲያያት “ይህ ነገር ይሸጣል?” Aሏት ወደ Eግሯ Eያመለከተ። “ኽረ Aይሸጥም!” መለሰች ... Eሱም “ታዲያ ማስተዋወቁን Aቂሚያ!!!”

_________________________

(ቀልዶቹን የላካችሁልንን Eናመሰግናለን)

ሆድ ሆድ ስለሆድ ሲያስብ ሆድ ስለ ሆድ ሲያልም AEምሮ ሲራቆት ሕሊና ሲጨልም Eግር ለሆድ ሲሮጥ ሰው ለሆዱ ሲያድር ሐሰት Eውነት ሆኖ ያሰኛል ድንግርግር፡፡ በሆዱ ተስቦ Eባብ መርዙን ይዞ Aጓጉል ያደርጋል ሌላውን መርዞ፡፡ ሆዳም ጓደኛውን ሆዱ ተጠራጥሮ ጅብ ፈፅሞ Aይሄድም ኋላና ፊት ሆኖ፡፡ ድመትም ስትወልድ ፌጦ ካልረጩባት ሆዷን ትሞላለች ልጆቿን በመብላት፡፡ Aሳማ ከራበው ከጎደለ ከርሱ ትርምስ ይሆናል ተናክሶ Eርስ በርሱ፡፡ ሰውም Eንደዚያ ነው Eንዳውሬ ካሰበ ህሊናው ተርቦ ሆዱ ከጠገበ፡፡ Aውሬ ሰው ባይሆንም ሰው Aውሬ ይሆናል ሰብEናውን ሸጦ ለሆዱ ይቆማል፡፡ - (በገበየሁ ዋለልኝ) ___________

የለማኝ ሃሳብ

ሳይራሩልኝ ላሳፈሩኝ ጨክነው Eውነቱን ለነገሩኝ ራበኝ ስል ተሳልቀው ላለፉኝ በጎደሎነቴ ለቧልት ላሳለፉኝ ለቆነጃጅታቸው መሳቂያ ለሆንኩኝ Eየው ቸርነቴን ለተመፀወቱኝ፤ ለሠርግ ለተዝካር ከዳስ ለመለሱኝ የኩነኔ ጥማት Aጡፎኝ ወንዝ ውረድ ሲሉ ደግ ለመከሩኝ ተመፃድቀው፤ መስተዋት ያሰላውን ፈገግታ ለተቀናቀኑኝ Eነሱን ሆኜ ባልነበር ይቅርታ ባላልሁኝ (ሰለሞን ደሬሳ፤ ልጅነት፣ 1963) _______________ Send your poem to [email protected]

የዓለማችን Eጅግ Aስደናቂ ፍጥረታትና Eውነታዎች

* Aቦ ሸማኔ በመሬት ላይ ከሚገኙ ረዋጭ Eንስሳት ሁሉ በፍጥነት ቀዳሚውን ሥፍራ የጨበጠ ሲሆን

በሰዓት 110 ኪ.ሜ ያህል ይሮጣል፡፡፡ ከዚህም የተነሳ Aንዳንድ Eንስሳትን የሚያሰለጥኑ Aገሮች ለድኩላና

ለAጋዘን Aደን ይጠቀሙበታል፡፡

* በቲቤት ምድር የሚገኘውና ‹‹ያክ›› በሚባል ስም የሚታወቀው ጎሽ መሰል Eንስሳ የሚኖረው ከባህር ወለል 6ሺሕ 100 ሜትር ከፍታ ላይ ነው፡፡ ይህ

Eንስሳ ከትላልቅ ጡት Aጥቢ Eንስሳት መካከል Eጅግ ቀዝቃዛ በሆነ ስፍራ በመኖር ቀዳሚውን ቦታ ይዟል፡፡

* ፍልፈል ማየት የማይችሉ ዓይኖች ቢኖሩትም

በAንድ ቀን ውስጥ ብቻ Eስከ 23 ሜትር ርዝመት የሚደርስ የውስጥ ለውስጥ ጉድጓድ መቆፈር ይችላል፤ ይህ Eንስሳ የEድሜው Aብዛኛ ጊዜ መሬት ውስጥ በማሳለፍ ከጡት Aጥቢዎች መካከል የመጀመሪያው

ስፍራ ይዟል፡፡

* ‹‹Aላስካን ሙዝ›› በመባል የሚጠሩ የዩናይትድ ስቴትስ Aጋዘኖች ቁመት ከ2 ሜትር የሚበልጥ ሲሆን፣ ክብደታቸው ከ810 ኪሎ ግራም ይበልጣል፤ የEነዚህ ቀንዶች ክብደት ከ38 ኪ.ግ. የሚበልጥ ሲሆን፣ በቀንድ ታሪክ ከፍተኛውን ክብደት የያዙ መሆኑ

ተረጋግጧል፡፡

* ‹‹የባህር ተኩላ›› በመባል የሚታወቀው ዓሳ-ነባሪ በባህር ውስጥ ከሚገኙ Eንስሳት ሁሉ Eጅግ Aደገኛው ሲሆን፣ ቁመቱ 10 ሜትር ያህል ይደርሳል፤ የዚህ Eንስሳ ሆድ ርዝመት ብቻ Eስከ 7 ሜትር ያህል

የሚደርስ ሲሆን፣ በሆዱ ውስጥ Eስከ 50 የሚደርሱ የተለያዩ ግዳዮችን Aግበስብሶ መያዝ ይችላል፡፡

ፈቃዱ ሺፈታ ከሐዋሳ ‹‹ምጥን›› ብሎ ካሳተመው የተወሰደ (2003)

“….ቢሆን ኖሮ...” Aሳዛኙና ከሰው ዘር ከሆነ ፍጡር Aፍ ዘጠና በመቶው ማለት ይቻላል፣ ሁሉም የሚናገረው ቀላል የሚመስል ግን ከባድ ቃል ቢኖር “ቢሆን ኖሮ” የሚለው ቃል ነው፡፡ ነገሮች Eንዲህ ለየት ያሉ ቢሆን ኖሮ! ነገሮች የተለዩ መሆን Aይጠበቅባቸውም፡፡ የተለየ መሆን የሚገባህ Aንተ ነህ፡፡ Aንድ የዱሮ Aፍሪካውያን Aባባል Aለ፡፡ Aንበሳ ሁሌም በAፍሪካ ምድር ሲሮጥ ይውላል፡፡ ምክንያቱም ቢያጣ ቢያጣ Eንኳን ትንሿን ሚዳቋ ካላገኘ በረሃብ Eንደሚሞት ስለሚያውቅ ነው፡፡ ሚዳቆዋም በበኩሏ ጠዋት ተነሥታ Eንዲህ ትል ነበር፣ “ዛሬ ከAንበሳ ፍጥነት ጋር በሚወዳደር ሁኔታ መፍጠን Aለብኝ፤ Aሊያ Aጅሬ Aንበሳ ካገኘኝ መሞቴ ነው” ትላለች፡፡ - ከዳንኤል ጥሩነህ “ጽሞና” መጽሐፍ የተወሰደ (2002)

Page 21: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 21

Page 22: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

22 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 23: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 23

Page 24: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

24 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

ስንፈተ ወሲብን (የግብረ ሥጋ ፍላጎት / Aቅም መቀነስን ) ለመነጋገር ስናስብ ቀድሞ የሚመጣልን ሃሳብ “ባይወደኝ ነው/ባትወደኝ ነው፣ ሌላ ሰው Aግኝቶ/Aግኝታ ነው” የሚሉት ስለሆኑ ስለወሲብ (ሴክስ) ምንነት መረዳቱ ተገቢ ይመስለኛል። ወሲብ /ግብረሥጋ ዋና ትኩረቱ የሴትና የወንድ ብልቶች ላይ ቢሆንም ቅሉ ተግባሩ የሚከናወነው ግን Aጠቃላይ ሰውነታችን A Eምሯችንና የጋብቻ ግንኙነታችን ጤናማ ሆነው ሲገኙ ነው። በማየት፣ በመስማት፣ በማሽተት በመቅመስና በመነካካት የሚቀሰቀሰው A Eም ሯ ች ን የ ተ ቀ ረ ው ሰውነታችንን Eንዲዘጋጅ ማድረግ የሚችለው ጥሩ የደም ዝውውር፣ ጥሩ የነርቭ ትEዛዝ መተላለፍ ሲችል ነው። በAጠቃላይ ሲታይ ከላይ የተጠቀሱትን ተግባራት ሊያውኩ የሚችሉ 3 ታላላቅ ምክንያቶች Aሉ። Eነሱም ፦

1. ጤና ማጣት

2. ጤና /ረፍት የሌለው AEምሮ

3. ጤና የሌለው የጋብቻ ግንኙነት ናቸው።

ጤናን ሊያውኩና የወሲብ ስሜት/Aቅምን ከሚቀንሱ ፣ ከሚያጠፉ መካከል፣ የስኳር በሽታ፣ የደም ብዛት፣ የብልት Aካሎች በሽታዎች፣ የህብለ ሰረሰርና የነርቭ በሽታዎች፣ የተለያዩ መድሃኒቶች የመጠጥ ሲጋራን Eጽ ሱሶች ይገኙበታል። በሥራ የደከመ Aካላ፣ በቂ E ን ቅ ል ፍ A ለ ማ ግ ኘ ት ፣ የተመጣጠነ ፣ የረባ Aመጋገብ የሚያገኝ ሰውነት ለውሲብ ስሜቱ የቀነሰ ነው። ከ Eድሜ ጋር ሊመጡ የሚችሉ በወንዶች የሆርሞኖች መቀነስ፣ የፕሮስቴት ችግሮች፣ በሴቶች፣ የሆርሞኖች መቀነስ፣ የብልት ህመሞች፣ ድርቀትና የመርጠብ ማነስ የወሲብን ፍላጎትና Aቅም ይሰልባሉ። Aላግባብ መወፈርም ሆነ መክሳት፣ Aካላዊ ስነ AEምሯዊም ተጽEኖ Aላቸው። ጤናማ AEምሮን በሚመለከት፣

ጭንቀቶች፣ የሥራ፣ የኑሮ፣ የገንዘብ የማህበረሰባዊ ሃላፊነት ጫናዎች፣ ሃዘንና ብስጭት፣ ትልቅ ተጽEኖ Aላቸው። የተለያዩ ፍራቻዎችም (ለምሳሌ፣ ተጨማሪ ልጅ ላለመውለድ፣ በገዛ ሰውነት Aለመተማመን፣ በበሽታ መያዝ፣ በፊት የደረሰ የወስብ ድክመት ይደገም ይሆን?) ተጨማሪ ምክንያቶች ሊሆኑ ይችላሉ። በስነ AEምሮ በሽታዎች የተለከፈ ግለሰብ ለወሲብ ያለው Aስተሳስብ፣ ፍላጎትም Aቅምም በAብዛኛው ወቅት የተዳከመ ነው። ጤናማ ጋብቻ የሚባለው በሁለቱ ባለትዳሮች መካከል ያለው ግንኙነት የሚመለከት ሲሆን በመካከላቸው ያለውን መተሳሰብ፣ መከባበር፣ መተማመን፣ በግልጽ መነጋገር፣ ችግሮችን መፍታት መቻል፣ ወሲብ ግዴታ Aለመሆኑን መቀበል መቻል ያጠቃልላል። ከባለትዳሮቹ ወጪ ሌሎች ሰዎች ትዳር ውስጥ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተጽEኖ ካላቸው የቅሬታና የስሜት መጥፋት ምክንያት ሊሆኑ ይችላሉ። በገንዘብ ፣

በAስተሳስብ፣ በልጅ Aስተዳደግ፣ በማህብረ ሰ ባዊ ግንኙ ነት Aለመጣጣም ጋብቻን ያደፈርሳሉ፣ ስሜትን ይቀንሳሉ። Eንደመፍትሄ የማቀርብላችሁ Eነዚህን ይሆናል። 1. ባለትዳሮቹ ይሄን ችግር

ቀድመው ይነጋገሩበት፣ ይቀበሉት

2. የAካል ጤናና A Eምሮን በሚመለከት፣ በቀላሉ ተነጋግሮ የምርመራም ሆነ የመግባባት መፍትሄ ማግኘት ይቻላል።

3. የጋብቻን በሚመለከት የ ሁ ለ ቱም ግ ለ ሰ ቦ ች ግልጽነትን፣ መተማመንን፣ ስሀትት ካለ ተቀብሎ መለወጥን ይጠይቃል።

_______________

(ዶ/ር ኤፍሬም የጠቅላላ ህክምና ባለሙያና የAትላንታ ከተማ ነዋሪ

ሲሆኑ፣ በግል ክሊኒክ የግል ህክምና በመስጠት በመስራት ላይ ይገኛሉ)

Page 25: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 25

Page 26: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

26 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 27: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 27

Page 28: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

28 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Car Broke Down A priest and a nun are on their way back home from a trip when their car breaks down. They are unable to get it fixed, so they decide to spend the night in a hotel. The only hotel in the town has only one room available. Priest: Sister, I don't think the Lord would have a problem, under the circum-stances, if we spent the night together in this one room. I'll sleep on the lounge and you have the bed. Nun: I think that would be okay. They prepare for bed and each one takes their agreed place in the room. Ten min-utes later... Nun: Father, I'm terribly cold. Priest: Okay, I'll get you a blanket. (He does) Ten minutes later... Nun: Father, I'm still terribly cold. Priest: Okay Sister, I'll get you another blanket. (He does) Ten minutes later... Nun: Father, I'm still terribly cold. I don't think the Lord would mind if we acted as man and wife just for this one night. Priest: You're probably right...get up and get your own blanket !!!!!!!!!!!!!!!!!!

______________________

The Service One Sunday morning, the pastor noticed little Alex was staring up at the large plaque that hung in the foyer of the church. It was covered with names, and small American flags were mounted on either side of it. The seven-year-old had been staring at th e plaque for some time, so the pastor walked up, stood beside the boy, and said quietly, "Good morning, Alex." "Good morning," replied the young man, still focused on the plaque. "What is this?" Alex asked. "Well, son, it's a memorial to all the young men and women who died in the service." Soberly, they stood together, staring at the large plaque. Little Alex's voice was trembling and barely audible when he asked, "Which service, the 9:45 or the 11:15?"

______________

Technical Support I worked in technical support at Silicon Graph-ics about a year ago, and I was part of the group that was first in line to handle problem calls. Oh, joy. Being only eighteen at the time, my experience in the field of technical support was somewhat limited, but I could still handle my own. Now, as you may or may not know, SGI sells top of the line computers used in many different industries. On average, they're about three times as expensive as personal PCs and are meant to be used by profes-sionals in the industries they're used in. Anyway, the following call came in:

• Customer: "I just received an Onyx yesterday, and I tried to set it up today and it doesn't work."

• Tech Support: "It just doesn't boot up?" • Customer: "It doesn't even turn on. I see nothing

on the screen, and the fan doesn't even turn on in the back of the system."

• Tech Support: "Is the monitor functioning? Is there a little green light in the lower right corner of the monitor?"

• Customer: "Yes, there is." • Tech Support: "Ok, is the computer plugged in?" • Customer: (irritated) "Look, I think I know how

to set up a system. I'm a college graduate, you know."

• Tech Support: "Ok, let me finish typing up this report, and I'll send it off. You will get a reply within one business day."

• Customer: (exasperated) "Thank you. Geez, I mean I paid a huge amount of money for this computer. The least you people can do it make sure it works before sending it to me!"

• Customer: "I mean, to add to the poor quality control, you even sent me one extra power cord."

• Tech Support: "One extra cord?" Customer: "Yes, it looks just the one I used to plug

in the monitor and computer, but that's all you sent to me. I have no use for this other one."

At this point, I thought I should inquire a little more...but use a bit of tact to do so.

• Tech Support: "Sir, can you double check the serial number on the back of your computer?"

• Customer: "On the back of the computer?" • Tech Support: "Yes, sir." Customer: (sigh) "All right, all right, hold on..." I heard a few muffled grunts as he crawled over his desk to see the back of the computer. He repeated the serial number from the sticker. I didn't bother to verify it. Tech Support: "Thank you, sir. Oh, by the way, can you check to see if the computer is plugged in?" Dead silence. I could just picture the man's face when he realized that the computer was never plugged in in the first place and that the "extra" power cord he was holding in his hand was for the computer. I didn't wait for a response from him. I thanked him for calling, hung up, and closed the case.

_________________

Best Salesman

A man walks into an insurance office and asks for a job. "Sorry, we don't need anyone..." they replied. "You can't afford not to hire me. I can sell anyone anything any-time!" "Well, we have two prospects that no one has been able to sell. If you can sell just one, then you have a job." He was gone about two hours and returned and handed them two checks, one for $25,000 and another for $50,000. "How in the world did you do that?" they asked. "I told you I'm the worlds best salesman, I can sell anyone any-thing, anytime!" "Did you get a urine sample?" they asked him. "What's that?" he asked. "Well, if you sell a policy over $20,000 the company requires a urine sample. Now take these two bottles and go back and get urine samples." He was gone about 8 hours and the office was about to close, when in he walks in with two five gallon buckets, one in each hand. He sets the buckets down and reaches in his shirt pocket and produces two bottles of urine and sets them on the desk and says, "Here's Mr. Jone's and this one is Mrs. Johnson's." "That's good," they said, "but what's in those two buckets?" "Well, I passed by the school house and they were having a state teachers convention - so I stopped and sold them a group policy!"

Page 29: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 29

Page 30: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

30 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

(በሼፍ ደብረወርቅ Aባተ)

(ምን ማዘጋጀት ይፈልጋሉ? ይጠይቁን ..) _____________________________________

ስልጆ

(ለምሳሌ ለ20 ሰው) • 10 የቡና ሲኒ (ግማሽ ኪሎ ግራም) ነጭ የባቄላ ዱቄት

• 3 ሊትር ውሃ

• 1 ሊትር የሱፍ ውሃ

• 5 የሾርባ ማንኪያ በውሃ ተበጥብጦ የተጠለለ ርጥብ ቅመም

• 1 ሲኒ የሰናፍጭ ዱቄት

• 5 ራስ ነጭ ሽንኩርት

• የ 5 ፍሬ ዝንጅብል ውሃ (ጨፍለቅ፣ ጨፍለቅ ተደርጎ በ 5 የሾርባ ማንኪያ ውሃ ተበጥብጦ የተጠለለ)

• 5 ፍሬ ያልተከተፈ ዝንጅብል

• የ10 ፍሬ ጤና Aዳም ውሃ (ጨፍለቅ፣ ጨፍለቅ ተደርጎ በ 5 የሾርባ ማንኪያ ውሃ ተበጥብጦ የተጠለለ)

Aዘገጃጀት 1. የባቄላውን ዱቄት በቀዝቃዛ ውሃ በጥብጦ መጣድ 2. የጓጎለ Eንዳይኖር ማጥለል 3. ለብ ያለ ውሃ ላዩ ላይ ጨምሮ ያለማቋረጥ ማማሰል 4. Eሳቱን ዝቅ Aድርጎ ቶሎ፣ ቶሎ Eያማሰሉ Eንዲበስል ማድረግ፣ 5. ሲበስል Aውጥቶ ድስት ወይም የፕላስቲክ Eቃ ውስጥ መጨመርና በ

Eንጨት ማማሰያ Eያማሰሉ የሱፍ ውሃ፣ የተበጠበጠ ርጥብ ቅመምና ሰናፍጩን በጥብጦ በመጨመር በደንብ ማዋሃድና የጤና Aዳም ውሃውን መጨመር፤

6. ሲስተካከል Eንዳይነፍስበት ንጹህ Eቃ ውስጥ ጨምሮ ፣ በመግጠም በቀጭን Eንጨት ወይም በክር ነጭ ሽንኩርትና ዝንጅብሉን ሰክቶ ወይም Aስሮ ከጨመሩ በኋላ ለሶስት ቀናት Eንዲቦካ ቀዝቃዛ ቦታ ማስቀመጥ

7. ሲቦካ ከተለያዩ ወጦች ጋር ለገበታ ማቅረብ _______________ // _________________

Page 31: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 31

ክፍል 2 Eና የመጨረሻ ክፍል Aንድ ... ''ትንሽ Eንቆይ መደነስ Aምሮኛል .... ከፈለክ ግን ክፈለኝና ሾርት ገብተን Eንምጣ ....'' Aለችው በስሜት መቅለጡን Aውቃ ጭኗን Eሱ ጭን ውስጥ Aስገብታ ትር ትር የሚል ስ ሜ ቱ ን ለ መጨመር Eያሻሸች ....” .. ብሎ ነበር ያቆመው .. የመጨረሻው Eነሆ ... ኤፍሬም ግሏል ትር ትር ትር ጢጥ ጢጥ ጢጥ Eያለ ነው :: ''ኖ መቅዲ ዛሬ ሌሊቱን ሙሉ Aቅፌሽ ነው ማድረው .'' ይላታል ። ''Eሺ Aንድ ሠዓት ታገሠኝ ...'' Aለችው፡: Eየተነጫነጨ Eሺ Aላት : መጠጧን ተጎንጭታ በግንባሯ ጉንጩን ገፋ Aድርጋ ጆሮ ግንዱ ስር ገባችና ''ሂሣብ ስጠኝ መውጪያ መክፈል Aለብኝ ...'' Aለች - ሠጣት ቀስ ብላ ቆጠረችዉና በሹክሹክታ ''መጣሁ ...'' ብላ Aንገቱ ስር ስማው ሄደች። ኤፍሬም ሠዓቱ Eንዴት Eንደሚሄድለት ግራ ገባው : መጠጥ ደገጋመ ሢጋራ Aጨሠ፣ ደነሠ Eንደምንም ሠዓቱ ፎቀቅ Aለለት :: መቅዲ ግን Aልመጣችም መጣው ብላው ከሄደች 45 ደቂቃ Aለፋት : Aንገቱን ስግግ Aድርጎ ወደሄደችበት ያያል የለችም :: 50 ደቂቃ 55..... Aንድ ሠዓት Aለፋት :: ተነሳና ፈለጋት የለችም .... Aንዲት ጓደኛዋን ሲያገኛት ''መቅዲስ ...?'' Aላት ዓይኖቹ ፈጠው ''መቅዲ ያ ሀብታም ሠውዬ መጥቶ ወሰዳት '' Aለችው፣ ስካሯ በሚያስታውቅ ንግግር፡፡ ኤፍሬም ተርገበገበ ቅድም Aጠገቡ ይደንስ የነበረ ጎረምሳ Eየሳቀበት ግቢዉን ጥሎ ወጣ :: ኤፍሬም የሠጣትን ብር ልክ ኪሡ ሚያገኘው ይመስል ልብሱን መዳበስ ጀመረ ትዝ ሲለው ለካ የቀረዉን ብር ደግሞ ያስቀመጠው ጃኬቱ ውስጥ ነው Eየተንደረደረ ሲገባ ጃኬቱ የለም :: ጃኬቴን ብሎ ሲጮኽ ያስተናግደው የነበረ Aሳላፊ

የመጨረሻዉን ዙር ሂሣብ ሊጠይቅ መጣ : ትEግስቱን ስለጨርሰ Aሳላፊዉን በቡጢ ለመምታት ሲሰነዝር Aንድ ለየት ያለ ነገር ተቀበለው ከዚህ በኌላ ግን ለሠዓታት ብዙም ሚያስታውሰው ነገር የለም :: ጎጃም በረንዳ Aልመሸም፣ ሳይመሽ ሌሊት ሳይሆን ሊነጋ ነው ሕይወት ዝውውሯን ቀጥላለች : ሌባው መስረቅ Aለበት ማጅራት መቺው መውጋት Aለበት ሴተኛ Aዳሪዋ ራሷን መቸርቸር Aለባት .... Aንዱ ባንዱ ተጠላልፎ ዛሬን ያልፋል : ነገን ደግሞ በሌላ መጠላለፍ ይቀጥላል : ስለነገ ማንም ግድ የለዉም : ምክኒያቱም ስለዛሬ ትላንትና ማንም ግድ Aልነበረዉምና : ኤፍሬም ፊቱን በቀስታ ሲዳብስ Aንዳች ክምር ያህል ከበደው ልብሱ በደም ቀልቷል :: ወደቤቱ መሄድ Eንደማይችል ያውቃል : ብርዱ ደግሞ Aንዘፈዘፈው :: የሡሪ ኪሡን ሲዳብስ 20 ብር Aገኘ :: መቅዲ ያጋለችው ስሜቱ ከመጠጡ ስካር ጋር ሆኖ ያረፈበት ቡጢ Aላበርደዉም Aሁንም ከስሩ የሴት ያለ ሚል ስሜቱ Eንደቁስሉ ሁሉ ይጠዘጥዘዋል :: ያልጠፉ የሌሊት መብራቶችን ከጀርባቸው Aድርገው ገበያ ሚጠብቁ ሤተኛ Aዳሪዎች ጀርባቸዉን በወይራ ለታጠነ ጎጆዋቸው Aቀብለው ፊታቸዉን ብርድ ያስለበልባሉ : ሠካራም ይሰድባሉ :: ''Aዳር ስንት ነው ?'' Aለ ኤፍሬም ያንገቷን ንቅሳት Eያስተዋለ : በቫዝሊን የተወለወለ ፊቷ ፈገግ Aለ ... ብርድ ያሰመረው ሽብሽብ ሳይቀር ሚስቅ ይመስላል :: ''25 ብር '' Aለች ከፈገታዋ ጋር ገልመጥ ብላ ''20 ብር ነው ያለኝ '' Aላት ጠጋ ብሏት ከስሯ ከEንቅልፏ መነሳቷ በመንጠራራቷ የሚያስታውቅ ሠውነቷን ታፍታታለች :: ''ተፈንክተሀል Eንዴ ...?'' Aለች

ልብወለድ ተጻፈ በዋናው—ተላከ በጽጌ (ኣ ኣ)

ደሙን Eያስተዋለች ''... በል በል ሂድልኝ ወንድሜ ጥምብዝ ብላቹ ስትሰክሩ ወደኛ ትሮጣላቹ .... የስሜት ማራገፊያ የሆንነው Aነሠና ደግሞ ... የስካራቹ ማራገፊያ Eንሁን ... ሂድልኝ ሠውዬ ሂድልኝ ሳትዋረድ ...'' Aምቧረቀች ። Aነጋጋሯ የAዲሳባ ሠው Eንዳልሆነች ያስታውቃል :: ''የተፈነከትኩት Eኔ Aንቺ ምን Aገባሽ ያን ያህል ደግሞ ራሴን Eስክስት Aልሠከርኩም ሌቦች ጃከቴን ለመውሰድ ሲሉ ነው የደበደቡኝ ...'' Aላት ተጠግቷት Eንድታዝንለት በሚጋብዝ ዜማ ''Eሺ ግባ .... ግን ይሄ ደምህን Eጠብ Eኔ የሠው ደም Aልወድም ምን Eንዳለብህ ምን Aውቃለሁ ...'' Aለችውና በሩን ለቀቀችለት:: ኤፍሬም ወደውስጥ ሲገባ ለየት ያለ ጠረን ተቀበለው Aፍንጫው ስር የነበረዉን የመቅዲ ጠረንና ሽቶ ስለወሰደበት ተናደደ :: ወይራው ቤቱን ጉም Aስመስሎታል : ባቀረበችለት ውሃ ፊቱን ታጠበ የልብሱን ደም Aጠበና ወንበር ላይ Aሠጣው : ''ስምሽ ማነው ?'' Aላት የAፍረት ቀና ብሎ Eያያት ቁመቷ ረጅም ነው ...... ''ፈለቁ ...'' Aለችው ኮንጎ ጫማዋን ለማውለቅ ግብ ግብ ይዛ : ድመቷ ከAልጋው Eግር ጋር Eየተሻሸች በራሷ ዜማ ታዜማለች : ''ኮንደም Aለሽ ?'' Aላት የሠጣትን ብር ከቁም ሳጥኑ ላይ በረጅም ቁመቷ ተንተራርታ ያወረደችው ጣሣ ውስጥ ስትከት Aይቷት :: Aልመሰችለትም በቀይ ፓኬት የታሸገ የኮንደም ጥቅል Aምጥታ ልብሱን ካሠጣበት ወንበር ላይ Aደረገች :: ከዛኛው ክፍል ወንድና ሤት ሲጨቃጨቁ ይሠማል። የሚለያቸው ሣጠራ Eንጂ Aንድ ቤት ነው:: Aልጋው

ከተጠጋበት ግድግዳ ላይ የሽማግሌ ሠውዬ ፎቶ በጥቁርና ነጭ ተሠቅሏል : ሠውዬው ቀጭን ትከሻቸዉን ለማሳበጥ ሞክረው የተነሡት ፎቶ ነው :: ከሡ Aጠገብ የቅዱስ ገብሬል ምስል ዳንቴል ለብሷል :: ኤፍሬም ፈለቁን ሲያያት መቅዲ Eየሳቀች የምታየው ይመስለዋል :: የመቅዲን ጡቶች በመዳፉ የሚዳብስ ይመስለዋል .... ለመጀመሪያ ቀን ይዟት ሲያድር ወገቡ ላይ ጭኖቿን ከፍታ የጋለበችው የስሜት ግልቢያ ትዝ Aለው :: ያ ሎቴ ያንጠለጠለ ወገቧ Eንደዘንዶ ሲሳብ Eየታወሠው .... ስሜቱ ጨፈረበት :: ከዛም ፈለቁ ...... ስር ገብቶ ትር ትር ትር ማለት ጀመረ መቅዲ ያላት Eሷም ነበራት መቅዲ ያረገችዉን ሁሉ ፈለቁም የማድረግ ተፈጥሮዋዊ ድርሻ ነበራት :: ጠዋት ላይ የጎጃም በረንዳ ወፎች ተንጫጩ የAውቶብስ ተራ ማይክራፎን ንግግሩን ጀመረ : የታክሲ ወያላዎች Eሪታቸዉን ጀመሩ :: ጎጃም በረንዳ የሌቱን Aፍረት ሳትሽኮረመመው የቀን ፈጣጣነቷን ጀምራለች :: በር ተከፍቶ የሆነ ሰው ሲገባ በEንቅልፍ ልብ ይታወቀዋል.. የሆነ ድምጽ ....ከዛ ጩኸት ….''U U U U U ......'' የፈለቁ ጩኸት Eንኳንስ በስካር ተኝቶ የነበረዉን ኤፍሬምን ቀርቶ የሞቱትንም ይቀሰቅሳል :: ''ውይኔ Aባቴ ወይኔ Aባቴ ......'' ፈለቁ ያዙኝ ልቀቁኝ Eያለች ነው :: ኤፍሬም ግራ ገብቶታል ራቁቱን ሆኖ ሚያደርገው ግራ ገባው። ልብሱን በዓይኑ መፈላለግ ሲጀምር በርካታ ሴቶች ገቡና Aብረው Eዬዬያቸዉን ቀጠሉ:: ኤፍሬም Eንደምንም ራቁቱን ሆኖ ልብሱን ይዞ ሲወጣ ድንገት ዓይኖቹ ከሌላ Aምሳያው ሁለት ዓይኖች ጋር ተጋጭቶ ውሃ ሆነ :: ከቤቱ በራፍ ላይ መርዶዉን ሊያረዱ ከተሠበሠቡት ሌሎች ሴቶች መሀል Aንደኛው የገዛ Eናቱ ነበሩ ……. ተፈፀመ ።

Page 32: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

32 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 33: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 33

ከ ቅ ር ብ ዓ መ ታ ት ወ ዲ ህ

በAዲስ Aበባ የማሳጅ ቤቶች ማስታወቂያ በየመንገዱ በብዛት የሚታይ Aንድ የንግድ ዘርፍ ሆኗል። ማሳጅ ቤቶች በከተማው መታሻ ቤቶች ተብለው ይጠራሉ። በከተማው ዋና ዋና መንገዶች የሚገኙ ቪላ ቤቶች “ስዊዲሽ፣ ላይት ተች፣ ሞሮኮ ባዝ ....” የሚሉ ምልክቶች ለጥፈው መታሻ ቤት ማድረግ የዘመኑ ፋሽን ቢዝነስ ሆኗል። Aዲስ Aበባ ከሚገኙ ዋና ዋና መንገዶች በAንዱ ላይ በተሰቀለ ቢል ቦርድ የተለያዩ መልEክት ያዘሉ ፎቶግራፎች ይታያሉ፣ Aንደኛው ላይ በጀርባው ተንጋሎ የሚታሽ ወንድና ቆማ በሁለት Eጆቿ የምታሸው ሴት ፎቶ ነው። ለማንኛውም ተመልካች ማስታወቂያው በቃ ማስታወቂያ ነው። የሆነ ወንድን Aንዷ ሴት Eያሸች ነው .. ኑ Eኛ ጋር ታሹ የሚል መልክት ነው ያለው። ለAንዳንዶች ግን ነገሩ ለየት ይላል። በተለይ ያንን ማስታወቂያና Eላዩ ላይ ያለውን Eውነተኛ ፎቶ Aይተው “ይህችንማ Eናውቃታለን፣ ወንዶች ሁሉ Eሷ ጋር ለመታሸት Aስቀድመው ከሳምንት በፊት ቀጠሮ የሚይዙባት፣ የታወቀች ሴት Eኮ ናት! ..” ይላሉ። ነገሩን Eናውቃለን የሚሉ Eንደሚናገሩት ከሆነ ይህች ሴት ጋር ወንዶቹ የሚመላለሱት በርግጥ ለማሳጅ (ለመታሸት) ብቻ Aልነበረም፣ ይልቁኑ ከመታሸቱ ጋር ተከትለው ለሚመጡ ሌሎችም ነገሮች Eንጂ። ትንሽ ዘርዘር Aድርገን Eንጥቀሰው። በAዲስ Aበባና በሌሎችም ከተሞች Eየተስፋፉ የመጡት ፣ በከተማው Aጠራር መታሻ ቤቶች፣

ከመታሸት ባሻገር ሌሎችም ፍላጎቶች የሚፈጸሙባቸው መሆናቸው የAደባባይ ሚስጥር ነው። በAብዛኛው መታሻ ቤቶች ውስጥ የሚሰሩት ሴቶች ናቸው። የማሳጅ ስልጠና የሚሰጡ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ማለት ይቻላል ሴቶች ናቸው፣ በከተማው ባሉ ጂምናዚየሞች፣ ሆቴሎች፣ የውበት ሳሎኖች ወዘተ. ውስጥ የማሸት Aገልግሎት የሚሰጡ 98 ከመቶ ሴቶች ናቸው። ማሳጅ በAዲስ Aበባ “ልክ Eንደ ስልክ Oፕሬተርነት” የሴቶች ብቻ ሆኗል። ሴት ከሌለ የሚታሽ የለም። ወንዶቹም ሴቶቹም የሴት Aሺ ነው የሚመርጡት። ሴቶቹ ፣ የምታሻቸው ሴት Eንድትሆን የሚፈልጉበት ምክንያት፣ ወንዶች ከሆኑ ለAላስፈላጊ ጥቃት Eንጋለጣለን ብለው በመፍራትና በ Eፍረትም ጭምር ሲሆን ፣ Aንዳንዶቹ ደግሞ ለማሳጁ የሚከፍሉላቸው ወንዶች፣ በወንድ መታሸታቸውን ስለማይፈቅዱላቸው ነው። ወንዶቹም ሴቶች ብቻ Eንዲያሿቸው የሚፈልጉበት ምክንያት ደግሞ ከመታሸት በኋላ ወይም Aብሮ የሚመጣውን የስሜት ግለት ለማስታገስ Aማራጭ Aይጠፋም በሚል ግምት ነው። Eናም ብዙዎቹ የተሳሳቱ Aይደሉም። ቦሌ መንገድ ባለ Aንድ መታሻ ቤት የምትሰራ ሴት ስትናገር “በፊት በፊት ሥራችን ስርዓት ያለው ማሸት ብቻ ነበር .. በኋላ ግን ማንም ወንድ ትከሻውንና Eጁን ብቻ ታሽቶ መሄድ የሚፈልግ ጠፋ። ሌላ ነገር Eንጠየቃለን፣ Aንዳንዶቹ Eጥፍ

E ን ክ ፈ ል ስ ለ ሚ ሉ ን ፣ ለገንዘቡ ስንል ያ ሉ ን ን Eናደርጋለን … “ ብላለች። “መታሸት ሱስ የሆነባቸው Aሉ ….” የምትለው ደግሞ መስቀል ፍላወር Aካባቢ ያለ መታሻ ቤት ሰራተኛ ነች። “ወንዶቹ በቀላሉ ታ ሽ ተ ው መ ው ጣ ት A ይ ፈ ል ጉ ም ፣ Aንገት ፣ ትከሻ ወገብ Eያለን ዝቅ Eንላለን፣ የግል የሆነውን ቦታ ዘልለን

Eግር ጋር ከሄድን የሚቆጡ Aሉ። Aንዳንዶቹም ለዚህ ነው Eንዴ የከፈልነው? ይላሉ። ገንዘብ ከከፈሉን የፈለጉትን ሁሉ Eዚያው Eናደርጋለን” ስትል ተናግራለች። በመታሻ ቤት ስም የተከፈቱት ብዙዎቹም በርግጥም ለማሸት ብቻ Eንዳልሆነ ተጠቃሚዎች ይናገራሉ። የAንዱ የAዲስ Aበባ መታሻ ቤት ደምበኛ ሲናገር “ከሚያሹት ሴቶች ጋር በኮድ Eንግባባለን፣ ደምበኛም ከሆንን ያውቁናል፣ ስለዚህ ልንታሽ ስንገባ፣ “ዛሬ ግማሽ ነው ሙሉ? ብለው ይጠይቁናል፣ ሙሉ ካልን ፣ ያው Eንታሻለን .. Eዚያ ቦታም ሳይቀር .. ስለዚህ በቃ Eንደሱስ ሆኖ ያመላልሰናል” ነበር ያለው። መታሻ ቤት ከፍቶ ውስጥ ሌላ ነገር መስራት በህጉ ስለማይፈቀድ Eነዚህ መታሻ ቤቶች ሥራቸው የሚያከናውኑት በድብቅ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ የሄደና የማይታወቅ ሰው ምንም ቢል ከመታሸት ውጪ የሚደረግለት ነገር Aይኖርም።

ወደ ገጽ 35 ዞሯል

Page 34: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

34 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 35: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 35

ነገር ግን ደምበኛ ከሆነና ከተለማመደ በኋላ ችግር የለም፣ ትንሽ ታሽቶ የሚፈልገው ማንኛውም ነገር Eዚያው ተደርጎለት ፣ ታጥቦ ይወጣል” ፈረንጆች ኤሮቲክ ማሳጅ የሚሉት በAዲስ Aበባ ስሜት ቀስቃሽ መታሸት ሆኖ ይሰራበታል። ባለትዳር የሆኑ ትላልቅ ነጋዴዎች፣ የመንግስት ባለሥልጣናት፣ ታዋቂ Aርቲስቶችም ሁኑ ሌሎች ባለሙያዎች የነዚህ መታሻ ቤቶች ደምበኛ ናቸው። ዛሬ ታሽተውና ሌላም ነገር ተደርጎላቸው ሲወጡ “ሁለተኛ Aይለምደኝም” ይሉና ሁለት ቀን ሳያድሩ Eንደገና ይመጣሉ - ሱስ የሆነባቸው ብዙ ናቸው። መታሻ ቤቶችም ይህን ስለሚያውቁ “ሙሉ Aገልግሎት” ከፈለጉ ዋጋውም ጫን ያለ ነው። ለምሳሌ ለAንድ ሰAት መታሸት መቶ የIትዮጵያ ብር Aብዛኞቹ ጋር የሚከፈል ነው፣ መታሸቱ ሁሉም ቦታ ይሁን ካሉ ሌላ መቶ ብር ይጨምራሉ፣ ከዚያ በላይ ከፈለጉ ደግሞ Eስከ 500 ብር ሊጠየቁ ይችላሉ። ችግሩ Aንዴ መታሸት ከጀመሩ በኋላ ምንም ቢባሉ ይቅርብኝ የሚሉ በጣም ጥቂት

መሆናቸው ነው። Aሁን Aሁን ደግሞ Aብዛኞቹ መታሻ ቤቶች “ሞሮኮ ባዝ” የሚል Aገልግሎት ጨምረዋል። በዚህ ክፍል ውስጥ ሙሉ ሰውነት በተዘጋጀው በቆዳ የተለበጠ Aልጋ ላይ Eንዲተኛ ይደረግና ውሃ ላዩ ላይ Eየፈሰስበት በሳሙና ይታጠባል። ብዙ ጊዜ የምታጥበው ሴት ራሷ የተገላለጠ ነገር ስታደርግ Aንዳንዶቹ ደግሞ ቁምጣና ቲሸርት ያደርጋሉ። በ Eንፋሎት Eያጠኑ ፣ ሰውነትን በማሻ ቅባትና ፎጣ፣ ሁሉም ቦታ ፈትገው ማጠብ ሥራቸው ነው። ብዙዎቹ ለዚህ Aገልግሎት 250 ብር ያስከፍላሉ። Aንዴ ከተዋወቁ በኋላ ክፍያው ከፍ ይላል Eንጂ፣ የሚፈልጉት ሁሉ መደረጉ Aይቀርም። Aንዳንድ ጊዜ Eንደቀልድ ወይም ለመዝናኛ ብለው የAገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን የጀመሩ ወንዶች፣ ሳያስቡት በየቀኑ መመላለስ ያምራቸዋል። ከነዚህ Aንዱ ኤፍሬም ነው።

ኤፍሬም (ስሙ ተቀይሯል) ሰንጋ ተራ Aካባቢ የራሱ ንግድ ቤት ያለው ሲሆን ወንደላጤ ነው። Aልፎ Aልፎ የሚያገኛት የሴት ጓደኛ Aለችው። ኤፍሬም ሲናገር ፣ Aንድ ቀን Aንድ ጓደኛው ምርጥ ቤት ልውሰድህ ብሎ Aስመራ መንገድ (Aሁን ሃይሌ ገብረሥላሴ ጎዳና) ላይ ወደሚገኝ መታሻ ቤት Eንደወሰደው ይናገራል። “ጓደኛዬ ፣ ቤቱ ስለሚያውቀው ፣ Eንደገባ Aስተዋወቀኝ፣ በጣም የሚያምሩ ብዙ ሴቶች Eንግዳ መቀበያው ክፍል ነበሩ። ከነዚያ መካከል Aንዷን ራሱ መረጠልኝና፣ ወንድሜ ነው በደንብ Aስተናግጂው፣ Aላት ....... “ “.. Eሷም ይዛኝ ወደ ሌላ ክፍል ሄደች። ያደረገችው Aጭር ቀሚስና ከላይ ቁልፎቹ የተከፈቱ ሸሚዝ ነበር። ጨለምለም ያለ ክፍል Aብረን ገባን፣ ለስላሳ ሙዚቃ ከፈተች Aንድ ሻማ ለኮሰች Eናም ፣ ከAንድ ደቂቃ በኋላ Eመለሳለሁ፣ ልብስህን Aውልቀህ ጠብቀኝ፣ Aሪፍ ማሳጅ Eሰጥሃለሁ .. ብላኝ ወጣች። መታሸት Eኔ የማወቀው ትከሻና Aንገት ከዚያ ካለፈ ወገብ ነውና .. ከላይ ብቻ Aውልቄ ጠበኳት .. ስትመጣ Aይታኝ ምንም

Aላለችኝም፣ ሱሪህ ሊጨማደድ ስለሚችል Aውልቀው Aለችኝ በትዛዝ መልክ .. Aወለቅሁ .. ቡታንቲዬን Eንደማላወልቅ ግን ርግጠኛ ነበርኩ። ለማንኛውም በደረቴ Aስተኝታ ከAንገቴ ጀምራ ታሸኝ ጀመር። ስታሸኝ በጣም ተጠግታኝ በመሆኑ ሽቶዋ ሁሉ ይሸተኝ ነበር። ማሸቱ .. ማሸት ሳይሆን መዳበስ ነው ቢባል ይቀላል ... ብቻ ሳላስበው በጀርባዬ Aስተኝታኝ የውስጥ ሱሪዬ ሁሉ ወልቋል። ሳላስበው Aንድ ሰAት ያህል ቆየሁ ....፣ ከዚያ በኋላ ሱስ ሆኖብኝ ምሳ ሰAት ላይ ሁሉ Eየሄድኩ Eመጣ ጀመር። በዚህ ሁኔታ Aንድ ዓመት ያህል ቆይቻለሁ። ለዚያ Aገልግሎት ብቻ የከፈልኩት ሙሉ የሳሎን Eቃ ይገዛልኝ ነበር ብዬ Aስባለሁ .... ፣ የሚገርመው ከሴት ጓደኛዬ ጋር ሁሉ ተራራቅሁ፣ .. Aሁን ግን መሄድ ትቻለሁ ... ከመክሰርና ጓደኛዬን ከማጣት በቀር ምንም የጠቀመኝ ነገር የለም ....” ሲል ነበር የራሱን ልምድ ያካፈለው። Eናም በAገር ቤት መታሻ ቤት ፣ በርግጥ መታሻ ብቻ Aይደለም። ከጄርባው የወሲብ ንግድም የደራበት Eንጂ። !!!!!

ማሳጅ ......... .. ከገጽ 33 የዞረ

Page 36: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

36 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 37: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 37

ኤሪስ ከማርች 21 - ኤፕሪል 20 ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁኔታ በሥራ የተጠመዱና የቴዋከቡ ቢሆንም፣ በፍቅር Eና በቤተስብዎ ህይወት ላይ ወሳኝ የሆነ ውሳኔ Eየወሰኑ ነው፣ የEለት ውሎዎን በማስታወሻዎ ላይ ብያሰፍሩ Aይከፋም። በሰዎች ተጽEኖ ሥር Eንዳይወድቁ ይጠንቀቁ። የEድል Eጣ ፈንታዎ መልካም ነገርን ይዞ የመጣ ነው። የEድል ቁጥርዎ 7 ነው።

ታውረስ ኤፕሪል 21- ሜይ 21 በራስ መተማመንዎ ከመቼውም ጊዜ በላይ Eየጨመረ ነው። ፍቅርን በተመለከተ ሳኔ ላይ ከምደርሰዎ በፊት ግራና ቀኙን በጥንቃቄ ይመልከቱ። ቸኩለው የሚወስኑት ነገር ለከፋ ጸጸት ይዳርግዎታል። የEድል ቁጥርዎ 11 ነው።

ጂሚኒ ከሜይ 22 - ጁን 21 ፕላኔትዎ ሜሪኩሪ ባሳደረችብዎ Aዎንታዊ ተጽ Eኖ የተነሳ መንፈስዎ በከፍተኛ ለውጥና ሥራ Eየተነሳሳ ነው። ፍቅር ቢጀምሩ Eንደሚዋጣልዎትም የኮከብዎ ትንበያ ያሳያል። ለሥራ ስሜትዎ የተነሳሳ ቢሆንም ችሎታዎንና Aቅምዎን ቀድመው ይገምግሙ። የወሩ የEድል ቁጥርዎ 6 ነው።

ካንሰር ከሜይ 22 - ጁን 21 ከሰዎች ጋር Eየፈጠሩ ያሉት ማህበራዊ ግንኙነት ወደተሻለ የህይወት ለውጥ ይመራዎታል። የሁሉንም ሰው ምክር Aይቀበሉ። የሚጠቅምዎትንና የሚጎዳዎትን ለይተው ይወቁ። በትንሽ በትልቁ መጨናነቅዎትም ይጎዳዎታል Eንጂ Aይጠቅምዎትም። የወሩ የEድል ቁጥርዎ 3 ነው።

ሊዮ ጁላይ 23 - Oገስት 22 ከሰዎች ጋር ተግባብተው ለመሥራት ይሞክሩ። ግትርነትዎ የትም Eንደማያደርስዎ የኮከብዎ ቻርት ያመለክታል። ለሥራ ያለዎት ስሜት የሚበረታታ ነው። ቂመኛ Aይሁኑ። ነገሮችን EንደየAመጣጣቸው ለመቀበል ይሞክሩ። ጸብ Aጫሪነትዎ ለከፋ ጉዳት ሊያጋልጥዎ ይችላል። የ Eድል ቁጥርዎ 5 ነው።

ቪርጎ Oገስት 23 - ሴፕቴምበር 23 መልካም Eና በጎ Aስተሳሰብዎ መልካም ወዳጆችን Eያፈራልዎት ነው። Eውነተኛ ፈገግታዎ በሰዎች ዘንድ ተወዳጅ Aድርጎዎታል። ማንኛውንም ተግባር ሲከውኑ ለታይታ ሳይሆን ከልብዎ ይሁን። ሰዎች ቢያስቀይምዎትም መጥቶ ቃላትን Aይናገሯቸው። መጥፎ ቃላቶች ነገሮችን ከማርገብ ይልቅ ያባብሳሉ። የወሩ የEድል ቁጥርዎ 2 ነው።

ሊብራ ሴፕቴምበር 24- Oክቶበር 23 የሚናገሩት ቃል በራስዎ ለመተማመንዎ ምስክር ነው። Aቅመ ደካሞችን ለመርዳት የሚያደርጉት Eንቅስቃሴ ፍቅርን Eያተረፈልዎ ነው። ተግባብተው ለመሥራት ይሞክሩ። በይሉኝታ ምንም ነገር ላለመፈጸም ይጠንቀቁ። የማይችሉትን ነገር ለመፈጸም ቃል Aይግቡ። የEድል ቁጥርዎ 1 ነው።

ስኮርፒዮ ከOክቶበር 24—ኖቬምበር 22 በሥራ ቢጨናነቁም የገቢ መጠንዎ (ሁኔታዎ) ከመቼውም ጊዜ በበለጠ Aስተማማኝ ሆኗል። ሰዎች በግል ምቀኝነት ተነሳስተው የስኬት መንገድዎን ሊያደናቅፉብዎት ቢሞክሩም ችግሮቹን በዘዴ ይለፏቸው። የፍቅር ሕይወትዎን በተመለከተ ውሳኔ ላይ ከመድረስዎ በፊት በርጋታ ያስቡ። የ Eድል ቁጥርዎ 7 ነው።

ሳጂታሪየስ ከOክቶበር24-ኖቬምበር 22 የንባብ ፍላጎትዎ Eየጨመረ ነው። የሚያነቡትን ተግባራዊ ለማድረግ ከመሞከርዎ በፊት ጠቃሚና ጎጂ ጎኑን ይመርምሩ። ከገንዘብ ይልቅ Eውነተኛ ወዳጅችዎን ያስቀድሙ። የፍቅርም ሆነ የሥራ ህይወትዎ በመልካም ጎዳና ላይ Eየተጓዘ ይገኛል። የ Eድል ቁጥርዎ 3 ነው።

ካፕሪኮርን ከዲሴምበር22- ጃንዋሪ 20 ግልጽ Aመለካከትዎ ነገሮችን ብዥታ ባልተቀላቀለበት ሁኔታ Eንዲገንዘቡ Eያደረገዎ ነው። ሃቅን ተላልፈው ገንዘብ ለማግኘት የሚያደርጉት ጉዞ ትዝብት ላይ ይጥልዎታል። ለጤናዎ ትኩረት ይስጡ። የ Eድል ቁጥርዎ 4 ነው።

Aኳሪየስ ከጃንዋሪ21— ፌብሩዋሪ 19 በተቻለዎ መጠን Aካላዊም ሆነ መንፈሳዊ መረጋጋት ለማግኘት ራቅ ያለ ጉዞ ያድርጉ። ከቤተሰቦችዎ ጋር ያለዎ መቀራረብ የሚደነቅ ነው። ገንዘብ ከማውጣትዎ በፊት ለምንና ለማን Eንደሚያወጡ ጠንቅቀው ይወቁ። በስሜታዊነት ምንም ነገር ከመፈጸም ይጠንቀቁ። የ Eድል ቁጥርዎ 2 ነው።

ፒሰስ ፌብሩዋሪ 20—ማርች 20 የተሳከረ ሃሳብ ውስጥ ገብተዋል። በራስዎ ህይወት ላይ መወሰንም Eየተሳነዎ ነው። ይህ በራስዎ ሥህተት የተከሰተ በመሆኑ የወሳኝነትን ወኔ ተላብሰው ከስህተትዎ ለመታቀብ ይሞክሩ። በውስጥዎ ነገር ከመያዝ ይልቅ Aውጥተው ይናገሩ። የወሩ የ Eድል ቁጥርዎ 6 ነው። ________________

Page 38: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

38 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 39: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 39

ADDIS Hookah Coming to Clairmont area soon

Page 40: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

42 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 41: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 43

Page 42: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

44 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

በዚህ ዓምድ የሚጻፉ መልክቶች ሁሉ የናንተ እንጂ የመጽሄቱ አቋም ላይሆኑ ይችላሉ።

ለድንቅ መጽሄት Aዘጋጆች ሁልጊዜ ድንቅን ማንበብ ብቻ ሆነ ሥራዬ . ስለዚህ መሳተፍ Aለብኝ ብዬ ወሰንኩና ይህቺን Aንተ ሰው የምትል ምክር ላኩላችሁ .. Eስቲ ቁጭ Aድርጓትና Aስደስቱኝ። ዳኘው ኤፍሬም - ከክላርክስተን Aንተ ሰው ስትወያይ - ሁን Aስተዋይ ስትናደድ - ቶሎ ብረድ ስትናገር - በቁም ነገር ስትቸገር - መላ ፍጠር ከምታወራ - ተግተህ ሥራ የሰውን ከመመኘት - ሰርቶ ማግኘት ብዙ ከምትመኝ - ትንሽ ሰርተህ Aግኝ ከመሆን Eልከኛ - ሁን ት Eግስተኛ ይህ ከወጣ .. ሌላም ይደገማል .. በርቱልን ድንቆች!

ጋብቻ በድንቅ መጽሄት ቁጥር 107 ላይ ጥሩ ነገር ስለጋብቻ Aንብቤያለሁ። ጌታ ጋብቻን ሲፈጥር ወንድና ሴት ተረዳድተው Eንዲኖሩ ነው። ለዚህም ነው ከAዳም ጎን “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም Aይደለም፣ ረዳት የምትሆነው Eንፍጠርለት” ብሎ ሄዋንን የፈጠረው። ታዲያ ወንዶችና ሴቶችም ከተጋቡ በፊትም ይሁን ፣ በተለይ ደግሞ ከተጋቡ በኋላ መረዳዳት ይጠበቅባቸዋል። Eዚህ Aገር የምንኖር ሰዎች በየቀኑ የምናየው ነገር Aለ። Eስቲ Aሜሪካኖቹን ተመልከቱ፣ ካረጁና ካፈጁ Eንኳን በኋላ ግሮሰሪ Aብረው፣ መንገድ ላይ ዎክ ሲያደርጉ Aብረው፣ ቤት ውስጥ ሲሰሩ Aብረው፣ ምግብ ቤት ሊመገቡ ሲሄዱ Aብረው፣ Eስከለተሞታቸው ድረስ Aብረው Eየተረዳዱ ነው። በነሱ ሁልጊዜ Eንደቀናሁ ነው። በኛም ማህበረሰብ ፣ በተለይ የቀድሞ Aባትና Eናቶቻችን Eንዴት ተቻችለው ይኖሩ Eንደነበር የምናውቀው ነው። በተለይ Eናቶቻችን ፣ ብዙ ነገር ችለው ነው ፣ ለኛ Eዚህ መድረስ መስዋት የሆኑት። ጥሩ ዜጋ ለማፍራት፣ ባልና ሚስት የወለዱትን ልጅ መንከባከብና ፍቅር ማሳየት ይኖርባቸዋል። Aለበለዚያ ልጁ የሥነ ልቡና ችግር ውስጥ ይገባል። Aይበለውና ቢጣሉ፣ ወይም ቢፋቱ የነሱ ችግር ልጅ ጋር Eንዳይደርስ መጣር Aለባቸው። Aንዳንዶቹ ሴቶች ባልን የጎዱ Eየመሰላቸው “ልጅህን Aታይም” የሚሉት ነገር Aለ። ልጅን ያለAባት ማሳደግ Aንችልም። ወንዶችም Eንደዚያው ፣ Eሷን የጎዳን Eየመሰለን ለልጃችን ስለ Eናቱ ወይም Eናቷ መጥፎነት ስንናዘዝ የምንውል Aለን። ለልጆቻችን Eናስብ፣ Eስከዛሬ ከከፈልነው መስዋትነት የሚበልጥ የለምና Aሁንም በዚያው ጥንካሬ Eንቀጥል። የማያልፍ ችግር፣ የማይጠፋ ሃዘን የለም። ጠንካራ Eንሁን ፣ Eንተሳሰብ። (ንጋት ከAትላንታ)

U U U ድንቅ መጽሔትን በጣም ከመውደዳችን የተነሳ ገና ወሩ ሳይደርስ ነው ፍለጋ በየሱቁ መዞር የምንጀምረው፣ በፊት በፊት ትንሽ ቀናቶች Aሳልፈን ስንሄድ Eያለቀ ተቸግረን ነበር። Aሁን ደግሞ Aልወጣም Eንባላለን። ኽረ ድንቅች በናታችሁ ፣ መቼም ፈልጋችሁ Eንዳልሆነ ቢገባንም፣ ድንቅ ይናፍቀናልና በጊዜው Aውጡልን። ካቅም በላይ ከሆነም Eንረዳለን። የፍቅር ነገር ስለሆነብን ነው Eንጂ! (የAራት ኪሎዎቹ ልጆች - ከላርክስተን) መልስ ይቅርታ። ባለፉት ሁለት ወራት ከኛ ሳይሆን ማተሚያ ቤቶች Aካባቢ በተፈጠረ የተራ መዛባትና የበዓላት መብዛት ምክንያት ማውጣት ካለብን ጊዜ ዘግይተናል። Eናንተም Eንደተረዳችሁት ካቅም በላይ በሆነ ምክንያት ነው። Eኛማ በጊዜ ነው ጨርሰን የምንልከው። ግን በዘገየ ቁጥር ከናንተ ባላነሰ የምንጨነቀውም Eኛ ነን። ድንቅ መጽሔት ምን ያህል ሰው ልብ ውስጥ Eንደገባና Eንደሚፈለግ የምናውቀው Eንዲህ የዘገየ ጊዜም ነው። የምንችለውን ሁሉ ከማድረግ ወደኋላ Aንልም። ለድንቅ ስላላችሁ Aክብሮት Eናመሰግናለን።

ትንሽ ግጥም ለጆሮ የምትጥም ሰላም ድንቆች Eንደምን Aላችሁ Eኔ ትዝታ ነኝ የዛሬ Eንግዳችሁ ስለዚህ ግጥሞቼን ድንቅ ላኪ ብለው Eነሆ ፈጸምኩኝ Eኔ Eንደምችለው በመጪው Eትምም በተስፋ Aየዋለሁ ድንቆች በAጠቃላይ Eወዳችኋለሁ መልስ Eንዴት ነሽ ትዝታ Aዲሷ ደንበኛ ግጥሞችሽ ደርሰዋል፣ የተጻፉት ለኛ ተራቸውም ሲደርስ ይታተማሉና Eስከዚያው ድረስ ግን ይድረስሽ ምስጋና ታዲያ ጨምሪበት - ጻፍ Aድርጊልና Eንኳን ግጥም ጥፊም - ይደገማልና

Aመልካች ነው > ባለፈው የየካቲት ወር መጽሄታችሁ ፣ Aገር ቤት ስላለው የትዳር

በኋላ ሴተኛ Aዳሪነት የሚገርም ነገር Aነበብኩ። ይህ የሚያሳየው ምን ያህል ማህበራዊ Eሴታችን Eንደወደቀና፣ ምን ያህል ችግር ራሳችን ላይ Eንደወጣ ነው። Iትዮጵያ ሆይ Eጆችሽን ወደ EግዚAብሔር Aንሺ።

(ፍርዱ Aዳነ በፈቃዱ - ከሲያትል ዋሽንግቶን)

ምስጋናዬ ይድረስህ ክህነት ማለት Eንደ ዳንኤል ክብረት ነው፣ Eስከዛሬ ድረስ ድንቅም ማንበብ Eንጂ Aስተያየት ልኬ Aላውቅም። ድንቅ ግን ድንቅ ናት። ዳንኤል ክብረት ቃላቶቹን ከየት ነው የሚያመጣቸው ባካችሁ? ዲያቆን መሆኑና በርካታ መንፈሳዊ መጻህፍት ማንበቡ ጠቅሞታል፣ ለሱ ብቻም ሳይሆን ፣ በሱ Aማካኝነት ለኛም Eንጂ። ሊቅ ነውና Aድናቆትና ምስጋናዬ ይድረስህ በሉልኝ። (ሲ ጄ - ከታከር ጆርጂያ)

ለኛ ተዉት የተለያዩ ሰቆች ውስጥም ሆነ ፓርኪንግ Aካባቢ የምንሰራ Iትዮጵያውያን የራሳችን ሰዎች ሲመጡ፣ የምንችለውን ያህል ለመተባበር Eንሞክራለን። ግን ልብ በሉ .. የምንችለውን ያህል ነው ያልኩት ..፣ Aንዳንዶች ግን ገና ሲያዩን ሳይከፍሉ ለማለፍ ጥረት ሲያደርጉ ይታያሉ። ያ ትክክል Aይደለም። Eኛ ራሳችን ካልተውንላችሁ በቀር ፣ ገና ለገና Aበሻ ነን ብላችሁ ፣ ለገዛችሁት Eቃም ሆነ ላቆማችሁበሁት መኪና ሳትከፍሉ ለመውጣት Aትሞክሩ። Aንዳንዴ ደግሞ ከኛው ከራሳችን መጥቶ ፣ ከተውናችሁና በቃ Eለፉ ካልናችሁ .. በየዋህነት ካልከፈልን ብላችሁ Aትከራከሩን። ስለዚህ ሁሉን ነገር ለኛ ተዉት Eንጂ .. ገና ለገና Aበሻ ናት፣ Aበሻ ነው Eያላችሁ ሥራችን ቦታ መጥታችሁ ሳትከፍሉ ለመሄድ Aትሞክሩ። ጥቂት ብር ለመተው ብለን ሥራችንን ማጣት

Aንፈልግም። (ሃና - ከAትላንታ)

Eውነትም ምን ነካን? ከጥቂት ወራት በፊት የወጣው የድንቅ መጽሔት Eትም ላይ ከዚህ ከውጭ Aገር Aገር ቤት ሄደው ባጭር ጊዜ Aግብተው ስለሚመጡ ሴቶች ታሪክ Aነበብኩ። የሚገርመው የኔ የገዛ ዘመዴ፣ ከብዙ ዓመት በኋላ ድንገት ሄዳ፣ Eዚያው ከተዋወቀችው ወንድ Aርግዛ መጣች። Eኔ ያልገባኝ ነገር ፣ Aገር ቤት ምን Aለ? ሴቶቹስ Eዚህ ያሉበት ቦታ ቢጤያቸውን ማግኘት Aይችሉም? በAንድ ከተማ ያሉ ሁሉ Eየተፈራሩ ፣ Aገር ቤት ሄዶ Aግብቶ ወይም የሆነ “ቦይ ፍሬንድ” ጠብሶ መምጣት፣ ከዚያም ደግሞ ከተመሳሳይ ከተማ ይልቅ የሌላ ከተማ ሰው መ ም ረ ጥ ም A ለ ። ለ ም ን ይ ሆ ን ?

(ፍሬ—ከAትላንታ)

Page 43: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 45

Page 44: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

46 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

I AM FROM…. BY: Meklit Kelel ( Norcross Atlanta GA) I am from 14 year old, from Xee and Tee. Friends who are so nice, to always be there for me I am from the clustered home, From a family of 7 Where the greens are scarce, But a relaxed life and worry-free Where I grew up and learn my ways I am from heads in books, Where I think with my pencil And learn from papers I am from playing in the hot sun with my friends Until I fell to the ground of laughter I am from trips to Ethiopia during school breaks I am from a school which seemed so large the first day But now small close to the last I am from a quiet home where I spend my days Talking to my mother and doing nothing more I am from "stop being Lazy!" And "Get Off the couch" I am from my mom cooking (Ingera) and dad making (kitfo) I am from the beginning moment of life. I am from respect and honor. I walk down my pathway with my head up and proud. I am from my hopes and dreams. I am from where I expected to be.

_______________

About Super Bowl Sunday

The Super Bowl was first played on January 15, 1967, as part of a merger agreement be-tween the NFL (National Football League) and AFL (American Football League). After a merger in 1970, each league became a "conference" and the game is now played between conference champi-ons to determine the overall championship. The winning team receives the Vince Lo-mardi Trophy, named after the coach of the Green Bay Packers, who won the first two Super Bowl games and 3 of the 5 preceding NFL championships (1961, 1962, and 1965). The day on which the Super Bowl is played, is now considered a de facto American national holiday - called Super Bowl Sunday. The broadcast of the football game is the most watched American television broadcast and boasts the most expensive commercial airtime of the year. Exclusive television broadcast rights for the Super Bowl rotate each year among 4 major American television networks: CBS, FOX, ABC and NBC. Because of the high viewership and commercial expense, watching and discuss-ing the broadcast's commercials have become a significant part of the event. Super Bowl games are numbered by using roman numerals. Super Bowl III was the first game to be numbered.

Teachers of Light and Darkness

O’ teachers… Why are you here? Are you here for us, precious students? Or just to make $ That is why there are three types of teachers : Teachers of Light, Teachers of Darkness, and Teachers of Both When Teachers of Darkness come They fill the classroom with horror As the students shudder with strange thoughts While the teacher is teaching When Teachers of Light come They fill the classroom with delighters As the students learn with pleasure While the teacher teaching As the Teachers of Both come They fill the classroom with unexpectedness As the students are filled with mixed thoughts While the teacher is teaching When teachers come for the first day class They fill their classroom with hope, horror, or both That is why we students have to be prepared Challenge our teachers with dignity and cour-age So teachers I want you to know We students are prepared for any looping curve That you hit us either with horror or pleasure We students can deal with your horrors, hopes, and both Encourage us if we don’t well Instead of framing us … Be a partner with our parents

Instead of bickering Don’t you know? Your are our 2nd parents Don’t you know? We are the children of United States Don’t you know? We carry the responsibility of our country Don’t you know? We carry the torch of glory to shine through the world Take the school as your home Teach us as your kids Protect us from outside danger Accept us as your children, Teach us love to love you and others Respect us to respect you and others Encourage us to support you and others Don’t forget, we care about your You have the power to make us nice as the heavens…

By: Summra Akalework 6th grade Duluth Middle

የዚህን ግጥም ዜማ ማን ያስታውሳል?

ወላጅ ካስታወሱ ለልጆዎ ይነግሯቸው Aንድ ልጅ ነበረች ጭራሮ የሚሏት ድንጋይ ላይ ቁጭ ብላ ንፋስ ወሰዳት የቀበና ውሀ ምንጩ ደፈረሰ ምንም ሳላጠና ፈተና ደረሰ Aባ ወርቁ ሜዳ ላይ ፈረሴ ወድቃብኝ ፈረሴን ሳነሳ ሱሪዬ ወለቀብኝ ያቺ Eናቴ ብትሰማ ገረፈችኝ በሳማ የሳማው ሁኔታ Aልግ Aንጥፎ መኝታ ሸንበቆ Eና ሸንበቆ ይሄዳሉ ተጣብቀው Eኔ ብቻ ቀርቼ ይንጫጫሉ ልጆቼ Aትንጫጩ ልጆቼ Eመጣለሁ ሰንብቼ ዳቦ ቆሎ ቆልቼ ::

____________

Page 45: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 47

Page 46: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

48 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

ዛምቢያ ወሰደው! የዛምቢያ ቡድን የAፍሪካ ዋንጫን ወሰደ። ለፍጻሜ የደረሱት ዛምቢያና Aይቮሪኮስት ነበሩ። በመደመበኛው የጨዋታ ጊዜ ባዶ ለባዶ በመለያየታቸው በተሰጠው የፍጹም ቅጣት ምት መለያ Aይቮሪኮስት 7 Aግብቶ ሁለት ሲስት፣ ዛምቢያ 8 Aግብቶ Aንድ ብቻ በመሳቱ Aሸናፊ ሆኗል። ይህ ዋንጫ ለዛምቢያ የመጀመሪያዋ የAፍሪካ ዋንጫ ነው። ይህን ዋንጫ ልዩ የሚያደርገውም ፣ በ1993 ዓም የነበሩትን የዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋቾች የያዘው Aውሮፕላን ጋቦን ውስጥ ተከስክሶ ሁሉም ተጫዋቾች ማለቃቸው ሲሆን፣ ያሁኑ የዋንጫ ጨዋታ Eዚያው ጋቦን ውስጥ መሆኑ ለዛምቢያውያኑ ትዝታን የሚቀሰቅስና ሞራል የሚገነባ ሆኖላቸዋል። በዋናው የጨዋታ ጊዜ ታዋቂው የቼልሲ Aጥቂና Aይቮሪኮስታዊው ዲዶር ድሮግባ በ70ኛው ደቂቃ ላይ የተገኘውን ፍጹም ቅጣት ምት መሳቱ ለAይቮሪኮስት መሸነፍ Aስተዋጾ Aድርጓል። በዚያም 90 ደቂቃው Aልቆ፣ በተጨማሪው 30 ደቂቃም ግብ ሳይገኝ ቀርቷል። ሪጎሪው ከተጀመረ በኋላም ታዋቂው Aጥቂ ኮሎ ቱሬ የመጀመሪያው ሪጎሬ ሳች ሆነ። ዛምቢያውያን ፈነጠዙ፣ ወዲያውን ግን የዛምቢያው ካላባ ሬንፎርድ በግቡ Aናት ላይ ለቀቀው፣ Eንደገና ዛምቢያውያን ዝም Aሉ።

ሙሉ ቁጥር ላይ ተቀመጠ፡፡ ይህም ከሶስተኛው Aፍሪካ ዋንጫ ጀምሮ በሙሉ ቁጥር ቀጥሏል፡፡ ከ2013 ጀምሮ ተመልሶ ጎዶሎ ቁጥር ላይ ይገባል፡፡ያኔ ክብር ዘበኛ ነው ያተራመሰው Aሁን ግን ከዓለም ዋንጫ ጋር Eንዳይገናኝ ነው ወደ ጎደሎ የመለሱት፡፡

• በAፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ Eስካሁን ከፍተኛ ጎል የተቀጠረው Iትዮጵያ ላይ ነው፡፡ በ3ተኛው Aፍሪካ ዋንጫ Iትዮጵያ ግብፅን 4ለ2 ያሸነፈችበት ሲሆን በድምሩ 6 ጎል የተቆጠረበት ነው፡፡ Eስካሁን በፍፃሜ ጨዋታ 6 ጎል የተቆጠረበት ጨዋታ የለም፡፡

• በ3ተኛው የAፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጫዋታ ጃንሆይ Aርፍደው በመምጣታቸው ውድድሩ ዘግይቶ ነው የተጀመረው፡፡ ቡድኖቹ ሁለት ለሁለት ሆነው 90 ደቂቃውን በመጨረሳቸው 30 ደቂቃ ተጨመረ፡፡ መንግስቱ ወርቁ 4ተኛ ጎል ሲያገባ ስለመሻ ለAይን ያዝ Aድረጎ ነበር፡፡ በዚን ጊዜ Aዲስ Aበባ ስታዲየም መብራት ስላልነበረው የግብጹ በረኛ ሰለጨለመ Aይታየኝም ብሎ ባነሳው ጥያቄ የግብፅ ተጫዋቾች ስለመሸ Aንጫወትም በሚል ባነሱት ጥያቄ ጥቂት ደቀቃ ተቋርጦ ነበር፡፡ ጨዋተወን ለማስደገም የAምስት ቀን ጠቅላላ ወጪውን መቻል Aለባቹ ስለተባለ ግብፅም Aንገራገረ፡፡ ኬኒያዊው ዳኛ ብሩክስ ኳሱን Aስጀመረ ወዲያውኑ ፊሽካ ነፋና Aልቋል Aለ፡፡

• የዛየር ቡድን ለ10ኛው Aፍሪካ ዋንጫ ወደ Iትዮጵያ መጣ፡፡ የተመደበው ድሬዳዋ ላይ ነው፡፡ ዝንጀሮ በሳጥን ሰብስበው ነው የመጡት፡፡ የከተማው ሰው ዝንጀሮ Eንደሚበሉ ሰማ፡፡ ከኛ ባህል Aንፃር ስለማይሄድ ተቃውሞ ገጠማቸው፡፡ ያረፉበት ሆቴልም በነሱ የተነሳ ገበያ Eንዳያጣ የኔን ድስት Eንዳትነኩ የምሰራበትም ኩሽና Eንዳትገቡ፡፡ ዛየር ጊቢ ውስጥ ድንኳን ተክሎ ድስት ገዝቶ ኩሽና ሰርቶ ዝንጀሮ ጠብሶ መብላት ጀመረ፡፡ የዛየር ቡድን በዚህ የተነሳ ደጋፊ Aልነበረውም፡፡ Aንዳንድ ተመልካቾች ከደንገጎ ጋራ ዝንጀሮውን ጨረሰ በማለት ረገመው መሰለኝ ከዚያ በኋላ ዋንጫ Aግኝቶ Aያውቅም፡፡ ዛየር ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫ ያገኘው በ6ተኛ Aፍሪካ ዋንጫ Iትዮጵያ ላይ ነው፡፡ (በገነነ ሊብሮ)

___________________

ወዲያው የAይቮሪኮስቱና የAርሴናሉ Aጥቂ ገርቪኖ ሳተ፣ Aሁን የመጨረሻው Eድል በዛምቢያው ሱንዙ በAፉ ያገሩን መዝሙር Eየዘመረ መታ፣ ካገባ ጨዋታው ሊያልቅ ፣ ከሳተ ሊቀጥል ነበር፣ Eናም Aገባ። ዛምቢያ ፈነጠዘች። ለዛምቢያ የመጀመሪያው ዋንጫ ሲገኝ፣ Aይቮሪኮስት ከ20 ዓመት በኋላ ሊደግመው የነበረው ዋንጫም Aመለጠው። በቅጽል ስማቸውን ቺፖሎፖሎ ተብለው የሚታወቁት የዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋቾች፣ ዋንጫውን ፣ ከ20 ዓመት በፊት ላለቁት 25 ተጫዋቾቻቸው መታሰቢያ Aድርገውታል።

____________________

የAፍሪካ ዋንጫ Aስገራሚ ታሪኮች—ቀጣይ

• የAፍሪካን ዋንጫ ደጋግመው መስጠት የቻሉ መሪ ጃንሆይ ናቸው፡፡ 3ተኛውና 6ተኛውን ለAሸናፊዎቹ ሸልመዋል፡፡

• ከIትዮጵያ ወገን በAፍሪካ ዋንጫ በብቸኝነት ኮከብ ግብ Aግቢ ተብሎ የተሸለመው መንግሥቱ ወርቁ ብቻ ነው፡፡

• በAፍሪካ ዋንጫ ብዙ ያጫወተ ዳኛ የሞርሸየሱ ሊም ኪ ነው፡፡ 14 ጨዋታ በAምስት የAፍሪካ ዋንጫ መርቷል፡፡ ከEነዚህ ውስጥ Aንድ ጊዜ ፋይናሉን ዳኝቷል፡፡ በሁለተኝነት ደረጃ የተቀመጠው ተስፋ ገ/የሱስ ሲሆን በ7 የAፍሪካ ዋንጫ ተሳትፏል፡፡ ሁለት ጊዜ ፋይናል መርቷል፡፡

• በAፍሪካ ዋንጫ በተከታታይ ለዋንጫ መቅረብ የቻለው ጋና ነው፡፡ በAራተኛ፣ በAምስተኛ፣በስድስተኛ Eና በሰባተኛው ነው፡፡

• የAፍሪካ ዋንጫ ምEራቡ በመውሰድ ይመራል፡፡ካሜሩን 4 ጊዜ ጋና 4 ጊዜ ናይጄሪያ 2 ጊዜ ዛየር 2 ጊዜ Aይቮሪኮስት ፣ ኮንጎ ብራዛቢል Aንድ Aንድ ጊዜ በድምሩ 14 ዋንጫ ወስደዋል፡፡ ሰሜን Aፍሪካ ግብፅ 7 ፣ ቱኒዚያ ፣ ሞሮኮና Aልጄሪያ Aንድ Aንድ በድምሩ 10 ጊዜ ወስደዋል፡፡ ምስራቅ Aፍሪካ Iትዮጵያና ሱዳን 1 ጊዜ Aስገኝተዋል፡፡ ደቡብ Aፍሪካ 1 ጊዜ ወስዷል፡፡

• የAፍሪካ ዋንጫ በ1949 ዓ.ም ነው የተጀመረው፡፡ ቁጥሩ ጎደሎ ነው ውድድሩ በየሁለት ዓመቱ ስለሚካሄድ ቀጣዩ በ1951 ዓ.ም ተካሄደ፡፤ 3ተኛው በ1953 ዓ.ም በጥር ወር Aዲስ Aበባ ላይ ይካሄዳል ተብሎ ሲጠበቅ በታህሳስ 5 ክብር ዘበኛ በመራው መፈንቅለ መንግሰት በፀጥታ ምክንያት ውድድሩ ወደቀጣዩ ዓመት ተላለፈና

በኃይሌ ኳሴ

Page 47: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 49

Page 48: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

50 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

የምትከፍለው ያጣችው

Iትዮጵያዊት በሽተኛ ከሆስፒታሉ

Aትወጪም ተባለች ገልፍ ኒውስ የተባለው የዜና Aውታር ባለፈው ፌብሩዋሪ 8/2012 ዜናው Eንደዘገበው በቅርቡ ወደ Aቡዳቢ በቤት ሰ ራ ተ ኝ ነ ት የ ተ ጓ ዘ ችው Iትዮጵያዊት ወጣት ፣ Eዚያ በደረሰች በሁለተኛው ቀን ምጥ Aጣድፏት ወደ ሆስፒታል ወመሰዷንና ሆስፒታል ደርሳ Eንድትወልድ ቢደረግም ካልከፈልች Aትወጣም መባሏን ዘገበ። ወጣቷ ወደ Aቡዳቢ ስትወሰድ፣ የወሰዳት Aስቀጣሪ ድርጅትም ይሁን የተቀበሏት Aሰሪዎች Eርጉዝ መሆኗን Aናውቅም ነበር ነው የሚሉት። Aሰሪዋ ለጋዜጣው ሲናገሩ “ጎኔን ይወጋኛል በማለቷ ነበር ሆስፒታል የወሰድኳት “ ነው ያሉት። ሆስፒታል ስትደርስ ግን ርግዝና መሆኑ፣ የጎኑ ውጋትም ምጥ መሆኑ በመታወቁ Eንድትወልድ ይደረጋል። ነገር ግን የሆስፒታሉን ወጪ ካልከፈለች Aትለቀቅም ተብሎ Aሁንም Eዚያው ሆስፒታል መሆኗ ተነግሯል። ካስፈለገም ወዳገሯ Eንድትባረር Aደርጋለሁ ብሏል—ሆስፒታሉ።

ኤርትራውያን ስደተኞች

የጣት Aሻራቸውን ለማጥፋት Aሰቃቂ ነገር Eያደረጉ ነው ተባለ

ወደ Aውሮፓ የሚሰደዱ ኤርትራውያንና Aንዳንድ ሶማሌያውያን ጠረፍ ላይ Aሻራቸው Eንዳይመዘገብ Aሰቃቂ ነገር ያደርጋሉ ተባለ። ስደተኞቹ Aንዱ የAውሮፓ Aገር ካልቀናቸው ወደ ሌላው ሄደው ይሞክራሉ። ነገር ግን የደብሊን ውል የሚባለው ህግ Aንድ ስደተኛ ከAንድ በላይ የAውሮፓ Aገር ስደተኝነት Eንዳይጠይቅ ያግዳል። በመሆኑም Eነዚህ ስደተኞች ከAንዱ የAውሮፓ Aገር ወደ ሌላው መዟዟር ሲፈልጉ፣ ድንበር ላይ Eንዳይያዙ

Aሻራቸው Eንዳይገኝ፣ ጣቶቻቸውን በብርጭቆ ወረቀት Eንደሚፈትጉ Aንዳንዶቹም ሻካራ ግድግዳ ወይም ድንጋይ ላይ ጣቶቻቸውን በመፈግፈግ Aሻራቸውን Eንደሚያጠፉ ቴነገሯል። በዚህ ሁኔታ Aሻራቸው ስለማይታወቅ፣ ወደ ስደተኛ ካምፕ ይወሰዳሉ። ነገር ግን ከሁለት ሳምንት በኋላ የተፈገፈገው ጣት ስለሚሽር Eንደገና Aሻራ Eንዲነሱ ይደረጋል ..” ተብሏል።

የAፍሪካ ህብረት ህንጻ ተመረቀ

Aዲስ Aበባ ውስጥ ቀድሞ ከርቸሌ ይባል በነበረው የEሥር ቦታ ላይ ይሰራል የተባለው የAፍሪካ ህብረት ህንጻ Aልቆ ተመርቋል። ህንጻው 200 ሚሊዮን ብር ይፈጀ ሲሆን፣ ገንዘቡ ሙሉ በሙሉ በቻይና የተሸፈነ ነው። ያ ብቻም ሳይሆን ከቀን ሰራተኛ Eስከ ትልቁ Iንጂነር ድረስ በሙሉ በቻይኖች Eንደተሰራም ተነግሯል፡ ይኸው ፎቅ ሲመረቅ Aብዛኞቹ የAፍሪካ Aገር መሪዎች የተገኙ ሲሆን ሁሉም ቻይናን Aመስግነዋል። ይህ በEንዲህ Eንዳለ በግቢው ውስጥ ከAፍሪካ ህብረት መስራቾች Aንዱ የሆኑት የቀድሞ የጋና ፕሬዚዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ሃውልት መቀረጹ ተነግሯል።

ታዛቢዎች Eንደሚሉት ንክሩማህ ለAፍሪካ Aንድነት ያደረጉት Aስተዋጾ ያደረጉ ቢሆንም ዋናው የድርጅቱ መስራች ቀዳማዊ ሃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ግን Aለመሰራቱ ትልቅ የታሪክ ጠባሳ ነው ሲሉ ተችተዋል። ቀዳማዊ ሃይለ ሥላሴ የAፍሪካ Aንድነትን በመመሰረት የAፍሪካ Aባት Eስከመባል የደረሱ መሆናቸው ይታወሳል።

በድጋሚ የገዛ ሚስቱን Aይን ያጠፋው Aልተያዘም ከዚህ በፊት Aበራሽ ሃይላት የተባለች ሆስቴስ በባለቤቷ Aይኗ Eንደጠፋና Eሱም 14 ዓመት Eንደተፈረደበት መዘገባችን ይታወሳል። Aሁን ደግሞ ወ/ሮ ፀዳለች Aስረስ ጥር 29 ቀን (ፌብሩዋሪ 7) ከምትሠራበት ዳሸን ባንክ ውላ ወደ ቤቷ ስትገባ፣ “Eኔ የምልሽን የማትፈጽሚው ሆን ብለሽ ነው” በማለት ሠራተኛቸውንና የሁለት ዓመት

ሕፃን ልጃቸውን ወደ ሱቅ በመላክ በፈጸመባት ጥቃት ዓይኖቿ ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱንና Aፍንጫዋ መሰበሩንና ሕክምና ብታገኝም ከፍተኛ ደም Eየፈሰሳት መሆኑ ከAዲስ Aበባ ተሰምቷል። የሁለት ወር ነፍሰ ጡር የነበረቸው ጸዳለች ድርጊቱ ከተፈጸመባት Eለት ጀምሮ ለፖሊስ መረጃው Eንደደረሰ፣ ነገር ግን ጥቃቱን

Aድርሷል የተባለው ተጠርጣሪው ባለቤቷ መሰለ ግርማ Eስካሁን በቁጥጥር ሥር Aለመዋሉን የተጐጂዋ Eህት ገልጻለች፡፡ በቤተሰቦቹና በጓደኞቹ Aማካይነት Eርቅ Eንዲፈጸም በተለያየ መንገድ ጥያቄ Eያቀረበ መሆኑም የተገለጸ ሲሆን ፖሊስ ግለሰቡን Eንዴት በቁጥጥር ሥር ማዋል Eንዳልቻለ ግራ Eንደገባት Aስረድታለች፡፡ ባልና ሚስቶቹ ትዳር መሥርተው ልጅ ከወለዱ ሁለት ዓመታት Eንዳለፋቸው የገለጸችው የተጐጂዋ Eህት፣ ግንኙነታቸው ግን ከልጅነታቸው ከስድስተኛ ክፍል ጀምሮ ሁለቱም ከተወለዱበት ደቡብ ክልል ጀምጀም Aውራጃ ቦሬ ከተማ ውስጥ መሆኑን ትናገራለች፡፡ ሁለቱም ውጤት Aግኝተው (ወደ ገጽ 63 ዞሯል)

ዩኒቨርስቲ ሲገቡ Eሷ Aምቦ Eሱ ደግሞ ጅማ ቢደርሳቸውም፣ Eሷ ወደ ጅማ ዩኒቨርሲቲ በፈቃዷ ተቀይራ ሁለቱም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ መመረቃቸውንና በተለያዩ የዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች Eንደሚሠሩ Aስታውቃለች፡፡ ትዳር መሥረተው Aብረው መኖር ከጀመሩ ጊዜ Aንስቶ ስምምነት Eንደሌላቸው የገለጸችው የተጐጂዋ Eህት፣ ተጐጂዋ Eንደነገረቻት ባለቤቷ Aደጋውን ያደረሰባት ምክንያት፣ Eሷ ቀድሞ ከምትሠራበት የ ደ ን በ ኞች Aገልግሎት የሥራ መደብ ተቀይራ ቢሮ ውስጥ ገብታ Eንድትሠራ Aለቃዋ Eንደነገራት ትነግረዋለች፡፡ “Aይ Aይሆንም፤ ሂጅና መሥራት የምፈልገው ፊት ለፊት በሚሠራው የደንበኞች Aገልግሎት ክፍል ነው በይውና በቀድሞ ቦታሽ Eንድትሠሪ ጠይቂ፤” ይላታል፡፡ Aለቃዋ ከEንግዶች ጋር ስለነበር ማናገር ባለመቻሏ የሥራ ሰዓት Aብቅቶ ወደ ቤታቸው Eንደሄደችና A ለ ቃ ዋ ን E ን ዳ ላ ና ገ ረ ች ትነግረዋለች፡፡ በዚህ ጊዜ “ይኼንን ያደረግሺው Aውቀሽ ነው፤ ከዚያ ቦታ ለመቀየር ፍላጐት ስለሌለሽ ነው፤” በማለት ሕፃኑንና ሠራተኛቸውን ወደ ሱቅ በመላክ ጉዳቱን Eንዳደረሰባት Eንደነገረቻት Eህትየው ገልጻለች፡፡ Aደጋውን ______________________

ከAገር ቤት የተሰሙ ወሬዎች

Page 49: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 51

Page 50: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

52 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

The Perfect Man!

(Scratch ‘an’, replace with ‘e’)

by: sukersays

The Perfect Man: • Tall (-er than me at least) • Light-ish • Muscular • Caring • Cooks, sometimes Must:

• Be honest to me • Not flirt with anyone, harm-less or what not • Willing to Live in Ethiopia (eventually)

• Be open minded ….and the list goes on and, on. We all have this thing set in our minds about how our perfect “mate” should be and how they should act. Everyone has it, whether you are a woman seeking a man or a man seeking a woman, we all know exactly what we want. The question is: how are we going to be for that person? How does my perfect man wants me act, how I should be, how I should look? A friend brought this up to me today and I was instantly hooked. I have never really thought about the kind of woman I would be to “him”. I’ve thought about what kind of woman I’m going to be for myself…. but not as far as what kind of wife I’d be. In this world, and mainly in Ethiopia, we are somehow “stuck” (I really don’t want to use that word but I think I have to) in some kind of norm. Cont. to page 54 ...

• The woman should always be in the kitchen • Man should be the provider Blah blah blah… I believe that we can seriously play any role now-a-days, right? Now-a-days where we are all considered equal, we can do whatever we want. So, I’ve been doing some thinking of the kind of woman I want to be to “him”, and came up with this. (for now)

The Perfect Me: • Healthy • Wealthy • Independent • Cooks, all the time • Make bed/do laundry, all the time [ME] Must: >>>>

• Always be there for him when needed • Not nag/be too clingy • Fulfill all needs • Trust completely Of course, my list goes on and on as well. Being perfect is not a necessity; as there is no such thing as perfect, but I’d like to come close to it as possible. Love, I believe, is when you get so close to a person that you feel so comfortable with everything and your insecurities vanish. So, if not insecure, why be jealous? If not jealous, why nag/cling? righhht? As life goes on, I learn more and more everyday. This time, I learned that if someone says that they love you and they are with

Page 51: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 53

ምርጥ ስታይል በምርጥ ስታይሊስት

Page 52: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

54 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

you, it’s because they want to. Do not keep nagging daily saying, “but, why me?” I’ve learned (the hard way) that this just drives them away. So learning this brings change in me, ultimately, adds to my list of “The Perfect Me”.

___________________________

ዘንድሮ በተደረገው የፍቅር ደብዳቤ ውድድር Aሸናፊ በመሆን የመቅደስ ፋንታሁን ደብዳቤ ተመርጧል። ደብዳቤው Eነሆ !!.... ብርሀን በጨለማ ተዋጠ:: ለሊቱም Aለፈ Eንዳማጠ:: ወፎች ተጠራሩ - በህብረት ዘመሩ ሲመሻሽ Aወጉ ... በጎጆ በጥጋጥጉ ብEሬን ጨብጬ ከነጭ ወረቀት ጋር ከተፋጠጥኩ ሰዓታት ተቆጠሩ ግን ምን ልበል ከምንስ ልጀምር Aንድም ነገር መፃፍ Aልቻልኩም ፍቅርህ ልቤን ሰውሮታል ከልብ Eወድሀለው ፈርዬ ግን ፍቅር ምንድን ነው ብዙ ሰዎች ስለፍቅር ብዙ ነገር ብለዋል። Eኔ ግን መግለጫ ቃል Aጣሁ Eኔም

Eንደሰዎቹ ልሞክረው ብዬ ተነሳሁና ምን ያልኩት መሰለህ Eርኩሰት የሌለበት ቅዱስ Eስከሞት የታመነ ዘላለማዊና ህያው Aንዳች ምትሀታዊ ሀይል ያለው የድንቅ ስራ ቃል Eንዴት ነው መልሱን ላንተ ትቼዋለሁ። በዛች የመጨረሻ ምሽት በህብረቀለም በተዋበ ቀይ መጋረጃ ውስጥ ገብታ ለመሸሸግ የምታዘግምን ጀንበር በተመስጦ Eየተመለከትን ነበር ብዙ ቃል የተገባባነው።ይህ ከሆነ 10 Aመት የሆነው ሲሆን ዛሬ ቃላችንን በመጠበቅና በትግስት በመጓዝ ለAንድ ጎጆ የበቃን ከሆንን 3 ወራት

THE PERFECT ከገጽ 53 የቀጠለ ...

ተቆጥረዋል በነዚያ ረጅም Aመታት ውስጥም ብዙ ፈተናዎች Aልፈናል ሁልጊዜም ጥUም ያለዉ ድምፅህ በውስጥ ውስጤ ብርታትን ያላብሰኛል ከጎኔ ያለህ ያህል ይሰማኛል ካንተ በፊት ሌላ Eንደማላውቅ ሁሉ ካንተ በኋላም ማንንም Eንዳውቅ Aልፈልግም Aቤት የሰው ልጅ ህይወቱን ወደ ኋላ ዞር ብሎ ሲመለከታት ፤ የማያልፈው ሁሉ Aለፈ Eውን 10 Aመታትን ጠብቄ ከምወደው ሰው ጋር በAንድ ጣራ ስር ለመኖር በቃሁ ፍቅሬ በቀን በቀን Eየጨመረ የማይሄድ ፍቅር ተራ ስሜት ነው ቅር የሚለኝ ነገር ቢኖር Aንተ ስለ ራስህ ከምታውቀው ውጪ የሚታየኝና የሚማርከኝ የምገልፅበት Aዲስ ቃል

ለመፍጠር Aለመቻሌ ነው። ለመሆኑ የሚገባህን ያህል Aፍቅሬህ ይሆን፤ Eኔ ላንተ ያለኝን ፍቅር Eውነቱን Aውጥቼ ማሳየት ብችል ምንኛ ደስ ባለኝ Eኔም Eጣው ደርሶኝ የውስጤን Aውጥቼ Eገልፀው ነበር የማይቻል ሆነና Eወድሀለው ማለቱ ተራ ቃል ሆነብኝ ። ምንም ሳልል የልቤን ሳልገልፅ ወረቀት ሆነና ልገታ ነው በቃላት የማይገለፁ ብዙ በጣም ብዙ ነገሮችን Aድርገህልኛል ፍቅር በሚማርክ ሁኔታ Eወድሀለው :: ከመቅደስ ፋንታሁን ክላርክስተን ጆርጂያ

20% Off

Page 53: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 55

Page 54: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

56 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 55: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 57

Page 56: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

58 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

ወንድማችን ማቲዎስ Aብርሃ ሚያዚያ 19/1986 ዓ.ም በAዲስ Aበባ ከተማ፣ ከAባቱ ከAቶ Aብርሃ ካሕሳይ Eና ከ Eናቱ ከወ/ሮ ሓረጉ ተወልደ ብርሃን ሚያዚያ 19/1986 ዓ.ም ተወለደ። በመስከረም 28/2010 Aሜሪካን Aገር ከመጣ በኋላ በትምህርትና በሥራ ቆይቷል። ነገር ግን ድንገተኛ በሆነ መንገድ ጃንዋሪ 13/2012 ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። የቀብሩ ሥነ ስር ዓትም Aስመራ ከተማ፣ ሃዝሃዝ የመቃብር ሥፍራ ተፈጽሟል።

ምስጋና በሃዘናችን ወቅት ከቅርብም ሆነ ከሩቅ ከበተለያየ መንገድ ላጽናናችሁን ወገኖቻችንን ሁሉ

በEግዚAብሔር ስም ምስጋናችንን Eናቀርባለን። (ቤተሰብ)

የማቲዎስ አብርሃ መታሰቢያ

Page 57: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 59

ጥ ያ ቄ ው ን ደ ገ ም ኩ ት ። <<ቡርO የሚባል ቦታ ላይ ከጅጅጋ ያመጡትን ህገ-ወጥ ደላሎች ተቀብሎ የሚያስተናግድ ሀሰን የሚባል ሰው Aለ። ወታደሮች Aሉት። Eነሱ ጫካ ውስጥ ነው የሚያስሩህ ይዘርፉሀል። ያንገላታሉ፣ ይደፍራሉ ብቻ ተወው።>> Aለና ጅብሪል ተከዘ። የሆነ ጅብሪልም ቢሆን የከፋው ነገር Aለ። ሁለኔታውን ለመለወጥ Aሰብኩ። < <ሻይ መጠጣት ትፈልጋለህ?>> የሚል ጥያቄ ሰነዘርኩ። Aዎንታውን ራሱን በመነቅነቅ ነው የገለጸልኝ። ወዲያቀው Aይኑ ይቁለጨለጭ ጀመር። ሆዱን ያሻሻል። < <Aልጠገበ ይሆን?>> የEኔ ሀሳብ ነው። ሀሳቤ ስህተት ነበር። ቁርጠት Eንደያዘው በምልክት ነገረኝ።

Eስካሁን ችግሩን ሳናውቀው ነው የምንጨቀጭቀው። የምናደርገው ጠፋን። ማንን Eናማካክር? ቁርጠት ለያዘው ሰው የሚደረገውን ነገር A ላ ው ቅ ም ድ ን ግ ተ ኛ ፣ ፌጦ . .ጤ ና A ዳ ም ፣ ጥ ቁ ር Aዝሙድ….Eንጃ Aላውቅም ስማቸውንም ያወኩት በስንት ልፋት ነው። ይንደፋደፍ ጀመር። Aይኑ Aቅርሮት የነበረውን Eንባ ዘረገፈው። ሻዩን ያመጣው Aስተናጋጅ Aናገረን። በምን ቋንቋ ሰምቼ ምላሽ ልስጠው? በምን ቋንቋ ድረስልኝ ልበለው? በምልክት ለማስረዳት ልሞክር ጣቴን ሳወሳስብ ዳንቴን የሚሰራ ሰው መሰልኩ። ጅብሪል ደግፎ ከያሰዘበት ቀና Aለና የሆነ ነገር በሱማሊኛ ተናገረ። ከሶማሌው ጋር ተግባቡ። ሁለት ሺህ ሸልንግ ስጠው Aለኝ። ሰጠሁት ሮጥ ብሎ ሱቅ ገባና የሆነ ኪኒን ይዞ መጣ.. < <ወይኔ Aርፌ Eርሻዬን….>> ልጁ ንግግሩን በEንጥልጥል ተወው። ገበሬ የነበረ መሆኑ ያስታውቃል። ከAርሲ Eንደመጣ Eና Eህል ከበላ ሶስት ቀኑ መሆኑን ነገረን። Aቧራው ከጸጉሩ ጀምሮ ወ ር ሶ ት የ ነ ተ በ ጆ ን ያ Aስመስሎታል። ጉንጩ ጠፍቷል። ሙግግ ብሎ የፊቱ Aጥንት የልጃገረድ ጡት መስሎ ወደፊት ተወድሯል። Aይኑ ጎላ ብሎ

ቁልጭ..ቁልጭ ይላል። Aሳዘነኝ የሚለው ቃል ከሚገልጸው በላይ ውስጤ Aነባ። Eንኳን Eኔን ወገኑን ቀርቶ ሳማሊያውያኑም Aዘኑለት። 3000 የሚከፈልበትን ገላ መታጠቢያ በነጻ ፈቀዱለት። ጅብሪል ከልቡ ቀና ሰው ነው። ቶሎ ምላጭ ገዝቶ ጸጉሩን ላጨው። ልጁ ገላውን Eስኪታጠብ ድረስ የሆነ ቦታ ቁጭ ብያለሁ። Aይን Aላይ Aይል። Aንድ ጠቆር ያከለች ሴት Aንድ ህጻን Aዝላ፣ Aንድ በEጇ ይዛ በተጨማሪ ነፍሰ ጡር ሆና Aየሁ። ገረመኝ Eንዲህ ሆና ልትሄድ ነው? በጣም ገርሞኛል። ተጠጋሁዋት Eና < <Eታለሜ Eንዴት በዚህ Aይነት ሁኔታ ለመጓዝ Aሰብሽ?>> Aልኳት። < <ምን Aገባህ? Aሳድግልኝ

Eርዳኝ ብዬሀለሁ? ምነው ፈተፈትክ የEኛ ሁማን ራት፣ E..የEኛ ቀይ መስቀል…>> ላስረዳት ሞከርኩ። ልትሰማኝ ፍቃደኛ Aይደለችም። Eንዲያውም < <Eባክሽ ስድቡ ናፍቆኛል ጨምሪልኝ..>> ያልኳት ይመስል Oርጅናል Oርጅናሉን ታከናንበኝ ጀመር። ትቻት ብሄድም Eየተከተለች በስድብ ታጥበኝ ጀመር። ብዙ ስድብ ተለጥፎበት፣ የተሸከመና ከፍቶት ማልቀስ Aቅቶት Eንባውን Aንቆርዝዞ ሶማሊያ ባህሩ ዳር ያያችሁት ስው ካለ Eኔ ነበርኩ፡፡ ዝምታዬ ምን መስሏት Eንደሆነ Aላውቅም የቻለችውን ያህል ሰደበችኝ። ባህሩ ዳር ሄጄ ተቀመጥኩ። ከሰደበችኝ ውስጥ < <የድሀ ልጅ ፣ መድረሻ ቢስ..>> ያለችው ተስማማኝ። ትክክል ነች። የሁለት ደሀ ልጅ ነኝ። የደሀዋ ሀገሬ Eና የደሀዋ Eናቴ ልጅ መሆኔን መች ዘነጋሁት??? መድረሻ ቢስ የሚለውም ቢሆን በዛ ወቅት ስድብ ሊባል የሚችልበት ሁኔታ የለም። Eንኳን ያኔ Aሁንስ ቢሆን? ስደት የወጣ ምን መድረሻ ምን መጨረሻ Aለው? Eኔማ ገና መድረሻዬንም ሆነ ማረፊያዬን ያለውኩ ስደተኛ በመሆኔ ልክ ነበረች። በEሷ ሀሳብ ግን የሰደበችኝ ነው የመሰላት። ልጁ ታጥቦ ከጨረሰ ብዩ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሄድኩ። በEርግጥም ጨርሷል።

ባለፈው ክፍል Aንድ ...

“Aሳባለሁ? ለAይን የማይስብ ቢሆንም Aገኘሁ። በስደት Aለም መጠየፍ ዋጋ የለውም ብዬ Eንደማይኖረውም Aስቤ < <ልመደው ልመደው ሆዴ …>> የሚለውን ዜማ በውስጤ Aቀንቅኜ መጉረስ ጀመርኩ። Aልዋጥልህ ብሎኝ Aፌ ውስጥ ይንቀዋለል ጀመር። ከዚያማ የበሳው መጣ ... ጉዱ መች ጀመረ ...! .” ... ብለን ነበር ያቆምነው ... ክፍል ሁለት ቀጠለ .....

ዳግም የመብላት ፍላጎቴ ባይቀሰቀስም ትንሽ ነገር መብላት ፈለኩ Eና የተሻለ ቁርስ ያለበት የለም ወይ ስል ጠየኩት። <<Aለ ከፈለክ ና ላሳይህ>> ትንሽ Eንደሄድን Aንድ ቦታ ይዞኝ ድርግም። ጥሩ ፉል Aበላኝ። በፊት ያ ን E ን ጀ ራ ት ን ሽ በ ል ቼ ስ ለ ነ በ ር ፉ ሉ ን ጨ ር ሰ ን መብላት Aልቻልንም። ተነስተን ሂሳብ ልንከፍል ስንል Aንድ የተበሰቋቆለ፣ ጥቁርቁር ያለ ልጅ መጥቶ ትተነው የተነሳነውን ቊጭ ብሎ መብላት ጀመረ። Aበላሉ Eህል ካየ ሰንበትበት ያለ ይመሰላል። የሆነ መጥፎ ስሜት ተሰማኝ። ተመልሼ ተቀመጥኩ። ሰውነቱ ሁሉ ይንቀጠቀጣል። ጅብሪል ግራ የገባው መሰለኝ። ደጋግሞ Eንሂድ ይለኛል፤ ይወተውተኛል። ውስጤ ተንዘፈዘፈ Eንዴት ጥዬው ልሂድ? ልጁ የEኛ ንግግርን ከምንም ሳይቆጥረው በልቶ ሲጨርስ ትንፋሹን በረጅሙ ለቀቀው። Aሁን ቀና ብሎ A የ ን ። <<ሰላም ነህ?>> ጠየኩት። <<Eህህህ!!!!!...>>ሲል በረጅሙ ተንፍሶ በAዎንታ ራሱን ነቀነቀ። <<ገና መግባቱ መሰለኝ>> ጅብሪል ብዙ Aይቶ የተላመደ መሆኑ ያ ስ ታ ው ቃ ል ። <<ጫካ ካሰሩዋችሁ ጋር ነህ?>> Aሁን ጆሮዬ ነቃ! ምላሹንም መስማት ናፍቀኝ። ልጁ ግን < <Aዎ>> የሚለውን ራሱን በመነቅነቅ መለሰ ። መና ገር የ ፈ ለ ገ Aልመሰለኝም። የምናገረው ሁሉ ጠፋኝ። ያላወኳቸው ብዙ ነገሮች Eንዳሉ ገባኝ። <<ማናቸው Aሳሪዎቹ? ለምንድን ነው የሚያስሩት?ፖሊሶች ናቸው?>> ለሁለቱም ያቀረብኩት ጥያቄ ነው።ሁለቱም መልስ ስላልሰጡኝ

በግሩም ተክለሃይማኖት—ከየመን ክፍል ሁለት Aንድ ልጅ በሁለት ጓደኞቹ ተደግፎ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሲመጣ Aየሁት። Eግሩን ፍርክክ ስላደረገ ደብድበውት Eንደሆነ ገባኝ። የገባኝ ግን ልክ Aይደለም። ወይም Aልገባኝም ነበር ማለት ነው። ደብድበውት ብቻ ሳይሆን በሁዋላ ስሰማ ተደፍሮ ነው። ከደገፉት ልጆች Aንደኛው የAዲስ Aበባ ልጅ ነበርና ተግባባን። ታሪኩን ሲነግረኝ < <ወደዚህ ስንመጣ ያየነው መከራ ቀላል Eንዳይመስልህ። ስንጓዝ ቀን ቀን ተደብቀን Eየተኛን ሌሊት ሌሊት Eየተጓዝን የረዊ የምትባለው ከተማን በEርቀት ስናልፍ ከ A ን ድ ረ ባ ዳ ቦ ታ <<ወገኖች..ወገኖች>> የሚል ድምጽ ሰማን። ተጠጋነው። ለሶስት ደብድበው ደፍረውት መንገድ ዳር ጥለውት ሄደው Aገኘነው። ወንድ

ልጅ ነው። ወ ን ድ ተ ደ ፍ ሮ ማለት ራሱ ያሳፍራል። መቀመጫው A ካ ባ ቢ

በደም ተጨማልቋል። ምን Aይነት Eርዳታ Eንስጠው? ግራ ገባን። ደግፈን ብናነሳውም መራመድ Aልቻለም። ጥለነው መሄድ የማይታሰብ ነው። ስናዝለው Eግሩ ግራ Eና ቀኝ ሲከፈት ህመሙን Aልቻለውም። በዛ ላይ ደብድበው ስለሆነ የደፈሩት ሰውነቱ ሁሉ ቁስልስል ብሏል። ልጁ የሚነግረኝን Eየሰማሁ ውስጤ ተንዘፈዘፈ። Aልቅስ Aልቅስ Aለኝ። ሰው መሆኔን ጠላሁት። ልጁ ግን ትረካውን ቀጠለ። ከመንገዱ ትንሽ ራቅ Aድርገነው ቀሪውን ሌሊት Eዛው Aካባቢ Aሳለፍን። ልናጥበው ብንፈልግ Eንኳን ውሀ ከየት ይምጣ? በማግስቱ መኪና ለምነን < <ላስ Aኖት>> የምትባለው ከተማ ድረስ ሄድን። ህክምና ብንሄድም ገንዘብ የጠየቁንን ያህል Aልያዝንም። ምንም መፍትሄ ሳናገኝ መንገዳችን ቀጠልን። ድንገት ያሲዙናል ብለን ማደር Eንኳን ሳናስብ ጉዞ ጀመርን። ቁስል መጥረጊያ Eና Aምፒሲሊን ገዝተን ጠራረግንለት። ኪኒኑን Aዋጥነው።… ይህ የወገኔን ስቃይ ለማየት የታደለው Aይኔ Eንባውን Aንቆርዝዞ ማዳመጡን ለጆሮዬ ትቶታል። ልጁም ትረካውን ቀጠለ። በጣም Aሳዛኝ የሆነ ነገርም በድጋሚ Aየሁ። Aይኔ ያቆረውን Eንባ ገድቦ መያዝ Aቃተው E ናም ለ ቀቀው።…………. . ______________.

(ክፍል 3 ይቀጥላል)

Page 58: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

60 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 59: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 61

Page 60: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

62 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 61: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 63

___________________

ቴዲ Aፍሮና Aልበሙ

ቴዲ Aፍሮ Aዲሱን Aልበሙን የሚያወጣበት ቀን ታወቀ፣ Eንደገና ሃሳቡን ካልቀየረ ፥ በመጪው ሚያዚያ 1 ቀን Aዲሱን Aልበም Eንደሚለቅ ገልጿል። ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮም ፖስተሩና ፣ የቢል ቦርድ ማስታወቂያው Aዲስ Aበባ ከተማና በሌሎችም የIትዮጵያ ከተሞች መሰቀል ይጀመራል ተብሏል። ቴዲ Aፍሮ Aራት ያህል ዘፈኖቹ ተሰርቀው Eንደወጡበት ገልጾ፣ ከነዚያ ውስጥ ተሻሽለውና በደንብ ተሰርተው Aዲሱ ሲዲ ውስጥ የሚገቡ ሊኖርም ይችላሉ ተብሏል። ከመጪው የፋሲካ በዓል ከAንድ ሳምንት ቀደም ተብሎ የሚለቀቀው ይኸው ሲዲ በብዙዎች ዘንድ Eየተጠበቀ ነው።

_____________

ቫያግራ መንገድ ላይ?

ለስንፈተ ወሲብ ይጠቅማል የሚባለው “ቫያግራ” የተባለው ኪኒኒ Aዲስ Aበባ በየመንገዱ ይሸጥ ጀምሯል። ዋነኛ ተጠቃሚዎቹ ፣ ወጣቶች ናቸው።

የፋርማሲ ሰራተኞች ተናገሩ Eንደተባለው ፣ ቫያግራ ማንም ሰው መጥቶ፣ ህጻንም ይሁን Aዋቂ ከጠየቀ ይሰጠዋል፣ ለምን? Eንዴት? ወዴት? የጤና ሁኔታ .. ወዘተ. ብሎ ጥያቄ የለም። Eንዲያውም ቫያግራ በብዛት የሚሸጠው Aርብ Aርብ ነው። ጤነኛና ወጣት የሆኑት ሁሉ ከፍቅረኛቸው ጋር ቀጠሮ ካላቸው “ቫያግራ ” መግዛት ፋሽን Aድርገውታል። Aንዳንዴም ራሳቸው መግዛት ሲያፍሩ .. ህጻናት Eንደሚልኩ ሁሉ ይነገራል። የAገር ቤት ፋርማሲዎችን፣ ገበያውን በመመልከት፣ ያለምንም ጥያቄ ለጠያቂ ሁሉ ቫያግራ መሸጥ Aዲሱ Aሪፍ ንግድ ሆኖላቸዋል ….

____________________

Aውሮፕላኑ ፈረሰ ታዋቂው ምልክት ፈረሰ .. ቦሌ

መንገድ ላይ የሚጓዝ መንገደኛም ሆነ ባለመኪና ሳያየው Aያልፍም፣ ቦታው ለንደን ካፌ ነበር፣ ትዝ ካላችሁ ..

ወደ Aየር ማረፊያው ስትሄዱ ቦሌ ከመድረሳችሁ በፊት በስተቀኝ ትልቅ Aውሮፕላን መሰል ነገር ታያላችሁ .. በAውሮፕላን ቅርጽ የተሰራ ምግብ ቤት ነው፣ ባለፈው ጃንዋሪ ወር ግን Eንዲፈርስ ተደርጓል …Aሁን የለም።

_____________________

ዲላ ዩኒቨርሲቲና ውርጃ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ሴት ተማሪዎች ፣ ባልተገመተ ሁኔታ ጽንስ ማስወረድ Aብዝተዋል ነው የተባለው። ውርጃ የሚፈጽሙ ሴት ተማሪዎች ከመብዛታቸው የተነሳ በከተማዋ በርካታ የማስወረድ Aገልግሎት የሚሰጡ ክሊኒኮች በዝተዋል። ይህ የሚሆነው ልቅ የሆነ ወሲብ ስለሚፈጸም ነው። በዚህም የተነሳ ማስወረድ ብቻ ሳይሆን የ ኤች Aይ ቪ ተጋላጭ ተማሪዎችም ቁጥር Eንዲሁ Eየጨመረ መጥቷል ተብሏል። ይህ የሆነው ከድህነት Eና ገንዘብ ለማግኘት ካለ ጉጉት የተነሳ ነውም ተብሏል። _______________________

ገመና የማነው?

ገመና በሚል ስም በIትዮጵያ ቴሌቪዥን በተከታታይ የተላለፈው ድራማ ባለቤትነት ጉዳይ ማወዛገቡ የሚታወቅ ነው። የመጀመሪያው ውዝግብ በክፍያ ጉዳይ ድራማው የኔ ነው ባለው ደራሲ Aዶኒስና

በቴሌቪዥኑ መካከል የነበረ ሲሆን Aሁን Eንደሰማነው ግን ድራማው የሁለቱም ሳይሆን የAቤኔዘር ፕሮሞሽን ነው ተብሏል። የAቤኔዘር ፕሮሞሽን ሃላፊና በዲሲ የዲያስፖራ ሬዲዮ Aዘጋጅ ቅድስት ተስፋዬ፣ ድራማው የተጻፈው በኛ ነው፣ Eነሱ ሰርቀውን ነው ብላለች.. ወደፊት Eንመለስበታለን። _____________________

የAባቶች Eርቅ ተስፋ Aለው ተባለ

Iትዮጵያና Aሜሪካ በሚገኙት ቅዱስ ሲኖዶሶች መካከል Eርቅ ለመፍጠር የተጀመረው ጥረት ተስፋ Aለው ተባለ፡ በAሪዞና ከተማ የሁለቱም ሲኖዶሶች ተወካይ የሆኑ ጳጳሳት ከ 20 ዓመት በኋላ ፊት ለፊት ተገናኝተዋል። የEርቁ ስብሰባ ውጥረት የነበረበት ቢሆንም ጥሩ ርምጃ ታይቷል። መጪው ስብሰባም በመጪው ሃምሌ ወር ይካሄዳል ተብሏል። ውይይቱን ያዘጋጀው የሰላምና Eርቅ ኮሚቴም Eመናን ጥረቱን በጸሎትና በሚያስፈልገው ሁሉ Eንዲያግዙ ጥሪ Aቅርቧል።

___________ ____________

ዜና ... ከገጽ 50 የዞረ

Page 62: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

64 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 63: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 65

ታክስዎን በፍጥነትና በጥራት እንሰራለን

Page 64: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

66 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Aንዳንድ ጊዜ በተለምዶ የተቀበልናቸው፤ Eኛም ሳንመረምር ዝም ብለን የምናደርጋቸው Eና የምንናገራቸው ነገሮች፣ የያዙት Eውነታ ከሚታወቀው በተቃራኒ ሆኖ የሚገኝበት ጊዜ Aለ፡፡ ትምህርት የማይገባውን፣ ሰነፉን Eና ደደቡን፣ ሥራ ጠሉን Eና ዘረጦውን ለመግለጥ «Eገሌ ድንጋይ ነው» Eንላለን፡፡ የሌላውን ሀገር Aላውቅም Eንጂ Iትዮጵያ ውስጥ ግን Eንዲያ ብሎ መሳደብ Eና ድንጋይን ለውጥ ለሌለው፣ ለሰነፍ Eና ለሥራ ጠል AEምሮ ምሳሌ ማድረግ የምንችል Aይመስለኝም፡፡ ስለ Iትዮጵያ ፊደል Aመጣጥ ሊጠየቅ የሚችለው መረጃ ድንጋይ ነው፡፡ ቀደምት ሳባውያን ታሪካቸውን Eና የጉዞ ዘገባቸውን፣ ንግግራቸውን Eና Eምነታቸውን ጽፈው ያስቀመጡት በድንጋይ ላይ ነው፡፡ Iትዮጵያ ውስጥ ዛሬ የምንጠቀምበት Eና የምንኮራበት ፊደል Eንዴት Eና ከየት ተገኘ ብለን ብን መረምር የመረጃው ባለቤት ድንጋይ ነው፡፡ ፊደላችንን ብቻ ሳይሆን በወቅቱ የነበሩትን የጥበብ መሣርያዎቻችንን፣ የጦር መሣርያዎቻችንን፣ የEህል ዓይነቶቻችንን ፣ የምንጠቀምባቸውን ከብቶች፣ የዛፎቻችንን Eና የማEድናት ሀብቶቻችንን Eንኳን የምናገኘው ከድንጋይ ላይ መረጃዎቻችን ነው፡፡ የIትዮጵያ የጥንቱ ግዛት ከየት ተነሥቶ የት ይደርስ Eንደ ነበር፣ ማን ማን የተባሉ ሕዝቦች በAኩስም መንግሥት ሥር ይተዳደሩ Eንደ ነበር፣ የትኞቹ ቦታዎች በጦርነት ገብረው Eንደ ነበር፣ የትኞቹ ቦታዎች ወርቅ፣ የትኞቹስ ቦታዎች Aልማዝ፣ የትኞቹስ ቦታዎች Eንቁ ይገብሩ Eንደ ነበር የጥንቱን መረጃ የያዘው የድንጋይ ላይ ጽሑፍ ነው፡፡ ለመሆኑ የIትዮጵያን የብዙ ሺ ዓመታት ታሪክ የድንጋይ ያህል Aሟልቶ የሚያውቀው Aለ? ለቅድመ ጽሑፍ ታሪካችን ምስክሩ የAኩስም Eና የደቡብ ትክል ድንጋዮች ናቸው፤ ለAኩስም ዘመን ታሪካችን ምስክሩ በAኩስም Aካባቢ Eና ባሕር ተሻግሮ በየመን የተገኙት የድንጋይ ጽሑፎች ናቸው፡፡ በዘመኑ የተጻፈ የታሪክ

መረጃ የለም ተብሎ በባለ ታሪኮች ዘንድ «የጨለማ ዘመን» Eየተባለ ስሙ የጠፋው የዛግዌ ሥርወ

መንግሥት ታሪካችን Eንኳን ሕያው ምስክሩ የድንጋይ ውቅር Aብያተ ክርስቲያናት ናቸው፣ ከዛግዌ ሥርወ መንግሥት በኋላ ለመጣው የመካከለኛው ዘመን ታሪካችንም ከጦርነት የተረፉን መረጃዎቻችን በየዋሻዎቹ የምናገኛቸው መዛግብቶቻችን ናቸው፤ የጎንደር ዘመንም Aሻራዎቹ ከድንጋይ የተሠሩት ግንቦቻችን ናቸው፡፡ ሐረር ለነበረው ሥልጣኔ Eና ታሪክ ሕያው ምስክራችን ከድንጋይ የተሠራው የሐረር ግንብ ነው፡፡ Eናም ሦስት ሺም Eንበለው ሰባት ሺ የኛን ታሪክ ከድንጋይ በተሻለ ማን ያውቀዋል፡፡ በAሥራ ስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረውን የክርስቲያን ሙስሊም ጦርነት በተመለከተ Eንኳን በሁለቱም ወገን ከተጻፉት ታሪኮች ሌላ ምስክር የምናገኘው በድንጋይ ላይ ነው፡፡ የት የት

ቦታዎች ጦርነቱ ተደረገ? በወቅቱ የድል በለስ Eየቀናው የመጣው የIብን Iብራሂም Aሕመድ Aልጋዚ

ወታደሮች Eና ተከታዮች የት ቦታ ላይ ተቀበሩ? በመጨረሻም Aሕመድ Aልጋዚ የት ቦታ ድል ሆነ? Eያልን ብንጠይቅ በወቅቱ የነበረውን ታሪክ የምናገኘው «የግራኝ» ድንጋይ በመባል ከሚታወቁት Eና በወቅቱ ከተተከሉት ትክል ድንጋዮች ይመስለኛል፡፡ ሀገራችን በጦርነት ስተታመስ፤ ሕዝቦቿም ራሳቸውን Eና ሀገራቸውን ሲከላከሉ የኖሩ ናቸው፡፡ Aብዛኛው ታሪካችንም የጦርነት ታሪክ ነው ይባላል፡፡ በዚህም የተነሣ Aያሌ ታሪካዊ መዛግብትን Aጥተናል፡፡ መጻሕፍቱ፣ ሥEላቱ፣ ደብዳቤዎቹ፣ ንዋያቱ Eና የወግ Eቃዎቹ Eየተቃጠሉም፣ Eየተዘረፉም፣ በAፈር Eየተበሉም Aልቀውብናል፡፡ የተረፉትም ቢሆኑ Eድሜ ለድንጋይ በየዋሻዎቹ ተደብቀው፣ ከAፈር መበላት Eና ከEሳት፣ ብሎም ከቀበኛ የተረፉልን ናቸው፡፡ Eነዚህ የድንጋይ ምሶሶ Eና ወደ ገጽ 75 ዞሯል

በዳንኤል ክብረት www.danielkibret.com

የድንጋይ ወጋግራ ዘርግተው የተፈጠሩ የድንጋይ ዋሻዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ Aሁን የምንኮራባቸውን የብራና መጻሕፍት፣ ንዋያት Eና የወግ Eቃዎች Aጥተን ተረት ብቻ ወርሰን በቀረን ነበር፡፡ Eነዚያ የድንጋይ ዋሻዎች ንብረቶቻችንን ብቻ ሳይሆን በEነዚያ የጦርነት Eና የመከራ ጊዜያት Eናቶቻችንን Eና Aባቶቻችንንም Aስጠልለው Aትርፈዋል፡፡ በሰሜን ሸዋ

ተራሮች ሥር የሚገኙት Eና «ዋሻ Eገሌ» Eየተባሉ የሚጠሩት ለቁጥር የሚታክቱት ዋሻዎቻችን፣

የባሌው ሰብስቤ ዋሻ Eና የጋሞጎፋው የቦረዳ ዋሻ ለዚህ ምስክሮ ቻችን ናቸው፡፡ ቀደምቶቻችን ሰማይ ሰማዩን ብቻ ሲያዩ Aልኖሩም፡፡ ምድር ንም በሚገባ Aውቀዋት ነበር፡፡ ከሰሜን Eስከ ደቡብ የምናገኛቸውን የድንጋይ ጥበቦቻችን የተሠሩባቸው Aለቶች ተመሳሳይ ጠባይ ያላቸው ናቸው፡፡ Eነዚያ ጠቢባን ድንጋዮቹን በሁለት መመዘኛ ነው ሲመርጧቸው የኖሩት፡፡ ቅርጽ ለማውጣት የሚያስችል Eና ረዥም ዘመን ለመኖር Aቅም ያለው፡፡ በሁለቱም ተሳክቶላቸዋል፡፡ የሚገርመው ግን Eነዚህን መመዘኛዎች የሚያሟላውን ድንጋይ ለማወቅ የሚጠይቀውን የጂOሎጂ Eውቀት ከየት Aገኙት? የሚለው ነው፡፡ Aንድ ሊቅ «Iትዮጵያውያን ማለት ድንጋይ ሲያናግሩ የኖሩ ሕዝቦች ናቸው» በማለት የተናገረው Eውነቱን መሆን Aለበት፡፡ መሬቱን ፈልገው፣ ድንጋዩን Aጥንተው፣ መርጠው Eና Aለዝበው ዘመናትን የሚሻገር የሥልጣኔ Aሻራ መተው የቻሉት ድንጋይ የማናገር ችሎታ ስለነበራቸው መሆን Aለበት፡፡ Eነዚያን ድንጋዮች ቤት ብቻ Aይደለም የሠሩባቸው፡፡ መሠዊያቸውን፣ መስቀሎቻቸውን Eና ደወሎቻቸውንም ሠርተውባቸዋል፡፡ በወሎ፣ በጎንደር Eና በጣና ገዳማት የምናገኛቸው የድንጋይ ደውሎች ድምፃቸው ከመዳብ Eና ከብረት ደውሎች ይበልጣል፡፡ ለዚህ የተስማማውን፣ ድምፅ ሊያወጣ የሚችለውን የድንጋይ ዓይነት በምን Aወቁት? ወይስ ያን ጊዜ የጂOሎጂ ትምህርት ነበረ Eንዴ? ምናልባትም ቀደምቶቻችን የተፈተነ ሕይወትን የሚወድዱ ሳይሆኑ Aይቀሩም፡፡ በቀላሉ ከEንጨት፣ሣር Eና ቅጠላ ቅጠል ሊሠሯቸው ይችሉ

Page 65: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 67

Page 66: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

68 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 67: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 69

Page 68: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

70 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

ስብሐት (ስብሐት ለAብ) ገብረ EግዚAብሔር በትግራይ ጠቅላይ ግዛት፣ Aድዋ Aውራጃ፣ ርባ ገረድ በተባለች መንደር ከAባቱ ከቄስ ገብረ EግዚAብሔር ዮሐንስ Eና ከወይዘሮ መAዛ ወልደ መድኅን በ1928 E.ኤ.A. ተወለደ። ትምህርቱን በስዊድን ሚሲዮን፣ Eንዲሁም በAዲስ Aበባ ዩኒቨርስቲ ተከታትሎ በትምህርት Aስተዳደር የመጀመሪያ ዲግሪውን ተቀብሏል። በAስፋ ወሰን ትምህርት ቤት በEንግሊዝኛ መምህርነት ለ2 ዓመት Aገልግሏል። በመቀጠልም ከየተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፤ ሳየንስ Eና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ባገኘው የትምህርት Eድል Aማካይነት ወደ ፈረንሳይ (ኤክስ Aን ፕሮቫንስ) በመሄድ ከ1962-1964 ቆይቷል። የሄደበትን ትምህርት Aጠናቆ ምስክር ወረቀት ባይቀበልም ቆይታው ከAውሮፓ ባህል

ዊትኒ ሂውስተን በመዝናኛ Iንዱስትሪው ውስጥ የጎላ ድርሻ ከነበራቸው ከጆን ሩስል ሂውስተን Eና የሀይማኖት መዝሙር Aቀንቃኝ ከነበሩት Eናቷ ሊሲ ሂውስተን በኒው ጀርሲ ግዛት E.ኤ.A ነሐሴ 19 ቀን 1964 ዓ.ም ነበር የተወለደችው፡፡ ከልጅነቷ ጀምራ በብሉዝና በፖፕ Eንዲሁም በሶል ሙዚቃ ስመጥር በሆኑት በክርስትና Eናቷ Aሪታ ፍራንክሊን ታንፃ ነው ያደገችው፡፡ ከ11ዓመቷ ጀምራ በኒውጀርሲ ቤተክርስትያን መንፈሳዊ መዝሙሮችን ትዘምር ነበር፡፡ ከዘማሪነቷ ጎን ለጎን ከEናቷ ጋር ኒውዮርክ በሚገኝ የምሽት ክበብ ታቀነቅን የነበረ ሲሆን በወቅቱ በስራዋ ከተደነቀው የAሪስታ ሪከርድስ ባለቤት ክሌቭ ዴቪስ ጋር “ሆልድ ሚ” የተባለውን ነጠላ ዜማ ሰርታለች፡፡ በ1986 በራሷ ስም “ዊትኒ ሂውስተን” የተባለውን Aልበም ከለቀቀች በኋላ ወደ Aድማጭ ጆሮ ባደረሰቻቸው “ሴቪንግ ማይ ላይፍ” Eና “ሀው ዊል Aይ ኖው” በተባሉት ዜማዎቿ በAለም Aቀፍ ደረጃ Eውቅናን ተቀዳጀች፡፡ ኒውዮርክ ታይምስን ጨምሮ ታዋቂ መፅሄቶችና ጋዜጦች “የሳምንቱ ድንቅ Aቀንቃኝ” በማለት ሰፊ ሽፋን ሰጥተው Aሞካሹዋት፡፡ በርካታ የቴሌቭዥንና የሬድዮ ጣቢያዎች ከጫፍ Eስከ ጫፍ ዜማዋን Eያቀረቡ ዝናዋ በAውሮፓ፣ በEስያ፣ በAፍሪካ፣ በAውስትራሊያ Eና በላቲን Aሜሪካ ተዳርሶ ከAለም Eውቅ ሙዚቀኞች መካከል Aንዷ ልትሆን በቃች፡፡ ይሄን ተከትሎም ዊትኒ 170 ሚሊዮን ቅጂ Aልበሞች፣ ነጠላ ዜማዎችና ቪድዮ ክሊፖች ቸበቸበች፡፡

Eና ስነ-ጽሁፍ Eንዲተዋወቅ በጣም Eንደረዳው ይናገራል። ወደ ፈረንሳይኛ «Les Nuits d'Addis-Abeba» ተብሎ በ ፍ ራ ን ሲ ስ ፋ ል ሴ ቶ የተተረጎመውን የልብ-ወለድ ድ ር ስ ቱ ን « ሌ ቱ ም Aይነጋልኝ»ን ብዙውን ለመጻፍ የበቃው Eዚያው በፈረንሳይ Eንደሆነም ይናገራል። ይኸው ድርሰቱም ወደ ፈረንሳይኛ ቋንቋ የተተረጎመ የመጀመሪያው Iትዮጵያዊ ልብ-ወለድ ነው። ስብሐት ወደ Aዲስ Aበባ ከተመለሰ በኋላ

በመነን መጽሄት የዝግጅት ክፍል ውስጥ ሰርቷል። በ1966 ዓ.ም. ወታደራዊው ደርግ ስልጣን ከያዘ በኋላ ኩራዝ Aሳታሚ ድርጅት ሲቋቋም በAርታIነት ተቀጥሮ ሰርቷል። በመንግሥት ትEዛዝም ከሌሎች ሰዎች ጋር በመሆን የካርል ማርክስ ሥራ የሆነውን ካፒታልን (Das Capital) ከEንግሊዝኛ ወደ Aማርኛ በመመለስ ሥራ ላይ ተሳትፏል። ብዙዎቹ የስብሐት ሥራዎች በተጻፉበት ጊዜ ለመታተም ባይታደሉም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የህትመትን ብርሃን ለማየት በቅተዋል። ጽሁፎቹ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይታተሙ ለመቆየታቸው ዋነኛው ምክንያቱ ስብሐት በመጽሐፉ የሚጠቀማቸው ቃላት ብዙዎቹ በIትዮጵያ ባህል ያደገ Aንባቢን Aይን የሚያስፈጥጡ፣ ጆሮ የሚያስይዙ በመሆናቸው ነው። በገበያ ላይ በቅርብ የወጡት ድርሰቶቹ ከመጀመሪያ ቅጂያቸው ብዙ ለውጥ Eና የAርትOት ሥራ የተደረገባቸው Eንደሆኑ ይነገራል። ስለዚሁ

ጉዳይ ለAዲስ ላይቭ በሰጠው ቃለመጠይቅ ላይ ሲናገር «በጨለማ ያልተደረገውን ነገር Aንድም የጻፍኩት የለም... ያለውን Eንዳለ ነው የምጽፈው» ብሏል። ይህንኑም ከኤሚል ዞላ የAጻጻፍ ዘይቤ የወሰደው Eንደሆነ ይናገራል። ትኩሳት፣ Eግረ መንገድ፣ ማስታወሻ፣ የፍቅር ሻማዎች፣ ሌቱም Aይነጋልኝ፣ ሰባተኛው መላክና Aምስት ስድስት ሰባት የሚሉ መጽሃፎች ሲያሳትም፣ በበርካታ ጋዜጦች ላይም ጽሁፎቹ በተከታታይ በመውጣት ይታወቃሉ። የስብሃት ገብረ EግዚAብሔር ወንድም ተወልደ ገብረ EግዚAብሔር ሲባሉ በሙያቸው ሳይንቲስት ናቸው። ወጪውን ሸፍነው ያስታመሙትም Eሳቸው ነበሩ። ደራሲ ስብሃት ከመጀመሪያ ባለቤቱ ሃና ጋር ከመፋታቱ በፊት የማይጠጣ፣ የማያጨስ የማይቅም የነበረ ሲሆን፣ ከጋብቻው መፍረስ በኋላ Eነዚህ ነገሮች ውስጥ መዘፈቁን የሚያውቁት ሰዎች ይናገራሉ። ስብሐት ገብረ EግዚAብሔር ደራሲ፣ AርታI፣ ጋዜጠኛ ብቻ Aይደለም - የልብ-ወለድ ድርሰት ገጸባህርይም ነው። ደራሲው የተሰኘው የበዓሉ ግርማ ልብ-ወለድ በስብሐት ህይወት ላይ ተመስርቶ የተጻፈ ነውም ይባላል። ስብሐት ገብረ EግዚAብሔር የ2 ወንዶች Eና የ3 ሴቶች Aባት ሲሆን በAዲስ Aበባ ከተማ ነዋሪ ነው። በህመም Eንደሚሰቃይ የታወቀው ጥር 7 ቀን ሲሆን በወቅቱ በተዋናይነት በሚሰራበት Aዲስ ፊልም ቀረጻ ላይ ነበር። በመጀመሪያ ወደ ዩኒቨርሳል ክሊኒክ የተወሰደ ሲሆን በሗላም በቤተ ዛታ ክሊኒክ ለ11 ቀናት ተኝቶ ምርመራ Eንደተደረገለት ተመልክቷል።

ከዩናይትድ ቪዥን ላቦራቶሪ የ ተ ገ ኘው የም ርመራ ውጤት Eንዳረጋገጠው ደራሲና ጋዜጠኛ ስብሃት ገ/EግዚAብሔር ህመሙ የጉሮሮ ካንሰር መሆኑ ታውቋል። ይሁንና ከEድሜውና ከሰውነቱ መድከም Aንጻር የካንሰር ትሪትመንቱን መቋቋም Eንደማይችል ነበር የታመነበት። በህክምናው ወቅት ምግብ በቲዩብ ለሰውነቱ Eንዲደርስ የተደረገ ቢሆንም ህይወቱ ረጅም ሊሆን Eንደማይችል የተገነዘበው ጋሼ ስብሃት ግን “በሰላም ነው ማረፍ የምፈልገው ከዚህ በሗላ መኖር Aያሻኝም።” በሚል የምግብ ማስተላለፊያ ቱቦውን ነቅሎ ጥሎት Eንደነበር ታውቋል። ይሁንና ወዳጆቹ Aግባብተውት ዳግም ቲዩቡ Eንዲቀጠል ቢፈቅድም Eንኳን የጉሮሮረው ቀዳዳ በመደፈኑ የምግብ ማቀበያ ቱቦውን በቀጥታ በሆዱ ማድረግ Aስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ቤተሰቦቹ በሁኔታው ላይ ከተማከሩ በሗላ የመጨረሻ የህይወት ቀናቱን ከስቃይ ነጻ ሆኖ Eንዲያሳልፍና “በሰላም ልረፍ” በማለት ታላቁ የስነ ጽሁፍ ሰው የጠየቀውን ጥያቄ ለመቀበል በመገደዳቸው የመጨረሻዎቹን 3ቀናት ጋሸ ስብሃት ያለምግብ ቆይቶ በ76 ዓመቱ ማረፉን ለመረዳት ችለናል። የቀብር ስነ ስርዓቱም በማግስቱ ፌብሩዋሪ 20 ቀን በቅድስት ስላሴ ካቴድራል፣ በርካታ ሰዎችና የሙያ ባልደረቦቹ Eንዲሁም የIትዮጵያ Oርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ በተገኙበት ተፈጽሟል።!

ሂውስተን በህይወት ዘመኗ 10 ሙሉ Aልበሞችን የሠራች ሲሆን ሰባት የስቱድዮ Aልበሞችንና ሦስት የምርጥ ዘፈኖቿን ስብሰብ ያወጣች ሲሆን በዓለም ዙርያ ባስመዘገበችው ከፍተኛ ሽያጭም የAልማዝ፣ የፕላቲኒየም Eና የወርቅ ሰርተፍኬት ተሸልማለች፡፡ ዊትኒ ለAድማጭ ካበቃቻቸው Aልበሞችዋ መካከል “ሐው ዊል Aይ ኖው ዩ”፣ “ሴቪንግ ማይ ላይፍ” ፣ “ግሬት ላቭ Oፍ Oል”፣ “Aይ ዋና ዳንስ ዊዝ ሰምባዲ”፣ “ሶ Iሞሽናል”፣ “ብሮክን ኸርትስ” የተባሉት ዜማዎቿ በቢል ቦርድ የሽያጭ ደረጃ ሰንጠረዥ ለረጅም Aመታት በቀዳሚነት ዘልቀዋል፡፡ የAርቲስቷ Eውቅና የጀመረው ከ1985 Aንስቶ ነው - በቢል ቦርድ 200 Aልበሞች የሙዚቃ ሰንጠረዥ የመሪነቱን ደረጃ ስትይዝ የመጀመሪያ ፊልሟን “ዘ ቦዲ ጋርድ” በ1992 ዓ.ም ከሠራች በኋላ ለፊልሙ ማጀቢያ ያቀነቀነችው ሙዚቃ በ94 ዓ.ም የግራሚ Aዋርድን ሲያሸንፍ “Aይ ዊል Oልዌይስ ላቭ ዩ” የተባለው ነጠላ ዜማዋ በሴት Aርቲስቶች ከተሰሩ ዜማዎች በAልበም ሽያጭ ቀዳሚ ሆኖ ነበር - በAንድ ሳምንት በሚሊዮን ኮፒዎች በመሸጥ፡፡ ዊትኒ በተለያዩ ፊልሞች ላይ ተውናለች፡፡ “ዌይቲንግ ቱ ኤክሴል ” Eና “ዘ ፕሪቸርስ” በተሰኙት ላይ በመሪ ተዋናይነት

የተወነች ሲሆን “ዘ ፕሪቸርስ” ላይ ለማጀቢያ ሙዚቃነት ያቀነቀነችው ዜማ በመንፈሳዊ ሙዚቃ ዘርፍ ከወጡት ሁሉ Eስካሁን በሽያጭ ከፍተኛውን ሪከርድ Eንደያዘ ነው፡፡

በAለም Aቀፍ ደረጃ ዝናን ካጐናፀፏት ሥራዎች መካከል E.ኤ.A በ1984 ያቀነቀነችው “ማይ ላቭ Iዝ ዩር ላቭ”፣ “ጀስት ዊትኒ” Eና “ዋን ዊሽ” Eንዲሁም፣ የ2003ቱ “ዘ ሆሊዴይ Aልበም”፣ የ2004ቱ “Aይሉክ ቱ ዩ” በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በሙዚቃ ስራዎቿ ባገኘቻቸው ሽልማቶች ብዛት በ2002 ዓ.ም ”ጊነስ ወርልድ ሪከርድስ” የተባለው የዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ከሴት ታዋቂ Aቀንቃኞች የላቀች የምንግዜም ተሸላሚ በሚል ስሟን በመዝገቡ ውስጥ Aስፍሯታል፡፡ ዊትኒ ጊነስ ውስጥ ለመስፈር የበቃችው ሁለት ጊዜ የግራሚ Aዋርድስ ፣30 ጊዜ የሙዚቃ ቢል ቦርድ ፣ 22 ጊዜ የAሜሪካ የሙዚቃ Aዋርድን ጨምሮ በAጠቃላይ 415 ሽልማቶችን በመሰብሰቧ ነበር፡፡ ሂውስተን፤ የAር ኤንድ ቢ Aቀንቃኝ ከሆነው ቦቢ ብራውን ጋር በ1992 ዓ.ም በጋብቻ

ተሳስራ ቦቢ ክርስቲና የተባለች ሴት ልጅ ወለደች፡፡ Eንግዲህ ከዚህ Aመት ጀምሮ ነው የዊትኒ ሕይወት Aቅጣጫውን የሳተው፡፡ ከቀጠሮ መቅረት፣ ኮንሰርቶችን መሰረዝ፣ ኮንሰርት Aቋርጦ መውጣት፣ ከስራዋ መቅረት ክብደቷ Eየቀነሰ መምጣቱን ተከትሎ የሆሊውድ ጋዜጦች Aደንዛዥ Eፅ ተጠቃሚ መሆኗን የሚጠቁሙ ዘገባዎችና የፎቶ ማስረጃዎችን ማውጣት ጀመሩ፡፡ ለዚህ ሱስ የዳረጋት ባለቤቷ ቦቢ ብራውን ዊትኒ መሆኑን በOፕራ ዊንፍሬይ ቶክ ሾው ላይ ቀርባ ባደረገችው ቃለምልልስ በይፋ የተናገረች ሲሆን ጥር 11 ቀን 2000 ዓ.ም በAውሮፕላን ማረፊያ፣ በባልና ሚስቱ ሻንጣ ውስጥ ማሪዋና የተባለው Aደንዛዥ Eፅ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተዘግቧል፡፡ ዊትኒ “በጥፊ ይመታኛል፣ ይተፋብኛል” በሚል ስትወነጅለው ከነበረው ባሏ ከቦቢ ብራውን ጋር የመሰረተችው ትዳር ከ15 Aመት በኋላ በ2002 ዓ.ም ነበር በፍቺ የተቋጨው፡፡ ምንም Eንኳን ከባሏ ከተፋታች በኋላ ከEፅ ሱስ ለመውጣት ተከታታይ ህክምናዎችን ብትወስድም በድብቅ Eፅ መውሰድ መቀጠሏን የሚያመለክቱ መረጃዎች መውጣታቸው Aልቀረም፡ ከዚህ በኋላ ነገሮች Eየተባባሱ መጡ፡፡ በAብዛኛዎቹ ኮንሰርቶች ድምፅዋ Eየተበላሸ ሙዚቃዋን Aቋርጣ ለመውጣት የተገደደችው Aቀንቃኟ፤ በዚህም ለ25 Aመታት የገነባችው ዝና Eየደበዘዘ መጣ፡ መጨረሻዋም Aላማረም፡፡ ባለፈው ቅዳሜ ምሽት በሆቴል ክፍሏ የመታጠቢያ ገንዳ ውስጥ ድንገት ሞታ ተገኘች፡፡!!!

___________

ዊትኒ ሂውስተን ጠለቀች

Page 69: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 71

Page 70: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

72 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

ቤትዎ ምን Aለ? What do you have In your home? Do you have - Extra cell phones? ትርፍ ስልክ ወይም ቻርጀር Eና ተመሳሳይ የስልክ Eቃዎች Aለዎት? - Cloths ትርፍ የAዋቂና የልጆች

ልብሶች— Furniture የቤት ቁሳቁሶች (ወንበር፣ ማይክሮዌቭ፣ ሰሃኖች ማንኪያዎች፣ ሌላም ሌላም) - Car የሚሸጥ ወይም ለAዲስ መጪዎች የሚሆን ያገለገለ መኪና Computer ኮምፒውተር፣ ፎቶና ቪዲዮ ካሜራ - Toys የልጆች መጫወቻዎች—ቪዲዮ ጌምስ - Books መጽሃፎች (የትምህርት ቤት ወይም

ልቦለዶች ወይም ሌላ) - Bed and Accessories ያልተጠቀሙበት Aልጋና የAልጋ ልብሶች - Any package— Eንደታሸገ ቤትዎ የተቀመጠ ነገር የለም?

ካልተጠቀሙበት ሌሎች ሊጠቀሙበት ይችላሉ። ይደውሉልን። በነጻ Eናወጣልዎታለን።

(404) 929 0000) ወይም [email protected]

ልጅ ጠባቂ Eንፈልጋለን

2 ልጆቻችንን ከኛ ጋር Eየኖሩ የሚጠብቁልን Eንፈልጋለን፣ 404 438 6675 ይደውሉ

__________

ልጅ Eንጠብቃለን Eቤትዎ መጥቼ ልጅ ልጠብቅ

Eችላለሁ፣ ልጅ የመያዝ የረዥም ጊዜ ልምድ Aለኝ።

ይደውልሉኝ (678) 643 7054 (678) 768 3612 _____________

ልጅ Eንጠብቃለን ቤታችን ውስጥ ልጅዎን Aምጥተው

ልንጠብቅልዎ Eንችላለን። Aስቸኳይ ጉዳይ ሲኖርዎትም Eኛጋ

ትተው መሄድ ይችላሉ። ሰፈራችን ሻለፎርድ ላይ ነው ስልክ (404) 543 9932

________________

የሚሸጥ ንግድ ቤት - የተደራጀ ጸጉር ቤት፣ ለAበሻው Aማካይ የሆነ ቦታ፣ ሰፊና ብዙ ወንበሮች ያሉት ይሸጣል

በ 256 541 4383 ይደውሉ _______________

Eንኩ በነጻ

_____________

• Aንድ ተሽከርካሪ ወንበርና ትንሽ የቢሮ ጠረጴዛ ከፈለጉ 404 929 0000 ይደውሉ _____________

የሚከራይ

መኖሪያ የሚከራይ ቤት፡- 3 መኝታ

ቤት፣ 2 መታጠቢያ፣ ላውንደሪ ሩም፣ ኬብል፣ Aላርም Aለው፣

85ላይ ኤግዚት 101 ፣ ዋጋ $375/ለAንድ ክፍል ከነ ዩቲሊቲው

(404) 788 5047

የሚከራይ ቤት* 3 መኝታ ቤት፣ 2 ሙሉ መታጠቢያ፣ ፋሚሊ ክፍል፣ ቢሮ፣ Aዲስ ቀለምና ምንጣፍ፣

ለAውቶቡስ ይመቻል $950/በወር (ሴኩሪቲ ዲፖዚት $600

ይጠየቃል፣) ሰፈሩ ስቶን ማውንቴን ነው። (770) 315 9170 _______________ 2 መኝታ ቤት፣ 2 ሙሉ

መታጠቢያ፣ ሳሎን፣ የምግብ ክፍል፣ ማጠቢያና ማድረቂያ፣ ሰፈሩ ክላርክስተን ዋጋ $599/በወር

(404) 226 5773 _________________

*የሚከራይ ቤት፡ 3 መኝታ ቤት፣ 2 2/2 መታጠቢያ ቤት፣ ክላርክስተን

Aካባቢ፣ ዋጋ $700 (770) 572 4569 ___________

*የሚከራይ ቤት .. 2 መኝታ ቤት፣ 2/12 መታጠቢያ፣ Aውቶቡስ በሰፈሩ የሚያልፍ፣ ክላርክስተን Aካባቢ ፣ $600 .. (770) 572 4569

_________________ *የሚከራይ ክፍል፣ .. ሲክስ ፍላግ Aካባቢ፣ Aዲስ ቤት፣ $400 (ከነ ዩቲሊቲው) ፣ በ770 906 4759 ወይም በ404 914 2477 ይደውሉ

_______________ *የሚከራይ ክፍል፣ ታውን ሃውስ፣ 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ ቤት፣ ምግብ ክፍል፣ ሳሎንና Eቃ

ማስቀመጫ ያለው፣ $850 (ውሃን ጨምሮ)፣ 770 310 0049

ይደውሉ። _______________

*የሚከራይ ቤት፣ 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ልብስ ማጠቢያና ማድረቂያ ያለው፣ ለAውቶቡስና ባቡር የሚመች፣

$350 (ከነዩቲሊቲው) 678 698 6242 ይደውሉ __________________

ቤት*- ከቤታችን ውስጥ Aንዱ ክፍል ከነመታጠቢያው ይከራያል፣ ዳውን ታውን ዲኬተር Aካባቢ፣ ለባቡር ጣቢያ በጣም ቅርብ፣ ነጻ

Iንተርኔት ዋጋ $500 ከነዩቲሊቲው

______________

*ቤዝመንት፦ የራሱ መግቢያና መውጫ ያለው፣ 2 መኝታ ቤት፣ ሳሎን፣ ማብሰያ፣ መታጠቢያ፣

ኬብል ፣ Iንተርኔት፣ Aላርም ያ፣ ቴኒስ ሜዳና መዋኛ ያለው፣ ጉኔት ፕሌስ Aካባቢ $699/በወር፣ 770 686 3093/ 615

589 5311 ______________

የሚከራይ ቤት* ... 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ፣ ፣ ማጠቢያና ማድረቂያ፣ ያለው፣

Aውቶቡስ በበሩ የሚያልፍ፣ ጣውላ ወለል፣ ክላርክስተን Aካባቢ በወር $699 .. 404 510 2720 ____________________ ኮንዶ* 2 መኝታ ቤት፣ 1 1/2 መታጠቢያ ቤት—ኬብልና ውሃ፣ ባስ Aለው 650 / በወር (ክላርክስተን Aካባቢ) (404) 246 8940

_________________ 1 መኝታ ቤት፣ የራሱ መታጠቢያ

ቤት፣ ኬብል፣ ላውንድሪ፣ Iንተርኔት.. Iንዲያን ትሬል

Aካባቢ $300/በወር ስልክ 404 819 0521 ________________

ኮንዶ* 1 መኝታ —1 መታጠቢያ ፣ ትርፍ ክፍል፣ ንጹህ ሰፈሩ ጉኔት

ነው፣ $400 / room (770) 374 3170

_________________ ኮንዶ* 2 መኝታ ቤት፣ 1

መታጠቢያ ክላርክስተን (ፋርመርስ Aካባቢ) $599/በወር ለቤን ይደውሉ

(404) 307 8026 ________________

* 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት - 599/በወር ኖርዝ ሌክ

ሞል(404) 314 9742 ______________

የሚከራይ ቤዝመንት: 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ የራሱ መግቢያና መውጫ ያለው፣ ኪችን ያለው፣ ጉኔት ሞል Aካባቢ፣ $385/በወር—ከነዩቲሊቲው፣

(770) 403 5493 _____________________

*ኮንዶ የሚከራይ፦ 2 መኝታ ቤት፣ 1.5 መታጠቢያ፣ ሁሉም ነገር Aዲስ፣ Aውቶቡስ ያለው፣ ክላርክስተን ለፋርመርስና ለሌሎችም ቦታዎች ቅርብ፣

በወር $650 » (770) 846 4236

_____________________

* የሚከራይ ቤት ፦ 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ሃይ ዌይ

316 [ሪቨርሳይድ ፓርክዌይ Aካባቢ) $399 ከነዩቲሊቲው 770 662 7292 ይደውሉ ________________

_____________ ________ ______

Page 71: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 73

Page 72: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

74 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

Page 73: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 75

Aንድ ጥያቄ Aለኝ (ይህ ዓምድ መታሰቢያነቱ ለጳውሎስ ኞኞ ይሁን)

(Aዘጋጅ— ዞብል ዘ ጨርቆስ) ___________________________

? Eነ ክበበው ገዳ Eዚህ Aትላንታ መጥተው በሳቅ ገደሉኝ Eኮ . . ቂቂቂቂቂ … (ትርሲት - ከመገናኛ) = Aሁንም Eየሳቅሽ ከሆነ ሌላ ችግር Aለ፣ …… ለማንኛውም “በግድያ ወንጀል Eንዳትጠይቂን” ብለውሻል። ግን መገናኛ የት ነው ባክሽ? ? የካሳ ተሰማን ዘፈን በስንት ጊዜዬ ብሰማ፣ ትዝታ ይዞኝ ጭልጥ Aለ .. ወይ ጊዜ! (ፍቅርተ - ከAትላንታ) = Eንዴት ነው .. Eድሜ Eንጠያየቅ Eንዴ! ? Aቶ ዞብል “የድል Aጥቢያ Aርበኞች ማለት ምን ማለት ነው?” (ብሩክሰው - ከናሽቪል) = ቁጭ ብለው፣ መጨረሻ ውጤት ሊገኝ ሲል ድንገት ብቅ ብለው ተሸላሚ ለመሆን የሚሞክሩ .. ወይም ባልዘሩት ለማጨድ የሚመጡ፣ ወይም Aንድ ነገር Aምሮ ሲያዩ፣ ድሮ መቃወማቸውን ረስተው፣ Eነሱ ሊመሰገኑበት የሚሽቀዳደሙ ማለት ነው። ? Aንድ Aሪፍ ልጅ ሺሻ ቤት ጠብሼ ፣ በዚህ Eንግሊዘኛ ትለዋለች .. Eንዴት ብዬ ልመልስ? .. የመጣሁት Eኮ በቅርብ ነው። (ጆኒ ነኝ - ከዚሁ) = Aስተርጓሚ ቅጠር Eንግዲህ፣ ለነገሩ ሳትግባቡ Eንዴት ጠበስካት ግን? ለማንኛውም ፣ ለሷም ባይሆን ለራስህ ይጠቅምሃልና ቶሎ ቶሎ ቋንቋህን Aሻሽል። ? ከመሬት ተነስቶ Aቅራራ Aቅራራ፣ ፎክር ፎክር ይለኛል .. ምንድነው ነገሩ? (ሃይለማርያም (ሃይልዬ) ከAቴንስ) = ለነገሩ Aቴንስ ብዙም Aበሻ ስለሌለ፣ የAገር ናፍቆቱም ይሆናል ..ለማንኛውም ቤትህ ዝጋና ይውጣልህ .. ውጭ ከሆነ 911 ሊደወልብህ ይችላል። ? Eኛ Iትዮጵያውያን ከመካከላችን ለትልቅ ደረጃ የሚበቃ ሰው ማውጣት Eንዴት ያቅተናል? (የኋላው ዳኜ - ዴንቨር ) = ብዙም ባይሆኑ በጥረታቸው ትልቅ የሆኑ Aሉ፣ ግን Eግር ዘርጣጩም ስለሚበዛ ፣ ብዙም ላይሆኑ ይችላሉ። Eነሱ ከፍ በማለት ሳይሆን፣ ሌላውን ከነሱ ዝቅ በማድረግ ከፍ ያሉ የሚመስላቸው ሞልተዋል። መጥኔ ለኛ!! ? ባል የማገባበት ሰAት Eንደደረሰ ይታወቀኛል፣ Eዚህ ላግባ ወይስ Aገር ቤት ሄጄ ልፈልግ? (ቆንጂት - ከቨርጂኒያ) = መቼም ቨርጂኒያ ላንቺ የሚሆን ከጠፋ .. Aገር ቤትም Aታገኚም። ራስሽን Eወቂ፣ Aጉል መግደርደሩን Eርሺው፣ የሚሆንሽን (መስፈርት ሳይበዛ ፣ ሳያንስ) ምረጪ፣ Eሱን ለማግኘት ተፈጥሮ በሰጠችሽ የሴትነት ችሎታ ተጠቀሚ። ከሌላው የምትፈልጊው ሁሉ Aንቺም ጋር መኖሩን Aረጋግጪ! .. ይቅናሽ!!

የነበሩትን ነገሮች ከባድ ከሆነው Eና ልዩ ችሎታን Eና ቴክኖሎጂ ከሚጠይቀው ከድንጋይ ለመሥራት የፈለጉት ተፈጥሮን ለመፈተን፣ Eውቀትንም ለመገዳደር ይመስለኛል፡፡ የጀግንነታቸው Aንዱ መገለጫም ጠላትን በመቋቋም ብቻ ሳይሆን ተፈጥሮን ተፈታትነው በማስገበርም ጭምር Eንዲሆን ሳያስቡ Aልቀሩም፡፡ በዚህ መልኩ መከራን ተቋቁሞ ማለፍን Aስቀድመው ከተፈጥሮ ጋር ባደረጉት ትግል ስለ ለመዱት ሳይሆን Aይቀርም Eነዚያን ክፉ ጊዜያት ታሪክ Eና ቅርስን ጠብቀው ለማሳለፍ የቻሉት፡፡ ክርስቲያንም ሙስሊምም ያልነበሩት ቀደምት የዳAማት መንግሥታት ታሪካቸውን ያቆዩት በድንጋይ ነው፣ በክርስትናቸው የታወቁት የዛግዌ ነገሥታት Eና ሕዝቦችም ታሪካቸውን ያቆዩት በድንጋይ ነው፡፡ ሙስሊም የተነበሩት ግዛቶቻችን Eና ሕዝቦችም ታሪካቸውን ያቆዩት በድንጋይ ላይ ነው፡፡ በትግራይ፣ በላስታ Eና በጎንደር ከ3000 በላይ ውቅር Aብያተ ክርስቲያናትን Eናገኛለን፡፡ በAርጎባ «ራሳ» Aካባቢ ደግሞ Aርጎባዎች «ቱሉል» ብለው የሚጠሯቸው ወደ 3000 የሚጠጉ በባለሞያ የተቀረጹ የድንጋይ ምስሎች Eናገኛለን፡፡ Eናም፣ ምንም በሃይማኖት ብንለያይም ሥልጣኔያችን ግን በድንጋይ ላይ ሠፍሮ Aንድነታችንን ይመሰክርብናል፡፡ ከሰሜን Eስከ ደቡብ ያለውን የIትዮጵያውያንን Aንድነትስ ቢሆን ከድንጋይ በተሻለ ማን ይመሰክረዋል፡፡ Aንድ ሰው Eንዳ ለው «Eስክስታ Eና ድንጋይን ያህል የIትዮጵያን ሕዝቦች Aንድነት የሚያሳይ ባሕላዊ ገጽታ የለም»፡፡ ትግራይ ላይ ከወደ Aንገት Eና ትከሻ የጀመረው Eስክስታ፣ Aገው Eና Aማራ ላይ ሲደርስ Aንገትን ከትከሻ ያያይዝና፤ Oሮሚያ ላይ Aንገትን፣ ትከሻን Eና ወገብን ከEጅ Eንቅስቃሴ ጋር ያዛምዳል፡፡ ወላይታ Eና ሐድያ ላይ ሲወርድ ደግሞ ወገብን ታክኮ ወደ ዳሌ ዝቅ ይላል፡፡ ከዚያም ደቡብ ጫፍ ሐመሮች ላይ ሲገባ Eስክስታው

በEግር ይጨርሳል፡፡ ያኔም Iትዮጵያ Aንድ ሰው ሆና ትታያለች ማለት ነው፡፡ ድንጋይም Eንዲሁ ነው፡፡ ከሰሜን Aኩስም Eስከ ባሌ ተራሮች፣ ከምEራብ Oጋዴን Eስከ Aሶሳ፣ Iትዮጵያ በታሪካዊ የድንጋይ ሐውልቶች የተሞላች ናት፡፡ በጣም የሚገርመው ደግሞ Eነዚህ የድንጋይ ሐውልቶች ከመቃብር Eና ከታሪካዊ ሁነቶች ጋር የተያያዙ መሆናቸው ነው፡፡ የAኩስም ሐውልት በታላላቅ የAኩስም ነገሥታት መቃብር ላይ መታሰቢያ ሆኖ ቆሟል፡፡ ከAዲስ Aበባ ደቡብ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ጀምሮ በሲዳማ፣ ወላይታ፣ ሐድያ፣ ስልጤ፣ ከምባታ፣ በሰሜን በAዋሳ ሐይቅ፣ በምEራብ ደግሞ በAባያ ሐይቅ ተከብቦ የሚገኘውና ከ150 በላይ ታሪካዊ ሥፍራዎችን የያዘው የድንጋይ ሐውልቶች ስብስብ፣ Eንደ ሰሜኑ ሁሉ የመቃብር ሥፍራዎችን Eና ታሪካዊ ሁነቶችን መሠረት ያደረገ ነው፡፡ በOሮሚያ ክልል በተለይም በAርሲ Eና ባሌ የምናገኛቸው ሐውልቶችም ይህንኑ የሰሜን Eና ደቡብ Eሴት ተጋርተው፣ Aንድነታችንንም መስክረው ይሄው ዛሬም ይታያሉ፡፡ ድንጋይ ሥልጣኔያችንን ብቻ ሳይሆን ጀግንነታችንንም ሲመሰክር የኖረ ነው፡፡ መሣርያ Eንደ ልብ ባልነበረበት በዚያ ዘመን ሉዓላዊነታችን ታፍሮ፣ ድንበራችን ተከብሮ፣ የኖረው በድንጋይ ጭምር ነው፡፡ ቆንጥር ለቆንጥር መወርወር፣ ተራራ ለተራራ መኖር የለመደው ሐበሻ በተራሮች ጫፍ መሽጎ ይለቅቀው በነበረው ናዳ ያለቀውን ጠላት ያህል ሌላው መሣርያችን መጨረሱን Eጠራጠራለሁ፡፡ ከሜዳማ Aካባቢዎች ይመጡ የነበሩት Aብዛኞቹ የውጭ ጠላቶች ከመሣርያችን በላይ መቋቋም ያቃታቸው ለሀገሩ ልጅ ብቻ ይበገር የነበረውን መልክA ምድራችንን ነው፡፡ Eናም ድንጋይ የታሪካችን፣ የፊደላችን፣ የሥልጣኔያችን፣ የEምነታችን፣ የቀጣይነታችን፣ የAንድነታችን፣ የኅብራችን መገለጫ ከሆነ «ድንጋይ» Eንዴት ስድብ ይሆናል?

ድንጋይ ..... (ከገጽ 66 የዞረ)

Page 74: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

76 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

SOLD

Page 75: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 77

Page 76: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

78 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004

በዚህ ዓምድ .... ታሪክ የሆነ ነገር ሁሉ ይዘገባል።

የፕሬዚዳንቱ ጸሎት ከ1953-1961 የዩናይትድ ስቴትስ 34ኛ ፕሬዚዳንት የነበሩት ድዋይት Aይዘንሀወር በየEለቱ Eንዲህ ይጸልዩ ነበር፡- ‹ ‹ E ግ ዚ A ብ ሔ ር ሆ ይ ፣ በሆነ ምክንያት Eኔ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳነት ነኝ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ለመሆን ብዙ ማወቅ ይኖርብሃል፡፡ ያን ያህል Aለማወቄን Aልደብቅም፡፡ ግን ጌታ ሆይ፣ Aንድ Eርግጥ የሆነ ነገር Aለ፡፡ Aንተ Eዚህ ዋሽንግተን ካለ ከዬትኛውም ፖለቲከኛ ይልቅ ምን መደረግ Eንዳለበት ታውቃለህ፡፡ ስለዚህ ብትመራኝ ደስ ይለኛል፡፡ Eኔ ቀኑን ሙሉ የምችለውን ሁሉ በተሻለ E ሠ ራ ለ ሁ ፡ ፡ › › ሲመሽ ወዳልጋዬ ስሄድ ቀን የሠራሁዋቸውን ስህተቶች ከማሰብ ፈንታ Eንዲህ Eጸልያለሁ፡፡ ‹‹ዛሬ ስለነበሩኝ ስኬቶች ላመሰግንህ Eፈልጋለሁ፡፡ የስኬቴ ምስጢር Aንተን መስማቴ ነው፡፡ በEለቱ ስለነበሩኝ ውድቀቶች

ይቅር Eንድትለኝ Eፈልጋለሁ፡፡ ያ የሆነው ድዋይት Aይዘንሀወርን በመስማቴ ነው፡፡ Aሁን ጌታ ሆይ፣ ወደ Eንቅልፍ መሄድ Eፈልጋለሁ፡፡ ስለዚህም ዩናይትድ ስቴትስን መንግሥት Eስከ ነገ ጠዋት 12 ሰዓት ድረስ Aስረክብሃለሁ፡፡ በሌሊቱ የምትችለውን ሁሉ Aድርግ፡፡›› (ኃይል ከበደ፤የፓንዶራ ሙዳይ፣2002)

ዳሞታ የዳሞት ተራራ የተፈጠረው ጥንት ጊዜ በEሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሳይሆን Eንዳልቀረ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ የተራራውን ስያሜ በተመለከተ በመካከለኛው ዘመን ገናና ከነበረው ከዳሞት መንግሥት ጋር ትስስር Eንደነበረው Aንዳንድ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ዳሞት በወላይታ Eምብርት የሚገኝ ትልቁ ተራራ ሲሆን፣ ለሁሉም Aካባቢዎች ማEከል ሆኖ ያገለግላል፡፡ የተራራው የላይኛው ጫፍና ምሥራቃዊ የታችኛው ክፍል ከጥንታዊ የወላይታ መንግሥት መናገሻዎች Aንዱ Eንደነበር ይታወቃል፡፡ ከወጥ ድንጋይ ተፈልፍለው ባማረ ባህላዊ ምህንድስና ተጠርበው የተተከሉ የጥንታዊ

ሥልጣኔ Aሻራ ገላጭ የሆኑ ድንጋዮች ክምችት ወይም ሶዱዋ በዳሞታ ምEራባዊ ጎን ይገኛል፡፡ ነፋሻማ Aየር ያዘለው የዳሞታ ተራራ ሰንሰለት ሶዶ ከተማን በደቡቡ፣ በደቡብ ምሥራቅና በደቡብ ምEራብ በኩል ቁልቁል የሚያይ ሲሆን በ1887 ዓ.ም. ጥንታዊ የቅድመ ሶዶ ማEከል /ዳልቦ/ የተቆረቆረችውም በዚህ ተራራ ምሥራቃዊ ክፍል ነበር፡፡ (ፍቅሩ ዳታ ደጋጋ፤የንጋት ኮከብ፣2000)

Aማልክቱ የወላይታ ብሔር የበላይ Aምላክ ጦሳ ሲሆን መንፈሱ ‹‹Aያና›› ተብሎ ይጠራል፡፡ ‹‹ጦሳ›› ሁሉን ፈጣሪና የበላይ Eንደሆነ ይታመናል፡፡ ምርቃትና መሐላ በ‹‹ጦሳ›› ስም ይደረጋሉ ባህላዊ ‹‹የጉተራ›› ሥነ ሥርዓት ‹‹ጦሳን›› በመጋበዝ ይከናወናል፡፡ ‹‹ጦሳ›› ያልተጠራበት ሥርዓት ሁሉ ከንቱ Eንደሆነ ተደርጐ ይወሰዳል፡፡ ስለሆነም ጦሳ ልUልና ክቡር ነው፡፡ ጦሳ በሰማይ ላይ Aለ ተብሎ ይመለካል፡፡ ጦሳንና Aምላኪዎችን የሚያገኛኝ መንፈስ Aያና ይባላል፡፡ ይህ መንፈስ በሁሉም Aማልክት ውስጥ ቢኖርም፣ የመንፈሱ ብርታት ከAማልክት ወደ Aማልክት ይለያያል፡፡ Aማልክቱ ሊያኖርና ሊያጠፋ፣ ሊያሳካና ላያሳካ ይችላል ተብሎ ስለሚታመን በየAድባራቱ መስዋEት ይደረግለታል፡፡ Aማልክቱ ይገኛሉ ተብሎ የሚገመተው በተራራዎች፣ በወንዞች፣ በታላላቅ ደኖች፣ በጫካዎችና በቤት ምሶሶ Eንዲሁም በደብሮች Aካባቢ ነው፡፡ ከዚህ የተነሳ መስዋEቱ በEነዚህ ቦታዎች ላይ ይቀርባል፡፡

(ፍቅሩ ዳታ ደጋጋ፤ የንጋት ክከብ፣ 2000)

መጋቢት 2 ቀን 1949 ዓ.ም. የAሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪቻርድ ኒክሰን Iትዮጵያን ጎበኙ መጋቢት 2 ቀን 1929 በልሚ ወቼ ሞሹ የAርበኞችና የIጣሊያ ጦር ውጊያ መጋቢት 2 ቀን 1881 ዓ.ም. ቀን የAፄ ዮሐንስ Eረፍት በመተማ፡፡ መጋቢት 5/ 1876 ዓ.ም. ቀን የቀላድ ሥርAት በዳግማዊ ምኒልክ መመሥረት መጋቢት 5/ 1599 ቀን Aፄ ሱስንዮስ (ሥልጣን ሰገድ) የሀገሪቱን ሥልጣን ያዙ መጋቢት 5 ቀን፣ 2002 ዓ.ም. ታዋቂው የቀድሞ የክብር ዘበኛ Oርኬስትራ ግጥምና ዜማ ደራሲና Aቀናባሪ ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ Aረፉ፡፡ መጋቢት 10 ቀን፣ 1951 ዓ.ም. ናዝሬት ት/ቤት ተከፈተ፡፡

መጋቢት 10 ቀን፣ 1936 ዓ.ም. ስመጥር Aርበኛው ደጃዝማች Uመር ሰመተር Aረፉ፡፡ መጋቢት 11 ቀን፣ 1946 ዓ.ም. የወንጂ ስኳር ፋብሪካ ተመርቆ ተከፈተ፡፡ መጋቢት 11 ቀን፣ 1928 ዓ.ም. ፋሺስት Iጣሊያ በኮረም ላይ የመርዝ ጢስ ያዘለ ቦንብ ጣለ፡፡ መጋቢት 13 ቀን፣ 1898 ዓ.ም. ራስ መኮንን Aረፉ፡፡ መጋቢት 15 ቀን፣ 1894 ዓ.ም. ራስ ዳርጌ Aረፉ፡፡ መጋቢት 18 ቀን፣ 1930 ዓ.ም. በፋሺስት Iጣሊያና በAርበኞች መካከል በፉግታ ውጊያ ተካሄደ፡፡ መጋቢት 18 ቀን፣ 1870 ዓ.ም. Aፄ ዮሐንስ ለንጉሥ ምኒልክ ዘውድ ደፉላቸው፡፡ መጋቢት 22 ቀን፣ 1916 ዓ.ም፣ ልUል Aልጋወራሽ ተፈሪ መኰንን የባርያ ነፃነትን ደንብ ደነገጉ፡፡ መጋቢት 22 ቀን፣ 1928 ዓ.ም.፣ Iትዮጵያ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ

Aዝማችነት ከጣሊያን ጋር በማይጨው ጦርነት ገጠመች መጋቢት 24 ቀን፣ 1922 ዓ.ም.፣ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በንጉሠ ነገሥት ዙፋን ተቀመጡ፡፡ መጋቢት 24/ 1922 ንግስት ዘውዲቱ ሚኒሊክ Aረፉ መጋቢት 24፣ 1672 ዓ.ም. ፀሐይ ጨለመች፤ በመጋቢት ወር፣ 1653 ዓ.ም. ንግሥት ሥልጣን ሞገሳ (ወልደ ሠAላ) የምትባለው የAፄ ሱስንዮስ Eቴጌ ሞተች፡፡ መጋቢት 25 ቀን፣ 1883 ዓ.ም. የግርማዊት Eቴጌ መነን ልደት መጋቢት 26 ቀን፣ 1582 ዓ.ም. የAፄ ገላውዲዎስ Eረፍት፡፡ መጋቢት 28 ቀን፣ 1933 ዓ.ም.፣ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጣሊያንን ድል መትተው ደብረ ማርቆስ ገቡ፡፡ በምሥራቅ Iትዮጵያ የተንቀሳቀሱ Aርበኞችም Aዲስ Aበባን ያዙ፡፡ !!!!

የነጋዴው ሐዘን ከEለታት Aንድ ቀን በጎንደር Aንዲት ሴት ነበረች፡፡ Eርሷም ባለሙያ ነች፡፡ Eንጀራ በመጋገርም ሆነ ወጥ በመሥራት የተመሰገነች፡፡ ጠላ በመጥመቅ፣ ጠጅ በመጣል፣ ፈትል በመፍተል በዚያም ሆነ በዚህ Eገሊት ታኽላታለች Aይባልም ነበር፡፡ ነገር ግን ሰው ሆኖ Aንድ ነገር የማይጎድለው የለምና መልከ ጥፉ ነበረች፡፡ ዓይኗ ፈጣጣ፣ ጥርሷ ገጣጣ፣ Aፍንጫዋ ደፍጣጣ፣ ፊቷ መጣጣ፣ ወገቧ ለማጣ፣ ሆድዋ ዘርጣጣ፣ ተረከዟ ሰንጣቃ ነበር ይባላል፡፡ ጥሎ Aይጥልምና Eድሜው የገፋ Aንድ ነጋዴ ሰውነቴን በምግብ ትጠግንልኝ Eንጂ መልክዋ መጥፎ ቢሆን ለEኔ ምን ቸገረኝ፤ ሌላውንም ሥራ Eንደሆነ መልክ ለመልክ ሳንተያይ ነው የምንሠራው Eያለ Eየቀለደ Aገባት፡፡ ይህ ነጋዴ ብዙ ገንዘብ ሳለው ምግብ ሳይመቸው ይኖር ነበር፡፡ ያች ሴት ጠዋት Aንድ፣ ቀን Aንድ፣ ማታ Aንድ ዓይነት ምግብ Eየመገበች ተጠንቅቃ ያዘችው፡፡ ስለዚህ ያ መጥፎ መልክዋ Eንደ ፀሐይ Eየሞቀ፣ Eንደ ጨረቃ Eየደመቀ፣ Eንደ መስታወት Eያብረቀረቀ፣ Eንደ ነፍስ Eየረቀቀ ይታየው ጀመር፡፡ Eርሷም ድሪውን፣ ጠልሰሙን፣ ጉትቻውን፣ ወለባውን ሁሉ ከጎጃም፤ ነጭ ሀሩን ከምጥዋ Eያስገዛች፣ Aጊጣ ህጥሩን-ስምቡሉን ተቀብታ በጎንደር Aደባባይ የወጣች Eንደሆነ ጎረቤቶችዋ ሁሉ Eሷ ነች Aይደለችም? ይባባሉ ነበር፡፡ Eንዲህ Eያደረገች ባልዋን ደስ Eያሰኘች ስትኖር፣ ሞት Aይቀርምና ሞተች፡፡ በዚህ ጊዜ ነጋዴ Eነዲህ ብሎ Aለቀሰ፡፡ ብዙ ሥር Aዋቂ ትላንት ተቀበረች፤ መድሀኒቱን ምሣ ትሰጠኝ ነበረች፡፡ EግዚAብሔር የልብን ቅንነት Eንጂ የመልክን ማማር Aይፈልግምና ያቺን ሴት በሕይወቷም በሞቷም Eንድትከበር Aደረጋት፡፡

___________________ ________________

____________

ወርሃ መጋቢት (March) በIትዮጵያ ታሪክ

Page 77: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

DINQ magazine March 2012 www.dinqmagazine.net 79

Page 78: dinq 110 March 2012 110 March 2012/dinq 110 March...DINQ magazine March 2012 11 የ ዛሬው ወሬ መታሰቢያነቱ ለAይጠገቤው ኮሜዲያንና የቀልድ Aባት

80 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት መጋቢት 2004